ዲማስ DIMASE ديماس @officialdemas Channel on Telegram

ዲማስ DIMASE ديماس

@officialdemas


ይህ ቻናል በአህለል ሱና ወልጀማዓ የተደረጉ ዳእዋዎችና በዲናዊ አዝናኝ ግጥሞች ፤ሀዲሶች ታሪኮች እናንተን ማዝናናት ነው። በተጨማሪም የተደበቁ የጴንጤዎች ተንኮልና አደጋዎች ወደ ህዝበ ሙስሊሙ ያደርሳል። በህዝበ ሙስሊሙ ላይ የተጋረጠ ወቅታዊ አደጋም ካለ እየመረመረ ያደርሳል። ይህ ሁሉ የሚሆነው በአሏህ ፈቃድ ነው። ይግቡ ይቀመጡ ይዝናኑ ይማሩ የናንተ ሚድያ ነው።
#ይህ #የዲማስ #ቴሌግራም #ነው

ዲማስ DIMASE ديماس (Amharic)

ዶሮንን እና ምርጥ ቡድን በትክክለኛ ስልክ ላይ ያደርጋል ይህ አፕ ተማሪዎችን ለማስማሚ ላይ እንደኛን ድረገ ሀዲስ አዝናኝ ምልክት ለማግኘት በመታወቅ ተዘጋጅቶ ያልበለዩ የጸንበላሕ ትከላከለ ሀይማኖች እና ሀይማኖች ትዕዛዝ ከመበታታል ካልሆነ ሚድያኖች ላይ በስንት እንቀጥለዋለን? ይህ ቡድን ከዲናዊ አዝናኝ አቀማመጥ በጣም በሊኒ ሰሌድ ለመቆጣጠር ሺን እና ከወጣቶች ግንባታ ፣ ይለከቡ ይህ ቡድን እና ለቡድን መረጃዎች እና መገኛዎች ማስታወስ ለማግኘት በጣም በቁርስ እና ጼንጤላ ስለ DIMASE ديماس ሃላፊነቶች እና የሴቶቹ እና ልጅነቶች የተለያዩ መን ገዶች መሳይ እና ለመስራት ከፈለገላቸው ወደ ሙስሊሚ የገበያ ምክሮች ያስተካክለዋል። የዲማስ የሴቶች እና ህዝብ ድር የጻፈ ወንድ እና ሴት ተንኮሎች የተገኘ ስለሆነ ተጨባን ቢገርም ሴት ተንኮሎች ንብረቱ የምስጋና ነው፤ እና በመጠቀም አመልካቾች ለመጠቀም ትችላለህ ከእነሱ አጭር መልኩን እና ለናንተ ልኬት ደምን ያለው አገልግሎት አለው። በዚህ ቡድን መብራት ለማብረስ የሚሰጥ ፕሮሞሞም እና መገናኛ መረጃዎች ለማብርስ ሆኖ ጽንስን የማቃጠለውን ቱማን ቢቻገር ካልቅነሽ ኔቶች ለመጠቀም በተመለከት ቡድን ላልተሳካ በብደት ከፈለገላቸው በአቅጣጫው እግር የግጥም ውሂቡ ይሆናል።

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Feb, 14:05


💐ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከሱና መርከዝ ቂልጦ-ጎሞሮ።


🎙️ በሸይኽ አድናን አልመስቀሪ አላህ ይጠብቀው።

🚧ቶሎ
    🚧ገባ
        🚧በሉና
            🚧አዳምጡ ‼️

🔄 Play ▶️ ────◉ 7:20 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇
📎 https://t.me/merkezassunnah?livestream=656d6d1d920f194502

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Feb, 14:03


የዛሬ የቂልጦ ጎሞሮ ዝያራ የቀረ ቡዙ ይኖራል ምክንኛት ያለውም የሌለውም አለ።

በህመም የቀረ አለ ....
በቤተሰብ ሀጃ የቀረ አለ ....
ትራንስፖት አጥቶ የቀረ አለ ....
ያለ ምንም መክንኛት የቀረ አለ ....

☝️ ኢላሁና ....
የታመመ አፍያ ስጠው
የሌለ መብቃቄያ ስጠው
የቤተሰብ ሃጃ ያለበት ሃጃው አውጣለት
➛ያለ ምንም ነገር የቀረው ቀልብ ስጠው
አላሁመ አሚን ...

ግን ከምር ያስቆጫል
🛖አል-ፉርቃን ጉራጌ-ጌቶ-ጉቶ
ኢብኑ ጀማል ...

https://t.me/Werkamanegegr

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Feb, 10:43


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️


• LIVE STREAM - በቀጥታ ስርጭት

         ⇆ㅤ◁ㅤ ❚❚ㅤ ▷ㅤ↻


💐ልዩ የዕለተ ቅዳሜ የሙሐደራ እና የዚያራ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከታላቁ መርከዝ አስ ሱና ቂልጦ ጎሞሮ በቀጥታ ስርጭት።

🕌 በመርከዝ አስ ሱና ቂልጦ ጎሞሮ Official የtelegram Chanel።

🚧ቶሎ
    🚧ገባ
        🚧ገባ
            🚧በሉና
               🚧አዳምጡ ‼️

🕌ከታላቁ ሱና መርከዝ ቂልጦ ጎሞሮ

🔄 Play ▶️ ────👇👇👇

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇👇👇
📎 https://t.me/merkezassunnah?livestream=656d6d1d920f194502

➣ ለሀሳብ አስተያየት ↴↴↴
🔗 @merkezassunnah_bot

ዲማስ DIMASE ديماس

31 Jan, 13:03


بسم الله الرحمن الرحيم

💥💥ሰበር ሰበር ሰበር ❗️

📪 የሙሃደራው ትልቁ እንግዳ ሸህ አቡል የማን አድናን ናቸው።

🤲 አለህ በሰላም ያድርሳቸው ሁላችንም አለህ በሰላም እንዲያደርሳቸው ዱዓ እያረገን ለዚህ ትልቅ ፕሮግራም ዝግጁ መሆን ይኖርብናል


بسم الله الرحمن الرحيم

استجابة لطلب إخواني الأحبة في أرض الحبشة لحضور اجتماع أهل السنة والجماعة السلفيين في قلطو بدار الحديث السلفية القائم عليه أخونا الشيخ المفيد الباحث المستفيد أبو قتادة حفظه الله.
فقد رغبوا وطلبوا شهود هذا الخير فاستجبنا لهم عسى الله أن ينفعنا به وينفع بنا وسيكون الاجتماع يوم السبت ٢ شعبان ١٤٤٦ هـ . والله الموفق.


أبو اليمان
...... ┉༻ ؛ ༺┉.....
١ شعبان ١٤٤٦ هـ

🔗 https://t.me/merkezassunnah/12715

ዲማስ DIMASE ديماس

31 Jan, 04:58


ማሳሰብያ❗️ቂልጦ ለመሄድ ፉርቃን መስጅድ የተመዘገባችሁ በሙሉ በጊዜ ተዘጋጅታጅሁ እንድትጠብቁ በድጋሚ እናሳስባለን።

የአሏህ ፈቃድ ከሆነ ልክ ጁምዓ ተሰግዶ እንዳለቀ ጉዞ ስለሚጀመር ከጁምዓ በፊት እድትዘጋጁ ደጋግመን እናሳስባለን።

ከመሸ በኋላ ኦሮሚያ ክልል የመኪኖች መንገድ ስለሚዘጋ ሳይመሽ የሚዘጉ መንገዶች ለማለፍ በጊዜ መነሳት ይጠበቅብናል❗️

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Jan, 18:28


ዛሬ ፉርቃን ላይ ስለ ቂልጦ ኢጅቲማዕ ልጆች ያቀረቡት ግጥም🌹

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Jan, 18:10


ለከፋችሁ ብቻ⁉️


https://t.me/OfficialDemas/6424

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Jan, 12:43


ቁርአንን ያቃጠለው ሰው ተገደለ⁉️
   በ2023 ላይ በስዊድን ጎዳና ላይ የተከበረውን ቁርዓን በማቃጠል ሲሳለቅና ሲረግጥ የነበረው ኢራቃዊው ስደተኛ ክርስቲያኑ ሰልዋን ሞሚካ በመኖርያ አፓርትመንቱ ውስ ተገደለ።


ዜናውን በርካታ ሚዲያወች እየዘገቡት ይገኛሉ።  ።ስዊድን ውስጥ ቁርዓንን ማቃጠል በግልፅ የተፈቀደ በመሆኑ የተለያዩ ፅንፈኛ ሙስሊም ጠሎች በየ ጊዜው ሲተገብሩት ጥበቃ ሁሉ ይደረግላቸዋ።

ሲያቃጥል በነበረ ጊዜ ያኔም በቪድዮ በዲማስ ፖስቼው ነበር።ይህንን ለማየት በዚህ ሊንክ👇
https://t.me/OfficialDemas/173

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Jan, 09:07


⭕️አሜሪካ ክስረት እየበዛባት ነው⭕️

በእሳቱ የወደመው ንብረት እንተወውና በዚህ ሳምንት ብቻ አሜሪካ የገጠማት ውድመት በጣም ብዙ ነው።

1.በቻይናው ዲፕ ሲክ የአሜሪካን ገበያ በ2 ትሪሊዮን ዶላር አክስሮታል።(jan/27)

2.ከ80 ሚሊዮን ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የአሜሪካው ኤፍ-35 የጦር አውሮፕላን ተከሰከሰ (jan/29)

ተመሳሳይ የጦር አውሮፕላን ሲከሰከስ የአሁኑ ለሁለተኛ ጊዜ ነው ተብሏል።

3.በዋሽንግትን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን ከአሜሪካ ጦር ሄሌኮፕተር ጋር ተላትሞ እስካሁን የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ

ከአደጋው በኃላ እስካሁን ድረስ 18 አስከሬኖች ከፖቶማክ ወንዝ የተነሱ ሲሆን፣ የፍለጋ እና የነፍስ አድን ቡድኖች በረዷማ በሆነ የቅዝቃዜ መጠን ውሃውን እያሰሱ መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ።(jan/30)

ማነህ ኢኮኖሚስት ካለህ እስቲ ጠቅላላ ክስረቱን አስላው?

የውመል ቂያማ ሊቃረብ ሲል ቴክኖሎጂዎች በሙሉ ይጠፋሉ ተብሏልና ......

የሆነ ሀገር ትልቅነትና ግዝፈት የቴክኖሎጂ ርቀት አትመልከት አሏህ በሴኮንዶች ዘመናዊ ነገሮች ሁሉ ለሰዎች የማይታዘዙ ግዑዝ ማድረግ ይችላል።

ያኑረን እንጂ ወደፊት ብዙ የምናይ ይሆናል።

https://t.me/OfficialDemas/6421?single

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Jan, 05:44


🚘 ከቂልጦው የዳዕዋ ጉዞ በተያያዘ!

🖍️ ፉርቃን መስጂድ ሚመዘግቡ ወንድሞች ጋር የተመዘገባችሁ ወይም ልትመዘገቡ ያሰባችሁ ወንድሞች ከወዲሁ ፈጥናችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።

ምክንያቱም.....የአሏህ ፈቃድ ከሆነ.ጉዞው እሚጀመረው ነገ ጁመዓ እንደተሰገደ ስለሆነ አላወቅኩም ነበር ብላችሁ እንዳይሰማችሁ ከወዲሁ አስቡበት።
ጉዞው የሚጀምረው ልክ ጁምዓ ተሰግዶ ስለሆነ ከጁምዓ በፊት ማዘጋጀት ያለባችሁ ነገር ሁሉ አዘጋጅታችሁ እና ተዘጋጅታችሁ ፉርቃን መስጅድ ለጁምዓ እናገናኝ።


ነገ ጁምዓ የምንሄድበት ምክንያት ደግሞ ሙሀደራዎች ነሲሃዎች ያለ ድካም ለመከታተልና ለማካሄድ እንዲመች ተብሎ ነው።

ነሸጥ በሉ🍇

https://t.me/OfficialDemas/6417

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Jan, 17:49


አንዳንድ ሴቶች ግን ምን ነክቷችኋል⁉️ኋላ ኡስታዝ ብላችሁ የፈትዋ ጥያቄ ከምታበዙ አሁኑን የረመዷን ፆም ቀዷችሁን ካሁኑ ብትጨርሱ አይሻልም?
ለረመዷን የቀረው 30 ቀን ብቻ ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Jan, 17:24


Akkam oltan?⁉️

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Jan, 09:08


🌹ከጅብ ጋር የተፋለመቺው እናት🌹
ልጇ ለማዳን ስትል እጇን በጅብ አፍ የከተተቺው እናት።
***
በሀዲያ  ዞን በሆሳዕና ከተማ በጀሎ ናራሞ ቀበሌ መንደር 16 ነዋሪ  ወይዘሮ  ደንባሌ አሥራት ጥር 11/2017  ዓ/ል  ከጠት 3 ስዓት  አከባቢ ላይ  ሽላንሻ  ወንዝ ልብስ ለማጠብ  የ12ዓመት ሕፃን አሥከትላ በመሄድ ሥራዋን  መከወን ላይ እያለች  ጅብ ወደ እነርሱ  ይመጣል። በአጠገብ ከነበረች  ከሌላ ሴት  ጋር  በመሆን  ይህንኑ  ህፃን በመሀል አሥገብተዉ ቆመው  ያያሉ ።

ይህ ጅብ  ማለፍ  ይቅርና በ2ቱም  ሴቶች  መከከል  ያለውን  ህፃን ዘሎ ቀኝ እግሩን ነክሶ  በመያዝ ለመውሰድ ሲሞክር   ወላጅ እናት ቀኝ እጇን  በጅብ  አፍ  ውሥጥ  በመክተት  የጅቡን ጉሮሮ በግራ እጅ  አንቃ በመያዝ በላዩላይ ትወድቃለች  አብረው   የነበረችው  ሴት ከጅብ አፍ ህፃኑን   ነጥቃ  በማውጣት   ትታደጋለች ።  በጩኸት   የወጡ ሰዎች ህፃኑን ሊባላ  የቋመጠውን ጅብ  ብዙም  ሳይሄድም  ሰዎች  ተባብሮ   ተገሏል ተብሏል።

©️የሀዲያ  ዞን  ፖሊስ   ህዝብ ግንኘነት ነው የዘገበው::


ከእናት በላይ የሚወድ ፍጡር ይገኝ ይሁን?እኛስ ለእናቶቻችን እንዴት ነን።

ረጅም እድሜ ድሎት ጤና
በዚያው ጀነት ያ ረበና

===ለእናቶች====


https://t.me/OfficialDemas/6360

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Jan, 09:04


በቱርክ 76 ሰዎች በእሳት አደጋ ሞተዋል።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Jan, 18:29


📮የማበረታቻ ደብዳቤ ለአሜሪካው እሳት📮

:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::

ቀን/13/5/2017
ከ.............
ይድረስ ለአሜሪካው እሳት፦የተከበርህ የአሜሪካው እሳት ሆይ ጤናህ እንዴት ነው? ስራ እና ትግል እንዴት ይዞሀል?እኔ ደህና ነኝ ኧልኸምዱሊላህ።ስራ ከጀመርክ አስራ አራት ቀን እንደሞላህ በሚድያ ጥሩ ዝናህ ሰምቼ ነበር። የሰራኸውን ስራ በአይኔ እስከማይ ቢናፍቀኝም ለመገኘት አልታደልኩምና እንዴት ይዞህ ይሁን?እናም የኔ ጀግና እዚያው ባለህበት በርታ።የብዙ ህፃናት ደም በአሜሪካ ውስጥ እየፈለግክ እንደሆነ ሰዎች ሲናገሩ ሰምቻለሁ።ብርጌድህም የተናበበ አላህ ልዩ ሀይል እንደሰጠህ አምነህ ትግልህን ቀጥለሃል።አሁን እኔ የምልህ ነገር ቢኖር በርታ በዱዓ ከጎንህ ነን አንረሳህም እዛ እንደጨረስክ እስራኤልንም እንድትዘይራት በናፍቆት እየጠበቅችህ ስለሆነ በአክብሮት ለረጅም ጊዜ እንድትዘይራት እያልኩኝ የወዳጅነት መልእክቴን በማስተላለፍ ሀሳቤን እቋጫለሁ።

መልካም የስራ ዘመን ይሁንልህ።

ለ.................
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::

https://t.me/OfficialDemas/6358

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Jan, 18:02


⛺️የአሜሪካ እሳት መረጃ⛺️

14ኛ ቀኑ የሆነው የሎሳንደለስ እሳት
January 21, 2025
በእሳት አደጋው 27 ሰዎች ሲሞቱ ከ16 ሺህ በላይ ህጻዎችና መኖሪያ ቤቶች በእሳት ተበልተዋል
በአሜሪካዋ ካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ ከተማ እና አካባቢው ከ14 ቀና በፊት የተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት አሁን መንደዱን ቀጥሏል።
ልክ የዛሬ 2 ሳምንት የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳቱ እስካሁን ከ16 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ማካለሉ ተነግሯል።
የሀገሪቱ ብሄራዊ ሜትሪዮሎጂ ኤጀንሲ በዛሬው እለት ጠዋት በፍጥነት የሚጓዝ ከባድ ነፋስ በአካባቢው እንዳለ ማሳሰቡን ተከትሎም ከፍኛ ስጋትን ደቅኗል።


የሎስ አንጀለስ ባለስልጣንት አሁንም በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ከመኖሪያቸው ለመልቀቅ በተጠንቀቅ ላይ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
የሎስ አንጀለስ የእሳት መከላከል በላሙያዎች ሌሊቱን ሊኖር ለሚችል ከባድ የእሳት አደጋ በተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውንም ባለስልጣናቱ አስውቀዋል።
እሳት አደጋው ያስከተለው ጉዳት ምን ይመስላል?
በአሜሪካዋ ሎስ አንጀለስ ከተማ የተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን እንደቀጠለ ነው።
በዚህም መሰረት የእሳት አደጋው ከተቀሰቀሰበት እለት አንስቶ እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 27 መድረሱ ተነግሯል።
በተጨማሪም ከ16 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ያካለለው የእሳት አደጋው እስካሁን ከ16 ሺህ በላይ መኖሪያ ቤቶችን እና ህንጻችንም በልቷል።
በዚህ መሰረት በኢቶን እሳት 10 ሺህ መኖሪያ ቤቶች እና ህንጻዎች፣ በፓሊሳደስ እሳት 6 ሺህ 51 ቤቶች ህንጻዎች እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች ባሉ የእሳት አደጋዎች 788 ቤቶችና ህንጻዎች በእሳት መበላታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ትናት ጠዋት ባወጡት ሪፖርት አመላክተዋል።
የፓሊሳድስ እና ኢቶን ሰደድ እሳት ዛሬም መንደዱን የቀጠለ ሲሆን፤ የፓሊሳድስ እሳትን 59 በመቶ እንዲሁም የኢቶን እሳትን ደግሞ 87 በመቶ መቆጣጠር መቻሉም ተነግሯል።
በአደጋው የደረሰው ጠቅላላ ውድመት እና የኢኮኖሚ ኪሳራ 250 ቢሊዮን እና 275 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን አኩ ዌዘር ገምቷል።
የሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳት ሁሪካን ካትሪና ካደረሰው አደጋ በመብለጥ በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ከባድ የተፈጥሮ አደጋ ሆኖ ተመዝግቧ

(አል አይን)

https://t.me/OfficialDemas/6356

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Jan, 13:54


⛺️ትራምፕ ስለ ጋዛ ተጠየቀ⁉️

❝የእኛ ጦርነት ሳይሆን የነሱ ጦርነት ነው❞

❝ጋዛ አስደሳች ነች። በባህር ላይ በጣም አስደናቂ ቦታ ነው. ምርጥ የአየር ሁኔታ, ሁሉም ነገር ጥሩ ነው. በእሱ አማካኝነት አንዳንድ ቆንጆ ነገሮች ሊደረጉ ይችላሉ

የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዛ የተኩስ አቁምን ማስቀጠል እና የስምምነቱን ሶስት እርከኖች ማጠናቀቅ ይችሉ እንደሆነ ሲጠየቁ 'በእኔ ላይ መተማመን የለኝም' ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።


የአሜሪካ ባህሪ ይህ ነው ታዋጋ ታስጨርስ ታስገድል ታስጨፈጭፍና "ጦርነቱ የኛ አይደለም የእነሱ ነው" ብለው ነው የሚደሰኩሩት።

እስራኤል አሜሪካ ባትኖር ትጦርነቱን ችላ ታቆየው ነበር?

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Jan, 09:13


🕋የዘንድሮ የሀጅ ዋጋ 625000 ስድስት መቶ ሀያአምስት ሺ ብር ተባለ
ድህነት ልጅ አይውጣለት ብለናል

ዲማስ DIMASE ديماس

20 Jan, 17:28


አጭር ግጥም🌹ተናገር ታቦቱ🌹

https://t.me/OfficialDemas/6349

ዲማስ DIMASE ديماس

20 Jan, 17:27


☑️ የትም ሆነህ አላህን ፍራው⤵️

♻️ በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት እጅግ በጣም መካሪ የሆነ  ሙሓደራ።

🎙 በኡስታዝ አቡ ፉደይል አብደላህ አላህ ይጠብቀው።

📅 ቅዳሜ 10/05/2017E.C 📅

🕌 በፉርቃን መስጂድ {አለም-ባንክ}

https://t.me/OfficialDemas/6348

ዲማስ DIMASE ديماس

20 Jan, 14:45


እስቲ ሳቁ🍇ቤታቹ ሳቅ ይሙላ🍇አሜን

ታቦቱ ሆስፒታል ገብቶ ህሙማን ዘይሯል እያሉን ነው።

ታማሚዎቹ የተኙበት አልጋ እንዳይታዘበው


https://t.me/OfficialDemas/6347

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 18:24


ይህንን ያውቃሉ⁉️ቲክቶክ ንብረትነቱ የቻይና ቢሆንም ቻይና ውስጥ እንዳይሰራ አድርገውታል።ምክንያቱን ሲያስቀምጡ ደግሞ "ቲክቶክ የኛ ንብረት ቢሆንም ከህዝባችን ስነ ልቦና ጋር አይሄድም" ብለው ነው።

በሌላው አለም ግን ይሰራል።ብልጧ ቻይና አለም እያደነዘዘች ህዝቧ ከእብደት ጠብቃለች።

ከአንተና ከእኔ ስነ ልቦናስ ይሄድ ይሁን??

https://t.me/OfficialDemas/6346

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 18:08


6666 subscribers ከ666 ተመሳሰለ ኣ?

እኛ ሙስሊሞች ዘንድ 555 ቢሆን 666 ያው ቁጥር ነው አንደነግጥም ሳህ?

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 17:57


እርዳታ ወደ ጋዛ🥦🌹
በሃማስ እና በእስራኤል መካከል የተደረገው የተኩስ አቁም እና የእስረኞች ልውውጥ ስምምነት ተግባራዊ ከሆነ በኋላ የእርዳታ መኪናዎች በካራም አቡ ሳሌም ማቋረጫ በኩል ወደ ጋዛ ገብተዋል

ከስምምነቱ በኋላም ሃማስ የያዛቸውን 3 እስራኤላውያን ሴቶች ወደ ቀይ መስቀል አስረክቦ

የእስራኤል ጦር የተኩስ አቁም ስምምነት አካል ሆኖ ከጋዛ ከተለቀቁ በኋላ 3 ሴት ምርኮኞችን ከቀይ መስቀል መቀበሉን አረጋግጧል።

https://t.me/OfficialDemas/6344

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 14:17


ቪድዮ❗️በጋዛ ምን አዲስ ነገር አለ⁉️

ቪድዮ!ጋዛ ድሮና ዘንድሮ።👆
⭕️እስራኤል ዛሬ ረፋድ ላይ በጋዛ ሚሳኤል መትታለች ነገር ግን ከዚያ በኋላ ተረጋግቷል።

⭕️በጋዛ ከተማ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች በጋዛ ከተማ  አቅራቢያ ወደሚገኙ  ወደየ ቤታቸው እየተመለሱ ነው ።

🌾የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሥራ ላይ ከዋለ ብኋላ የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ የጫኑ  መኪኖች ከራፋህ ማቋረጫ ወደ
#ጋዛ ለመግባት ተዘጋጅተዋል።


⭕️❝መንግስት የጋዛ ሰርጥ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ በሚያስተዳድረው መንገድ ወደ ውጊያው ካልተመለሰ የእስራኤል መንግስትን እገለብጣለሁ❞

የቀኝ አክራሪው የእስራኤል የገንዘብ ሚኒስትር ቤዛሌል ስሞትሪች ጋዛ ካልተወረረች መንግስትን እንደሚያፈርስ አስፈራሩ ።
(እርሶም ፈራርሰው መንግስቱም አፈራርሰው ቢያሳዩን ደስ ይለናል ክቡርነቶ)


https://t.me/OfficialDemas/6343

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 14:16


☑️ የዓኢሻ ሀዳስ ማብራርያ ⤵️

♻️ عن عائشة رضي الله عنها أنَّ النبيَّ صلَّى اللهُ عليه وسلَّم قال لها...

{إنه مَن أُعطِيَ حظُّه من الرفقِ فقد أُعطِيَ حظُّه من خيرِ الدنيا والآخرةِ وصلةُ الرحمِ وحسنُ الجوارِ وحسنُ الخلُقِ يعمرانِ الديارَ ويزيدانِ في الأعمارِ}

🎙 በኡስታዝ አቡ አማር አብድልአዚዝ ቢን ፈረጃ አላህ ይጠብቀው።

📅 ቅዳሜ 10/05/2017E.C 📅

🕌 በፉርቃን መስጂድ {አለም-ባንክ}

https://t.me/OfficialDemas/6342

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 12:46


بسم الله الرحمن الرحيم


    ታላቅ ብስራት በጣም በናፍቆትና በጉጉት ሚጠበቀው የአህለ ሱና ወልጀማዓ የዚያራ ኢጅቲማዕ መርከዘ አስ ሱናቂልጦ ጎሞሮ ላይ !!

       🕌 ለየት ባለ መልኩ በጣም በጉጉትና በናፍቆት ሚጠበቀው የአህለ ሱና ኢጅቲማዕ ከትልቁ የሰለፍዮች መርከዝ "መርከዝ አስ_ሱናህ" ቀጠሮ ተወስኖ ተቆርጦ አልቆዋል!!

📆 ኢንሻ አሏህ የሚመጣው ቅዳሜ ሳምንት {ጥር 24 /2017}
             ቂልጦ_ጎሞሮ !!

   🚧 ትላልቅ ኡስታዞች መሻይኾች ዱዓቶችና አስተማሪዎች ከከተማም ከገጠርም ከተለያዩ ቦታዎች ለዳዕዋ ሚመጡበት ኢጅቲማዕ ነው።

📢 አላህ ባገራላቸው ሁሉም መሻይኾች ዱዓቶች የሚካፈሉበት ስለሆነ የቻለ ሰው በጊዜ ተገኝቶ እንዲጠቀም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን !!

ፕሮግራሙ ቅዳሜ ከዙሁር ጀምሮ እስከ ዒሻ በኋላ ይቀጥላል ።

📍ቅዳሜ በጠዋት ያልደረሰ ሰው ፕሮግራሙ ያመልጠዋል!!

🗳 ከጁሙዓ ኹጥባ ጀምሮ ቀደም ብለው በሚመጡ ኡስታዞች የተለያዩ ፕሮግራሞች ስለሚኖሩ ከጁመዓ ኹጥባ ጀምሮ የቻለ እንዲካፈል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!!

   🚫ማሳሰቢያ ❗️❗️

📍መደበኛው ፕሮግራም ቅዳሜ ነው
እሁድ አይደለም ።

📮ዳዕዋው ጥሪው ኢንሻ አላህ ሁሉንም ሙስሊሞች ወንዶችንም ይሁን ከመሕረማቸው ጋር የሚመጡ ሴቶችንም ያካትታል!!

  የሚመጣው ቅዳሜ ሳምንት
      🗓ጥር 24 /2017 
             ቂልጦ_ጎሞሮ እንገናኝ!!

   🕌 መርከዝ አስ_ሱናህ ቂልጦ ጎሞሮ የሰለፊዮች የዓይን ማረፊያ።

📤 الدال على الخير كفاعله.

