ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️ @islamic_poem_ss Channel on Telegram

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

@islamic_poem_ss


አሰላሙ አለይኩም ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች
🦋 በየሳምንቱ ቅዳሜ ግጥሞች
🦋ኢስላማዊ አባባሎች
🦋የኸሊፋዎች ንግግሮች
🦋 አስተማሪ መልክቶችን ይለቀቃሉ!

"ስለ ሁሉም ነገር
አልሀምዱሊላህ"
For any comment
@Sumii67

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️ (Amharic)

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️ በኸሊፋዎችን አሰላሙ አለይኩም እና የቻናላችን ቤተሰቦችን ያሉት ነገሮችን ለመረዳት ነው። በየሳምንቱ ቅዳሜ በኢስላማዊ ባባሎች ላይ ያለውን ግጥሞች እና ኢስላማዊ አባባሎች እና የኸሊፋዎች ንግግሮች ለመጠቀም ለማወቅ ይረዳል። በዚህ በላይ ሶደሜ ለእንዴት ሊይዝል ነው ይሆናል ። በመሆኑ ይህ የእርስዎ በርችልን በማጠቀምና በመረቦቁ እና በስርዓቱ ለመቀነስ ከሚችል የተገኙ ከሆነላችሁ በሌሎች ከተሞች ውስጥ እያዋቁ ነው። ምንም ግንብ ያለንን አገልግሎት ማየ በዚር አስቸጋም።

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

17 Nov, 07:45


ፈጣሪን እረሳን

እስኪ እኛ ማነን እንጠይቅ መርምሩ
የዚች አለም ስሪት ምን ይሆን ሚስጥሩ
አደምን ሲፈጥር ያኔ በጥንስሱ
መላኢኮች ናቸው ሱጁድ የወረዱት ለሱ
ከቶስ ለምን ይሆን አሏህ የፈጠረን
እኛስ ምን አረግን ምንስ ምላሽ ሰጠን
በአሁን ጊዜ አለም በጣሙን ተናውጣ
መች ይሆን ሚደርሰን የሞታችን እጣ
ጊዜው ግን አሁን ነው የመመለሻው ቀን
ሱጁድ ላይ ተደፍተን አሏህ ማረን ብለን
አኛ ግን እምቢ አልን ፈጣሪን እረሳን

አማር ታጁ(@Amuu77)
Join us 👉👉 👇👇
@Allahisoneee
@Allahisoneee

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

14 Nov, 07:40


Ahbaboch ezih👆👆 channel wst gebtachihu be like tebaberugn

Letbbrachihu jezakellah👍

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

14 Nov, 07:39


✯☆ ℂ𝕠𝕕𝕖 ⓷ ☆✯

بسم لله ارحمان ارحم
የሠዉ ልጅ ኪሳራ

     የሰውን ልጅ አሏህ አልቆ ፈጠረው
       ልክ በቁርአን እንደተጠቀሰው.                    وَلَقَدْ كَرَّمْنَا بَنِىٓ ءَادَمَ ነዉ ያለው.                        
 
አሳምሮ ሠራን ከምንም ከማንም
አሏህ በጥበብ ቃል እንዲህም አለንም
        لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِىٓ أَحْسَنِ تَقْوِيمٍ
 
   ምነኛ የበዛ ነዉ የሰው ልጅ ኪሳራ
   አሏህን እረስቶ ሌላ አካል ሲጣራ  

ከቶስ ለምን ይሆን ከሱ ውጭ ምንለምን
ጭራሽ ይባስ ብሎ አሏህን እረሳን
ፍጥሮቹን ሲፈጥር ማን ነበር ከሡ ጎን
እስኪ መልስልኝ ካገኘሀው መልሱን
      
እስኪ መልስልኝ,,,,,,,

እስኪ መልስልኝ 7ቱን ሰማያት ሲፈጥር በሁን ቃል
ማን ነበር ከጎኑ የሚረዳው በአካል
      
እስኪ መልስልኝ ,,,,,

ማን ይሆን የሚያበላህ መጠጥ የሚያጠጣ
ከሰማይ አዝንቦ አዝመራን የሚያወጣ

ማን ይሆን የሚያስነጋው ቀኑን የሚያስመሸው
አለምን በሙሉ የሚያስተናብረው

ኧረ ማንስ ይሆን አፍህን አግርቶ ቁርአን የሚያስቀራህ
እጅ እና እግር ሰቶ ስራን የሚያሰራህ
ኧረ ማንስ ይሆን አይንህን አብርቶ ግጥሜን የሚያስነብብህ
የዚህን ሁሉ ሱአል መልሱን ካገኘህ
በርግጥም ልክ ነህ አጋር ማበጀትህ
ከአሏህ ውጪ ሌላ አምልኮን መስጠትህ