📤 የሰማችሁ ላልሰሙት ሼር በማድረግ የኸይሩ ተካፋይ ይሁኑ::






🔗
https://t.me/+UhQFsq-4FgB00672

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 09:56


ድባቡ አሁን አያምርም።ሲያምር እነግራችኋለሁ።

ግኣዝኣ

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 09:23


⛺️በወራቤ ከተማ የጥምቀት በዓል⛺️

እንደ ሀገር ኢትዮጵያ የሁላችንም ሀገር ናት።የወራቤው ክርስቲያን በሰላም በዓሉን ሲያከብር አክሱም ላይ ዛሬ በዛሬው ቀን በሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው በደል መታሰብ አለበት።

የወራቤው መቻቻል ካሳያችሁን የአክሱሙም የሀይማኖት መብት አስከብሩልን።

አልያ ግን ዋስትና አይኖረውም!!!!

"ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድርኝ" እንደማለት ነው የሚሆንብን።

https://t.me/OfficialDemas/6339

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 08:22


የእስራኤል ሚዲያ፡ ቤን ጊቪር እና የፓርቲያቸው ሚኒስትሮች ለመንግስት መልቀቂያ አስገቡ ።

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 08:16


አንድ ሊትር ውሃ ....👌
ሱቅ ለይ 20 ብር
ተራ ሆቴል ለይ 50 ብር
ትልቅ ሆቴል ለይ 150 ብር
ኤርፖርት ለይ 250 ብር
    ተመሳሳይ ውሃ በተለያየ ዋጋ ማለት ይህ ነው ምክንያቱም ጉዳዩ የውሃ ሳይሆን የተገኘበት ቦታ ነው ዋጋውን የጨመረው!

ወዳጄ የአንተም ዋጋ የሚለካው በተገኘህበት ቦታ ልክ ነውና ያለህበት ቦታ እውነት ያንተ ቦታ  ነውን?

ያለ ቦታችን ስንገኝ እንረክሳለን።

ዲማስ DIMASE ديماس

19 Jan, 07:14


ቲክቶክ በአሜሪካ ታግዷል። ኢትዮጵያም ይታገድ ወይስ በዚሁ ይቀጥል?

ምን እንደምትሉ ከወዲሁ መገመት እችላለሁ።

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Jan, 19:13


ባለ ስልጣናቱ ምን ተሰማቸው⁉️
⭕️ጆ ባይደን፦"በእሳቱ ምክንያት ሎስ አንጀለስ እንደ ጦርነት ቀጠና ሆናለች።  ይህ ክስተት በታሪክ ውስጥ ትልቁ እና እጅግ አጥፊ  ነው"ብሏል።

⭕️"በሎስ አንጀለስ አካባቢዎች የአቶሚክ ቦምብ የተጣለ ያህል ነው ጥቃቱ የፈጠረው ጥፋት።"
የከተማው ከንቲባ ናቸው እንዲህ ያሉት

⭕️ይህ በእንዲህ እንዳለ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የካሊፎርኒያ ገዥ ጋቪን ኒውሶም በቀውስ አስተዳደር እጦት ስልጣናቸውን እንዲለቁ አሳሰቡ

⭕️📌አሜሪካዊቷ ታዋቂ ሴት ጄሚ ሊ ኩርቲስ በሎስ አንጀለስ ከተማ  የተፈጠረው እሳት አደጋ የደረሰውን ውድመት ተከትሎ ስትናገር እስራኤል በጋዛ ላይ ያደረሰቺው ጥቃት አይነት ነው ብላለች ።

በአከባቢየ የደረሰው ውድመት ጋዛን መስላለች ወይም በጦርነት የወደመች ከተማ ሁኖል ስትል ተናግራለች  ።


⭕️🗣️ "በህይወቴ እንደዚህ አይነት ጥፋት አይቼ አላውቅም"

የፓሲፊክ ፓሊሳድስ ነዋሪዎች በሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳት ምክንያት ታይቶ የማይታወቅ ውድመት ይገልጻሉ።


⭕️🔥 በሎስ አንጀለስ ካውንቲ ቢያንስ 6 ሰደድ እሳት የ11 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል

የእሳት አደጋ ተከላካዮች አሁንም በሎስ አንጀለስ ከፍተኛ ሰደድ እሳትን ለመቆጣጠር እየታገሉ ሲሆን ይህም በዩናይትድ ስቴትስ ሁለተኛ ትልቅ ከተማ ውስጥ በርካታ አካባቢዎችን ያወደመ ነው.

ይህንን ዱዓ አስታወሳችሁት በየመስጅዱ በሶላት ላይ በጀማዓ ይባል የነበረው?

للهم عليك باليهود والنصارى والمشركين
🤲  اللهم انصر دينك وعبادك المؤمنين وفي كل مكان.آمين
አሚን🤲

https://t.me/OfficialDemas/6270

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Jan, 19:11


🔻ሸሪዓዊ እውቀት መማር የጀነት መንገድን ይመራል

🔥…ኸዋሪጆች ከሰሀባዎች ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ላሉበት ጥፋት የዳረጋቸው አላዋቂነት(ጅህልና) ነው!

↪️በተቃራኒው አብደላህ ኢብኑ አባስ ደግሞ በእውቀቱ ከኸዋሪጆ ከፊሎቹ ካሉበት የጥፋት መንገድ ታደጋቸው…!

👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy/9473

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Jan, 09:55


ማታ የአሜሪካዋ ካሊፎርኒያ ከሰደድ እሳቱ በተጨማሪ አንድ ሰአት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በሁለት የመሬት መንቀጥቀጦች ተመታለች።

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Jan, 09:54


ስህተት

ሳይሰገድብህ ስገድ ሳይሆን
እንዲሰገድብህ ስገድ ነው።

@Al_Faruq_Islamic_Media

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Jan, 09:15


ተጠፋፋን ኣ? መረጃ አለኝ ስልኩ ዘግቶብኝ ስለነበር ነው።


እሳቱም ቀጥሏል መረጃውም ይቀጥላል።

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 17:43


የኔን ግጥም ጋበዝኳችሁ🌹ወደ ኒውዮርክ......
ግጥሙ በ2015 በቱርክ የመሬት መንቀጥቀጥ ጊዜ የገጠምኩት ነው።ግን ከአሜሪካውም ጋር ስለሚሄድ በድጋሚ ጋበዝኳችሁ።

እሳቱ ጉዞውን ቀጥሏል።

ሁለት መረጃውች👇

🔥 በኒውዮርክ የመኖሪያ ህንፃዎች ላይ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ 7 ሰዎች ቆስለዋል፣ የእሳት አደጋ ተከላካዮች ከከባድ የንፋስ ሁኔታ ጋር እየተዋጉ ነው እሳቱን እያባባሰው ይገኛል።

በካሊፎርኒያ ሆስፒታሎች በእሳት አደጋ ምክንያት ባዶ ተደርገዋል።
በአሽ-ሺፋ ሆስፒታል እና በከማል ዐድዋን ሆስፒታል ያየናቸው ትዕይንቶች ጋር በተቀራረብ ሁኔታ ተመሳስሏል።

በዲማስ ግሩፕ አድ ማድረግ በበጎ ፍላጎት ለተነሳችሁ በዚህ ሊንክ ገባ በሉና ሰዎችም አድ አድርጉ👇
https://t.me/Dimase_11

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 17:05


ኧረ ፏ በሉ❗️ የጋዛን በደል እያሳያት ነው ብዙ ደስ የሚሉ አዳዲስ መረጃዎች አሉኝ።በቃ በአጭሩ እሳቱም ቀጥሏል።

በያዘው እጃችሁ በዲማስ ቴሌግራም ግሩፕ አድ አድርጉ እስቲ👇
አድ በማድረግ ፏ አድርጉት እኔ ደግሞ በጠላቶቻችን በደረሰው ሽንፈት ፏ አደርጋችኋለሁ።ኢንሻ አሏህ።
በዚህ ሊንክ ሀያ👇
https://t.me/Dimase_11

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 14:40


እሳቱ የት ደረሰ ለምትሉ👇
እየተቃጠለ ነው።

🚨 ከ LA ቃጠሎዎች ትልቁ የሆነው የፓሊሳዴስ እሳት 20,000 ሄክታር አቃጥሏል እና የተያዘው 6% ብቻ ነው

🚒 960 ሄክታር በሰአታት የሚበላው የኬኔት ፋየር 0% በቁጥጥር ስር ውሏል

➡️ የማፈላለግ ስራ በቀጠለበት የሟቾች ቁጥር እየጨመረ ነው።


በበዳዮች ላይ ጨምር ጨማምር ያረብ🤲


https://t.me/OfficialDemas/6262

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 11:11


⭕️ሎሳንጀለስ እንዲህ ሆኖለች⭕️

አንድ ድሮን ከሰው አልባ አውሮፕላኖች ገዳይ የሆነውን የሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳትን እየተዋጋ ካለው የእሳት አደጋ መከላከያ አውሮፕላን ጋር በመጋጨቱ ልዩ የሆነውን አውሮፕላን ከአገልግሎት ውጭ አድርጎታል።

እዛው በዛው አድርጋቸው።

https://t.me/OfficialDemas/6261

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 11:08


📻መደመጥ ያለበት የጁምዓ ኹጥባ🔺🔻

🎧 የመስጂደ ሱና የጁመዓ ኹጥባ ከአማርኛ ትርጉም ጋር።

🔖 بعنوان: «مكانة اليقين في ديننا
👌እርግጠኝነት በዲናችን ያለው ቦታ።

🔜 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ የጁሙዓ ኹጥባ።

🎙 للداعية المبارك: أبي محمد محمدسعيد بن بدر الحبشي حفظه الله تعالى
🎙️ በኡስታዝ አቡ ሙሀመድ ሙሀመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው።

🗓️ سجلت يوم الجمعة 10 /  رجب / 1446 هجرية في مسجد السنة في الحبشة حرسها الله تعالى
🗓️ ጁማዓ ረጀብ {10-1446 ሂጅሪያ } በታላቁ ሱና መስጂድ አላህ ይጠብቃት።

ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
🔗https://t.me/mesjidalsunnah/16831

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 04:58


🔥በ12 ሄሊኮፕተሮች እና ስድስት ቋሚ ክንፍ አውሮፕላኖች እሳቱን መቆጣጠር እየታገለ ባለበት ወቅት ከባድ አውሎ ንፋስ የሎስ አንጀለስ ማህበረሰቦችን በማውደም በሺዎች የሚቆጠሩ ሕንፃዎችን በማውደም እና የሟቾች ቁጥር እየጨመረ ሊሄድ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል ።


🔥የተደፋው ውሃ እንደጎርፍ

ከባድ ውሃ እሳቱን ለማጥፋት በሎስ አንጀለስ አንዳንድ ጎዳናዎች በጎርፍ ተጥለቅልቀዋል ።

🔥በሎስ አንጀለስ ቤታቸው በሰደድ እሳት የተጎዳ የሆሊውድ ታዋቂ ሰዎች፣ እሳቱን በብቃት መከላከል ባለመቻላቸው ባለሥልጣናትን ተችተዋል።

ያ አሏህ በበዳዮች ላይ የማያባራውን ቅጣትህን አውርድባቸው🤲


https://t.me/OfficialDemas/6259

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 04:44


"وكان الصحابة رضي الله عنهم يستحبون إكثار الصلاة على النبي يوم الجمعة".

ابن القيم في جلاء الأفهام
"ጁምኣ ቀን ሰላት አለነቢይ ማብዛት ሰሀባዎች የሚወዱት ተግባር ነበረ"።

ኢብኑል ቀዪም

اللهم صل وسلم وبارك على عبدك ورسولك محمد

https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4755

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Jan, 02:45


⭕️ይህ ነገር ሞያሌ ላይ ወድቋል
⭕️ሲወድቅ ከፍተኛ የሆነ ድምጽ እና የ ቃጠሎ ሽታም እንደነበረው መረጃዎች አመልክተዋል።

ይህ ነገር በኬንያም ታይቶ እንደነበር መረጃዎች አመላክተዋል።

ስለ አሜሪካ እሳትም መረጃዎች ተከታትለን የምናጋራችሁ ይሆናል። ኢንሻ አሏህ ከእኛ ጋር ሁኑ።

https://t.me/OfficialDemas/6257?single

ዲማስ DIMASE ديماس

09 Jan, 19:46


👆ጉጂ ላይ በስማይ ሲያልፍ የተቀረፀ ነው።



ብቸኛው መፍትሔ ይሄ ብቻ ነው።👇

فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينٌ

«ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» (በላቸው)፡፡

https://t.me/OfficialDemas/6255?single

ዲማስ DIMASE ديماس

09 Jan, 18:31


ሰበር❗️በሀገራችን ሰማይ እሳት ነገር ታየ

ምን ይሆን
በጋሞ፣በጎፋ፣በጉጂ፣በወላይታ እና በኦሞ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ዛሬ አመሻሽ 1:30  ሰማይ ላይ ያልተለመደ ተቀጣጣይ እሳት መሰል ነገር እንደታየ ከአካባቢው የተሰራጩ ምስሎች ያመላክታሉ። ክስተቱ ተፈጥሮአዊ ይሁን ሰውሰራሽ የታወቀ ነገር የለም።

ሰው ሰራሽ ነገር አይደለም ያሉ እና የተደናገጡ ሰዎች ታይተዋል።

ብቸኛው መፍትሔ ይሄ ብቻ ነው።👇

فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينٌ

«ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» (በላቸው)፡፡

https://t.me/OfficialDemas/6252?single

ዲማስ DIMASE ديماس

09 Jan, 18:27


አሜሪካ🚒የሴቶችን ቦርሳም መጠቀም ጀምረዋል🚒

የሎስ አንጀለስ የእሳት አደጋ ተከላካዮች በመሳሪያ እጥረት ምክንያት የተለያዩ በዙሪያው ያሉትን ነገሮች በመጠቀም እሳትን ለመከላከል እየተጠቀሙ ነው⤵️
የሴቶች በርሳ እሳት ማጥፊያነት የጨነቀ እለት ይሉሀል እንዲሁ ነው።

🔥 የእሳት አደጋ ተከላካዩ እሳቱን ለማጥፋት የሴት ቦርሳ እየተጠቀመ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ እሳቱን በትራፊክ ሾጣጣ ለመቆጣጠር እየሞከረ ነው።

እሳቱ በሎንጃለስ አልፎ የሆሊውድ ተራራን ተቆጣጥሯል።ውሃ እና ሌሎች መሳሪያዎችም አልቆባቸዋል።
ጨምር ያአሏህ ጨምር


Los Angeles firefighters, due to a lack of equipment, are using various surrounding objects to fight fires ⤵️

🔥 A firefighter is using a woman's handbag to extinguish the flames, while another is attempting to tackle the fire with a traffic cone

https://t.me/OfficialDemas/6249

ዲማስ DIMASE ديماس

09 Jan, 09:16


ሺድዮ📮ሎሳንጀለስ ልታልቅ ነው📮እየተሳመተ ያለው

የሎሳንጀለሱ ሰደድ አሳት ወደ ሆሊውድ ኮረብታዎች እየተስፋፋ መሆኑ ተገለጸ

ከ100 ሺ በላይ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን ለቀው እንዲወጡ ታዘዋል።


ቪድዮው ጋዛ ይመስላል?ግን አሜሪካ ነው አውድሞታል።

የአይሁዶች ዘር አለም እንቆጣጠራለን ሲሉ እሳት በበኩሉ"እኔም እናንተን እቆጣጠራለሁ መብቴ ነው" የሚል ይመስላል።ከተማቸው ልክ ትላንት እንዳልነበሩ ሆኖ ወድሟል።

አሏህ ሆይ በበደሎች ላይ የማይበርድ ቅጣትን አውርድባቸው🤲

🔥 LA fires spread to Hollywood Hills as firefighters struggle to contain infernos ⤵️

🗣 'We're doing the very best we can. But no, we don't have enough fire personnel,' says Los Angeles fire chief

➡️ Infernos are raging out of control, powered by fierce seasonal winds, dry vegetation, and low humidity h🔥 LA fires spread to Hollywood Hills as firefighters struggle to contain infernos ⤵️

🗣 'We're doing the very best we can. But no, we don't have enough fire personnel,' says Los Angeles fire chief

➡️ Infernos are raging out of control, powered by fierce seasonal winds, dry vegetation, and low humidity


https://t.me/OfficialDemas/6245?single

ዲማስ DIMASE ديماس

09 Jan, 09:10


አክሱም❗️"በዚህ ከተማ በሰላም መኖር አትፈልጉም?"ባለ ስልጣኑ ለሙስሊሞች የተናገረው የዛቻ ንግግር ነው።

ሂጃብ መብት እምነት ምናምን የምትሉ ከሆነ እንኳን ከተቋሞቻችን ከአክሱም ሙሉ በሙሉ እናስወጣችኋለን የሚል ትርጉም አለው።

በተወለዱበት ሀገር የጭቆና ናዳ የሚወርድባቸው የአክሱም ሙስሊሞች ፍትህ ማግኘት አለባቸው።


ለሙስሊሞች የመቃብር ቦታ መስጠትም እንደመርከስ የምትቆጥረዋ አክሱም ዛሬም መበደሏን ቀጥላልች!!
Axumite devilization ማለት ይህ ነው።


DEVILIZATION

DIMASE

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Jan, 16:11


አረንጓዴው ተራራ በሳምንት ውስጥ ወደዚህ አይነት እሳት ተቀይሯል።አፋር።

ቀን 24/4/2017(ቅዳሜ) አረንጓዴ የነበረው ተራራ 25/4/2017(አርብ) በፈነዳው እሳተ ጎመራ ምክንያት አረንጓዴው ተራራ ወደ እሳታማ ተራራ ተቀይራል።

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Jan, 09:55


🌹ሳውዲ ወደ ሶርያ🌹

ሰሞኑን  የሳውዲ የእርዳታ አውሮፕላን ደማስቆ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየተመላለሰ ነበር በትናንትናው እለትም ሰባተኛው የእርዳታ አውሮፕላን የተለያዩ ድጋፎችን ይዞ የደማስቆ ተገኝቶል  ።
#SPA

በተጨማሪም 60 የሳውዲ የእርዳታ መኪኖች የናሲብን ድንበር አቋርጠው  ለሶሪያ ህዝብ የተለያዩ ሰብአዊ እርዳታዎችን ጭነው የሶሪያ ዋና ከተማ ዲመሽቅ ሰሞኑን ገብተዋል ።

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Jan, 09:23


⚠️የሰደድ እሳቱም ቀጥሏል⚠️

በሎስ አንጀለስ በትናትናው እለት ማክሰኞ የተቀሰቀሰው የሰደድ እሳቱ በስፍራው ባለው ነፋስ ሳቢያ በፍጥነት እየተዛመተ ነው የተባለ ሲሆን፤ በርካታ ህንጻዎች በእሳቱ መውደማቸውም ተነግሯል።
የሰደድ እሳቱን ተከትሎ ከ30 ሺህ ሰዎች በላይ ከቤታው ተፈናቅለዋል የተባለ ሲሆን፤ እሳቱን በሚሸሹ ሰዎች ሳቢያ ከፍኛ የትራፊክ መጨናቅ መፈጠሩም ተሰምቷል።
በሰደድ እሳቱ እስካሁን ሳንታ ሞኒካ እና ማሊቡ በተባሉ አነስተኛ ከተሞች መካከል የሚገኝ ወደ 2 ሺህ 900 ሄክታር መሬት ላይ ቃጠሎ ማድረሱ ታውቋል።


አለም በሳይንስ ብቻ እመራለሁ ብላ ስታስብ የሚገጥማትን ፈተና በዝቶባታል።

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Jan, 09:16


በቻይና የሞቱት ሰዎች ቁጥር 120 ደረሰ።በቻይና በመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 120 መድረሱ መረጃዎች ያሳያሉ።
በሀገራችንም በሬክተር እስኬል 5.3 የሚሆን የመሬት መንቀጥቀጥ ተመዝግቧል።

ጉዳዩ ቀላል ነው ተብሎ በሳይንሳዊ መንገድ የሚተነተን አይደለም።

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Jan, 09:09


⚠️ የመሬት መንቀጥቀጥ!

🩸 በሚል ርዕስ የተደረገ ወቅታዊ የሆነ መደመጥ ያለበት ሙሓደራ።

🎙 በኡስታዝ አቡ የህያ ኢብራሂም ቢን አወል አላህ ይጠብቀው።

📅 እሁድ 27/04/2017E.C 📅

🕌 በፉርቃን መስጂድ {አለም-ባንክ}

📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/17572

ዲማስ DIMASE ديماس

07 Jan, 18:35


🌹ድንቃድንቅ ተፈጥሮ🌹
هَٰذَا خَلْقُ اللَّهِ فَأَرُونِي مَاذَا خَلَقَ الَّذِينَ مِن دُونِهِ ۚ بَلِ الظَّالِمُونَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ

ይህ የአላህ ፍጡር ነው፡፡ እነዚያ ከእርሱ ሌላ ያሉት ምንን እንደፈጠሩ እስኪ አሳዩኝ፡፡ በእውነቱ በዳዮቹ በግልጽ ጥመት ውስጥ ናቸው፡፡

🥦ልቡ ብቻ 590 kg ወይም የትንሹ መኪና ክብደት ያክላል።

🥦የአንድ አይኑ መያዣ አጥንት ብቻ 13 ሰዎችን ያስቀምጣል።አሰባችሁት?

🥦ምላሱ የትልቅ ዝሆን ክብደት ያክል ይመዝናል።

🌹አንድ ገና የተወለደ ሰማያዊ አሳ ነባሪ 25 ጫማ የሚረዝም ሲሆን በየቀኑ 568 ሊትር ወተት እየጠጣ በየቀኑ 90 ኪሎ ግራም እየጨመረ በአንድ አመቱ ከ5000 እስከ 6000 ኪሎ ግራም ይመዝናል::

🥦ጃቢር ኢብን አብዲላህ رضي الله عنه ባስተላለፈው ሀዲስ 300 ሶሃቦች ወደ አንድ ዘመቻ አቀኑ በምግብ እጥረት ቅጠል በልተዋል።ለዚህም(جيش الخبط) የቅጠሉ ወታደሮች ተብለው ተጠሩ።
وَلَقَدْ أَخَذَ مِنَّا أَبُو عُبَيْدَةَ ثَلَاثَةَ عَشَرَ رَجُلًا فَأَقْعَدَهُمْ فِي وَقْبِ عَيْنِهِ ، وَأَخَذَ ضِلَعًا مِنْ أَضْلَاعِهِ ، فَأَقَامَهَا ثُمَّ رَحَلَ أَعْظَمَ بَعِيرٍ مَعَنَا ، قَالَ حَسَنٌ ، ثُمَّ رَحَلَ أَعْظَمَ بَعِيرٍ كَانَ مَعَنَا فَمَرَّ مِنْ تَحْتِهَا
🥦ሞቶ ከተገኘ አሳ ነባሪ 15 ቀን ከበሉ በኋላ በአንድ አይኑ ብቻ 13 ሰው ገብቶ ተቀመጠበት።
🥦አንድ የጎድን አጥንቱ አቁመው ትልቅ ሰው በትልቅ ግመል ላይ ተቀምጦ አንገቱ ሳያጥፍ አልፎበታል።

سبحان الله
https://t.me/OfficialDemas/6228?single

ዲማስ DIMASE ديماس

07 Jan, 09:39


🍎በቁርኣን የተቀነባበረ አዲስ ግጥም
ቃሪእ ማሂር ያለቀሰበት ቅንብር...በጁሀር ኡመር

በገና እለታ አልወለደም ጌታ 


አላህ ወለደ የማለት ክፋቱ ተዳሶበታል።

👂ማዳመጡን አንዴ ብቻ ጀምሩት..... 👂


👇ኢየሱስ የፈጣሪ አንድያ ልጁ ነው የሚሉት መፅሓፋቸው በቅጡ ሳያነቡ ነው።👇

ለምን ብትሉኝ መፅሐፉ
 
📙በዮሐ3፥16
አንድያ ልጅ ብሎ ሲያስተምር   በተቃራኒው ደግሞ
📙በትንቢተ ሕዝቄል 23፥1

ፈጣሪ ሁለት ሚስቶች አገባ ልጆችም ወለደ ይላል አንብቡት

👁በዝርዝር👁


📙ዮሐ3፥16

"በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።"


📙ሕዝቄል 23፥1

"1 የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፡—
2 የሰው ልጅ ሆይ፥ የአንዲት እናት ልጆች የሆኑ ሁለት ሴቶች ነበሩ።
3 በግብፅም አመነዘሩ፥ በኰረዳነታቸው አመነዘሩ፤ በዚያ ጡቶቻቸው ምዋሸሹ በዚያም የድንግልናቸውን ጡቶች ዳበሱ።"

አያችሁ ግጭትና ውዝግብ

የክርስትና ምሁራን ተብዬዎች የታችኛው ጥቅስ ለሀገር እንጂ ለሴት የተወከለ አይደለም ይሉናል።

ትንታኔው ሲታይ👉 ሁለቱም በግብፅ አመነዘሩ ይላል  ስለዚህ በግብፅ ውስጥ ሁለት ሀገሮች አሉን?
   👉ለሀገር ጡት ምናምን አለውን?

አንብባችሁ ፍረዱኝ


ከወደቁ በኋላ መንፈራገጥ ለመላላጥ

ከዚህ ሁሉ ችግርና ምስቅልቅል ውዝግብ ኢስላም የማያዳግም ምላሽ ሰጥቷል አጣጥሙት።

لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ

«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡


وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ

«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»



ሙስሊሞችን ከዚህ በአል ግንዛቤ እንዲወስዱ ሼር ማድረግን አትርሱ

ጁሀር ኡመር

https://t.me/OfficialDemas/3615

ዲማስ DIMASE ديماس

07 Jan, 09:19


⭕️በቻይና 53 ሰዎች በመንቀጥቀጥ ሞቱ❗️

በሌሊቱ የመሬት መንቀጥቀጥ በቻይና ፤ ቲቤት ግዛት 53 ሰዎች ሞተው ህንፃዎችም ፈራርሰዋል።

በፍርስራሹ ውስጥ ሌሎች ሰዎችም እንደሚኖሩ ይገመታል።

የመሬት መንቀጥቀጥ በአለም ደረጃ ጨምሯል።

https://t.me/OfficialDemas/6223?single

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Jan, 17:58


🌹ቃለ ምልልስ❗️አድማሱና አህመድ ❗️

አህመድ፦አድማሱ! ምንድነው የቤትህ ውስጥ ግርግር ? ሰርግ አለ እንዴ?

አድማሱ፦አይ አይደለም ጌታ የተወለደበትን የገናን በዓል ደርሷል።

አህመድ፦እህ! ጌታ  ተወለደ ነው የምትለኝ?

አድማሱ፦ አዎን!

አህመድ፦ ጌታ ማነው?

አድማሱ፦እግዚአብሔር ነዋ!

አህመድ፦ታድያ እግዚአብሔር ከሆነ ሳይወለድስ በፊት እሱ አልነበረም ማለት ነው?

አድማሱ፦እንደዛ አይደለም እኮ አዳም በሰራው ሃጢአት እግዚአብሔር ሊያድነን በአዳም በልጅ ልጁ ተወልዶ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ ለሰው ልጆች ቤዛ ይሆን ዘንድ የሚለውን ቃል ይፈፀም ዘንድ ነው  ስጋ ለብሶ ምድር ላይ እንደገና የተወለደው።

አህመድ፦ አባቱ ማነው?

አድማሱ፦እግዚአብሔር አብ


አህመድ፦አይ አድማሱ የምታስረዳኝ ነገር ግን ለራስህስ ገብቶሃል?

አድማሱ፦ምን ለማለት ፈልገህ ነው?

አህመድ፦እኔ ከንግግርህ እንደተረዳሁት እወለዳለሁ ብሎ ቃልም የገባው እግዚአብሔር ነው። ልጁ ማነው? ስልህ ኢየሱስ አልከኝ ኢየሱስ ማነው? ስልህ ስጋ ለብሶ ለድህነት የመጣው እግዚአብሔር አልከኝ።ቆይ ግን በአንድ ቀን ውስጥ ወላጁም አንዱ እግዚአብሔር ተወላጁም አንዱ እግዚአብሔር እንዴት ሆኖ ነው ግን ገብቶሃል?
የተወለደውም ጌታ እግዚአብሔር ነው አልከኝ ወላጁም እግዚአብሔር ነው አልከኝ! እኔ ምለው እግዚአብሔር እራሱም በራሱ ወለደ እራሱም ልጅ ሆነ እራሱም አባት ሆነ ነው የምትለኝ?


አድማሱ፦በቃ ከበዓል በኋላ እንገናኝ አሁን ሊገባህ አይችልም።አልተገለጠልህም!



👇👇
እኔ ሁሌም የማይገባኝ ነገር ቢኖር "ለራሳቸው ሳይገለጥላቸው ሲቀር አልተገለጠልህምና አይገባህም" የሚሉት ነገር ነው።

https://t.me/OfficialDemas/6220

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Jan, 15:32


ይህ የደማስቆ አጎራባች አሳሊይ የተባለ ከተማ ነው (ነበር)። አሳድ በጦርነቱ ጊዜ የተቃዋሚዎች ይዞታ ነው በማለት የመሬት መንቀጥቀጥ ያፈረሰው ያህል አውድሞታል። ሶርያውያን በእርግጥ ብዙ ዋጋ ከፍለዋል። ዛሬ ወደ አገራቸው የመሰባሰብ ዕድል ቢያገኙም መሬት እንጅ ቤት አያገኙም። አሁን ብዙዎቹ በፈረሰ ቤታቸው ቅሪት ላይ ድንኳን ጥለው መቀመጥ ጀምረዋል። አገር ለመገንባት አንድ ትውልድ ይጠይቃቸዋል። አንባገነንን መዋጋት ቀላል አይደለም። እነዚህ ህዝቦች ከዚህ በላይ ምንም ዋጋ ሊከፍሉ አይችሉም።
ኮፒ

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Jan, 09:08


የስልጣኔ ጥግ❗️አስፓልትን በሳሙና የሚታጠብበት ሀገር በመወለዴ በጣም ደስተኛ ነኝ¡¡

ፅዱዋ ኢትዮጵያ¡¡

ይህ የሚቃወም ስልጣኔ አልገባውም¡¡

ዲማስ DIMASE ديماس

05 Jan, 18:55


🧲አስደናቂው ድንጋይ🧲ይህ ድንጋይ በ Wadi Al Disah, Saudi Arabia 🇸🇦 ነው የሚገኘው።


إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً

በዚህ ውስጥ አስደናቂ ተዓምር አልለበት፡፡

ታድያ በዚህ ላይ የሚገርመው ይህን ያህል ግዙፍ ድንጋይ እንዴት በዚህ ቀጭን ጫፉ ሊቆም ቻለ የሚለው ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

05 Jan, 17:01


⭕️ነብያችንﷺ አኽላቅ አልነበራቸውምን⁉️
ስለ ተውሂድ የሚያስተምሩ ሁሉ "ደረቅ አኽላቅ እና ፀባይ የሌላቸው ግትሮች ለዳዕዋ የማይመቹ ናቸው" ለሚሉ ሰዎች ጥያቄ አለኝ።

ተውሂድ ማህበረሰብን ይበታትናል ብላችሁ የምታስቡ በአካባቢው ባዕድ አምልኮ መግባት አያስፈልግም ሰዎች ይሸሻሉ ብላችሁ የምታስቡ የድሮ ቡድኖቼ ሆይ!እናንተ የምትሉት ነገር አውነት ከሆነ ውዱ ነብያችንﷺ ከገዛ ጎሳቸው የተዋጉት ፡ የዘመኑ ሙሽሪኮችም ነብያችንንﷺ ያሰቃዩበት፤ከሚወዱት እና ከተወለዱበት ከሆነው መካ ወደ መዲና የተሰደዱት በጂሀድ ጉዳይ መሆኑ ግልፅ ነው።

እና ነብዩﷺከሙሽሪኮች የተዋጉት አኽላቅ ስላልነበራቸው ነበርን?

መልስ እፈልጋለሁ⚠️

ነብያችንﷺወይም ሶሃቦችስ በሶላት ጉዳይ ጂሀድ ያደረጉበት ታሪክ አለን?

ኑህعليه السلام ህዝቦቹ አልመለስ ብለው አዛ ሲያደርጉት በህዝቦቹ ላይ ዱዓ ያደረገው አኽላቅ ስላልነበረው ነበርን?

እስቲ መልሱልኝ።

""በመጨረሻም ቅድሚያ ለተውሂድ""እላለሁ።

https://t.me/OfficialDemas/6216

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 18:31


☎️20÷2 =59 የሚል ተማሪ ሲበዛ የሚመጣ በሽታ ነው፤ አስተማሪዎችም ይህ ነው የገጠማቸው።

ወይ ሂሳብ❗️

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 18:00


ይህንን ያውቃሉ❗️በአዲሱ ቤተ መንግስት ግቢው ውስጥ የመስቀል ቅርፅ ተሰርቷል።አንዳንድ ኦርቶዶክሶችም "መስቀል መረገጥ የለበትም" በሚል እየተቃወሙ ይገኛሉ።
እኔ ደግሞ አብይ የሙስሊም መንግስት አለመሆኑ የማያውቁ ዘመኑ የራቃቸው የእስልምና ጥላቻ ሆድ የነፋቸው ምቀኝነት መተንፋሻቸውም የዘጋው አንድ ብሔርና አንድ ሃይማኖት ብቻ ነው ለሀገሩ የሚበጁት ብለው የነፃነት ታጋይ ነን ባዮች እንዲያውቁት ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 17:51


ትናንት የፈነዳው እሳተ ጎመራ❗️ ዛሬ እንዲህ ሆኗል።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 17:44


ሰላም የኖረች ሀገራችን አንዳንድ የአክሱም ካፊር ኋላ ቀሮች በአፄው የትዕቢት ወንጌል ተወጥረው ሊበጠብጧት ተነስተዋል።
ነገር ግን አይሳካላቸውም ምክንያቱም፦
የተማረም ያልተማረም ሙስሊም ክርስቲያኑም አልተቀበላቸውም።

እርስ በርሳቸውም በዚህ ጉዳይ እንዳልተስማሙ መረጃዎች ያመለክታሉ።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 12:52


ሀገሬ ያልተሸከመቺው ጉድ የለም ❗️"ይህቺ ልጅ ያንን ሁሉ አመት በዚህ ልክ ሲበድላት ለሰው ያልተናገረቺው አስቀድሞ ብትናገሪ እገድልሻለሁ ብሎ አስፈራርቷት ነበር" ነገር ግን ሌላ ሰው ነገሩ አውቆ ጠቁሞበት በፖሊስ ሊያዝ ሲል ተደብቆ መልሶ ከተደቀበት መጥቶ ልጅቷን በስለት ወግቶ ሊገድላት ችሏል።ይላል መረጃው።

ሀገሬ ያልተሸከመቺው ጉድ የለም።

ስራችን ሲታይ ግን የመሬት መንቀጥቀጡ ሲያንሰን ነው።
የጌታችን እዝነቱ ግን በጣም ሰፊ ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 03:25


⭕️ቪድዮ⭕️በሌሊቱ የመንቀጥቀጥ ንዝረቱ በዲስ አበባ ቤቶች ላይ ያሳየው እንቅስቃሴ❗️


https://t.me/OfficialDemas/6209

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 01:23


የዛሬው ይለያል❗️መንቀጥቀጡ ከእንቅልፍ የቀሰቀሳቸው አካባቢዎች ብዙ ናቸው።
ከሌሊቱ 9:54
አዲስ አበባ
ፒያሳ
መሳለሚያ
አለም ባንክ
አማራ ክልል(ደሴ አረብ ገንዳ በከባድ ሁኔታ ጠንቀጥቅጧል።

በሬክተር ስክል 5.8 እንደነበርም ተገለጿል።

እናንተስ አካባቢ⁉️⁉️⁉️

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Jan, 00:59


⭕️መንቀጥቀጡ ከእንቅልፋችን ቀሰቀሰን⭕️
አዲስ አበባ ዛሬ ማታ ከሌሊቱ 9:54 አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ከእንቅልፋችን ቀሰቀሰን።

ሌላው ቦታ ምን እንደተፈጠረ አላውቅም።

ዲማስ DIMASE ديماس

03 Jan, 18:35


ቀን ጭስ ሲወጣበት የነበረው ወደ እሳት ተቀይሯል።

ዲማስ DIMASE ديماس

27 Dec, 18:19


🌹ድንቅ ተፈጥሮ🌹ጥቁር እንቁላል ጥቁር ዶሮ ጥቁር ስጋ!
هَٰذَا خَلْقُ اللَّهِ فَأَرُونِي مَاذَا خَلَقَ الَّذِينَ مِن دُونِهِ ۚ بَلِ الظَّالِمُونَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ

ይህ የአላህ ፍጡር ነው፡፡ እነዚያ ከእርሱ ሌላ ያሉት ምንን እንደፈጠሩ እስኪ አሳዩኝ፡፡ በእውነቱ በዳዮቹ በግልጽ ጥመት ውስጥ ናቸው፡፡

ለአንድ ዶሮ እስከ 500,000ሺ ብር በላይ የሚያወጣው እጅግ በጣም ያልተለመደ ሲያዩት የሚያስፈራ ሥጋው ፣
አጥንቶቹ ፣ ጥፍሮቹ ፣ እንቁላሎቹ ፣ አካሎቹ እና አይኖቹን ጨምሮ ሁለመናው ጥቁር በጥቁር የሆነ በቅጥያ ስሙ 'Lamborghini chicken' እየተባለ የሚጠራው ዝርያው የማይገኝ እና ዓለማችን ላይ ውዱ ጥቁር የኢንዶኔዥያ የዶሮ ዝርያ ነው! አሁን እንደው ብሉ ብትባሉ ትበላላቹህ ?

ለማስተንተን ይጠቅመናል!

https://t.me/OfficialDemas/6176?single

ዲማስ DIMASE ديماس

27 Dec, 17:42


📻 #የጁሙዓ_ኹጥባ_ትርጉም ከታላቁ ሱና መርከዝ - (ቂልጦ - ጎሞሮ)

🔘 «خطبة الجمعة بعنوان «عقوبة تارك الصلاة »

🔘 «ሶላትን የተወ ሰው ቅጣቱ» በሚል ርዕስ...

መደመጥ ያለበት, ተመካሪ የሚመከርበት የጁመዓ ኹጥባ ትርጉም።

🎤 በሸህ አቡ ቀታዳ አብደላህ ቢን ሙዘሚል  አላህ ይጠብቀው።

📅 በዕለተ ጁሙዓ በቀን 15/04/2017 EC

🕌 ሙሀደራዎች ኹጥባዎች እና ሌሎችም ፈዋኢዶች የሚለቀቅበት የመርከዙ ዋናው ቻናል

🔗
https://t.me/merkezassunnah/12457

ዲማስ DIMASE ديماس

26 Dec, 18:17


⭕️ትረፊ ያላት ነፍስ⭕️በአውሮፕላን ክስከሳው የተረፈው ሰው❗️  በአለም ላይ በስፋት የተሰራጨ ዜና.

#በአዘርባጃን የደረሰው የአውሮፕላን #አደጋ አሳዛኝ ክስተት ነው።

በአውሮፕላኑ ውስጥ ወደ 67 የሚጠጉ ተሳፋሪዎች የነበሩ ሲሆን ወደ 30 የሚጠጉ መንገደኞች ህይወታቸው እንዳለፈ የተገለፀ ሲሆን የተቀሩት ደግሞ መትረፋቸውን እና በምስሉ የሚታየውን ሰው   ጨምሮ በርካታ ሙስሊም መንገደኞች እንደነበሩ ታውቋል።

ከአውሮፕላኑ አደጋ ደቂቃዎች በፊት ይህ ሰው በአውሮፕላኑ አደጋ እንደሚሞት በማመኑ ሸሀዳ ሲይዝና ተክቢራ ሲያደርግ የሚያሳይ ቪዲዮ ቀርፆ ለሚስቱ ልኮ ነበር ።

ነገር ግን በተአምር ከአውሮፕላኑ አደጋ ከተረፉት ሰዎች አንዱ ይህ ሰው ሆኗል። 

ትልቁ ጥያቄ እኔና አንተ በዚህ ቦታ ብንሆንስ የምንደጋግመው ቃል ምን ይሆን ነበር?

ሸሃዳህ?
ጩኸት?
ወይስ ኑዛዜ?

ሁላችንም እራሳችንን እንፈትሽ ዘንድ ይጠቅመናል።

https://t.me/OfficialDemas/6168?single

ዲማስ DIMASE ديماس

25 Dec, 18:24


ሪዝቃችን በኢባዳችን ልክ ቢሆን ኖሮ በረሀብ አልቀን ነበር።(የሰው)

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Dec, 18:29


⭕️ሴት ልጅ ፀጉሯ ካልተሸፈነች ትላጨው❗️

1ኛ ቆሮ11፥6
"ሴት ራሷን የማትሸፍን ከሆነ፣ ጠጕሯን ትቈረጥ፤ ጠጕሯን መቈረጥ ወይም መላጨት የሚያሳፍር መስሎ ከታያት ግን ራሷን ትሸፈን።"bible

ስለዚህ ያቺ ትንሿ በአናት ላይ የምትጠቀለለዋን ጨርቅ የሚከለክሉት የአፄ ዮሐንስ ርዝራዦች!

የመፅሐፍ ቅዱሱን ቃል በምን ይተረጉሙት ይሁን?

ወይስ ሴት ፀጉሯን ካልተሸፈነች ትላጨው የሚለውን ይዘው ቀጣይ ሁሉንም ሴት በምላጭ ሊልጩት ነው?

የሴት ፀጉር መሸፈን አይደለም በእስልምና በክርስትናም ግዴታ ነው!

አላማቸው ሙስሊሞችን ማጥፋት ብቻ የሆነው የአፄው የቡችላ ግልግሎች እራሳቸውን እያጠፉ መሆኑን አያውቁም!

ኒቃብ እና ጅልባብ ሳይሆን ያቺም ሻሽ አይናቸውን አቅልቶት መከልከል ጀመሩ።

በነገራችን ላይ አፄ ዮሐንስ ከ500,000 በላይ ሙስሊሞችን በግድ ወደ ክርስትና ያጠመቀ የሀገራችን ንጉስ ነበር።ይህንን ዘመን ነው የሚናፍቁት እነዚህም።
AXUM


https://t.me/OfficialDemas/6161

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Dec, 16:17


እህ! ሀገሬ❗️ ጅልባብ እና ኒቃብ ብቻ ሳይሆን ትንሿ ብጣሿ ሻሽ እንኳን የሚከለከልባት በ21ኛው ክፍለ ዘመን የምትኖር አስገራሚ ሀገር ሆናለች!

የአፄዎቹ ዘሮች እስልምናን ለማጥፋት እና ለማጠልሸት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ላይ መኖራቸው እራሱ ይረሱታል።

እነ እንትናም ስልጣን ቢይዙ ከዚህ የባሰ መከራ እንደሚጠብቀን ከወዲሁ ማወቅ አለብን።

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Dec, 04:12


⭕️የመንም ጦርነት ተጀምሯል⁉️

በሳዑዲና ኤምሬት የሚረዱት የደቡብ የመን(ሱንይ) ሀይሎች ምሽቱን በምዕራብ ተዒዝ ከተማ በአንሷሩላህ አል-ሑሲይ ሰራዊት ላይ ጥቃት ከፍተዋል።
የዚህ ሰራዊት አመራሮች ያለፈው ሳምንት በሳዑዲ ሪያድ እንደነበሩ ታውቋል ።

ተዒዝ ከተማ በሱንዮች እጅ ትግባ አትግባ የታወቀ ነገር የለም።ከፊሎች ግማሿ በሱንዮች እጅ ገብታለች እያሉ ይገኛሉ።

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Dec, 04:09


⭕️ይህ ሶርያ ውስጥ ነው⭕️

በአሜሪካ የሚታገዙት የኩርድ ሰራዊቶች (SDF) እና በቱርክ የሚታገዙት የአዲሱ ሶሪያ መንግስት መንግስት ታጣቂዎች ምሽቱን በሰሜን ሶሪያይቱ መንቢጅ ገጠራማ ክፍሎች ከባድ ውጊያ ሲያደርጉ ቆይተዋል።
የኩርድ ኃይላት በአመራሮቻቸው ለድርድር ዝግጁ መሆናቸውን ቢገልፁም ከአዲሱ መንግስት ጋር የሚያደርጉት ውጊያ ግን አልቆመም።አሜሪካ ዒራቅ የመገኙ በርካታ ታንክና በረት ለበስ ተሽከርካሪዎቿን ወደ ሰሜን ሶሪያ ያስገባች ሲሆን፤ቱርክም በርካታ የጦር ተሽከርካሪዎቿን ወደ ኢድሊብና ሌሎች ሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል አስገብታለች።

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Dec, 18:24


⭕️ላጤው ተከራይና ሞኟ አከራይ⭕️
በዚህ ሳምንት የተከሰተ❗️
አይ ላጤነትና መከራው
በቅርብ በማውቀው አካባቢ አንድ ላጤ ቤት ተከራይቶ ይኖራል።እናም ጥዋት ይወጣል ማታ ይገባል።ቤቱ ውስጥ አይውልበትም፤ አይበላበትም፤ አይጠጣበትም።
ማደሪያው ብቻ ነው።በአጋጣሚ አከራይዋ ብዙ እንግዶች ይመጡባታልና ሲጨንቃት የዚህን ላጤ ቤት ቁልፍ ስለነበራት ከፊል እንግዶቿን በላጤው ቤት ለመቀበል አስባ ልክ ስትከፍተው አንድ አስደንጋጭ ነገር ትመለከታለች።እሱም፦ቤቱ ሙሉ በሽንት የተሞላ የውሃ ሀይላንድ ነው።በቃ የንግድ ሱቅ ነው የሚመስለው።አከራይዋም ትንሽ ሞኝነት ይለብሳታል መሰለኝ ለፖሊስ ደውላ ''"'"ድረሱልኝ ቤቴ በሆነ ነገር ተሞልቷል"""ብላ ጥሪ አቀረበች።የአካባቢው ጥበቃዎች ቀድመው ቦታው ላይ ከበባ አደረጉ መፈተሽም ጀመሩ ሽንት መሆኑን እያወቁ ወደ የበላያቸው ፖሊስ ጋር ደውለው
("በድብቅ የሚሸጥ ከሽንት ጋር የተቀላቀለ ኬሚካል አግኝተናል ፈጥነው ይድረሱልን") አሉ እነሱም በተራቸው።የአካባቢውም ማህበረሰብ በጥበቃዎቹ ጥበቃዊ መላምት ተነስተው በአንዱ ተከራይ ቤት ብዙ ሊትር ኬሚካል ተገኘ አሉ አሉ ተባሉ የሚለውን ወሬ ማሰራጨት ጀመሩ።

ዋናቸውም መጣ በሳል ሰው ይመስለኛል። "ለልጁ ደዉሉለት" አለ።ላጤው ሲደወልለት በመደናገጥ ይባስ ብሎ ድሮ ቀን ቀን ከሚውልበት አካባቢ እንደ በሻረል አሰድ ኮበለለ።ቢደወል ቢደወል ሊገኝ አልቻለም።
በሳሉ ፖሊስም አከራይዋን ማፋጠጥ ጀመረ!
ቤቱን ስትከፍቺ ተከራዩን አስፈቅደሺዋል ወይ?
እሷም አይ! አላስፈቀድኩትም!
እሺ ይህንን ነገር ከዚህ በፊት እንዳያደርግ መክረሺው ታውቂያለሽ ወይ!
እሷም አይ!አልመከርኩትም።"በቃ መቀጣት የነበረብሽ አንቺ እንጂ እሱ አልነበረም" ብሏት የግቢው ሰዎች ሽንት ብቻ መሆኑን ነገሮ ኬሚካል እንዳልሆነ አረጋግጦ አረጋግቶም ወደ መጣበት ተመለሰ።

ላጤ መኝታው ኬሻ በጠረባ!

ብቻ ላጤው ቤቱ ቢያፀዳ ሌሊትም ቢሆን ሽንት ቤት ቢሄድ ይህ ሁሉ ግርግር ባልተፈጠረ ነበር!

ፍትህ legna ለላጤዎች❗️እንዴት በኬሚካል ይጠረጠራሉ❗️

https://t.me/OfficialDemas/6156

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Dec, 18:21


وَمَا تَنقِمُ مِنَّا إِلَّا أَنْ آمَنَّا بِآيَاتِ رَبِّنَا لَمَّا جَاءَتْنَا ۚ رَبَّنَا أَفْرِغْ عَلَيْنَا صَبْرًا وَتَوَفَّنَا مُسْلِمِينَ

«የጌታችንም ተዓምራቶች በመጡልን ጊዜ ከማመናችን በቀር ከእኛ አትጠላም፡፡ ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አፍስስ፡፡ ሙስሊሞች ኾነን ግደለን፡፡»

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Dec, 16:48


ፍንዳታ ተከሰተ‼️
በመሬት መንቀጥቀጥ የተፈጠረ፣
መተሓራ አከባቢ በፈንታሌ ተራራ ላይ ከትናንት ማታ ጀምሮ ዛሬ ረፋድ እና ከሠዓት ላይ በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ድምጽ ያለዉ ፍንዳታን አስከትሎ በአከባቢዉ በምስሉ ላይ የተመለከተዉን አስከትሏል።
በንብረት ላይም ጉዳት ደርሷል። የአከባቢዉ ህብረተሰብ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የምስራቅ ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አባቡ ዋቆ ጥሪ አቅርበዋል።
ዛሬ ከለሊቱ 8:40:8:43 እና 10:00 አካባቢ አዲስ አበባን ጨምሮ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት መሰማቱን እንዲሁም በሬክተር ስኬል 4.6 ሆኖ መመዝገቡን ይታወሳል።

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Dec, 18:28


ሰው እንዴት በዚህ ልክ ያብዳል⁉️
ወላሂ እነዚህን የምገልፅበት ቃል የለኝም።
ከቻላችሁ ግለጿቸው።

https://t.me/OfficialDemas/6153

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Dec, 17:59


ይህንን ያውቃሉ⁉️የእርሶም ጥያቄ ነበር
በአብዛኞቹ የአምቡላንስ መኪኖች ላይ AMBULANCE የሚለው ቃል ተገልብጦ ነው የሚፃፈው ምክንያቱም ከፊት ያለ መኪና በስፖኪዮ ሲመለከተው በስትክክል እንዲያነበው እና መንገድ እንዲለቅ ታስቦ ነው።

ፎቶ1፦Amblance እና Dimase የሚሉት ቃላቶች ገልብጬ ልክ በአምቡላንሱ አፃፃፍ እስታይል ፅፌ የፃፍኩትን በመስታወት ውስጥ አቅርቤ እያየሁት በትክክል አነበብኩት ከዚያም የመስታወት ውስጡ ፅሁፍ ፎቶ አነሳሁት ከዚያም ትክክለኛውን አነባብ ሰጠኝ ልክ ፎቶ2 እንዳያችሁት።
ፎቶ 1 የአምቡላንስ እስታይል
ፎቶ 2 በመስታወት ውስጥ የታየ።

አምቡላንስ ስታዩ ለማንበብ ጭንቅላታችሁ ወደ ታች እግራችሁ ወደ ላይ ማድረግ አይጠበቅባችሁም!!

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Dec, 17:36


እውነታዊ መዝናኛ እውቀት👇

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 15:13


ሁልጊዜ ብትሰማው የማትጠግበው

አጠር ያለ ጣፋጭ የሆነ

የሀበሻው ቢላል ታሪክ

ኡስታዝ አቡ ሙሰየብ

ሀምዛ ኢብኑ ረሻድ
አላህ ይጠብቀው

የሀበሻው ቢላል
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ቢላል ኢብኑ ረባህ

                 ⇩
╭┅━━•🍃🍃•━━━┅
⚘  ⚘
https://t.me/mesjidalteqwawenabo
╰┅━━•🍃🍃•━━━┅

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 13:42


👉🛑በአንዋር መስጅድ ዛሬ እለተ እሁድ ከዝሁር ሶላት በኃላ የተደረገ ወሳኝና አንገብጋቢ የሆነ ሙሀደራ መደመጥ ያለበት ጣፋጭ ሙሀደራ በማድመጥና ሼር በማድረግ ላይ እንመክራለን‼️


وهي محاضرة اجتماع أهل السنة والجماعة في مسجد الأنوار ببلاد الحبشة محاضرة قيمة بعنوان: ((شرح حديث عُبَادَةَ بْنِ الصَّامِتِ ، أَنَّ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : " اضْمَنُوا لِي سِتًّا مِنْ أَنْفُسِكُمْ أَضْمَنْ لَكُمُ الْجَنَّةَ : اصْدُقُوا إِذَا حَدَّثْتُمْ، وَأَوْفُوا )) يوم الأحد ٢٩/جمادى الأولى/ ١٤٤٦هـ، بمسجد الأنوار - في بلاد الحبشة


👉⭕️🔖«የዑባዳ ኢብኑ ሷቢት ሀዲስ ሸርህና በሰፊው የተብራራበት ሙሀደራ

በኡስታዝ አቡ የህያ ከማል አሏህ ይጠብቀው

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 10:34


ያረቢ ጎሽቴ ገር በገር አሽነ🤲

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 08:56


الصلاة

@halamembers

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 05:25


እናንተስ ገጥሟችሁ አያውቅም⁉️
ከእሁድ ቀን ትዝታዎቼ አንድ ቀን በኪሴም በአካውንቴም ብር የሚባል ነገር ብርርር አለብኝ(ብር እና እኔ ተጣላን)።ቁርስ የምበላበት አይደለም ለባጃጅ እንኳን አስር ብር አልነበረኝም።
አስቡት ርቧችሁ ኪሳችሁ ምንም ብር ሳይኖራችሁ ስሜቱ።

በቃ እራሴን ተቆጣጥሬ ልብስ ማጠብ አለብኝ ብዬ ወሰንኩ!
በማጣት ላይ ልብስ ማጠብም ይከብዳል።
ከፊል ልብሶቼን አጥቤ ወደ አንደኛው ልብሴ ኪስ እጄን ሳስገባ 400 ብር አገኘሁ።
ዋው! በቃ እሜቴ ደስታ ፈለቀች!
የዛን ቀን ደስታ ግን ልነግራችሁ አልችልም።ከሌሎች እሁዶች ለኔ ባለ ደስታዋ እሁድ ብያታለሁ። እስከዛሬም ሳስታውሰው የ400 ብሩ ደስታ ይመጣልኛል።

ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ?ደስታን በትልልቅ ነገር ብቻ አድርጋችሁ አታስቡት የናንተ ደስታ በጣም በትንሽ ነገር ሊሆን ይችላል።

400 ብሯ ሁሌም አመሰግንሻለሁ!

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 05:05


መዝገቡ!

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Dec, 04:18


ንገሩኝ የገባችሁ ማን አለ ከእሱ ሌላ ይህን የሚያደርግ?

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Nov, 18:16


ምክንያቱ፦Οι σιίτες μισθοφόροι του Ιράν ηττήθηκαν και οι φυλακισμένες γυναίκες απελευθερώθηκαν.

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Nov, 18:02


ሶርያ የሆነ ያልገባኝ ደስታ እየተደሰቱ ነው።ሙስሊሞቹ በጣም ደስ ብሏቸዋል።የነሱ ደስታ የኛም ደስታ ነው።ቀጣይነት ይኑረው እንጂ!

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Nov, 04:12


አሁን በሀገራችን እየተሰማ ያለውን ሀዘንና ጭንቀት ግድያ እና እገታ በሀይማኖት ተለይቶ እንደሆነ ሚድያዎች እያሰራጩ ይገኛሉ።እውነትም በሀይማኖት ከሆነ የሰውን ልጅ ዝም ብሎ በጭለማ ወስዶ መረሸን በሸሪዓ እንደማይቻል ሁሉም ሰው ልብ ሊለው ይገባል።ይህን ድርጊትም እናወግዘዋለን ብቻ ሳይሆን እናዝናለንም። ይህ የእምነታችን ስርአት የጣሰ እና የሚያስቀጣም ጭምር ነው።
ነገር ግን ሚድያዎች ሁሉ ያሉት በሌሎች እጅ መሆኑ ያለው ተፅዕኖ ታዝቤበታለሁ።ሙስሊሞች በእምነታቸው ሲረሸኑ ኮሽ ያለ ያህል እንኳን የማያሰሙት ሌሎች በግፍ ሲገደሉ አለምን ይሞሉታል።አያሰራጩ አይደለም ፍትሀዊ ሆነው ሙስሊሙንም ክርስቲያኑንም ሰሜኑም ደቡቡም ምስራቅና ምዕራቡም ወክለው መንቀሳቀስ ነበረባቸው።

አሁን በእጃችሁ ያሉት ሀገር አቀፍ መረጃዎችን የሚያሰራጩት አብዛኞቹ ሚድያዎች በሙስሊሙ ላይ ጥላቻ ያለባቸው ይመስላሉ።

አስፈላጊ ከሆነ ሌላ ጊዜ ስማቸው ከነመረጃው እንመለስበታለን።

ገዳዮቹ ለእስልምና ቢሆን ኖሮማ በሰላማዊ መንገድ ችግራቸውን በፈቱ ነበር።
ይህ ርካሽ ለሆነው ፖለቲካዊ አካሄድ እንዲመቻቸው እንጂ ለእስልምናና ሙስሊሞች አዝነው አለመሆኑ ግልፅ ጉዳይ ነው።

እናወግዛለን!!!