እናማ ልንገርህ ስማኝ በጥሞና
ሽርክን ወዲያ ጥለህ ተውሂድን ያዝና
ተመለስ ወደ አሏህ ከልብህ አልቅስና
ያኔ ነው የምትድነው ከሸይጧን ፊትና

እሱ እኮ ነው ተውሂድ የነብያት ጥሪ
የህይወት ብርሃን ጀነትን አብሳሪ

የግጥሜን መቋጫ በዚሁ አበቃሁኝ
ስህተትም ካለብኝ በዱአክ አትርሳኝ
والحمدلله رب أل ءلمين وصلى الله وسلم الى نبينا محمد وٱله وصحبه أجمعين💞💕💓
         

#ተወዳዳሪ✍️ አማር ታጁ

ውድድሩ የሚካሄድበት
Channel፦
@Islamic_Star_Team

#ውድድሩ ላይ ለመሳተፍ 👉 @Snappy_Girl

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

15 Oct, 10:20


👉 የጀናዛ ብልት ውስጥ እጇ አልወጣ ያለች ሴት!

.........መዲና ውስጥ አንዲት ሴትዮ ትሞትና ጀናዛዋ መታጠብ ይጀምራል በድንገት የአጣቢዋ ሴት እጅ ከጀናዛው ብልት ጋር ተጣብቆ አልላቀቅም አለ መዲና ውስጥ ያሉ ኡለማዎች የአጣቢዋ እጅ ይቆረጥ ወይስ የጀናዛው ብልት በሚል ከፍተኛ ውዝግብ ውስጥ ገ ቡ በዚህ ጊዜ ነበር ለእንግድነት ለመጡት ኢማሙ ማሊክ ይህ ጥያቄ የቀረበው እሳቸውም ወደ አጣቢዋ በመዞር .......see more
ወላሂ ውሸት አደለም ገብተው ያንብቡት ከስር ነክተው ሙሉውን ለማንበብ 🄾🄿🄴🄽 ሚለውን ተጫኑ።

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

11 Oct, 12:25


➠የስማቹን የመጀመሪያ ፊደል በመንካት የሚመጣልዎትን አስደናቂ ትእይንት ይመልከቱ መልካም ዕድል ለሁላቹሁም🦋

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

24 Sep, 22:34


😱ድግሱ ተደግሷል ሙሽራው ሙስአብ ተሞሽሮ ሚዜዎቹ ዘንጠዋል የወንዱ ቤተሰቦች ጋር ሽር ጉድ እና ትርምሱ ቀጥሏል ሙሽራው ስልኩን አንስቶ ሙሽሪት ጋር ደወለ ገና ስልኩ እንደተነሳ በድንጋጤ ደርቆ ቀረ .....................
ሙሉውን ለማንበብ +#OPEN(ክፈት) ምትለውን ይጫኑ ወላሂ እውነት ነው😱

📄📄📄📄📄
📄 ክፈት 📄
📄📄📄📄📄

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

10 Sep, 10:44


#ሴትየዋና_ጂኒው

አንድ ሰው ሚስቱ ጂኒ እንደያዘው ሲያደርጋት "ጂኒ ሳይዛት አይቀርም" ይልና እንዲቀራባት ወደ አንድ ሸህ ይዟት ይመጣል
ከተቀራባት በኋላ ጂኒው ለመውጣት ዝግጁ እንደሆነና ለመውጣት ግን አንድ መስፈርት እንዳለው ይናገራል
"ካለመስፈርት ነው መውጣት ያለብህ" በማለት ሸይኹ ያስተባብላሉ

ጂኒውም "እስቲ መስፈርቱን ስማኝ"

ሸይኹም "እሺ ተናገር"

ጂኒው "እወጣና ባሏ ውስጥ እገባለሁ"

ባልየው "ይህን ሲሰማ በድንጋጤ ብድግ ይልና
"በፍፁም አይሆንም" ይላል

ጂኒው "ለምን በሱ አካል ልገባ እንደፈለኩ ታቃለህ?"..........See more
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሙስሊም አይዋሽም❗️ውሸት ሀራም ነው❗️


ይጫኑ👇👇
👉See more
See more

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

10 Sep, 09:43


مَا مِنْ عَبْدٍ يُذْنِبُ ذَنْباً فَيُحْسِنُ الطُّهُورَ، ثُمَّ يَقُومُ فَيُصَلِّي رَكْعَتَيْنِ، ثُمَّ يَسْتَغْفِرُاللهَ إلَّا غَفَرَ اللهُ لَهُ



አንድ የአላህ ባሪያ ወንጀል በሚፈፅምበት ወቅት ውዱእ በትክክል ያድርግ፡፡ ከዚያም ሁለት ረከዓዎችን ይስገድና አላህን ምህረት ይማፀን፡፡ አላህ ምህረትን ይለግሰዋል፡፡