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Nov, 18:33


እውነቱን እናውራ ከተባለ ሁላችንም አርቴፊሻል ነገር አይመቸንም።

የሞባይል ኮፒም አይመቸንም።
ተመሳስሎ የወጣ የፋብሪካ ምርትም አይመቸንም።
ተመሳስላ የመጣች አርቴፊሻል ቆንጆ ሴትም አትመቸንም።
የሰው መኪና በመያዝ በሀብታም ተመሳስሎ የመጣ ወንድም አይመቸንም።

ምክንያቱም በሁሉም ውስጥ ፌክ ፋገራ አለበትና።

ቆይ ግን የምታገባትን ልጅ ፀጉር የሌላት ሆና በሂዩማን ሄር ፊቷ በዱቄት ቁመቷ በሄል ጫማ ሆና ሽውድ ብታደርግህ እውነቱ የወጣ ቀን ምን ይሰማሀል?

በቃ አንተም በሰው መኪና አትሸውዳት! በሷ ፊት ስታልፍ እስቲኪኒውም ቀንሰው!

ያለህን ንገራት በተፈጥሯዊ መልኳም ትቅረብህ!

የምን ሞዴል ሞዴል መሰራራት ነው!

አልያ ግን ኑሯችሁ ኮሪደር ልማት ይደርስበትና ይፈራርሳል።ዋ!

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Nov, 17:49


♻️ምክር ለገጣሚዎች

🤌ታላቁ አሊም ሸይኸ የህያ አልሀጁሪ ለገጣሚዎች አደራ ያስተላለፉበት ነሲሀ

🎙 በታላቁና በተወዳጁ ወንድማችን አቡ ሂባን አብድሰሚዕ በድሩ الله ይጠብቃት

🕌በመስጂደል ኑር ፉሪ الله ይጠብቀው

👇👇👇👇👇
https://t.me/nurders/7031

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Nov, 18:12


⭕️12 መስፈርቶች ከሙስሊሞች ጋር በሰላም ለመኖር።
አርበዑነ አንነዊይ ሀዲስ ቁጥር 35

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه و سلم

1⃣ኛ لَا تَحَاسَدُوا،
“አትመቀኛኙ፤

2⃣ኛوَلَا تَنَاجَشُوا،
በውሸት አትጨራረቱ፤

3⃣ኛوَلَا تَبَاغَضُوا،
አትጣሉ(በመካከላቹህ ጥላቻ አታምጡ)፤

4⃣ኛوَلَا تَدَابَرُوا،
ጀርባ አትሰጣጡ፤

5⃣ኛوَلَا يَبِعْ بَعْضُكُمْ عَلَى بَيْعِ بَعْضٍ،
በወንድማቹህ ገበያ ላይ አትሽጡ፤

6⃣ኛوَكُونُوا عِبَادَ اللَّهِ إخْوَانًا
ወንድማማቾች በመሆን የአላህ ባርያ ሁኑ፤

7⃣ኛالْمُسْلِمُ أَخُو الْمُسْلِمِ
ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው

8⃣ኛلَا يَظْلِمُهُ
አይበድለውም፣

9⃣ኛوَلَا يَخْذُلُهُ
አይክደውም፣

9⃣ኛوَلَا يَكْذِبُهُ
አይዋሸውም እናም

🔟ኛوَلَا يَحْقِرُهُ
አያሳንሰውም ፤”

التَّقْوَى هَاهُنَا، وَيُشِيرُ إلَى صَدْرِهِ ثَلَاثَ مَرَّاتٍ، ከዛም ወደ ደረታቸው(ልባቸው) ሶስት ግዜ እያመላከቱ የአላህ መልእክተኛ

 እንዲህ አሉ “ተቅዋ (የአላህ ፍራቻ) እዚህች ናት።”


1⃣1⃣ኛبِحَسْبِ امْرِئٍ مِنْ الشَّرِّ أَنْ يَحْقِرَ أَخَاهُ الْمُسْلِمَ
“አንድ ሰው መጥፎ ሰራ ለማለት ሙስሊሙ ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ይበቃል።

1⃣2⃣ኛكُلُّ الْمُسْلِمِ عَلَى الْمُسْلِمِ حَرَامٌ: دَمُه وَمَالُهُ وَعِرْضُهُ
ሁሉም ሙስሊም በሙስሊም ላይ ሓራም (እርም) ነው። ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም።”

ሙስሊም ዘግቦታል።

https://t.me/OfficialDemas/5998

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Nov, 15:02


⭕️እነሱ እንዲህ ብለዋል እናንተስ⁉️
በየሆስፒታሉ እየተወለዱ ያሉ ህፃናት አብዛኞቹ ሴቶች መሆናቸውም መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ።

እናም የነብያችንﷺሀዲስ አልሰሙም ይሁን?

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Nov, 12:44


ሳውዲ ላይ ለሚከሰተው ነገር ኡለማዎች ለምን ዝም ይላሉ?

መልሱን ከሸኽ ሙሀመድ አማን አልጃሚ ረሂለሁላህ ይስሙት

https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4539

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Nov, 04:22


ግን የሰው ልጅ ሲከፋው ብቻ ነው እንዴ "ሁሉም ያልፋል"የሚለውን ጥቅስ የሚያስታውሰውና እራሱን የሚያፅናናው?

"ሁሉም" የሚለው ቃል እኮ ሁሉንም ነገር ያካትታል።

ሀዘንና ችግርም እንደሚያልፉ ሁሉ ደስታና ድሎትም ያልፋሉ!

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Nov, 03:15


ቤስት video❗️

ዲማስ DIMASE ديماس

27 Nov, 18:04


መቃብር ስፍራ ሄዶ ለቲክቶክ ብሎ ዘፈን ከፍቶ የሚጨፍር ትውልድ ባለበት ወቅት ላይ እንዴት ሞትን አስታውሶ ወደ ፈጣሪው እንደሚመለስ ሲታሰብ በጣም ይከብዳል።

ልቦቹ ደርቀው ማልቀስ በሚገባው ቦታ በሙዚቃ የሚጨፍር ትውልድ መጥፊያው እሩቅ አይመስለኝም!

ዲማስ DIMASE ديماس

27 Nov, 09:20


ከ ሰዎች ጋር ለመኗኗር 9ኙ የሱረቱል #ሁጁራት ምክሮች :-

#የመጀመሪያው_ምክር:

فَتَبَيَّنُوا
{ አረጋግጡ }
አንድ ወሬ ስንሰማም ሆነ ስናወራ እውነት መሆኑን ማረጋገጥ

#ሁለተኛው_ምክር :

فَأَصْلِحُوا

{ አስታርቁ }
ሰዎችን ለማስማማት መጣር ሰላምን ማስፈን

#ሦስተኛው_ምክር :

وَأَقْسِطُوا
{ አስተካክሉ }
ፍትሃዊ ሁኑ

#አራተኛው_ምክር :

لَا يَسْخَرُ

{ አታሹፉ (አታላግጡ) }

ማዋረድ; ማሳነስ ጉድለቱን አጉልቶ ማሳየት በማሳቅ መልክ

#አምስተኛው_ምክር :

وَلَا تَلْمِزُوا

{ አታነውሩ }
አንዱ ወንድሙን አሳንሶ ባየው ሰአት ያነውረዋል ያሾፍበታል

#ስድስተኛው_ምክር :

وَلَا تَنَابَزُوا

{ በመጥፎ ስሞች አትጠራሩ }
ሰውን ከተሰየመበት ውጪ በማይሆን ስም መጥራት

#ሰባተኛው_ምክር :

اجْتَنِبُوا كَثِيرًا مِّنَ الظَّنِّ

{ ከጥርጣሬ ብዙውን ራቁ }
ሰውን በመጥፎ አትጠርጥሩ

#ስምንተኛው_ምክር :

وَ لَا تَجَسَّسُوا

{ ነውርንም አትከታተሉ }
ባለቤቱ (ሰውየው)የደበቀውን ነውር እና ጉድለት አትከታተሉ

#ዘጠነኛው_ምክር :

وَلَا يَغْتَب بَّعْضُكُم بَعْضًا

{ ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ }
ሰውየው በሌለበት በሚጠላው ነገር ማንሳት

በቀረችው ህይወትህ ውስጥ አስታውሳት አጥብቃህም ያዛት

"ሁሉንም ሰው ማስደሰት አትችልም ፡ ነገር ግን ማንንም አለመጉዳት ትችላለህ!! "

አላህ ይርዳን🤲

https://t.me/OfficialDemas/5992

ዲማስ DIMASE ديماس

27 Nov, 03:37


⭕️አምፖል የሰራው ዘገምተኛው ተማሪ⭕️
........የእናት ነገር......
አንድ ቀን አምፖልን ለመጀመሪያ ጊዜ የሰራው ቶማስ ኤዲሰን ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ሲመጣ ለእናቱ አንድን ወረቀት ሰጣትና “መምህሬ ይህንን ወረቀት ሰጠኝ እና ለእናትህ ብቻ በእጇ ስጥ ብሎ ነገረኝ” አላት።

እናትዬው አይኖቿ እምባ እያቀረራቸው እንዲህ ስትል ለልጇ አነበበችለት፣ “ልጅሽ እጅግ አዋቂና ሊቅ ነው። ይህ ትምህርት ቤት ለእሱ በጣም የማይመጥንና ትንሽ ነው እና እሱን ለማሰልጠን ብቁ የሆኑ አስተማሪዎች ባለመኖራቸው ተመልሶ እንዳይመጣ፣ እዚያው እቤቱ አስተምሩት”፡፡

ከብዙ አመታት በኋላ፣ የቶማስ ኤዲሰን እናት ከሞተች በኋላ እና እሱም በአለም ላይ ካሉት ታላላቅ ፈላስፎች አንዱ ወደመሆን ከመጣ በኋላ፣ አንድ ቀን የቤተሰቡን የቆዩ ነገሮች ሲመለከት በድንገት በጠረጴዛው መሳቢያው ውስጥ በጥግ በኩል አንድ የታጠፈ ወረቀት አየ።

አንስቶም ከፈተው። በወረቀቱ ላይ እንዲህ የሚል ጽሑፍ አለ፡- “ልጅሽ ቶማስ ኤዲሰን የዘገምተኛነት ችግር ያለበት ልጅ ነው፡፡ ከአሁን በኋላ ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጣ አንፈቅድለትም”፡፡

ትዝ ሲለው፣ ለካስ ያን ጊዜ ከትምህርት ቤት ይዞ የመጣው ትክክለኛ ጽሑፍ ይህ ነበር፡፡ እናት ግን ያን ጊዜ ይህንን ሃሳብ ባለመቀበልና በእሱ ላይ ላለመናገር በመወሰን ለውጣ እንዳነበበችለት ተገነዘበ፡፡

ቶማስ ኤዲሰን ለሰዓታት ካለቀሰ በኋላ በማስታወሻ ደብተሩ ላይ እንዲህ ሲል ጻፈበት፣ "ቶማስ ኤዲሰን የአዕምሮ ጉድለት ያለበት ልጅ ነበር፣ ጀግና እናቱ ግን የክፍለ ዘመኑ ሊቅ ወደመሆን ቀየረችው"፡፡

• 
ወላጆች ከልጆቻችሁ ጋር ስላላችሁ መስተጋብር (interaction) ከዚህ ታሪክ ምን ተማራችሁ?

•  መምህራን በተማሪዎች ላይ ሊኖራችሁ ስለሚገባ አመለካከትና አቀራረብ ከዚህ ታሪክ ምን ፍሬ ነገር አገኛችሁ?

ቁርአን ሀዲስ ወይም አካዳሚ አልያም የሆነ ሙያ በምታስተምሩበት ወቅት ሞራል መስጠት ያክል የሚሆን ነገር የለም።

https://t.me/OfficialDemas/5991

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Nov, 05:09


ሳውዲ‼️

በፈረንጆቹ 2024 ሳውድ አረቢያ ከ100 በላይ የውጪ ሀገር እና የሀገሯን ዜግች በስቅላት የቀጣች ሲሆን

ይህም ከባለፈው ዓመት ሲወዳደር
በ3 እጥፉ የበለጠ ነው ተብሏል::

ምክንያቱ ደሞ : -

* ሰው መግደል
* ሀሺሽ ወደ ሀገሯ ማስገባት
* ሴት , ህፃናትን መድፈር እና
* ሌሎችም ህገ ወጥ ከባድ ወንጀሎች የሰሩት ሲሆን

ከዚሁ ውስጥ  :-

* 21 ፓኪስታኖች 🇵🇰
* 20 የመኖች 🇾🇪
* 14 ሱሪያውያን 🇸🇾
* 9 ግብፃውያን 🇪🇬
* 8 ጆርዳናውያን 🇯🇴
* 7 ኢትዮጵያውያን 🇪🇹
* 3 ሱዳናውያን 🇸🇩
* 3 ህንዳውያን 🇮🇳
* 3 አፍጋኒስታውያን 🇦🇫
* 1 ስሪላንካውያን 🇱🇰
* 1 ኤርትራውያን 🇪🇷
* 1 ፊሊፒንሳውያን 🇵🇭
ይገኙበታል።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Nov, 10:29


⭕️በስመአብ ብለህ እረደው❗️ይህ የዘመናችን የመጨረሻ አስከፊው ድርጊት ብዬዋለሁ።

የሰውን ልጅ በስመአብ ብለህ እረደው ብለው የሚያዙ ቡድኖች እናማን እንደሆኑ መገመት ካቃታችሁ የሀገራችን አሁናዊ ሁኔታ አልደረሳችሁም ብዬ መናገር እችላለሁ።

ይህ የምትሰሙት ወጣት በበስመአቦች በሰላ ጩቤ የታረደ ወጣት ነው።
ቪድየው ለማየት ስለሚከብድ በደምፅ አድርጌዋለሁ።

ግን ሙስሊም ቢሆን እና ቢስሚላህ ብለህ እረደው ብሎ በቪድዮ እየተቀረፀ ቢሰራጭ አለም ሁሉ "ሙስሊም አራጅ ነው" ብሎ ሚድያው ሁሉ ባስጮኸው ነበር።

በተለይ እነ መሪ ጌታ ጌታ ነሽና የጌታ ሰው በየኮመንት መስጫው ልንቆም ልንቀመጥ በከለከሉን ነበር።

እነ ጌታ ነህ ሰው ሲያርዱ በግ ነው የሚሆንላቸው።

"በስመ አብ ብለህ እረደው!!!!!!!መቼም አንረሳውም።

በስመ አብ ብለው ያረዱት ስጋው ሊበሉትና በክት ላይሆንባቸው ነው መሰለኝ።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Nov, 08:37


📮 የጫት ጉዳትና የሸይጧን ተንኮል❗️

↪️ በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።

👉ሙሐደራው ላይ ከተወሱ ነጥቦች⤵️

💥ሸይጧን በሰው ልጆች ላይ የሚያሴረው ሴራ፤
💥ከሸይጧን ተንኮል መጠበቅ እንዳለብን ፤
💥ሸይጧን ሰዎችን ከዒባዳ ወደኃላ እንዴት እንደሚጎትት።ሌሎችም ጠቃሚ ምክሮች ተዳሰውበታል።አላህ ሰምተው ከሚጠቀሙት ያድርገን።


🎙 በኡስታዝ:- አቡ ሙሐመድ ሙሐመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው።

👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy/9109
🔗https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4491

ዲማስ DIMASE ديماس

20 Nov, 13:33


ሌባዋ የቤት ሰራተኛ❗️

ዲማስ DIMASE ديماس

18 Nov, 05:40


ሳያውቁ ስንቶች ተዋረዱ❗️

በማያገባቸው እየገቡ።

ዲማስ DIMASE ديماس

18 Nov, 05:29


⚠️ ሳትፈታ አገባች !!!

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻟﺚ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (17943)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:اﻣﺮﺃﺓ ﺗﺰﻭﺟﺖ ﺑﺮﺟﻞ، ﻭﻟﻜﻦ ﻟﻢ ﻳﻄﻠﻘﻬﺎ ﺯﻭﺟﻬﺎ اﻷﻭﻝ اﻟﺬﻱ ﻟﻢ ﻳﺪﺧﻞ ﺑﻬﺎ ﺑﻌﺪﻣﺎ ﺗﻢ اﻟﻌﻘﺪ اﻟﺸﺮﻋﻲ (اﻟﻨﻜﺎﺡ) ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ 3 ﺳﻨﻮاﺕ ﻗﺒﻞ ﺗﺰﻭﺟﻬﺎ ﺑﺎﻟﺮﺟﻞ اﻟﺜﺎﻧﻲ، ﻋﻠﻤﺎ ﺑﺄﻧﻬﺎ ﻃﻠﺒﺖ ﻣﻨﻪ اﻟﻄﻼﻕ ﻭﺃﻟﺤﺖ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﻟﻜﻦ ﺭﻓﺾ.*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንዲትን ሴት ያገባት የሆነው ወንድ ሸሪዓዊ ኒካሕ ከተሟላ በኋላ ለሦስት ዓመት ከእርሷ ጋር ተጠቃሎ ያልገባ ሲሆን የመጀመሪያው ባለቤቷ ሳይፈታት ሌላ ወንድ አገባች።
እርሷ ከባለቤቷ ፍቺን የፈለገችና የጠየቀች መሆኗ ከመታወቁ ጋር እርሱ ግን ውድቅ አደረገባት።

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج:اﻟﺰﻭاﺝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﺑﺎﻃﻞ؛ ﻷﻧﻪ ﻋﻘﺪ ﻋﻠﻰ اﻣﺮﺃﺓ ﻓﻲ ﻋﺼﻤﺔ ﺯﻭﺝ، ﻭاﻟﻮاﺟﺐ ﻋﻠﻰ اﻟﻤﺮﺃﺓ ﻣﺮاﺟﻌﺔ اﻟﺤﺎﻛﻢ اﻟﺸﺮﻋﻲ ﺣﺘﻰ ﻳﺘﻢ ﻃﻼﻗﻬﺎ ﺃﻭ ﻓﺴﺨﻬﺎ ﻣﻦ اﻟﺰﻭﺝ اﻷﻭﻝ، ﺛﻢ ﺇﻋﺎﺩﺓ اﻟﻌﻘﺪ ﻟﻠﺰﻭﺝ اﻟﺜﺎﻧﻲ؛ ﻟﻜﻮﻥ اﻟﻌﻘﺪ اﻷﻭﻝ ﺑﺎﻃﻼ، ﻣﻊ ﻭﺟﻮﺏ اﻟﺘﻮﺑﺔ ﺇﻟﻰ اﻟﻠﻪ -ﺳﺒﺤﺎﻧﻪ- ﻣﻨﻬﻤﺎ ﺟﻤﻴﻌﺎ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

*#فتاوى_النكاح_1*

መልስ ፦

ሁለተኛው ጋብቻ ውድቅ ነው !
ምክንያቱም በባል ጥበቃ ስር ያለችን ሴት ያገባ በመሆኑ ነው።

👉 በሴቲቱ ላይ ግዴታ የሚሆነው ወደ ሸሪዓዊ ፈራጅ "ቃዲ" ዘንድ መመለስና የመጀመሪያው ባለቤቷ ጋብቻ በፍቺ ወይም ኒካሑን በማፍረስ ፍቺውን የተሟላ ማድረግ ነው።

ከዚያም የሁለተኛውን ባለቤቷን ጋብቻ በድጋሚ መልሶ ማሰር ነው። ምክንያቱም መጀመሪያ የታሰረው "ኒካሕ" ባጢል በመሆኑ ነው።

ይህም የሚሆነው ጥራት ለተገባውና ከፍ ላለው አላህ ሁለታቸውም "ተውበት" ከማድረጋቸው ጋር ነው !!!

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

ዲማስ DIMASE ديماس

17 Nov, 12:17


ቪድዮ⁉️

ዲማስ DIMASE ديماس

15 Nov, 12:09


መቃብር ላይ መዝናኛ⁉️

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጌዲዮ ዞን፣ ይርጋጨፌ ከተማ ነባር የሆነ የሙስሊም መካነ መቃብር የተወሰነ ክፍሉ ለመዝናኛ 15 ሜትር ሙሉ ይፈርሳል መባሉ ከአካባቢው ሙስሊም ማህበረሰብ እና በፖሊስ መካከል ግርግር ተፈጥሯል።

ለኮሪደር ልማት መንገድ መጀመሪያ 5 ሜትር የተወሰነበት ሲሆን ሙስሊሙም በዚህ ተስማምቶ የነበር ቢሆንም የከተማው ከንቲባ ከቆይታ በኋላ አስር ሜትር ከመቃብር መቀነስ አለበት ብሏል።


አስቡት መቃብር ላይ መዝናኛ ሲገነባ??

ዲማስ DIMASE ديماس

14 Nov, 18:20


ይህንን ጥያቄ የቻለ ይመልስ⁉️
ሶላት ስንሰግድ የሶላት አቅጣጫ ወይም ቂብላ (ቂብላን ትተን ) ለቀን የምንሰግድባቸው ሁኔታዎች አሉ።

እነዚህ ሁኔታዎች ስንት ናቸው ምን ምን ናቸው?

በኮመንት መስጫው ለመመለስ ሊንኩን👇
https://t.me/OfficialDemas/5961

ዲማስ DIMASE ديماس

14 Nov, 13:09


🔸🔹ፊትናዎች በበዙ ሰዓት ምን ማድረግ አለብን???


👈 (ماذا نفعل عند كثرة الفتن )


لفضيلة_الشيخ_العلامة

🎙صالح_ بن_فوزان _الفوزان
حفظه_الله_تعالى_ورعاه_ونفع_به


🔗https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4457

ዲማስ DIMASE ديماس

14 Nov, 03:51


ጉድ Morning

ዲማስ DIMASE ديماس

13 Nov, 18:44


ተጠንቀቁ‼️ሀንግ በጠራራ ፀሐይ እና በሕዝብ መሀል።

" መኪናው አስፓልት ዳር ቆሞ ቢገኝም ውስጥ የነበረው እቃ ግን ተዘርፎ ተወስዷል " - አመልካቾች

ከሰሞኑን አንድ ዝርፊያ በአዲስ አበባ ተፈጽሟል።

ከላይ በምስሉ ላይ የሚታየው ታርጋ ቁጥሩ ኮድ 3 - 00434 አ.አ የሆነ እቃ ጫኝ አይሱዙ መኪና ከነጫነው እቃ በተደራጁ ዘራፊዎች ተወስዶባቸው እንደነበር ባለቤቶቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ከጫነው እቃ ጭምር የተዘረፈውን መኪና ያዩ ወገኖችም እንዲያፏልጓቸው ብዙ ሲጥሩ ከቆዩ በኃላ ንብረቱ ተወስዶ መኪናው ግን ሃና ማርያም አካባቢ መንገድ ዳር ቆሞ ተገኝቷል።

ዝርፊያው እንዴት ተፈጸመ ?

መኪናው ከቀናት በፊት ከኮዩ ፈጬ የንግድ እቃ ጭኖ መርካቶ ለማራገፍ መንገድ ይጀምራል።

ሳር ቤት ኪንግስ ሆቴል አከባቢ ሲደርስ ግን የወታደር ሬንጀር ልብስ የለበሱ እና የታጠቁ
ሰዎች በአባዱላ መኪና መንገድ በመዝጋት መኪናውን ያስቆሙታል።

በተጨማሪም ልክ የህግ አስከባሪ አካላት (ወታደር) እንደሆኑ በማስመሰል ሹፌሩን " መንጃ ፍቃድ አምጣ " ብለው ጠይቀው ህገወጥ እቃ እንደጫነ ጥቆማ ደርሷቸው ያስቆሙት መሆኑን እና መኪናው ለፍተሻ የሚፈለግ መሆኑን ይገልጻሉ።

ሹፌሩም የጫነው እቃ መርካቶ የሚራገፍ የንግድ እቃ መሆኑን ገልፆ እቃው የተገዛበትን ደረሰኝ በማሳየት ጭምር ለማስረዳት ይሞክራል።

ይሁንና ግን ልክ እንደ ህግ አስከባሪ / ወታደር ልብስ ለብሰውና ታጥቀው እና ተደራጅተው የመጡት ዘራፊዎች " መኪናው ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ መፈተሸ አለበት " በማለት ሹፌሩን እያዋከቡ እና እየደበደቡ አውርደው ወደያዙት አባዱላ መኪና ያስገቡታል።

የእነርሱ ሹፌር ደግሞ ወደ አይሱዙው ገብቶ መኪኖቹ ፊት እና ኋላ ሆነው እየተከታተሉ ይሔዳሉ፡፡

ይሁንና ግን ቡልጋሪያ አከባቢ ሲደርሱ አይሱዙው ወደ ሌላ አቅጣጫ ሲያመራ ሹፌሩን የጫነው አባዱላ ደግሞ ወደ ሌላ አቅጣጫ ይዞራል።

በዚህ ሰዓት ሹፌሩ " ህግ ቦታ እየወሰድንህ ነው አላላችሁኝም ወይ ? ለምንድነው መኪናው ወደ ሌላ አቅጣጫ የሚሔደው ? " የሚል ጥያቄ ሲያነሳ ውስጥ ያሉት ዘራፊዎች ሹፌሩን እራሱን እስከሚስት ድረስ በመደብደብ እና በማፈን ጭምብል አልብሰው በፍጥነት እየነዱ ይጓዛሉ።

በዚህ ሁኔታ ለረጅም ርቀት ከተጓዙ በኋላ ኃጫሉ መንገድ ወደ ጋርመንት መሔጃው ጋር ሹፌሩን ከመኪናው አውርደው ጥለውት ይሰወራሉ።

ሁኔታው ከተፈጠረ በኋላ አከባቢው ላይ የደረሱ ሰዎች ሹፌሩን አፋፍሰው ጤና ጣቢያ ያደረሱ ሲሆን ሹፌሩም አራሱን ከመሳት ከነቃ በኋላ ጉዳዩን ወንጀሉ ለተፈፀመበት አከባቢ ፖሊስ ጣቢያ አመልክቷል።

ከቀናት በኃላ በተደረገ ፍለጋ መኪናው ሃና ማርያም አስፓልት ዳር ቆሞ ሊገኝ ችሏል።

ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መኪና ከጫነው እቃ ጭምር እንደተዘረፈባቸው የገለጹት አመልካቾች ፥ " ምንም እንኳን መኪናው ቆሞ ቢገኝም ውስጥ ተጭኖ የነበረው ከ3.4 እስከ 4 ሚሊዮን ብር የሚገመት እቃ ተዘርፎ ተወስዷል " ብለዋል።

ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ እስካሁን የተያዘ ሰው እንደሌለ ጠቁመዋል።

ሌሎች ወገኖች መሰል ነገር እንዳይፈጸምባቸው በማለት ይህንን ጉዳይ ለጥንቃቄ ይረዳ ዘንድ ማጋራታቸውን ገልጸዋል።

copy

ዲማስ DIMASE ديماس

13 Nov, 17:46


🩸የደም ዛፍ🩸
هَٰذَا خَلْقُ اللَّهِ فَأَرُونِي مَاذَا خَلَقَ الَّذِينَ مِن دُونِهِ ۚ بَلِ الظَّالِمُونَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ

ይህ የአላህ ፍጡር ነው፡፡ እነዚያ ከእርሱ ሌላ ያሉት ምንን እንደፈጠሩ እስኪ አሳዩኝ፡፡ በእውነቱ በዳዮቹ በግልጽ ጥመት ውስጥ ናቸው፡፡

ይህ ዛፍ ሲቆረጥ የሚወጣው እንደሌሎች ዛፎች ውሃ መሳይ ነገር ሳይሆን ጥርት ያለ ደም መሳይ ነገር ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

13 Nov, 17:44


36Ah available now
In addition
It have 1year waranty
Call
0911265316

For more information👇

https://t.me/c/2204639499/161

ዲማስ DIMASE ديماس

13 Nov, 10:09


እስቲ ይህንን ጥያቄ መልሱ
የኢማሙ አልባኒ رحمه اللهትክክለኛ ስማቸው ማን ይባላል?
ማለትም ከልጅነት ጀምሮ የሚጠሩበት ስም ነው ያልኳችሁ።
ለቀብ ወይም ቅፅል ስማቸው አይደለም።

https://t.me/OfficialDemas/5954

ዲማስ DIMASE ديماس

12 Nov, 18:52


ትልቁ እረፍት የሚሰማኝ ተውሂድ ላይ አለሁ ብዬ ስለማስብ ነው።

ተውሂድ ላይ የሌሉ ሰዎች ግን በምን ይሁን የልብ እረፍታቸው?

ስለማስብ የሚለው ቃል ይሰመርበት። ምክንያቱም ማንም ሰው እርግጠኛ ሆኖ መናገር የለበትም።

ዲማስ DIMASE ديماس

12 Nov, 18:10


⭕️ሚስቶች ለባሎቻቸው በባህላችን⭕️

⭕️የአንዳንድ አካባቢ ሚስቶች ለባሎቻቸው በአክብሮት ስም ይጠሩዋቸዋል።
እንኩ ኑ ግቡ ብሉልኝ ደህና ኖት ስራ አይሄዱም?...... ምናምን
(የሰሜኑ አብዛኛው ክፍል)

⭕️አንዳንድ አካባቢ ደግሞ ባሎችን እንካ ግባ ብላልኝ አንተ እንዴት ነህ? በማለት ከባሎቻቸው ጋር ህይወታቸውን ያሳልፋሉ።
ለባል "አንተ" በሚለው አጠራር ሲጠራ ለባል ወንድም ግን ታናሽም ቢሆን "አንቱ" ብለው ይጠራሉ።
(የደቡብ አንዳንድ አካባቢዎች)

⭕️አንዳንድ አካባቢ ደግሞ ሚስቶች የባሎቻቸውን ስም በጭራሽ አይጠሩም ከሰውም የምትግባባው እሱ ወይም አንተ በማለት ሲጠሩ ልጅ ከወለዱ በኋላ ደግሞ የእገሌ አባት በማለት ይጠራሉ።

⭕️ሚስት የባሏ አባት ወይም እናት ስም በጭራሽ አትጠራም።ስሙ ተማሳሳይ ባይሆንም ተቀራራቢ ከሆነ ያንን ስም ሚስትየው አትጠቀመውም።

ለምሳሌ የባሏ እናት ስም ስርጨዋ ከሆነ ጨው ብላ አትጠራም።ምግቡ ጨው በዝቶበታል አንሶታል ለማለት እራሱ ሌላ ስም ነው የምታወጣለት።


የኔ ጥያቄ ትክክለኛው የቱ ነው?

ርእሱ ስለ ሁለተኛ ሚስት አይደለም!

ዲማስ DIMASE ديماس

12 Nov, 17:57


መኪኖቹ እንተባበር የሚሉ ይመስላሉ።

አቶ ጎርፍ ግን ጉልበቱ አያምጣው ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

12 Nov, 17:17


ሁለቱንም ነብያቶች በመከራ ወቅት የተናገሩት አዝካር።



عن ابْنِ عَبَّاس رضي اللَّه عنهما قال : «حسْبُنَا اللَّهُ ونِعْمَ الْوكِيلُ قَالَهَا إبْراهِيمُ ﷺ حينَ أُلْقِى في النَّارِ ، وَقالهَا مُحمَّدٌ ﷺ حيِنَ قَالُوا: «إِنَّ النَّاسَ قَدْ جَمعُوا لَكُمْ فَاخْشَوْهُمْ فَزَادَهُمْ إيماناً
وقَالُوا : حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوكِيلُ » رواه البخارى.

ኢብራሒም عليه السلام በእሳት ውስጥ ሲጣልና ነብያችን ﷺ ጠላቶች ተሰብስበው መጡላቹ ፍሯቸው በተባሉ ጊዜ "አሏህ በቂያችን ነው ምንኛ ያማረ መመካት ነው።" ብለውት ነጃ ወጥተውበታል።



እኔና አንተስ መከራ ሲነካን ወዴት ነው የምንሮጠው?

ዲማስ DIMASE ديماس

12 Nov, 04:59


ይህ ብር የመቼ ነው?

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Nov, 18:25


ዛፍና ድንጋይ እንኳን ይጠላቸዋል❗️

عَنْ أبي هُريْرَةَ رضي اللَّه عنْهُ أنَّ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ قالَ : « لا تَقُومُ الساعَةُ حَتَّى يُقَاتِلَ المُسْلِمُونَ الْيَهُودَ حتَّى يَخْتَبِيءَ الْيَهُوديُّ مِنْ وَراءِ الحَجَر والشَّجَرِ ، فَيَقُولُ الحَجَرُ والشَّجَرُ : يَا مُسْلِمُ هذا يَهُودِيٌّ خَلْفي تَعَالَ فَاقْتُلْهُ ، إلاَّ الْغَرْقَدَ فَإنَّهُ منْ شَجَرِ الْيَهُودِ » متفقٌ عليه

ሀሳቡ ሙስሊሞች ከአይሁዶች ይገጥማሉ።ከዚያም አይሁዶች በዛፍና በድንጋይ ስር ይደበቃሉ።ዛፎችና ድንጋዮች እንዲህ ይላሉ፦እናንተ ሙስሊሞች ሆይ! ከእኔ ኋላ አይሁድ አለ ኑ! ግደሉት።

ያ አሏህህህ!!!


ወሏህ ቂያማ ይድረስ ባልልም በፍልስጤሞች ላይ የሚደረገው ግፍ ሳይ ይህችን ቀን ትናፍቀኛለች።

የናንተን እንኳን አላውቅም

https://t.me/OfficialDemas/5947

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Nov, 18:12


💯 የነብዩ ﷺ እዝነት ⤵️

🔘 በሚል ርዕስ የተደረገ ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።

🎙 በኡስታዝ አቡ በከር አብድረህማን ቢን ሸምሱ አላህ ይጠብቀው።

📅 ሰኞ 25/02/2017E.C 📅

https://t.me/OfficialDemas/5946

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Nov, 18:09


ያለ ደረሰኝ ሰው ማየት አይቻልም!!

መርካቶዎች ይረዱታል!

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Nov, 17:44


ብዙዎቻችሁ ቀልድ መስሏችሁ ሊሆን ይችላል።

ነገር ግን ቀልድ ሳይሆን ምክር ነው።

ሶላታችሁ ከፋቲሃ ጀምራችሁ በ180 የመኪና ፍጥነት ያክል አትንዱት።
አሏህ ያያችኋል እኮ!

ሁለተኛው ደግሞ የተሰላቸ አሰጋግድ አትሰገዱ ለምሳሌ በማዛጋት ምናምን ቅጡን ያጣ ሶላት አትስገዱ ነው የሚለው ሸይኹ።

ይህ ችግር የብዙዎቻችን ፈተና ነው አንዳንዴ እኮ ኢማሙን ቀድመው የሚወርዱ ቀድመው የሚያሰላምቱ ሰዎች ያጋጥመናል።ይህ ባህሪ የሆነ ጊዜ በራሳችንም ላይ ይስተዋላል።

እውነተኛው ሶላት መረጋጋት እና ኹሹዕ ያሟላልው ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Nov, 03:39


እርርርር⁉️

ገባችሁ ኣ?

ዲማስ DIMASE ديماس

11 Nov, 03:38


📥📥📥

ሊደመጥ የሚገባው ወሳኝ ሙሃደራ
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬


☎️ محاضرة قيمة جدا ننصح بسماعها وهي بعنوان:-

📪 🎧 ” وقعة غزوة خندق وما فيها من العبر “🎧

📲🔜 «
#የኸንደቅ #ዘመቻ እና #በውስጥ #የሚገኙ #ተግሳፆች»‼️

🔖 በሚል ርዕስ የተሰጠ ገሳጭ ሙሃደራ

📚 የነብዩን ﷺ እና የሷሃቦቻቸውን ታሪክ የማወቅ አስፈላጊነት‼️

🏷 የኸንደቅ ዘመቻ መች ነበር የተከሰተው⁉️ የመከሰቱ ሰበብስ⁉️

♨️ የኩፋሮች እና የሷሃቦች ብዛት ምን ያህል ነበር⁉️

⛅️ የኸንደቅ ዘመቻ ወቅት ሷሃቦች የነበራቸው አቋም ምን ነበር⁉️

⚠️ ነብዩ ﷺ እና ሷሃቦቻቸው ጠላቶቻቸውን በምን መልኩ መከቱ!!

📢 የመጨረሻው ድል ለማን ሆነ⁉️


እነዚህን እና ሌሎች ጉዳዮችንም ያከተተ አንገብጋቢ ሙሃደራ ነው፤ ያዳምጡት ለሌሎችም ሼር ያድርጉት‼️

🎙 በኡስታዝ:-
#አቡ #ዘከሪያ #አማን الله ይጠብቀው

🕌 📲 ከመስጂደ-ሱና ፊት ለፊት ጊዜያዊ የሰለፊዮች የደርስ እና ሙሃደራ ቦታ

እሁድ፦ በቀን 01/03/2017 E.C


┈┉┅━❀🍃🌸🍃❀━┅┉

⛅️👉
#ቻናላችንን #ይቀላቀሉ

🛍👉
https://t.me/masjidasunna/12053

🖇 📚👉
https://t.me/abu_zekariya/1444

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Nov, 18:32


⭕️ግጥም ቪድዮ⁉️ልጆቻችሁ እና እርሶም እየተዝናናችሁ።

ስለ ነብያችን ﷺየገጠምኩት ግጥም በቪድዮ።

https://t.me/OfficialDemas/5941

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Nov, 18:21


የሴት ልጅ ጠለፋ⭕️የትኛው ነው ሴቶችን የሚበድለው?⁉️እስልምና ወይስ ክርስትና?

መፅሐፍ ቅዱስ👇

ኦሪት ዘዳግም 22፡28-29�

ማንኛውም ሰው ድንግልና ያላትን   ያልታጨች ልጃ አገረድ ቢያገኝ ወስዶም ቢደርስባት ቢያገኝበትም ያ የደረሰበት ሰው ሀምሳ (50) የብር ስቅል ለብዕቴናይቱ አባት ይሰጥ፤ አስነውሯታልና 
ሚስትም ትሆነው በእድሜ ዘመኑ ሁሉ ሊፈታት አይገባውም

የህሊና ጥያቄ???

ዲማስ DIMASE ديماس

10 Nov, 18:13


⚠️ አስገድዶ መዳር ... !

حكم إجبار الفتاة على الزواج 

...ليس من حق أي ولي من الأولياء أن يجبر موليته على النكاح، حتى الأب نفسه لا يحق له أن يجبر ابنته على الزواج بمن لا تريد الزواج به، ولهذا قال النبي عليه الصلاة والسلام: «لا تنكح البكر حتى تستأذن». ولم يفصل النبي صلى الله عليه وسلم بين الأب وغيره ولا بين البكر وغيرها، بل في صحيح مسلم قال: «والبكر يستأمرها أبوها». فنص على البكر ونص على الأب، كذلك لا بد من استئذان الرجل لمن يريد أن يزوجها من مولياته سواء كان أباً أم أخاً أم عماً أم ابناً، لا بد من أن يستأذن في ذلك. وعلى هذا فهذا الرجل الذي كان ولياً على هولاء الأيتام -يظهر أنه أجنبي أيضاً- لا يجوز له.

السائل:

هو عم للبنات؟

الشيخ:

لا يجوز له أن يجبر واحدةً منهن على أن تتزوج ابنه؛ لأن ذلك محرم عليه، بل لا يزوج امرأة منهن إلا بعد رضاها واستئذانها استئذاناً شرعياً يتبين لها به أوصاف الزوج وحياته، ولا يكفي أيضاً أن نقول: أريد أن أزوجك فلاناً. وهى لا تدري عن هذا الرجل الذي يريد أن يزوجها منه، حتى يبين قبيلته ويبين حاله ويبين أخلاقه ويبين كل ما تحتاج المرأة إلى بيانه.

المصدر: سلسلة فتاوى نور على الدرب > الشريط رقم [7]

فتاوى المرأة النكاح والطلاق  شروط النكاح

⚠️ ... ከአስተዳዳሪዎች ውስጥ የትኛውም አላፊ ቢሆን በስሩ ያለችውን ሴት ልጅ በጋብቻ ላይ ማስገደዱ ተገቢ አይደለም !!!

👉 አባትም ቢሆን አሷ ማግባት የማትፈልገውን ወንድ ሊድራት አይገባም !!

ለዚህም ሲባል ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦
« ልጃ-ገረድ የሆነች ሴት ፍቃደኛ እስከምትሆን ድረስ አትዳርም ! »

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) በአባትና በሌላው መሀል እንዲሁም በልጃ-ገረድ
እና ሌላው መሀል በሚል ልዩነት አላደረጉም።

እንደሁም ሰሒሕ ሙስሊም ውስጥ ይህን አሉ ፦

« የልጃ-ገረዷን ሴት ፍቃደኝነት አባቷ ያረጋግጣል። »

በልጃ-ገረዷ ላይ መረጃ የሆነው በአባቷም ላይ መረጃ ሆነ።

ልክ እንደዚሁ የሴቲቱ አላፊ የሆነ ሰው ሊድራት ያሰበውን ሰው የሚያያስፈቅዳት መሆኑ ቅሮት የለውም !!! ያ ሰው አባት ወይም ወንድም ወይም አጎት ወይም ልጅ ቢሆንም እኩል ነው። በዚህ ነገር ላይ  ማስፈቀዱ ግድ ነው።

በዚያ ላይ ይህ በነዚህ "የቲም" ልጆች ላይ ወልይ የሆነው ሰው ግልፅ እንደሚሆነው "አጂነቢ" ከሆነ በድጋሚ ለእሱ (መዳር) አይቻልለትም።

ጠያቂው ፦

“ እርሱ ለሴቶቹ ልጆች አጎት ነው። ”

ሸይኽ ፦

እሱ ልጁን ለመዳር በሚል ከሴቶቹ ውስጥ አንዳቸውንም ሊያስገድድ አይችልም።

ምክንያቱም ፦ በእሱ ላይ ይህን ማድረግ "ሐራም" ነው‼️

👉 ከሴቶቹ ውስጥ አንደኛዋ ( የምታገባውን ወንድ ) ከወደደች እና ሸሪዓዊ የሆነ ፍቃደኝነቷ ከተረጋገጠ እንዲሁም ምንነቱና እይወቱ ( ምን ይመስላል) የሚለው ነገር ግልፅ ከሆነላት በኋላ እንጂ መዳር አይቻልም።

👉 በተጨማሪ “ እኔ እከሌን ልድርሽ ነው ! ” ብለን ልንላት አይበቃልንም !!! እሱ ሊድራት የፈለገውን ሰው እሷ አታውቀውምና !!!

ስለዚህ ፦ ዘሩን ፣ ሁኔታውንና  ባህሪውን እንዲሁም ሴት ልጅ ግልፅ እንዲሆንላት የሚያስፈልጋት ነገር ሁሉ ግልፅ እስኪያረግላት ድረስ ሊድራት አይቻልም።

((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን)))

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

رابط المقطع الصوتي
https://binothaimeen.net/upload/ftawamp3/Lw_007_10.mp3

ዲማስ DIMASE ديماس

09 Nov, 19:01


አዲስ ግጥም ተለቀቀ❗️የኛን ቀይ መስመር ነብዩን መዳፈር።

የቢጫ ለባሹ መነኩሴ ድምፅ ውስጥ ሲእል ማለቱ ጀሀነም ማለቱ ነው።
ጀሀነም ገብቼ.......አለ።
መላ ሲያጡ ጀሀነም ገባን ማለት ጀመሩ።

በዚህ ግጥም ብዙ የነብያችንንﷺ ተአምራቶች ተጠቅሰውበታል።

በተለይ በየ ጊዜው የሚነሱ ድፍን ጭንቅላቶች በነብያችንﷺ ላይ አፋቸውን ለሚከፍቱት ታስቦ የተዘጋጀ።

30/2/2017

በጁሀር ኡመር

https://t.me/OfficialDemas/5938

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Nov, 18:14


እናንተስ ምን ትላላችሁአንዱ እኮ ነው ቤት ክራይ መክፈል አቅቶት ሚስቱን እስኪያልፍልኝ ድረስ አባት እናትሽ ጋር ሂጂ ብሎ ወደ ገጠር ሸኛትና እሱ እዚህ ሁለተኛ ሚስት መፈለግ ጀመረ።
ሰዎችም፦ "የመጀመሪያዋ ሚስትህ ሀቅ ሳትወጣ ለምን ሁለተኛ ትፈልጋለህ" አሉት።እሱም፦ "ድህነት ሲበረታባችሁ ደጋግማችሁ አግቡ አሏህ በአንደኛዋ ሰበብ ሪዝቃችሁ ሊከፍትላችሁ ይችላል ተብሎ የለ?" አለ።

እኔ ግን ሌላኛዋን በድሎ የሚከፈት ሪዝቅ አለ ብዬ አላስብም።

ባጭሩ አልተዋጠልኝም።

እርሶስ?

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Nov, 17:51


በዚህ ላይ አዲስ ግጥም ገጥሜ ነበር።ስለ ነብያችንﷺትንሽ ረዘም ያለ ግጥም ገጥሜ ነበር ለዛሬ አይደርስልኝም።

ኢንሻ አሏህ ስለ ውዱ ነብያችንﷺየገጠምኩት ግጥም ለነገ ማታ ይፖሰታል።ከተቻለ አቀናብረዋለሁ።


ውዱ ነብያችንﷺሁሌም ውድ ናቸው።

ﷺﷺﷺﷺ

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Nov, 17:46


♻️ ሰባቱ አላህ የቂያማ ቀን የሚያጠላቸው ⤵️

🔘 በሚል ርዕስ የተደረገ ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።

🎙️ በኡስታዝ አቡ ሱፍያን ሙኽታር ሙሀመድ አላህ ይጠብቀው።

📅 ሀሙስ 28/02/2017E.C 📅

🕌 በፉርቃን መስጂድ {አለም-ባንክ}

https://t.me/OfficialDemas/5935

ዲማስ DIMASE ديماس

08 Nov, 11:17


ይድረስ ለኮምቦልቻ❗️ እና ለደቡብ ወሎ❗️ ሙስሊሞች❗️
ሪፕሊ ያደረግኩት ድምፅ የዛሬ አንድ አመት ጴንጤዎች ለወሎ ያዘጋጁት ንድፈ ዕቅድ ነበር።አሁን ግን ዕቅዱን ወደ ተግባር (practice) ገብተዋል።ወደ መረጃው👇

የፕሮቴስታንት(የጴንጤዎች)ወረርሽኝ ወደ ታሪካዊቷ ወሎ ገብቶ እያዘገመ ይገኛል።
⭕️ኮምቦልቻ ላይ በጦርነቱ ሰበብ ንብረታቸው የወደመባቸውን ሙስሊሞች እንረዳችኋለን በሚል ሰበብ ኢየሱስ ጌታ ነው ብለው እየሰበኳቸው እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።


⭕️በደቡብ ወሎ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች የሴፍትኔት ስራ ለመስራት በህብረት ይወጣሉ።
ከዚያም እነዚህ ወቅታዊው ስልጣን ሰጠሽ ወረርሽኞች ሙስሊሙን ለማክፈር ህዝቡ በተሰበሰበበት እምነታቸውን እየሰበኩ መሆናቸውን መረጃዎች ደርሰውኛል። እዚያ አካባቢ ያላችሁ ኡስታዞች ሙስሊሞች ወጣቶች ዲያስፖራዎች  ሙስሊሙን ማህበረሰብ እንድታደጉት መልእክቴን አስተላልፋለሁ።

አልያ ግን በጥቂት ጊዜ ውስጥ ሌላ ታሪክ ውስጥ ሊገባ ይችላል።


የእምነት አድን ጥሪ ለወንድሞቼ።

https://t.me/OfficialDemas/5934

ዲማስ DIMASE ديماس

07 Nov, 18:11


ስንት ጀግና አለ መሰላችሁ❗️ገድሎ ተገደለ❗️
ነብያችንንﷺለማጉደፍ በአስጠሊ ስዕል የሳለው አስተማሪ የገጠመው ክስተት❗️

ሳሙዔል ፓቲ በሚያስተምርበት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተወዳጅነት የነበረው የታሪክ አስተማሪ እንደሆነ ይነገርለታል። ትምህርት ቤቱ ከፓሪስ ከተማ ወጣ ብሎ የሚገኝ ነው።
በአውሮፓውያኑ 2015 ቻርሊ ሄብዶ መፅሔት የነብዩ ሙሐመድንﷺ ሥዕል አትሞ እንዴት አብዛኛው የመፅሔቱ አዘጋጆች ሊገደሉ እንደቻሉ በምሳሌ በመጥቀስ ነበር ሲያስተምር የነበረው። ለማስተማሪያ እንዲሆነው የካርቱን ሥዕሎቹን ምሥል ለተማሪዎች ሲያሳይ ነበር።
በሚቀጥለው ቀን የ13 ዓመቷ ታዳጊ ለምን ትምህርት ቤት እንደማትሄድ በአባቷ ተጠየቀች። አስተማሪው የነብዩ ሙሐመድንﷺ እርቃን ሥዕል ሊያሳይ ስለሆነ ሙስሊም ተማሪዎች ውጡ ብሎ ሲጠይቀን በመቃወሟ መቀጣቷን ለአባቷ ተናገረች።
ቢሆንም በማኅበራዊ ሚድያ አማካይነት ወሬው በፍጥነት ተዛመተ።
የታዳጊዋ አባት ብራሒም ችኒና ታዳጊዋ ያለችውን ነገር በቪድዮ ቀርፆ የአስተማሪውን ስም እየጠራ በፌስቡክ ለቀቀው።
ቀጥሎ በአካባቢው ይኖር የነበረው ኢስላሚስቱ አብዱልሐኪም ሴፈሩዊ “እስልምና እና ነብዩ ሙሐመድﷺ በሕዝብ ኮሌጅ እየተሰደቡ ነው” የሚል የ10 ደቂቃ ቪድዮ አሰራጨ።
በጥቂት ቀናት ውስጥ ትምህርት ቤቱ ከመላው ዓለም የማስፈራሪያ መልዕክት ይደርሰው ጀመር። አስተማሪው በተከፈተበት ዘመቻ ምክንያት ሕይወቱ በጣም እንደከበደ ለሥራ አጋሮቹ ተናግሮ ነበር።
ከፓሪስ 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሩዌን የሚኖረው የ18 ዓመቱ ስደተኛ አብዱላኽ አንዞሮቭ ዜናውን ሰማ። ልክ እንደ ሰማ ወደ አስተማሪው አካባቢ አቀና
ከሩሲያዋ ቺቺንያ ግዛት የመጣው አብዱላኽ አንዞሮቭ በወቅቱ አስተማሪውን ከዚህ አለም ካሰናበተው በኋላ ቢላ በእጁ ጨብጦ ሳለ በፖሊስ ተገደለ።

መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው
❗️👇👇👇👇❗️❗️
ይህን የፖሰትኩበት ምክንያት በዚህ ወቅት በሀገራችን አንድ ዲያቆን አለ።እሱም የሙሀመድﷺፎቶ ነው እያለ ከህፃን ልጅ ጋር አያይዞ ሙሀመድ የ9 አመት ህፃን ልጅ ደፍሯል እያለ በየሚድያው እየቀቀ ይገኛል።

እናም መላ ቢፈለግለት ለማለት ነው።

https://t.me/OfficialDemas/5933

ዲማስ DIMASE ديماس

07 Nov, 18:07


ስዊድናዊ ሰአሊ የነብዩን ﷺፎቶ እስላለሁ ብሎ የደረሰበትን አንብቡት

🎁የዛሬ 17 አመት ገደማ ላርስ ፊሌክስ የተባለ ስዊድናዊ ሰዓሊ ለዓለማት እዝነት የተላኩትን ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ ምስል አስመስሎ በአስቀያሚ መልኩ በመሳል ክብራቸውን አጎደፈ።

📮 በዚህም አፀያፊ ተግባሩ የዓለም ሙስሊሞችን ልቦና አቃጠለ ሆኖም ይህን ግለሰብ እዚሁ ዱንያ ላይ የእጁን በመስጠት ሀይልና ችሎታውን እንዲያሳያቸው ተበቃይ የሆነውን የዓለማትን ጌታ ለመኑት።

📌 ይኸው ቀኑ ደርሶ ልቡን ብቻ ሳይሆን ፊቱንና ምስሉን የሳለባቸውን ጣቶቹንም ጭምር በደረሰበት አሰቃቂ የመኪና አደጋ ምክኒያት እስከ መኪናውና እስከ ጠባቂ የፖሊስ አባላት ጭምር አላህ በእሳት ቅጥልጥል አድርጎልናል

📌 ኧረ እንደውም ሰውነቱ ክሰል እስከሚሆን እርር ብሎ ግም ጭስ ይጨስ ጀመር። እነዚያ የጥላውን ያህል አብረውት የሚሄዱት ሁለት የፖሊስ መኮንኖችም እንኳን ሊያድኑት አብረውት እዚያው መኪናዋ ውስጥ ክሰል ሆነዋል።

🚧 ሱብሓነላህ!

📚 عَنْ أَبِي مُوسَى رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ : " إِنَّ اللَّهَ لَيُمْلِي لِلظَّالِمِ حَتَّى إِذَا أَخَذَهُ لَمْ يُفْلِتْهُ ". قَالَ : ثُمَّ قَرَأَ : { وَكَذَلِكَ أَخْذُ رَبِّكَ إِذَا أَخَذَ الْقُرَى وَهِيَ ظَالِمَةٌ إِنَّ أَخْذَهُ أَلِيمٌ شَدِيدٌ } رواه البخاري

📚 "አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ (ታጋሽ ነው) አመፀኛ ባሪያውን በጥፋቱ ሳይቀጣው ለጊዜው ያቆየዋል፤ ሊቀጣው  ከፈለገና ከያዘው ግን የትም አያመልጠውም

https://t.me/OfficialDemas/5932

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Nov, 18:53


⭕️የጤና ሚንስተር የጥንቁልና ፈቃድ ሰጥቷል⁉️

እውነት ወይስ ሀሰተኛ ሰነድ
ማህተሙ ትክክል ይመስላል።

ለመስተፋቅር ሀብት ለመሰብሰብ(ሰብስቤ) ለምናምን

ወይ ሀገሬ በሙድ ተጫወቱብሽ?
በዚሁ አጋጣሚ መሪ ጌታ ምናምን የሚል ግሩፕ በቴሌግራማችሁ ከመጣ ፈጥናችሁ ሊፍት ብላችሁ ውጡ!!!ጠንቋዮች ናቸው።

መቼም መሪ ጌታ ምናምን የሚል ግሩፕ በቴሌግራሙ ያልገባለት ሰው አለ ብዬ አልገምትም።

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Nov, 17:54


በአዳማ ከተማ የተፈፀመ አሰቃቂ ወንጀል‼️

በአንድ ምግብ ቤት ውስጥ ማናጀርነት ተቀጥራ ምትኖር ሴት ተናግራኛለች በሚል ምክንያት በምግብ ቤቱ ፍየል የሚያርደው ልጅ የልጅቱ ቢሮ ገብቶ 4ጊዜ ልቧን ወግቶ አንገቷን አርዶ ቢሮዋን እራሷ ላይ ቆልፎ ተሰወረ።

በአዳማ ከተማ  ወንጂ ማዞሪያ  እቴቴ ሬስቶራንት በተባለ ጊቢ ውስጥ ነው ወንጀሉ የተፈፀመው ከቀኑ  7:33 በጠራራ ፀሐይ ሲሆን እድሜዋ 20 መጨረሻዎች የምትገኝ ወጣት ናት።

በሆቴሉም ገንዘብ ያዢነትና  የሂሳብ  ሰራተኞችን  የመቆጣጠር ሃላፊነት ነበራት። ጥቃት  የፈፀመባት ከትላንት በስቲያ  አብሯት በሚሰራ ሰራተኛ ነው። ግለሰቡ ለሬስቶራንቱ ፍየል አራጅ  ሲሆን "ቀን አብረው ገበያ ውለው መተዋል ሲሉ የአይን እማኞች ተናግረዋል።

ታዲያ  በሩን ሰብሮ  እርዳታ  ለመስጠት የፖሊስ የአንቡላንስ አገልግሎት ማግኘት  የተቻለው  ከአንድ ሰዓት በኃላ ህይወቷ ካለፈ በኃላ ነበር።

የሰው ህይወት ርካሽ የሆነባት ሀገር።

አጥፊዎች በቂ ቅጣት ሳይሰጣቸው ቀርቶ ሀገራችን የደም መጣቾች ጥርቅም አምርታለች።

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Nov, 17:24


ቁጥር 9

ጥያቄ ስለማወጣበት አዳምጡት ተማሩበት
ክፍል 9

ኪታቡ ተውሂድን መቅራት የምትፈልጉ"ይህ ቁጥር ዘጠኝ  ነው።
አዳምጡት ጥያቄ ላወጣበት ነው።

🗞ترجمة إمام الدعوة العلامة المجدد الشيخ أبو علي محمد بن عبد الوهاب بن سليمان التميمي النجدي رحمه الله تعالى

📚ኪታቡ ተውሂድ 📚

📓كتاب التوحيد

🎙በኡስታዝ አቡ አማር አብዱለአዚዝ ቢን ፈረጃ አላህ ይጠብቀው።

የኪታቡ pdf
https://t.me/OfficialDemas/5598

የኡስታዙ ቻናል ለማግኘት👇

👉 ደርስ ቁጥር9

🎧 ደርሱን በድምፅ ለማግኘት 🎧
🔗
https://t.me/Abuamarabdulaziz/1713

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Nov, 03:55


ኡስታዝ ነበርኩ ሲል የነበረው ጴንጤ በአደባባይ ቁርአን እንዲያነብ ሲጠይቁት የመርበትበቱ ጥግ❗️


አሁን እራሱን ነብይ አድርጎ የሾመ ሙስሊም እና ኡስታዝ ነበርኩ ይል ነበር።

እስልምና መርምሬዋለሁ የውሸት እምነት ነውም ብሎ ሰዎችን ያሳስት ነበር።ቀኑ ደረሰ መሰለኝ።

ዲማስ DIMASE ديماس

06 Nov, 03:27


የበረሃ ዝናብ❗️

ዲማስ DIMASE ديماس

05 Nov, 18:47


ቪድዮ❗️ ቴሌግራም ሁሉንም ቋንቋ መተርጎም ይችላል።በቪድዮው ቅደም ተከተል የቴሌግራም ሴቲንጋችሁ አስተካክሉና ተጠቀሙበት።

ጌታችን አሏህ ሆይ የህይወት ሴቲንጋችንን በቀላሉ አሳየንና ዱንያ አኼራችንም አሳምርልን🤲


የሰራላችሁም ያልሰራላችሁም ምን አይነት የቴሌግራም አፕ እንደምትጠቀሙም በኮመንት አስቀምጡልን።

ዲማስ DIMASE ديماس

05 Nov, 18:40


ቪድየው ልልቀው ነው❗️ተኝታችኋል እንዴ

ዲማስ DIMASE ديماس

05 Nov, 04:07


ይህንን ያውቃሉ❗️

በማንኛው የቴሌግራም አፕልኬሽን ላይ ብትሆኑ የፈለጋችሁትን ቋንቋ ወደ ፈለጋችሁት የአለም ቋንቋ ጎግል ውስጥ ሳትገቡ እዚያው ባላችሁበት መቀያየር ትችላላችሁ።

🖥telegram
🖥Telegraph
🖥Telegram x
ቢሆኑ ሌላው አንድ ሴቲንግ ማስተካከል ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።

በባለፈው telegraph እንደሚተረጉም ነግሬአችሁ ነበር።

አሁን ግን የያዛችሁትን ወይም በስልካችሁ ያለውን የቴሌግራም አፕ እንደሚተረጉም ልነግራችሁ እወዳለሁ።


የሴቲንግ ማስተካከያው በቪድዮ......

ዲማስ DIMASE ديماس

05 Nov, 03:09


ሰይጣን ሰይጣን አየተባባሉ በስማቸው የተሰዳደቡት ሰይጣኖች ዛሬ ምርጫ አላቸው።ከዚህ ምርጫ በኋላ ለፍልስጤም ህዝብ አዲስ ምዕራፍ ይከፈትላቸው ይሆን??
america

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 18:25


በቃቹ ሆድ ያባውን ኮመንት ያወጣዋል አትሁኑብኝ!

ዝም ስላችሁ ዶክተር ልትሆኑብኝ ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 18:03


⭕️እኔና ድምፄ❗️አራምባና ቆቦ መሆናችን ያልተረዱ ሁሉ ይደነግጣሉ።
በድምፅ ብቻ የሚያውቁኝ

እድሜ 45 እስከ 50 ምናምን
ቁመና ወፍራም ቦርጫም እና ረጅም አድርገው ይገምቱኛል።

አንዱ በድምፅ ብቻ የሚያውቀኝ ሰው ልክ ሲያየኝ አንተ ምግብ አትበላም እንዴ? አላለኝም!

ምግብ በላሁም አልበላሁም እኔና ድምፄ ግን ሻላና ሻንጋ አይነት ነን።

ስታዩኝ አትደንግጡ! ከፈለጋችሁም ደንግጡ!

(እውነታና ፈገግታ)

https://t.me/OfficialDemas/5915

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 17:53


🍃ኢንዶሚን ከአሳማ ስጋ ቅልቅል ነው ሚሰራው ይባላል ይህ እንዴት ነው

🎙በታላቁና በተወዳጁ ወንድማችን አቡ የህያ ኤልያስ ኢብኑ አወል حفظه الله تعلى

👇👇👇👇👇👇
https://t.me/nurders/6878
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Abu_Yehya_ilyas_Awel

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 17:45


ፂም ያሳደገ ወንድ እና ኒቃብ የለበሰች ሴት በሀገራችን እንደፈለጉ እና በፈለጉት መስሪያ ቤት መንቀሳቀስ መብታቸው እንደሆነ ፍትሃዊው ጨቃኝ ማህበር አስታወቀ።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 04:26


አንድ አዛወንት በረንዳ ላይ ተቀምጦ ሳለ የቤት ሰራተኛዋ ፊት ለፊታቸው ያለውን መስታወት እየወለወለች ነበር። ከዛም ወልውላ ጨርሳ ልትሄድ ስትል "ማነሽ? ኧረ ቆሻሻውን አስለቅቂው! እዚያ ጋር ጭቃ አለ።" ብለው ይቆጣሉ። ሰራተኛዋም ተመልሳ በተሰጣት ትዕዛዝ መሰረት መስታወቱን አፀዳች። ጨርሳ ልትሄድ ስትል ግን አሁንም በድጋሜ " ኧረ በደንብ አፅጂው እዚያ ጋር ጭቃ አለ። አይታይሽም እንዴ?" ብለው ተቆጡ። ሰራተኛዋም መስታወቱን መለስ ብላ ስትመለከት ጭቃው ስላልታያት በመደናገጥ ምናልባት እኔ አልታየኝም ይሆናል! ብላ እንደ አዲስ ማፅዳት ጀመረች። ከዛም በደንብ እንደፀዳ እርግጠኛ ሆና ልትሄድ ስትል አሁንም ግን "እንዴ አንቺ ልጅ ምን ሆኔሻል ዛሬ? ጭቃውን ለምንድነው የማታነሺው?" ብለው ተቆጡ። ሰራተኛዋም ደንግጣ "ኧረ ጋሼ እስቲ በደንብ እዪት ምንም የለውም እኮ!" ብላ ግራ በመጋባት አየቻቸው። አባትየዉም "እኔ ታድያ ምንድነው የሚታየኝ እስኪ ነይ እዚህ ጋር ሆነሽ እዪው።" አላት። ሰራተኛዋም ግራ በመጋባት አዛወንቱ ጋር ሄዳ በድጋሜ ተመለከተችው። ነገር ግን አሁንም ምንም ባለመኖሩ ደንግጣ ወደ አዛወንቱ ስትዞር ያደረጉት መነፅር ላይ ጭቃ እንዳለ ተመለከተች እና በእነርሱ በኩል ልክ እንደሆኑ ተገነዘበች። ከዚያም " አባባ መስታወቱ ላይ ምንም የለም። እርሶን የሚታዮት መነፅሮ ላይ ያለው ጭቃ ነው። አምጡ ላፅዳልዎት እና ደግመው ያዩታል።" ብላ መነፅሩን አፅድታ መለሰችላቸው። አዛወንቱም ድጋሜ ሲያዩት መስታወቱ ንፁህ ሆኖ አገኙት። ከዛም " አይ ልጄ ለካ ጭቃው ያለው መስታወቱ ላይ ሳይሆን መነፅሬ ላይ ነበር! በይ እንግዲህ ይቅር በይኝ። " አሉ።

ስለ አንድ ነገር ከመተቸትና ከማወደስ በፊት የነገሩ ምንነት ጥቅምና ጉዳት አመለካከታችንም በመጠኑ ሊሆን ይገባል።ከአሳማኝ መረጃ ጋር ታግዞ ከቀረበልን ግን የመንፅራችን መቆሸሽ ሸውዶን ገደል እንዳይከተን።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 04:02


ከዚህ ስትወጣ ቁርጥ ትበላለህ❗️============

አስቡት ትንቢቱ ተስገብግቦ አሜን ሲል እኮ ሶስት ቀን ምግብ የበላ አይመስልም።

በባዶ የባንክ ቡኮች እንፀልያለን።አካውንቶቾ በብሩ ይሞላሉ።

ይህ የፀሎት አይነት ፀሎተ-ባንክ ይባላል።

ዲማስ DIMASE ديماس

04 Nov, 03:39


የእለተ እሁድ የኡመር መስጂድ ሙሀደራ

🔻አላህን በብቸኝነት
መገዛት…

↪️በሚል ርእስ የተዘጋጀ መሳጭና ገሳጭ የሆነ ሙሐደራ

🎙ሸይኽ አቡ አብድረህማን
አብራር ቢን ሙሐመድ አላህ ይጠብቀው።

🕌በኡመር መስጂድ(09)
🗓ጁማዱል አወል 02/1446 ሂ

👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy/8956

ዲማስ DIMASE ديماس

03 Nov, 18:44


⭕️ፋኖና ኦነግ ለእስልምና❗️

ማንኛውም አካል ሲያጠፋ ጥፋቱን መወገዝ ያለበት በጥፋቱ ልክ እንጂ በብሄሩ እይታ ልክ እንዳልሆነ አምናለሁ። ለምሳሌ አቶ ደመቀ ሰው ቢገድል እና አቶ ገመቹም ሰው ቢገደል ሁለቱም የአገዳደል ሁኔታቸው የተገዳዩ ማንነት እና የግድያ ምክንያታቸው ተመሳሳይ ከሆነ ጥፋታቸውም በእኩል እናወግዛለን። ከተለያየ ደግሞ በተለያየ መልኩ መወገዝ አለበት አልያ ግን በደል ይሆንብናል።
እዚህ ላይ ማነሳት የምፈልገው ዋና ሀሳብ ፋኖና ኦነግ ሲያጠፉ ሙስሊሞች እኩል አያወግዙም የሚለውን እና ለምን እንደሆነ ለማነፃፀር ነው።

አንድ ጥያቄያዊ ምሳሌ ልስጣችሁ፦አንድ ሰው እንደሚገድልህ ሲዝትብህ ሀገሩም የእኔ ብቻ ነው ያንተ እና የዘሮችህም አይደለም እኔ ብቻ ነኝ የበላይ ሀይማኖተኛ የእኔ ሀይማኖት እንጂ በዚህ ሀገር ውስጥ ሌላን ሀይማኖት መከተል እርኩስነት እና ሀገሩም የሚያረክስ ስለሆነ ብሎ በሀይማኖትህ እያሸማቀቀ ከሚገድልህ ሰው እና በእምነትህ ሳያሸማቅቅሀ እገድልሀለው ሳይልህ ምንም ስጋት ሳይኖርብህ የእኔ ሀይማኖት ብቻ ነው የበላይ ሳይልህ ሀገሩ የሁሉም ሀይማኖት ናት እናም የእነ እገሌ ሀይማኖት ሀገር ያረክሳል ሳይልህ በአጋጣሚ በተፈጠረ ክስተት ከሚገድልህ ሰው የትኛው ነው ወንጀሉ ከፍ ያለው? 

የትኛውስ ነው በግድያ ወንጀሉ ከፍ ያለን ቅጣት የሚጠብቀው?

መልሱ ግልፅ ነው።እየዛተብኝ የነበረው የሀይማኖቴን ስም እየጠራ የሚያንቋሽሸኝ ኢትዮጵያ  ሀገራችን ያንተ እምነት ሀገር አይደለችም "የክርስቲያን ሀገር"  ናት ብሎ በእስልምናዬ እያንቋሸሸ የገደለኝና የገደለብኝን ነው።
በነገራችን ላይ ሁለቱም መገደል ናቸው መሞት ደግሞ ከዱንያዊው ቅጣት የመጨረሻው እርከን ነው።

ግን ሀገራችን የክርስቲያን ደሴት ናት ብሎ በእስልምናህ ከገደለህ ያንተም ዘመዶች እንደማይቀሩ የሆነ የሆረር ሀገር እንደሚኖሩ እየተሰማቸው በስጋት እንቅልፍ እየራቃቸው ይሄዳሉ።

ከላይ በድምፁ እንደሰማችሁ ""ኢስላም ከመራን ጀምሮ የኢስላም መንግስት ከተቋቋመ ጀምሮ ሽምግልና ዋጋ ቢስ ሆኗል ""እያለ እስልምናን ከሚያንቋሽሽ ቡድን ሰላማችንን አንጠብቅም ይህ ኢስላም ጠል አራጅ ቡድን በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን የ1ኛው ክፍለ ዘመን ሰው ያክል እንኳን መረጃ የሌለው የአብይን ሀይማኖት መርምሮ ማወቅ ያቃተው ጭፍን ጥላቻ ያወረው ቡድን ነው።በሌላ የፋኖ ሰላማዊ ሰልፍ ቪድዮ ላይ "አብይ የእስልምና ሀይማኖት አራማጅ መንግስት ነው። አብይ የጁሀር ሙሀመድን አቋም ተግባራዊ የሚያደርግ ቡድን ነው። ክርስቲያን ነኝ ብሎ ሸውዶን ነው"።ብለው ለእስልምና ያላቸውን ጥላቻ በአደባባይ ሲገልፁ ነበር።እኔ ምለው ማነው ግን "ኢትዮጵያ ሙስሊም አይመራትም" ያለው?እነዚህ የአፄው ዘመን ስርአት ናፋቂዎች ሙስሊም ያልሆነን መንግስት ሙስሊም ነው ብለው ሲሰድቡን አላማቸው መገመት አንደኛ ክፍል መማር እራሱ አይጠይቀም።ጎንደር ላይ በፋኖዎች ሰበብ መስጊድ ተቃጥሏል ብዙዎች ተገድለዋል።ምክንያቱም ሙስሊም ስለሆኑ ብቻ እና ብቻ!!!
የፋኖ ትግል ከግማሽ በላይ ህዝብ የሚያንቋሽሽ አንድ አይን ትግል ነው።እኛ ሙስሊሞች ፋኖ የፖለቲካ አራማጅ ሳይሆን ፀረ-እስልምና አራማጅ በመሆኑ በቡድኑ ላይ ምንም አይነት ደስታ የለንም።

ምክንያቱም በአደባባይ እስልምናን እያንቋሸሹ እና ሙስሊሞችን እየገደሉ ስለሆነ።

እስካሁን አንድም ቄስ አልገደሉም።ይግደሉም ማለቴ አይደለም።ሁሉም በሰላም ይኑር ባይ ነኝ።ነገር ግን ቁርአን እየቀሩ ያሉትን ለይተው ሲረሽኑ አንድ ወገን ብቻ ሲበድሉ ጥላቻቸውን ግልፅ ሲያደርጉ ማየት ግን ያማል።

ሌላው ሳይለይ ሁለቱም ገድሏል ይህም ወንጀል ነው ግን ለይቶ አላገለለንም። በየሚድያውም እንደ ሁለተኛ ዜጋ እና እንደ እርኩስም አልቆጠረንም።

መቼም ተግባብተናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።


ከዘረኝነት ነፃ ሆናችሁ አንብቡት ድምፁንም ስሙት👆



NO ልዩ ጥላቻ WITH ፋኖ except ዲናችን

ዲማስ DIMASE ديماس

03 Nov, 12:10


ዛሬ እሁድ ጀማዱል ኡላ ገብቷል
በዚህም መሰረት ረመዳን አራት ወር ቀርቶታል ማለት ነው

🗓#الأحد_1_5_1446_هـ

🗓الأحد 1 /جمادى الأولى/ 1446 هــ

https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4399

ዲማስ DIMASE ديماس

03 Nov, 10:57


📥📥📥

ታትሞ የተጠናቀቀ አዲስ ኪታብ

ከዚህ በፊት በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው

أخطاء المصلين

<<
#የሰጋጆች #ስህተቶች >>

በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ኪታብ ትርጉም በالله ፍቃድ እና ትሩፋት ከዛም በኃላ በአንዳንድ ወንድሞች ትብብር ታትሞ ለንባብ በቅቷል።

الحمد لله

አሏህ የተመሰገነ ይሁን!!

📚 ኪታቡን የምትፈልጉ ወንድም እህቶች በዚህ ቦት በመግባት ማናገር ይችላሉ‼️

በቦት ለማግኘት 👇👇👇

@abuzeki22bot

👆👆👆

👌 ወደ ቻናሉ በመቀላቀል ሌሎችንም add ያድርጉ‼️👇👇👇

👇👇👇
📎
https://t.me/abu_zekariya/1422

    ♡ㅤ   ❍ㅤ       ⎙ㅤ    ⌲ 
   ˡᶦᵏᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ     ˢʰᵃʳᵉ

ዲማስ DIMASE ديماس

03 Nov, 04:48


#Earthquake

ከለሊቱ 6:04 ላይ አፋር ክልል፣ አዋሽ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ድረስ ተሰምቷል።

በተለይም ፎቅ ላይ ያሉ ሰዎች በደንብ ተሰምቷቸዋል።

አርብ ምሽት 3:55 ላይ እንዲሁም ለሊት በዚህ ሰዓት የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ አካባቢ ተከስቶ ነበር።

ዲማስ DIMASE ديماس

02 Nov, 17:55


🌹ስለ ኒቃብ አንዳንድ ክርስቲያኖች ከታዘብኩት⁉️

በሴቶች ኒቃብ ጉዳይ ብዙ ሙስሊሞች ሲናገሩ እንደነበሩ ሁላ ክርስቲያኖችም ሜዳውን ተቀላቅለውት ነበር።

አንዷ ክርስቲያን ስትናገር "እኛ ሴቶች በመገላለጣችን ነው ዝሙት የበዛው እኔም ለብሼ ሴት መምሰልን እፈልጋለሁ" ብላለች።

ሌሎች ክርስቲያን ወንዶችም ተናግረዋል።

ብዙ ክርስቲያኖችም ሲናገሩ ነበር። እኔም ደስ ብሎኛል።

እዚህ ላይ የማነሳው ነጥብ፦

ኒቃብ ያልለበሽ እህቴ ሆይ! ክርስቲያኖች ለሚከራከሩለት እና ጌታሽም አሏህ በቁርአኑ ላዘዘሽ አለባበስ ግን ምን እያሰብሽ ነው?

ዲማስ DIMASE ديماس

02 Nov, 17:41


...ሰለመ ! ቀዷ ይጠበቅበታልን?

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻟﺚ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (6299)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﺩﺧﻞ ﺭﺟﻞ اﻹﺳﻼﻡ ﻭﻋﻤﺮﻩ ﺃﺭﺑﻌﻮﻥ ﺳﻨﺔ ﻫﻞ ﻳﻘﻀﻲ ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ اﻟﺼﻼﺓ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንድ ሰውዬ ዕድሜው 40 ዓመት ከሆነው በኋላ ወደ እስልምና ገባ። ከዚያ በፊት ሳይሰግድ ያመለጠውን ሶላት ቀዷ ያወጣልን ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻻ ﻳﻘﻀﻲ ﻣﻦ ﺃﺳﻠﻢ ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ اﻟﺼﻼﺓ ﻭاﻟﺼﻴﺎﻡ ﻭاﻟﺰﻛﺎﺓ ﺃﻳﺎﻡ ﻛﻔﺮﻩ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ {ﻗُﻞْ ﻟِﻠَّﺬِﻳﻦَ ﻛَﻔَﺮُﻭا ﺇِﻥْ ﻳَﻨْﺘَﻬُﻮا ﻳُﻐْﻔَﺮْ ﻟَﻬُﻢْ ﻣَﺎ ﻗَﺪْ ﺳَﻠَﻒَ} ﻭﻗﻮﻝ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: «اﻹﺳﻼﻡ ﻳﺠﺐ ﻣﺎ ﻗﺒﻠﻪ » . ﻭﻷﻥ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻟﻢ ﻳﺄﻣﺮ ﺃﺣﺪا ﻣﻤﻦ ﺃﺳﻠﻢ ﺑﻘﻀﺎء ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ ﺷﻌﺎﺋﺮ اﻹﺳﻼﻡ ﺃﻳﺎﻡ ﻛﻔﺮﻩ ﻭﻹﺟﻤﺎﻉ ﺃﻫﻞ اﻟﻌﻠﻢ ﻋﻠﻰ ﺫﻟﻚ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

አንድ እስልምና ዕምነትን የተቀበለ የሆነ ሰው ክህደት ላይ በነበረበት ጊዜ ያመለጠውን ሶላት ፣ ፆምና ዘካ "ቀዷ" አያወጣም።

(( " ለነዚያ ለካዱት በላቸው ፡- ቢከለከሉ ለእነሱ በእርግጥ ያለፈውን (ሥራ) ምሕረት ይደረግላቸዋል፡፡ (ወደ መጋደል) ቢመለሱም (እናጠፋቸዋለን)፡፡ የቀድሞዎቹ ሕዝቦች ልማድ በእርግጥ አልፋለችና፡፡ " ))

(አል-አንፋል (38))

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ፦

« ኢስላም ከፊት ለፊቱ ያለውን ያብሳል። »

👉 ከዚህም በመነሳት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከኩፍር ወደ እስልምና የመጣን አንድንም ሰው በክህደቱ ጊዜ ያመለጠውን የእስልምና መገለጫዎችን "ቀዷ" በማውጣት ላይ እንዲያካክስ አላዘዙም !!!

👉 በዚህም ላይ የዑለማዎች ስምምነት አለ።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

ዲማስ DIMASE ديماس

02 Nov, 14:40


⭕️ሬሳው ለምርምር ይውላል ተብሏል⁉️
ዘመድ የለሽ ሀገር የለሽ ሆኗል ነገሩ!

አስበው እስቲ ወንድምህ ሌላ ከተማ ሄዶ በአጋጣሚ ሞቶ ጀናዛው ቆራርጠው ሲመራመሩበት።

https://t.me/OfficialDemas/5901

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 20:02


አዲስ የመሬት መንቀጥቀጥ❗️
በሬክተር ስኬል 4.8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ ተከሰተ፣ እስከ አዲስ አበባ ንዝረቱ ተሰምቷል⁉️
ዛሬ ከምሽቱ 3:55 ላይ በሬክተር ስኬል 4.8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ አስታወቀ፣ በአዲስ አበባም ንዝረቱ እንደተሰማ ታውቋል
ይህ በቅርብ ቀናት ውስጥ ለአራተኛ ግዜ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ሲሆን ሁሉም አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ የተከሰቱ ሆነው ተመዝግበዋል።
ይህን የሰሞኑን ክስተት ተከትሎ በርካታ የጥንቃቄ መልእክቶች እየተላለፉ ይገኛሉ።


"ከየውመል ቂያማ ምልኮች አንዱ የመሬት መንቀጥቀጥና የግፍ ግድያዎች ይበዛሉ" ረሱላችንﷺ

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 18:32


ኢማም ከነ 12 ቤተሰቦቻቸው ጋር ተገደሉ‼️

በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ አካባቢ ታግተው የነበሩት የመስጅድ ኢማም ከነ 12 ቤተሰቦቻቸው መገደላቸው ተሰማ

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ገንዳ አረቦ ተብሎ በሚጣራው አካባቢ ከሀጂ አህመድ መስጅድ በታጣቂዎች ታግተው የነበሩት የሀጂ አህመድ መስጅድ ኢማም ሼይኽ ሙሀመድ መኪን ሸይኽ ሙሀመድ አሪፍ አብረዋቸው ታግተው ከነበሩት 12 ቤተሰቦቻቸው ጋር በዛሬው ዕለት መገደላቸው ተሰምቷል።
ሼይኽ ሙሀመድ ከሳምንታት በፊት የሱብኺ ሶላት አሰግደው በሚመለሱበት ወቅት ነበር ቤተሰቦቻቸውን ጨምሮ ከ30 በላይ የሚሆኑ የአካባቢው ሰዎች ታግተው መወሰዳቸው የተገለፀው። ከቀናት በኋላ በተደረገ የገንዘብ ድርድር የኢማሙን እናት እና ባለቤት ጨምሮ ጥቂት ሰዎች መለቀቃቸው ተጠቁሟል።
ኢማሙን ጨምሮ 12 ቤተሰቦቻቸው ግን በዛሬው እለት መገደላቸው ተሰምቷል።

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 18:25


ስንት የባሰበት አለ መሰላችሁአንዱ እኮ ነው ሼይኹ የፈትዋ ጥያቄዎችን በስልክ እየተቀበሉ እየመለሱ ነው።
እናም አንዱ ደወለና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ ያሸይኽ የሚስቴ ፀጉር ልክ እንደኔ ፀጉር ነው (ፀጉር የላትም)ምን ላድርግ? አላቸው።

ሸይኹ ግን ምን ይበሉት?

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 18:07


አንተ በዚህ ቦታ ብትሆንስ⁉️ቤትህ ቁጭ ብለህ ሙሉ ጤና ኖርህ እያማረርክ ትኖራለህ።
ሌላው ግን በሆስፒታል ተኝቶ በከባድ ስቃይ እየተሰቃየ ሞቱን እየተጠባበቀ ጠያቂ ገብቶ እንዴት ነህ? ሲለው الحمد لله ደህና ነኝ ይላል።
ሌላው ግን በሙሉ ጤና ላይ ሆኖ በምሬት ሞቱን ይመኛል።

እኔና አንተስ የቱ ጋር ነን ካመስጋኙ ወይስ ካማራሪው?


ሱረቱል ኢብራሒም 34

وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَتَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَظَلُومٌ كَفَّارٌ

ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ ሰው በጣም በደለኛ ከሓዲ ነው፡፡

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 04:51


የእስራኤል መንግስት የወታደር እጥረት ገጥሞት መረበሹ ተገለፀ።


ህዝቦቹ ብልጥ ከሆኑ ይህንን ችግር እንዲቀረፍ የሀገሪቱ ጠ/ሚ ኔታንያሁን የወታደር ልብስ አልብሰው እንዲዘምት ማድረግ አለባቸው።

ካልሆነ ግን ሚስቱ በትንሽ አርጩሜ መትታ ከቤት የምታስወጣው ነው የሚመስለኝ።

የንፁሀን ደም በከንቱ አይቀርም።

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 04:39


"ወደ ፊት ኒቃብ የምትለብስ ሴት የማበረታቻ ሽልማት እሰጣለሁ የሚል መንግስት በኢትዮጵያ ይነግሳል" ኢንሻ አሏህ።

ዲማስ DIMASE ديماس

01 Nov, 03:46


🛌 አስቸኳይ የሰላተል ጀናዛ ጥሪ

[ إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّآ إِلَيْهِ رٰجِعُونَ] ["إِنَّ لِلَّـهِ مَا أَخَذَ، وَلَهُ مَا أَعْطَى، وَكُلُّ شَيءٍ عِنْدَهُ بِأَجَلٍ مُسَمَّىً"]

💥 ዛሬ የወንድማችን ዩሱፍ ያሲን እና የወንድማችን ሀይደር ያስን አባታቸው ወደ አኼራ ሄደዋል አላህ የጀነት ያድርጋቸው።

🕌 በአላህ ፍቃድ {ዛሬ ጁመዓ} ዝሁር ላይ አለም ባንክ [ፉርቃን]  መስጂድ ይሰገድባቸውና...

🛣️ እዛው አለም ባንክ መቅበራ ይቀበራሉ።

📮 በመሆኑም መገኘት የምትችሉ በአጠቃላይ ተገኝታችሁ እንድትሰግዱና  እንድትሸኙ ጥሪ ተላልፎላችኋል‼️

  📌 ሰላተል ጀናዛ ዝሁር አለም ባንክ ፉርቃን መስጂድ።

  📌 ቀብር ከሰላተል ጀናዛ በኋላ እዛው አለም ባንክ ባለው መቅበራ ይቀበራሉ።

📎 t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio

ዲማስ DIMASE ديماس

31 Oct, 18:16


ዛሬ ለጠ/ሚንስተር አብይ አህመድ ስለ ኒቃብ ተጠይቆ ሲመለስ
"ከድሮ ለውጥ አለ የቀረ ነገር ካለ እናሻሽላለን ብዬ ባልፍ ነው የሚሻለው" ብሏል።


የኔ ጥያቄ ክቡርነቶ በየት ይሁን የሚያልፉት?? በኛ ሰፈር ይሁን??

ዲማስ DIMASE ديماس

31 Oct, 17:58


ኒቃብስቷ ሙሥሊም ሴት እና ጴንጤው ፓስተር

🗣ፓስተር እህቴ ኢየሱስ ይወድሻል

ኒቃብስቷ ባል አለኝ በለው።

የመልስ ምት ይሉካል ይህ ነው። (Lol)

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Oct, 18:00


⭕️ምስክርነት ከራሳቸው አንደበት❗️በአለማችን በፍጥነት እያደገ ያለው ሀይማኖት እስልምና መሆኑ ተናገሩ።


ነገር ግን በሀገራችን በሀድያ በጉራጌ በኦሮምያ በመስቃንና ማረቆ ወረዳዎች የእነ እንትና ወረርሽኝ ገብቷል።

⭕️ማረቆ
⭕️መስቃን
⭕️ሀድያ
⭕️ኦሮምያ
ሌሎችም የጉራጌ ክፍሎች በከፍተኛ ሁኔታ በጴንጤዎች እየተጠቃ ነው❗️❗️

በእነዚህ አካባቢ ያላችሁ ኡስታዞች ወጣቶች ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ እጠቁማለሁ።

ታሞ ከመሟቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ።

https://t.me/OfficialDemas/5888

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Oct, 17:44


ያቀረበው ጫት ሲጠወልግበት❗️
አይ ጫት!!!

አይዞህ በቃ አታልቅስ! በዚህ በተወደደ ኑሮ ገዝተሀው ሲጠወልግ ከባድ ነው ትእግስቱ ይስጥህ

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Oct, 15:14


አንዳንድ የተከበራችሁ ኮመንታተሮች ወይም አስተያየት ሰጪዎች ትገርሙኛላችሁ።
የተፃፉት ኮመንቶች ለማንበብ👇
https://t.me/OfficialDemas/5884
ከመንቶቹን ያንብቡ

በመጀመሪያ ይህንን ስለቅ በራሴ ፈቃድ መሆኑን ሊታወቅልኝ እወዳለሁ።

ማንም ሰው ይህንን ልቀቅ ይህንን አትለቀቅ ብሎኝ አይደለም የምለቀው።በራሴ ነው የምሄደው።

አይ መውረድ አይ መዝቀጥ ከነሱ ጋር ተደምራችኋል የምትሉ ጭፍን ጥላቻ ያነወራችሁ ጨለምተኞች ሆይ!



ፓስተርና ቄሶቹ ስለ እኛ(ሙስሊሞች) የመሰከሩትን ስለቅ በኮመንት ኧረ ተው ወደ ክርስቲያኖች እየሄድክ ነው እምነትህ አየቀየርክ ነው ብላችሁ ለምን አልፃፋችሁም?


ፓስተር እና ቄሶች ስለ እስልምና የተናገሩትን የመሰከሩትን መለቀቄ ፓስተሮቹ ወይም ቄሶቹን ደገፍኩ እነሱን ረዳሁ ማለት ነው?

ከሆነ ለምን ያኔ አልተቃወማችሁም?

ይህም የተፖሰተበት አላማ ልክ ያለፈ ጥላቻ ያለባቸው የእነ ብን ሙነወር ጀማዎች በጭፍን ጥላቻ እንዳይዋኙ እንዲመረምሩ ሁሉም በልኩ መሆን እንዳለበት ለመግለፅ እንደሆነ ግልፅ ነው።

በቅርቡ ሃጃዊራ ማለት የጀመራቹ የእልህ ታንከሮች ግን ቆም ብላችሁ ብታስቡ መልካም ነው ብዬ አስባለሁ።

እምቢ ካላችሁም...........?
አመለካከታችሁ ልክ ይህን ይመስላል👇

"እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል" አለች ዶንኪ!!!

አስተውሉ እንጂ ለማንኛውም በማንኛውም ጉዳይ ላይ መረጃ መስጠቴ የሚቀጥል ይሆናል ኢንሻ አሏህ.....

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Oct, 05:03


የተመቸኝ ፅሁፍ ነው❗️ከኢብኑ ሙነወር

ከሐጁሪ ጋር በተያያዘ
~
ሸይኽ የሕያ አልሐጁሪ የየመን ዓሊም ነው። በየመንም ውስጥ ከየመንም ውጭ ከብዙ ዓሊሞች ጋር አለመግባባት ውስጥ መግባቱ ይታወቃል። በዚህ የተነሳ ጠንካራ ውንጀላዎችን ተወራውረዋል። አንዳንዶቹ ሂሶች ታዲያ ልክ ያለፉ ናቸው። የሚታዩ ትችቶች ድንበር ማለፍ የለባቸውም ወይ? የሚለውን ማሰብ ራስን ከጥፋት ለመጠበቅ ይጠቅማል። ለሐጁሪ በመደገፍ ሌሎች ላይ ድንበር ማለፍ እንደማይገባ ሁሉ በሐጁሪም ላይ እንዲሁ በጥላቻ ድንበር ማለፍ አይገባም።
1- እንደተሳሳተ አምኖ የተመለሰባቸውን ጉዳዮች ለትችት ማንሳት ድንበር ማለፍ ነው። ይሄ በዚህ ዘመን ብዙዎች ላይ የሚታይ አስቀያሚ ባህሪ ነው። አንድን ሰው በተመለሰበት ጉዳይ መወንጀል የራስን ነውረኝነት ነው የሚያጋልጠው።
2- ፊቅሃዊ ስህተቶችን ወይም ልዩነቶችን የመንሀጅ ወይም የዐቂዳ ስህተት ያክል ማስጮህም ተገቢ አይደለም። በፊቅህ ጉዳይ ላይ ሌሎች ወገኖች ዘንድ ስህተት ተብሎ የሚቆጠር አቋም የሌለው ማን አለ?
3- በሌሎች ዓሊሞች ጭምር የሚስተጋቡ አቋሞችን ሐጁሪ ሲናገራቸው ጊዜ በተለየ ማራገብም ከሚዛናዊነት የራቀ አካሄድ ነው። በአንድ ጉዳይ የተለያየ መስፈሪያ መጠቀም አይገባም።
4- በግልፅ የዐቂዳ ጥመቶቻቸው የተነሳ ከአህለ ሱና አቋም እጅግ የራቁ ከሆኑ አንጃዎች በላይ ጥላቻ መደቀንም ሌላ ስህተት ነው።

ይህን ማለቴ የሚያስከፋቸው አልፎም ነገር በመጠምዘዝ ያልተባለውን እየለጠፉ የሚጮሁ ሊኖሩ ይችላሉ። እነዚህን ጉዳዮች በልክ መያዝ ራስን ነው የሚጠቅመው። በማንም ላይ ድንበር ልናልፍ አይገባም። በጥላቻም ይሁን በውዴታ ድንበር ማለፍ ራስን ነው የሚጎዳው።
በተረጋገጡ ጥፋቶች ወይም ስህተቶች ላይ እርምት መስጠት ያለና የነበረ ነው። ሐጁሪም ሆነ ሌላ የሚበልጥም የሚያንስም ማንም አካል ከሂስ በላይ አይደለም። ኢማሙ ማሊክ "ሁላችንም አራሚዎች እና ታራሚዎች ነን" ይላሉ።
አላህ ሐጁሪን ከክፉ ይጠብቀው። የሳተውን ያቃናው። ከዑለማኦች ጋርም ያግባባው።
=
(ኡስታዝ ኢብን ሙነወር)

ባጭሩ ከስሜታዊነት ፍርጃ እንወጣ ነው ሀሳቡ ሁለተኛው ደግሞ በሼይኽ የህያም ላይ ቢሆን በሌሎች በድፍን ጥላቻ ድንበር የምታልፉ ከወዲሁ እንድትጠነቀቁም ያስተምራችኋል።

ዲማስ DIMASE ديماس

30 Oct, 03:22


👌👌አስተማሪ ታሪክ👌በኑሮ ጉዳይ ምሬት የምናበዛ ሁሉ እስቲ ይህን እናንብበው👇

አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤  የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የፈጣሪን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የፈጣሪ እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት


ሱረቱል ኢብራሒም 34

وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَتَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَظَلُومٌ كَفَّارٌ

ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ ሰው በጣም በደለኛ ከሓዲ ነው፡፡

እሺ አሁንስ አታመሰግኑም? الحمد لله

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Oct, 18:23


ኒቃብ ለብሰው ትምህርት ቤት ስለሄዱ እንጂ ኒቃብ በሀገራችን አልተከለከለም ስለዚህ ትምህርት ለቀው ከኒቃባቸው መኖር አለባቸው ለምን መንግስትን እንወቅሳለን?ጥፋተኞቹ ሴቶቹ እራሳቸው ናቸው ብለው ኒቃሚስት አህቶችን ለመወረፍ የሚታትሩ ሰዎች አሉ።

በኢኽቲላጥ አካዳሚ መማር አይቻልም።ፊትናው ከዲን አንፃር የበዛ መሆኑንም የታወቀ እና ያየነው ነው።

ነገር ግን የኔ ጥያቄ ሴት ልጅ ትምህርት ቤትም ትግባ ገዳምም ትግባ ሰማይም ትውጣ ታክሲም ላይ ትሁን ሆስፒታልም ትሁን ኒቃብ የሚከለክል ህግ መውጣቱ ሙስሊሞች በራሳችን ሀገር እንደ ሁለተኛ ዜጋ መታየታችን ያበቃለት አይመስለኝም።እንደዛም እየተሰማኝ ነው።

ሰፈር ሰፈር የማይለብሱ ሆነው መስጅድ ሲሄዱ ብቻ የሚለብሱ ቢሆኑ ህጉ ቢወጣም ችግሩ እኛ ጋር ይሆን ነበር።


ልክ እንደ እነ እንትና ነጠላ.....

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Oct, 18:11


♻️ ጥያቄ ስለሰሞኑ የኒቃብ ጉዳይ

በኡስታዝ አቡ ሙሓመድ ሙሓመድሰዒድ አላህ ይጠብቀው ያስተላለፈው ምክር....

🕌በሱና መስጂድ አላህ ይጠብቃት።

...👇....👇.....👇....👇....👇....
https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4392

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Oct, 17:52


ሳውዲ ጥብቅ መመሪያ አወጣች⁉️

ሳኡዲ አረቢያ የሀጅ ተጋዦችን የተመለከተ አዲስ ጥብቅ መመሪያ አወጣች
October 28, 2024
አዲሱ መመሪያ አመታዊው የሀጅ ጉዞ ለፖለቲካ አላማ እና ለሃይማኖታዊ ክፍፍል ጥቅም ላይ እንዳይውል በጥብቅ ይከለክላል
ሳኡዲ አረቢያ የሀጅ እና ኡምራህ ሚኒስቴር የሀጅ ተጋዦችን የተመለከተ አዲስ ጥብቅ መመሪያ ማውጣቱን አስታወቀ።
የሳኡዲ አረቢያ የሀጅ እና ኡምራህ ሚኒስቴር አመታዊውን የሀጅ ጉዞ ለፖለቲካ እና ለሀይማኖታዊ ክፍልል ጥቅም ላይ እንዳይውል ለማድረግ አዲስ ጥብቅ መመሪያ ማውጣቱን አስታውቋል።
ሚኒስቴር የህዝብን ሰላም እና ደህንነት ለማናጋት አስቦ ወደ ሳኡዲ የሚገባ እንደሚባረር አስጠንቅቋል።
በአዲሱ ረቂቅ መመሪያ መሰረት ሁሉም የውጭ የሀጅ ቢሮዎች አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።  እነዚህ ቢሮዎች ካሉባቸው ሀገራት ለሚመጡ የሀጅ ተጋዦች ኃላፊነት መውሰድ እንዳለባቸው እና ሚኒስቴሩ ያወጣቸውን ትዕዛዞች እና መመሪያዎች ማክበር እንዳለባቸው ተገልጿል።
ቢሮዎቹ ተጓዦቹ ከመድረሳቸው በፊት የተጓዦቹን መረጃ ወደ ኤሌክትሪክ ስርአት ማስገባት እና ተጓዦቹ የፖለቲካ ፍላጎት የሌላቸው እና ብጥብጥ የማይፈጥሩ መሆናቸውን ማረጋገጥ እንደሚኖርባቸው በመመሪያው ተጠቅሷል።
ከዚህ በተጨማሪም መመሪያው ቢሮዎቹ ለሀጅ ተጓዦች የቀረቡ ትራንስፖርት አማራጮችን እና ሆቴሎችን ሳይፈቅድላቸው ከመጠቀም እንዲቆጠቡ እንዲሁም
ከሀጅ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ የንግድ ወይም የድለላ ተግባር ላይ እንዳይሰማሩ ይከለክላል።
እንደ መመሪያው ከሆነ ሚኒስቴሩ በጥፋት የተሳተፉ የቢሮ ኃላፊዎችን ወይም ስራተኞችን ከሀገር ያባርራል፤
በቂ ሆኖ ካለገኘው ደግሞ በሌሎች የሀጅ ጉዞዎች ወቅት የሚኖሩ የቢሮ ሰራተኞችን ቁጥር ይቀንሳል።
መመሪያው ለውጭ የሀጅ ቢሮዎች እውቅና ለመስጠት የፍቃድ ጥያቄ መቅረቡን፣ ሰራቶች ብቁ መሆናቸውን መረጋገጡን እና ከሚኒስቴሩ የኤሌክትሪክስ ሲስተም ጋር መያያዙን ጨምሮ በርካታ ቅድመ ሁኔታዎች መሟላታቸውን ያረጋግጣል።
ሚኒስቴሩ በኤክስ ገጹ እንዳስታወቀው አዲስ መመሪያ ማውጣት ያስፈለገው በዓሉ በሚከበርበት ወቅት መጨናነቅን ለማስወገድ እና ኡምራህን በሰአቱ ለማከናወን ነው።


ይህ ህግ ግን የኦነጉን ባንዲራ አስታወሰኝ ከሀገራችን ህዝብ ተነጥለው ሀጅ ላይ የራሳቸውን ባንዲራ እያሳዩ ነበር።ሙስሊሞች ናቸው ግን እስልምናን ያውም ሀጅን በዘረኝነት ለማቆሸሽ መሞከር ከባድ ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

29 Oct, 17:45


🚨የእሁድ ሙሓደራ⤵️

♻️ ወደ አላህ ሽሹ!

🔁 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።

🎙️ በኡስታዝ አቡ አማር አብድልአዚዝ ቢን ፈረጃ አላህ ይጠብቀው።

📅 እሁድ 17/02/2017E.C 📅

🕌 በአንዋር መስጂድ {አዲስ አበባ}

📎 https://t.me/Abuamarabdulaziz/3916

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Oct, 18:20


ጥቂት ማስታወሻ ስለ 'ኮመንት'
(የማህበራዊ መገናኛ አጠቃቀም - ክፍል 1)
~
ማህበራዊ መገናኛዎች ላይ በኮመንት ሃሳብ መለዋወጥ ጥሩ ነገር ነው። ስህተት ሲኖር እንተራረማለን። ያልገባንን እንጠያየቃለን። ሃሳብ እንጠቁማለን። ብዙ ፋይዳዎች አሉት። ባግባቡ መጠቀም ካልኖረ ግን ጉዳቱ ሊያደላ ይችላል። ብዥታዎች (ሹቡሃት) ሊሰራጩበት ይችላሉ። አደብ የሌለው ኮመንት ወደ ስድድብ ሊሻገር ይችላል። ሐያእ የቀለላቸው ፀያፍ ሃሳቦችም ይገጥማሉ።

ስለዚህ ሃሳብ ስንሰጥ፡
1ኛ፦ በአደብ ይሁን። ስድብ፣ ብሽሽቅ፣ ኃይለ ቃል አያስፈልግም። "ይልቅ ይህን ተውና ስለ እንትን ፃፉ፣ አስተምሩ" አትበል። በስርአት አውራ። እዚህ ሰፈር አንተ የቀጠርከው ፀሐፊ የለም። መመካከር ከሆነ የምንፈልገው በአደብ እናድርገው። በአደብ ብናወራ ምን እናጣለን?
2ኛ፦ ርእስ እንጠብቅ። በሌላ ጉዳይ ቅሬታ ወይም ልዩነት ስላለን ብቻ የማይገናኝ ቦታ ላይ ተቃውሞ አንፃፍ።
3ኛ፦ ሃሳብ ላይ እናተኩር። የአንዳንድ ተቃውሞዎች ሰበብ ሃሳቡ ከምንጠላው አካል መምጣቱ ብቻ ነው። የኛ በምንለው አካል ቢሰነዘር የማንነቅፈውን ሃሳብ ከማንወደው አካል ስለመጣ ብቻ መቃወም ጤነኛ አካሄድ አይደለም።
4ኛ፦ የተፃፈው ላይ ብቻ እናተኩር። ቃላት መጠምዘዝ፣ ሌላ ትርጉም መስጠት የብዙ ንትርክ ሰበቦች ናቸው። ርእስ እንጠብቅ። "ሐቀኛ ነጋዴ ያለው ደረጃ" ተብሎ ሲፃፍ "ዛሬ ደግሞ ምን ሐቀኛ አለ?" አትበል። ነጥብ አትልቀቅ። የሰው ፖስት አታቆሽሽ። መልእክቱን አታደብዝዝ።
5ኛ፦ ከተቃውሞ በፊት ሃሳብ እንረዳ። አሻሚ ከሆነ ከፀሐፊው ወይም ከተናጋሪው እናስረግጥ። ያለበለዚያ የሰውየው ሃሳብ ሌላ፣ የኛ ጩኸት ሌላ ሰፈር ሊሆን ይችላል። አንዳንዴ ቢያጋጥም ሰውኛ ነው። ስህተቶችን ግን በግዴለሽነት እያሳለፍን ልማድ ከምናደርጋቸው እንማርባቸው።
6ኛ፦ የመረጃዎችን ክብደት እንመዝን።
ሀ - ቁርኣንና ሐዲሥ እየቀረበ ከሆነ "ሸይኽ እከሌ ያሉት ግን..." ከማለትህ በፊት ምን እያልክ እንደሆነ አስብ።
ለ - የትልልቅ ዑለማኦች ንግግር ቀርቦ ስታይ "እኔ ግን ሳስበው ..." አትበል። አንተ ደግሞ ምን ሃሳብ አለህ? አቅምህን እወቅ እንጂ።
ሐ - ከዑለማኦች የተለያዩ ንግግሮች ውስጥ አንዱን እያጣጣልክ ሌላኛውን እንደ ወሕይ ዳኛ አድርገህ አታስፈራራ። አቅሙ ካለህ በአደብ ሚዛን የሚደፋውን ለይ።
7ኛ፦ በፀሐፊው ፖስት ስር ፀሐፊውን አታደናንቅ። በራስ መደነቅ ውስጥ እንዳትከተው። ይልቅ "ጀዛከላሁ ኸይረን" በለው።
8ኛ፦ ኮሜንት መፃፍ ግዴታ አይደለም። በቁም ነገር ስር እንቶ ፈንቶ ነገር አትለቅልቅ። የፃፍከው ነገር ወንጀል እንዳያመጣብህ ተጠንቀቅ።
9ኛ፦ ሙሉ ፅሁፍ ሳናነብ ሃሳብ አንስጥ። የምንሰነዝረው ሂስ በፅሁፉ ተካቶ ሊሆን ይችላል። የማንበብ ትእግስቱ ከሌለን ኮመንት ሳንሰጥ እንለፍ። በቅንጅት ጤነኛ ትርጉም የሚሰጥን መልእክት ነጣጥለን ሳይሆን ሙሉውን አቀናጅተን እንረዳ። ከመሀል ገንጥሎ ለተቃውሞ መነሳት ወይ የቅንነት ወይ የመገንዘብ ችግር እንዳለ ነው የሚያሳየው።
10ኛ፦ ሃሳብ መስጠትህ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘኸው ሳታንዛዛ፣ ቅልብጭ አድርገህ አስቀምጥ። ካልሆነ ሰዎች አሳስተው ሊረዱህ ይችላሉ። ሃሳብ አታደራርብ፣ ለይተህ አስቀምጥ።

Copy

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Oct, 18:00


ጥያቄ⁉️ በአለም አቀፍ ደረጃ በጣም በፍጥነት እያደገ የመጣው ሀይማኖት ምንድነው?በሀገራችንስ ለምን ይመስላችኋል???

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Oct, 17:21


አሏሁ አክበር አትሉም⁉️ሀበሻ የመጣን እንግዳ ህይወት የምትነጥቅ አስደሳች ሀገር ናት!!
(ፎቶው የሀበሻውን ኢሽቲማ አራጋቢ ሰው ፖስት የተወሰደ ነው)

ሀበሻም ሞቶ መቀበር አሏሁ አክበር ማስባል ጀመረ? ወይስ ታወሩ?

በመዲና ሞቶ የተቀበረ ሰው ግን ደረጃ እንዳለው በሀዲስ ተነገሯል።

የኛዋ ግን የኛዎቹ መዲና ሊያደርጓት ነው መሰለኝ! እ..እ...እኔ የለሁበትም!

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Oct, 17:13


📮 አሳሳቢ ስለሆነው ተውሂድ

📌 በሚል ርዕስ ጣፋጭ የሆን መደመጥ ያለበት ሙሀደራ።

🎙 በወንድማችን:- አቡ ሙሰየብ ሃምዛ ረሻድ አላህ ይጠብቀው።

🕌 በመስጂደ ተቅዋ በጉራጌ ዞን ጉመር {ዉሾ ወናቦ}።
📅 ሰኞ:- 24/05/2013 EC

🔗 https://t.me/abulmusayabhamza/5668
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
🔗https://t.me/mesjidalteqwawenabo/543

ዲማስ DIMASE ديماس

28 Oct, 03:48


⭕️የባሰው አታምጣ⁉️(ባለቀሰባችሁ ነበር)ቆይ ሶሃባው ቢላል(رضي الله عنه) ነው የምትለኝ?

ቢላልን ረሳችሁት?

ቢላል እኮ በአቃጣዩ ሀሩር ሲደበደብና በረሀብ ሲቀጡት እና ድንጋይ ሲጭኑበት በከባዱ አቃጣይ አፈር ጥለው ሲያሰቃዩት የእሱ ዋና ቃሉ አሀዱን አሀድ ያለውን ረሳችሁት??
ኧረ ምን አመድ አፋሾች ናችሁ?

ቢላል የተሰቃየው እኮ ከአሏህ ውጭ በሀቅ የሚመለክ የሚሰገድለት ስለት የሚገቡለት የሚጠሩት ድረስልኝ የሚሉት አስታርቀኝ የሚሉት በረካ የሚፈልጉበት ልጅ ስጠኝ የሚሉት አምላክ የለም ብሎ ነበር⁉️


የቡታጅራው ኢሽቲማ ግን ሼኾችን ድረሱልኝ ልጅ ስጡኝ ጤና ስጡኝ ከሚል ስብስብ ጋር በአንድነት ስለ ሽርክና ተውሂድ ትንሽ እንኳን ትንፍሽ ሳይሉበት የተበተኑበት ኢጅቲማ ነው።

ስለ ሽርክ ብታነሱ የሚገጥማችሁን የሙሽሪኮች ጦርነት ስለሚታወቅ።

"ቀበሮ ባለበት ጅብ አይጠፋም"

ቢላል በዙሪያው በሚቃመው ጫት ነው የሚደሰተው?

ቢላል የቁርአንን ዋና መልእክት በተው ሰዎችና ስሜታቸው በተከተሉ ሰዎች ነው የሚደሰተው?

በል እስቲ ንገሩኝ?

ቢላል ይህንን ድርጊታችሁ ቢያይ በመጃጃላችሁ እና የተመታበት የተደበደበበት የተሰቃየበት ዋነኛው የቁርአን መልእክት በመተዋችሁ አዝኖ ያለቅስ ነበር።


⁉️ግን ከእነዚህ ሁሉ ሶሃቦች ቢላልን ለምን መረጣችሁት?ወይስ የዘመኑ ዘረኝነት በጭንቅላታችሁ ሴቭ ሆኖ ነው?

ሶሃቦች ሁሉም በማንኛውም ቦታ ያለ መልካም ነገር በሙሉ ያስደስታቸው ነበር። እንዲሁም ደግሞ በማንኛውም ቦታ የሚሰራ ክፉ ስራም ያስከፋቸው ነበር።


ስለ ተውሂድ እና ስለ ሽርክ የአካባቢውን ማህበረሰብ በሚረዳው መልኩ ከተብራራ ልቀጣ ብያችሁ ነበር ኣ?

ሀያ አምጡልኝ!

ዲማስ DIMASE ديماس

27 Oct, 16:31


ለኒቃሚስቶች ብቻማንኛውም መስሪያ ቤት እና ምግብ ቤት ይህንን ተለምዶ ቢያዳብሩ ይበረታታሉ።

ደስ አይልም?

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 18:26


🚀🚁አውሮፕላናችን ለምን ወደቀ

እ.ኤ.አ በ1997 ይህ የኢትዮጵያ ቦይንግ 767 አዉሮፕላን ነዳጅ ጨርሶ ዉቅያኖስ ላይ ሲወድቅ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ነዉ በወቅቱ ወደ አውስትራሊያ በረራ እያደረጉ ከነበሩት 175 ሰዎች ዉስጥ 125ቱ  ህይወታቸውን አጥተዋል።
ቤትም ተኛህ
በወታደርም ተከበብክ
በህዝብም ታጀብክ
ሰማይም ብትወጣ
አጭሩ ቃል👇

أَيْنَمَا تَكُونُوا يُدْرِككُّمُ الْمَوْتُ وَلَوْ كُنتُمْ فِي بُرُوجٍ مُّشَيَّدَةٍ ۗ

«የትም ስፍራ ብትኾኑ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳ ሞት ያገኛችኋል፡፡

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 17:45


ጣልያናዊው ጓድ ፍራንኮ ፎንታና የፍልስጤማውያን ሰቆቃ ሲያንገሸግሸው  ለነጻነታቸው ሊታገል በ1970ዎቹ ፍልስጤም ምድር የከተመ ሰው ነበር። በወቅቱ የነበሩ ሙጃሒዶችን በተለይም በሮኬት ተኩስ ካገዙ ወታደራዊ ጠበብቶች መካከል ነበር። በመጨረሻም በጣልያን ያፈራውን ንብረት ሁሉ በመሸጥ ለትግሉ አበረከተ።

ይህ ቀና ሰው በስተመጨረሻም አላህም ﷻ ሒዳያውን ወፍቆታል። በ2005 እስከተገደለበት ጊዜ ድረስ ለፍልስጤማውያን ህዝቦች ነጻነት ሲታገል እድሜውንም፣ ህይወቱንም፣ ንብረቱንም ሰውቷል። በመጨረሻ ጊዜዎቹ ከተናገረው ውስጥ፦

"
ምናልባት እኔ የፍልስጤማውያንን ነጻነት ለመመልከት አልታደልኩ ይሆናል፣ ግን ያለምንም ጥርጥር ልጆቼና የልጅ ልጆቼ የፍልስጤማውያንን ነጻነት ያያሉ። ያኔም ለዚህች የተባረከች ምድር የከፈልኩትን መስዋዕትነት ይረዳሉ"

አላህ ﷻ ይዘንለት፣ ያለምንም ጥርጥር ቁድስ ከወራ*ሪዎቿ ነጻ ትሆናለች - ኢንሻአላህ..!

ኮፒ

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 17:40


ኧረ እነዚህ እያናደዱን ነው❗️በጭንቅላቴ መጣሽ አለች አንዲት ጣውንት።

ሰው እራሱ በሰራው የእጁ እንደሚያገኝ ምርጥ ማሳያ።

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 17:11


‏‌‌‏ ‌‌‏‌‌‏‌‌‏‌‏‌‌‏‌‏‌‏‌‌‏‌‏‌‏‌‏‌‌‏‌‏‌ ‏‌‌‏ ‌‌‏‌‌‏‌‌‏‌‏‌‌‏‌‏‌‏‌‌‏‌‏‌‌‏‌‌‏ ‌يتسابق الناس في الصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم ، وتتسابق الملائكة في تبليغه بكل من صلى عليه فكن من السابقين السبَّاقين.

اللهم صلِ وسلم على نبينا محمد .🤍

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 09:22


🌹ፈገግ በሉበት❗️ (ሚስት ጠላሁ)

ሰውዬው ጠዋት ወደ ስራ ሲሄድ ሚስቱ የረሳቸውን ነገሮች ሁሌም ታስታወሰዋለች። አንዳንዴ የመኪና ቁልፍ ሌላ ጊዜ መንጃ ፈቃድ መጣሉን ትነግረዋለች። ብዙ ጊዜ ግን ሞባይሉን ትቶ እየሄደ ጠርታ ትሰጠዋለች። «በቃ አረጀህ ማለት ነው !» እያለች ታፌዝበታለች።

«እንዲህ የሷ መቀለጃ ሆኜ መቀጠልማ አልችልም» ብሎ ለችግሩ መፍትሄ ለማበጀት ቆረጠ። ከዚህ በፊት የሚረሳቸውን ነገሮች አንድ በአንድ በዝርዝር ማስታወሻ ደብተር ላይ አሰፈረ። ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነቃ ማስታወሻ ደብተሩን ከፍቶ የጻፋቸውን ዕቃዎች መፈተሽ ጀመረ። ምንም የረሳው ነገር እንደሌለ ሲያረጋግጥ በፈገግታ ታጅቦ ቤቱን ለቆ ወጣ። የድል ስሜት ተሰማው። መኪናውን አስነስቶ ገና ከመንቀሳቀሱ ባለቤቱ እንደወትሮው ደወለችበት። «እባክሽን ዛሬ አንድም የረሳሁት ነገር ስለሌለ ሆን ብለሽ ከስራዬ እንዳታስተጓጉሊኝ» ሲላት ምን ብትለው ጥሩ ነው ?? ... 

«ባክህ ዛሬ እሁድ ነው ስራ የለም ወደ ቤትህ ተመለስ» 


አቶ ወንድ አላረጀም ነው የምትሉኝ?


ሁሌም ሚስትህ አሸንፋታለሁ ብትልም ስስ ብልትህ ስለምታውቅ በቀላሉ እንደምታሸንፍህ እወቅ።


የባሰ አለ አገርህን አትልቀቅ .....

https://t.me/OfficialDemas/5859

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 09:21


🚨 በእሳት አደጋው ለተጎዱ ወንድሞች ማፅናኛ

🎙 ሸይኽ አብራር ቢን ሙሀመድ [አቡ ዐብዱረህማን] አላህ ይጠብቀው።

📎
https://t.me/mesjidalsunnah/15763

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 04:24


⭕️ለእስራኤል ሲዋጋ የሞተው ወታደርአይሁድ ውለታ አያውቅም።

ማስታወሻነቱ ለኛ ሀገር ክርስቲያኖች ይሁን

ዲማስ DIMASE ديماس

24 Oct, 04:14


ሰምታችኋል❗️ቁርስ መብላት አይቻልም ተብላችኋል።በረከቱ እንዳያመልጣችሁ!!!


ጨጓራ ስኳር ምናምን አትበል ቁርስ የሚባል ነገር የለም።

አባ ቡና መጠጣትም ለህዝበ ክርስቲያኑ አይቻልም ብለው ነበር።

ህዝቡ ግን የአባን አስተምህሮ ወደ ጎን ትቶታል


አባ በሬነቶን ይደርብን!አሜን❗️

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Oct, 18:02


⭕️ሰበር ዜና❗️5 ዩጋንዳውያን በሳይክል ብቻ እየተጓዙ ሀገራችን ገቡ!

ወደ ዝርዝሩ👇
አምስት ዩጋንዳውያን ከሁለት ወር ከሃያ አንድ ቀን በፊት ከሀገራቸው ወደ ሀገራችን ጉዞ ጀመሩ።እነዚህ ሰዎች የተጠቀሙት መጓጓዣ የራሳቸው የሆኑ አሮጌ ሳይክሎችን ነበር።
የጉዟቸው አላማም ወደ አለም አቀፉ የቡታጅራ የተብሊጎች የአህባሾችና የሱፍዮች ኢጅቲማ ነው። እናም ለጉዞው መሳካት መስዋት በመክፈል በሁለት ወር ከሃያ አንድ ቀን ቡታጅራ መድረሳቸው ነገሩ አስገራሚ አድርጎታል።

እኔ ምለው? የዩጋንዳ እብዶች ለምንድነው ወደ ኢትዮጵያ የሚቀናቸው?
በባለፈውም ያበዱ የዪጋንዳ ጴንጤዎች የትንሳኤ ወይም የውመል ቂያማ ደርሷል ብለው ንብረታቸውን በሙሉ ሽጠው ሀገራችን ገብተው አንወጣም ማለታቸውንም ይታወሳል።👇
የምጽዓት ቀን ደርሷል › በሚል ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ኡጋንዳውያን ‹‹ ወደመጣንበት አልተመለስንም፤ አንመለስምም ›› አሉ 
‹‹ ኛንጋቶም፣ ኢትዮጵያ የቅድመ አያቶቻችን መሬት ነው ›› - ኡጋንዳውያኑ


⭕️የሚገርመው ደግሞ ኢጅቲማ የሚሉት ጥርቅም እስነይን ብለው የቃጥባር ሼኽ ኢሳ ሀምዛን ድረሱልን የሚሉት ናቸው አስተናጋጅና ተቀባዮቹ....

ቡታጅራ በጴንጤ እየተጠቃ ያለ ከተማ ነው። ሁሉም ባይሆንም ወጣቱ በጫት ደንዝዟል።ፍቅር ያሸንፋል በሚል ጌታነሽ ቸርች ወስዳ የምታስጨፍረው ወጣት ነው ያለበት።

እነ ተብሊغ ወጣቱ ተደምራቹ በጫት እና በሽርክ አጀዝቡትና የምታለቅሱበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
በኢጅቲማዑ ይህ ካለ እኔ ልቀጣ👇
ስለ ተውሂድ ከተወራ እኔ ልቀጣ
ሰማይም እና ምድር የፈጠረው አሏህ ነው ከሚለውና ኹሩጅ እንውጣ ከሚለው ውጭ ስለ ተውሂድ ከተብራራ እኔ ልቀጣጣጣጣጣጣጣ❗️


ገኘኝ እክም ባከንከም ትቀይ! የጫት ሱፐር ማርኬት የክፉችብከ????

የነብያት ጥሪ የረሳ ጀመዓ ከሳሪ ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Oct, 17:25


ለስልክ ሌባ መርዶ የተባለ ዜና❗️❗️
ጎግል የተሰረቁ ሞባይል ቀፎዎች ዳግም እንዳይሰሩ የሚያደርግ ፈጠራ መተግበሩን አሳወቀ።
ኩባንያው ኤአይን በመጠቀም ስልካቸውን የተሰረቁ ሰዎች ወደ ስልኩ አምራች ተቋም ሪፖርት የሚያደርጉበት አሰራርን ዘርግቻለሁ ብሏል።
አዲሱ የጎግል አሰራር የስልክ ንጥቂያ ወንጀሎችን ሊቀንስ እንደሚችል ተገልጿል።
ሌቦች የስልክ ቀፎን ከወሰዱ በኋላ ለመደበቅ ቢሞክሩ እና ዳግም ጥቅም ላይ ለማዋል ሲሞክሩ ኤአይን በመጠቀም ለዘለቄታው ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆን የሚያደርግም ነው፡፡

ለአንድሮይድ ስልክ የተገጠመለት ኤአይ ቴክኖሎጂ ቀፎው ላይ በተገጠመለት ሴንሰር አማካኝነት እንዳይከፈት አድርጎ መዝጋት ይችላልም ተብሏል፡፡

ሌቦች ግን የሆነ ዘዴ መፍጠራቸው አይቀርም። ሌቦች ካሉ ተሞክሯቸው ቢያካፍሉን እላለሁ።

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Oct, 12:46


አራት ልጆችን ወለደች❗️በወልዲያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን በሰላም መገላገሏን የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለጸ።

የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡

አሏህ የፈለገውን ያደርጋል። ሁሉን ቻይ ብቸኛ ጥራት የተገባው ነው።

ከእርሱ ውጭ በሀቅ የሚመለክ አምላክ የለም።

አምስት ጊዜ በዚህ መልኩ ብትወልድ......

ዲማስ DIMASE ديماس

23 Oct, 04:39


ይህንን ያውቃሉ666 አባቱ ሙስሊም እንደሆነ።
(እኔ አላልኩም)

ትንቢተ ጣቃ 6፥6666 አሁን አልተወለደም ከእስራኤል ነው እናቱ ከሙስሊሞች መቃብር ትቆማለች አንድ የሙስሊም አሸባሪ መጥቶ ይደፍራታል።እሷም ትፀንሳለች ከዚያም ልጁ ኢየሱስ ነው ትላለች።ግን አሱ 666 ነው።
ትንቢተ ጣቃ 6፥6666

እንግዲህ ያበዱት ቄሶች ትንቢት መናገሩ ቀጥለውበታል።

የሚጨብጡት አጥተዋልና እስልምናን ከኢሉምናቴ ቤተሰብ አደረጉት።

አባ ቃለ ሞት ያሰማልን አሜን🤲

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Oct, 17:28


አጂብ❗️የመርካቶው እሳትና ሙስሊሙ ሰውዬ በአሏህ ቀደር የማመኑ ልኬት❗️

ይህ ሰው በመርካቶ ንብረታቸው ከወደመባቸው ሰዎች አንዱ ነው።

እንዲ ሲል ተናግሯል።

አልሀምዱሊላህ! በውሳኔህ ተሳስተህ አታውቅም

ብዙ ሰተኸኝ ነበር ጥቂት ወስደህብኛል ክብርና ልቅና ላንተ የተገባ ይሁን!

አሁንም ቢሆን የጉዳት መጠናችን በውል አልታወቀም ቢሆንም  የብዙዎች ወንድሞቼ ንብረት በአጠቃላይ በሚባል መልኩ ወድሟል አላህ ለሁላችንም መፅናናትን ይስጠን የተሻለውን አላህ ይተካልን!!

ሲቀጥል ብዙዎቻችሁ CBE account እየተቀባበላችሁ ልታግዙኝ እየሞከራችሁ ነው!!! በጣም አመሰግናለው!! ግን እኔ ከብዙ አላህ ከሰጠኝ ፀጋ በጥቂቱ ስለሆነ የነካኝ ለኔ የምታረጉትን ገቢ  ለወንድሞቼ እንድታረጉ በትህትና እጠይቃለው!!! እንዲሁም የኔን የለጠፋችሁትን እንድትሰርዙት በአክብሮት እጠይቃለው!!!!(ሸገር ፕረስ)

Via: ሐሩን ሰዒድ

አንተና እኔ ብንሆንስ ምንድን ነበር የምንለው????

የኔን ለኔው ተውት ሁሉም እራሱን ይፈትሽ ትዕግስት! ትዕግስት! ትዕግስት!

ስንቶቻችን ሀዲስና ቁርአንን እናነበንበዋልን እስከ(وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ)ወበሺሪ አሷቢሪን ድረስ ነገር ግን
ስራ የለም
ስራ ቀዝቅዟል
ወይኔ ልጆቼ ምን ላበላቸው ነው?

አንድ ቀን እንኳን አሏህን በስርአቱ ሳናመስግን ውለን እንገባለን።

ይህ ሰው ግን ንብረቱ ወድሞበትም ያለው ቃል ቢኖር (ኧልሐምዱሊላህ በውሳኔህ ተሳስተህ አታውቅም ብዙ ሰጥተኸኝ ትንሽ ወሰድክብኝ)

ያአሏህ አንተም በመልካሙና በበላጩ ተካለት!!!!አሚን

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Oct, 13:25


🗳«መርካቶ ላይ በተከሰተው እሳት ሙሲባ ለደረሰባቸው ወንድሞች ማፅናኛ እና ምክር»

📌 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት እጥር ምጥን ያለ ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ነሲሃ።

🎙 በሸህ:-አቡ ቀታዳ አብደላህ አለህ ይጠብቀው።

🕌 በመርከዘ አስ ሱና ቂልጦ ጎሞሮ አለህ ይጠብቃት

ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
📲አጠቃላይ ፕሮግራሞቻችን ለመከታተል:-

🖥️ በ Telegram~Channel
📎
https://t.me/merkezassunnah/12048

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Oct, 05:16


ቪድዮ⁉️የመርካቶ አሁናዊ ሁኔታ ትላንት ማራኪ የነበረችው መርካቶ ዛሬ ላይ እንዲህ ሆናለች።

وَلَنَبْلُوَنَّكُم بِشَيْءٍ مِّنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِّنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنفُسِ وَالثَّمَرَاتِ ۗ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ

ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Oct, 03:13


⚠️ ተውበት ማድረግ በሚል ርዕስ ወቅታዊ ቆየት ያለ የኹጥባ ትርጉም!

🎙 ኡስታዝ ሙሀመድሰዒድ ቢን በድሩ حفظه الله

📎 https://t.me/mesjidalsunnah/15712

ዲማስ DIMASE ديماس

22 Oct, 02:41


⭕️#መርካቶ

" እኔ የመርካቶ ልጅ ነኝ፤ እዛውም ነው የምሰራው።

ዛሬ በአይኔ ያየሁት የእሳት አደጋ እጅግ አስከፊ ነው።

በጣም ብዙ ንብረት ወድሟል። የአላህ ጥበቃ ሆኖ እኔ በአካባቢዬ ላይ የሰው ህይወት አልተጎዳም።

ነገር ግን በእሳት አደጋው እጅግ በጣም አዝነን እያለ ተጨማሪ ሃዘን የፈጠረብን ብዙ አለ።

አንዱ የተለያዩ አካላት ለዝርፊያ ያደረጉት እንቅስቃሴ ነው።

አንዳንድ ሰው በዚህ የከፋ ጊዜ አብሮ ተጋግዞ እሳቱን ማጥፋት ሲገባው የራሱ ያልሆነን ንብረት ለመዝረፍ ሲሯሯጥ ማየት እጅግ ያሳዝናል።

ሌላው በየማህበራዊ ሚዲያ ላይ ተከታይ ለማፍራት ሲባል ያልተባለውን በማለት፣ ያልተደረገውን ተደርጓል በማለት ' ላይክ ፣ ሼር ፣ ፎሎው ' አድርጉን እያሉ በዚህ የችግር ወቅት ያልተገባ ነገር የሚያደርጉ ሰዎችን መመልከቴ አሳስዝኖኛል።

አንዳንዶቻችን ህሊናችንን በዚህ ልክ ማጣታችን እጅግ አሳፋሪ ነው። ነገ እኛን ምን እንደሚገጥም እኮ አናውቅም።

ይህ ከባድ አደጋ እውነተኛ መንስኤው እና የጉዳቱ መጠን በፍጥነት እንዲጣራልን እንፈልጋለን።

ብዙ ለፍቶ አዳሪ ዜጋ እጅግ የደከመበት ፣ የለፋበት ንብረቱ በአንድ ምሽት ወደ አመድነት ተቀይሯል። " - ሃሚ (መርካቶ)


ቲክፋ

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 20:52


⁉️በእሳቱ ጉዳይ አጭር መልእክት⁉️
ጠርጣሪ ተጠርጣሪውን እንዲጠረጥር ጠርጥሮ ማስጠርጠር እንደሚያስጠረጥር ተጠርጣሪውን ይዞ ይጠረጥራል ይጣራል።


መልእክቱ ከገባችሁ በኮመንት አስቀምጡልን

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 20:47


ሌቦች አስቸግረው ነበር።ሙሉ መረጃ ሲኖረኝ አደርስላችኋለሁ።

ሀገር ሲወድም የሰው ህይወት ሲጠፋ ሌቦች ግን ታዘብናችሁ......

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 20:41


⭕️እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል❗️
መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል።

መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል፡፡

ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ የእሳት አደጋዉን በቁጥጥር ስር በማዋል ርብርብ ላደረጉ፤ በርካታ ሎጀስትክ በማቅረብ የደገፉ እና ከዚህ በላይ ሊደርስ የነበረዉን ጉዳት የቀነሱ አካላትን አመስግነዋል፡፡

በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳትና መንስኤዉን በማጣራት ቀጣይ ለህብረተሰቡ የምናሳዉቅ ይሆናልም ብለዋል፡፡

ህብረተሰቡ መሰል አደጋዎች እንዳይከሰቱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግም  አሳስበዋል፡፡

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 20:19


ምሽት 1 ሰዓት አካባቢ በመርካቶ ሸማ ተራ የተነሳውን እሳት እስካሁን ድረስ በቁጥጥር ስር ማዋል አልተቻለም።

ርብርቡ ግን እንደቀጠለ መሆኑ ተሰምቷል።

የአዲስ አበባ እሣትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍቅሬ ግዛው ምን አሉ ?

- የእሳት አደጋው የተከሰተው 1 ሰዓት ገደማ ነው።

- እሳት መነሳቱን በሰማን ጊዜ አብዛኛዎቹ የእሳት ማጥፊያ መኪናዎች ርብርብ እንዲያደርጉ አሰማርተናል።

- መኪናዎች በወቅቱ ነበር የደረሱት፤ ከደረሱ በኃላ የእሳቱ ባህሪና ሁኔታ ሲታይ ለሌሎች አጋዥ አካላት ፦
° አየር መንገድ
° ፌዴራል ፖሊስ
° ሌሎች ከተማ ውስጥ ያሉ ውሃ አቅራቢ ተቋማት በሙሉ እንዲረባረቡ ተደርጎ እሳቱን ለማጥፋት ጥረት እያደረግን ነው።

- ቦታው በጣም አስቸጋሪ ነው።

- በሁሉም አቅጣጫ በኩል መኪና ገብቶ እሳቱን ለማጥፋት በጣም ፈትኖናል። በተለይ በዙሪያ የሚቀመጡ እቃዎች ቶሎ ተገብቶ የእሳቱን መሰረት እንዳይመታ አድርጓል።

- አካባቢው በቆርቆሮ የተያያዘ ነው። መንገዱ በጣም ጠባብ ነው። ገብተን ለማጥፋት ተቸግረናል።

- በአጋጣሚ ባለሱቆች፣ ነጋዴዎች ዘግተው ወጥተው ነበር። የቆሙ መኪኖችንም ለማስነሳት ችግር ሆኖብን ነበር።

- አሁን ላይ ከቅድሙ እየተሻሻለ ነው። የመቀነስ እና የመጥፋት አዝማሚያ አለው። በተለይ ከዚህ እንዳይሰፋ ወደታች ከወረደ በጣም ሰፊ ቦታ ነው ያለው ቆርቆሮ በቆርቆሮ እሱ ጋር እንዳይደርስ ከበን ለመያዝ ሞክረናል።

- አጋዦች ከመጡ በኃላ እሳቱ ባህሪው እንዳይሰፋ ተሞክሯል። አሁንም ህብረተሰቡ አግዞን ለማጥፋት እየሞከርን ነው። እናጠፋዋለን ብለን እናምናለን።


ከሚድያ

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 20:15


እሳቱን መቆጣጠር አልተቻለም።

በሄሊኮፕተር እየተምከረ ነው

መርካቶ ሸማ ተራ

የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ አደጋውን ቶሎ ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለዉን ጥረት  አዳጋች ያደረገዉ የአካባቢው መንገድ የእሳት አደጋ መኪና በተሟላ ሁኔታ ለመንቀሳቀስ አስቸጋሪ በመሆኑ ምክንያት ነው ። በሄሊኮፕተር ለመጠቀም እየጣርን  ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 19:57


#መርካቶ🚨

በመርካቶ ሸማ ተራ የተነሳው እሳት እስካሁን ሊቆም አልቻለም።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 19:45


አይ ዱኒያ…

እሳቱ በተነሳበት ወቅት ንብረታቸውን ሊያድኑ የገቡ ሰዎች ተመልሰው  መውጣት ባለመቻላቸው ከ4ኛ እና 5ኛ ፎቅ ራሳቸውን ወርውረው ህይወታቸውን አጥተዋል ተብሏል። አላህ ይዘንላቸው።

ሌሎቻችሁ ቢያንስ ተረጋጉ፤ እናንተ ኑሩ እንጂ ንብረት ይተካል።
ምንም እንኳ አንድት ምሽት የነበረን ወዳልነበር ብትቀይረውም። አላህ የተሻለ አለው። አይዞን በአላህ!

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 18:50


በሄሊኮፕተር ማጥፋት ያስፈለገው እሳቱ ከባድ እና አስቸጋሪ ስለሆነ ነው።


وَلَنَبْلُوَنَّكُم بِشَيْءٍ مِّنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِّنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنفُسِ وَالثَّمَرَاتِ ۗ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ

ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 18:36


በሂሊኮፕተር ለማጥፋት⁉️

መርካቶ ' ሸማ ተራ ' የተነሳው ከባድ የእሳት አደጋ እስካሁን አልቆመም።

እሳቱን መቆጣጠር አልተቻለም።

የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ " አደጋውን ቶሎ ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለዉን ጥረት  አዳጋች ያደረገዉ የአካባቢው መንገድ የእሳት አደጋ መኪና በተሟላ ሁኔታ ለመንቀሳቀስ አስቸጋሪ በመሆኑ ምክንያት ነው " ብለዋል።

አሁን ላይ " በሄሊኮፕተር ለመጠቀም እየጣርን  ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 17:33


⭕️መርካቶ እሳት ተነሳ🩸

መርካቶ ሸማ ተራ እሳት ስለተነሳ የሚመለከታችሁ አካላት ቶሎ ለመቆጣጥር ሞክሩ። አላህ ይድረስላችሁ እዛ ንብረት ያላችሁ ወንድምና እህቶች። አብሽር! ሰው ደህና ይሁን እንጂ ንብረት ይተካል። ለኸይር ነው።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 16:42


⭕️በሀገራችን የሞት ቅጣት ተወሰነባቸው❗️
ኮንትራት በመጥራት ሹፌሮችን በመግደል ተሽከርካሪ ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላለፈባቸው

በተለያዩ ጊዜያት አሽከርካሪዎችን  ራቅ ወዳለ ስፍራ እየወሰዱ በመግደል ተሽከርካሪዎችን ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር  ስር ውለው በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።

በአዲስ አበባ ገላን ክፍለ ከተማ፣ በሳሪስ እንዲሁም በቢሾፍቱ መኖሪያቸውን ያደረጉት ቴዎድሮስ ብርሃኔ እና  እዩኤል ቴዎድሮስ እንዲሁም በሌላ በኩል ተፈሪ ተስፋዬ እና ዩሃንስ አረፋ  የተባሉት ግለሰቦች  ከአዲስ አበባ ቢሾፍቱ በመመላለስ ድርጊቱን ሲፈጽሙ እንደነበር  የሸገር ከተማ አስተዳደር  ዓቃቢ ህግ ጽ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ዓቃቢ ህግ አቶ ሚዴቅሳ አጋሩ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል። አራት ግለሰቦች ከግል ተበዳዮች በኮንትራት በመውሰድ ከዋናው መንገድ ውጪ በማስውጣት የአሽከርካሪዎቹን ህይወት በማጣፋት ተሽከርካሪዎቹን ይዞ በመሰወር  ለተለያዩ ጋራዦች እና  ግለሰቦች በመሸጥ ድርጊቱን ሲፈጽሙ እንደነበር ተገልጿል። ቴዎድሮስ እና እዮኤል የተባሉት ተከሳሾች   ሰለሞን አሊ የተባለ  የጭነት ተሽከርካሪ   አይሱዚ አሽከርካሪን ከዱከም ከተማ እንጨት ትጭንልናለህ  በማለት በኮንትራት ዋጋ  ተስማምተው ወደ ቢሾፍቱ ከተማ ያቀናሉ።

በመቀጠል ወደ ሰንዳፋ  መስመር እንዲሄድ በጦር መሳሪያ በማስገደድ ጨፌዶሳ የተባለ ቦታ  ሲደርስ በሽጉጥ በመምታት ጥለውት ተሽከርካሪውን  ይዘው ተሰውረው ቆይተው እንደሸጡት ተገልጿል ። በሌላ በኩል ተፈሪ ተስፋዬ እና ዩሃንስ አረፋ  የተባሉት የሁለተኛው የወንጀል ቡድን አባላት ደግሞ አቶ  ከበደ በለው የተባሉ ነዋሪነታቸው  አዲስ አበባ  አቃቂ አካባቢ  የሆኑ እና ሃይሩፍ የህዝብ ማመላለሻ  ሚኒባስ  ከአዲስ አበባ አሰላ በማሽከርከር የሚተዳደሩ ሲሆን  ከቦሌ አውሮፕላን  ማረፊያ  ሰው እናመጣለን በማለት  ከወሰዷቸው በኋላ በመሳሪያ በማስገደድ  ወደ ገላን ከተማ በመውሰድ በገመድ አንቀው በመግደል ተሽከርካሪውን  በጎሮ በኩል  ገላን ከተማ በመውሰድ አንዶዴ የተባለው ቦታ  አስከሬኑን ጥለው መሰወራቸውን ዓቃቢ ህጉ ገልፀዋል።በተመሳሳይ  የሜትር ታክሲ አሽከርካሪው ሚኪያስ ተስፋዬ የተባለ የ28 ዓመት ወጣት   እየኤል ቴዎድሮስ የተባለው ማታ ላይ  ደውሎለት ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ  የምንቀበለው  እንግዳ አለ  በማለት ምሽት ላይ ቢሾፍቱ ከተማ በተከራዩበት ቤት በመውሰድ በሽጉጥ መግደላቸውን  የፖሊስ ማስረጃ አረጋግጧል።

ፖሊስ ባደረገው ክትትል ቴዎድሮስ ብርሃኔ  እና  እዮኤል ቴዎድሮስ በቁጥጥር  ስር  በማዋል  የምርመራ ሂደቱ ሲያጣራ የቆየ ሲሆን በዚህም ሰለሞን የተባለው አሽከርሪውን ገለው ጫካ ውስጥ መጣላቸውን  የጭነት  ተሽከርካሪውን በ700ሺህ ብር  መሸጣቸውን  ለፖሊስ መርተው  አሳይተዋል። በመቀጠል  ሚኪያስ  ተስፋየ የተባለውን አሽከርካሪ ገድለው እንደጣሉት እና  ኮሮላ ተሽከርካሪውን   የደበቁበትን ቦታ ለፖሊስ ይጠቁማሉ። ፖሊስ ምርመራውን በመቀጠል  የአቶ ከበደ ገዳዮችን ለመያዝ  ባደረገው  ክትትል አዲስ አበባ ሳሪስ  ዶሮ ተራ ከሚባል ስፍራ በመያዝ  በሁለቱም ግለሰቦች ላይ ጥልቅ ምርመራ በማድረግ ሃይሩፍ ተሽከርካሪውን እንዲፈታታ በማድረግ  ለመሸጥ ሲሞከር  በቁጥጥር  ስር ለማዋለወ ተችሏል ።  በመሆኑም  ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን በማጠናቀቅ  ለዓቃቢ ህግ ይልካል።

ዓቃቢ ህግ ከፖሊስ የደረሰውን የምርመራ መዝገብ  በመመልከት  ተከሳሾች በመደራጀት የጦር መሳሪያ  በመታጠቅ በአሰቃቂ ሁኔታ  የሰው መግደል ወንጀል  መፈጸማቸውን በመጥቀስ  በወንጀል ህግ 530 መሰረት ክስ መስርቷል። በዓቃቢ ህግ የተመሰረተውን  ክስ የተመለከተው የሸገር  ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራቱም ተከሳሾች  የፈጸሙት የወንጀል  ድርጊት  በመመልከት  ከባድ እና አደገኛ  በመሆኑ  የቅጣት ማክበጃ በመጥቀስ  በአራቱም ተከሳሾች ላይ በሞት እንዲቀጡ  ውሳኔ አስተላልፏል። በተጨማሪም ተሽከርካሪዎች  የደበቁ  አራት ግለሰቦች  በእስራት እና  በገንዘብ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ማስተላለፉን የሸገር ከተማ አስተዳደር  ዓቃቢ ህግ ጽ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ዓቃቢ ህግ  አቶ ሚዴቅሳ አጋሩ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ማቅለያ ማካካሻ መካሻ ተብሎ ካልተሻረ ከተረጋገጠ አሪፍ እርምጃ ይሆናል።

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 13:21


ተአምራዊው ሚሳኤል⁉️የጀርመን፣ የብሪታንያ እና የአሜሪካ መንግስታት ይህንን ሚሳኤል ለአሸባሪው የጽዮናውያን ወራሪ ሀይል በጋዛ ውስጥ ያልታጠቁ ፍልስጤማውያንን ለመግደል ቢልኩትም ሚሳኤሉ ግን ቤት ላይ ወድቆ ሳይፈነዳ ቀረ። የፍልስጤም ተዋጊዎች እንደገና ተጠቅመውበት የአሸባሪው የጽዮናውያን ታንኮች አፈነዱበት።

🇵🇸

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 13:19


እስከወዲያኛው አስወግደውታል⭕️

ዲማስ DIMASE ديماس

21 Oct, 04:08


ምስክርነት ከራሳቸው አፍ⁉️ይህ ክርስቲያን የነበረ ሰው መሰረታዊ በክርስትና ውስጥ ያሉ አወዛጋቢ የሆኑ ርእሶችን አንስቶ ያወጋናል።

አዳምጡትና ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር በአኽላቅ ተወያዩባቸው።

ማንኛውም ሰው 100% ማሰብ ከቻለ ሙስሊም ይሆናል።

6,804

subscribers

1,106

photos

614

videos