See more👉
@Damemaka

━─━────༺༻────━─━
💌❥:::::Hijra Cjannel::::❥💌
━─━────༺༻────━─━

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

10 Sep, 09:43


قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ: «وَ اللهِ إِنِّي لأسْتَغْفِرُ اللهَ وَ أ تُوبُ إلَيْهِ فِي اليَوْمِ أكثَرَ مِنْ سَبْعِيْنَ مَرَّةٍ»



የአላህ መልዕክተኛ ሶዐወ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፡ ‹‹በአላህ ይሁንብኝ እኔ በየቀኑ ከሰባ ጊዜ በላይ አላህን ምህረት እማፀናለሁ፡፡ ወደርሱም ተውባ አደርጋለሁ፡፡

━─━────༺༻────━─━
💌❥::::::Hijra Channel:::::❥💌
━─━────༺༻────━─━

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

28 Aug, 11:26


ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናገሩ"አንድ ሰው በሞተ ጊዜ ዘመዶቹ በቀብር
ሥነስርአቱ ላይ ሲጨናነቁ አንድ እጅግ ያማረ ቆንጆ ሰው
በጭንቅላቱ በኩል ይቆማል።ጀናዛውም እንደተከፈነ ያ ሰው
በከፈኑ እና በሞተው ሰው ደረት መሀል ይሆናል።ከቀብር
ሥነስርአቱም በህዋላ ቀባሪ ቤተሰቦቹ ወደ ቤት ሲመለሱ ሁለት
ሙንከር እና ነኪር የተባሉ ምላኢኮች ወደ ቀብሩ በመምጣት
ጀናዛውንና ያንን ቆንጆ ሰው በመለያየት ያንን የሞተውን ሰው
በእምነቱ ጉዳይ ብቻውን በጥያቄ ሊያፋጡት ይሞክራሉ ። ሆኖም
ያ ቆንጆ ሰው ይናገራል "ይህ ሰው አጋሬም ጋደኛዬም ነው
ብቻውንም ልተወው አልችልም። እናንተ እንድትጠይቁት
ከተመደባቹ ስራችሁን መሥራት ትችላላቹ እኔ ግን ወደ ጀነት
መግባቱን ሳላረጋግጥ ትቼው እልሄድም"። ከዝያም ወደ ሞተው
አጋሩ በመዞር እንዲህ ይለዋል "እኔ አንዳንዴ ድምፅህን ከፍ
አርገህ ሌላ ጊዜ ደግሞ ቀስ ብለህ ስታነበኝ የነበርኩት ቁርአን
ነኝ ምንም አትጨነቅ፤ ከሙንከርና ነኪር ጥያቄና መልስ በኃላ
ምንም ጭንቀት አይኖርብህም"፤ጥያቄና መልሱም ካለቀ በኃላ ያ
ቆንጆ ሰው አል ማሉል አላ በተባሉ የጀነት መላኢኮች የተዘጋጀ
በመልካም ሽታ የሚያውድ እና ከ ሀር በተሰራ ልብስ የተዘጋጀ
አልጋ ያዘጋጅለታል።
2. ረሰል(ሶ.ዐ.ወ) እንደተናገሩት በቂያማ ቀን በአላህ ሱ.ወ ፊት
ስንቆም ከቁርአን የበለጠ ለኛ ሚከራከርልን አይኖርም
ከነብይያትም ከ መላኢኮችም በበለጠ።
3. እባክዎን ይህን መልእክት የቻሉትን ያህል ያስተላልፉ። ረሱል
(ሶ.ዐ.ወ) እውቀትን ከኔ ለሌላው አስተላልፉ አንድም አረፍተ ነገር
ብትሆን እንኩዋን ብለዋል።
4. ይህ መልእክት በ አላህ ፍቃድ በቀጣይ 7 ቀናት ቢያንስ 5
ሚልዬን ሰዎች እንዲዳረስ ዱአ እያደረግን ነው።
እባክዎን ይህን መልእክት ለ ቤተሰብዎ፣ ለዘመድዎትና
ላሚያውቅዋቸው ሁሉ በማስተላለፍ ከተትረፈረፈው የአላህ ምንዳ
ተጠቃሚ ይሁኑ።

┄┄┉┉✽‌»‌🌹🌹»‌✽‌┉┉┄┄
@Damemaka
🍀
@Damemaka🍀

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

23 Jul, 10:41


ዓኢሻ (ረ.ዐ) እንዳወሳችው ሰዕድ (ኢብን ሙዐዝ) በኸንደቅ ጦርነት የእጁ ዋነኛ ደም ስር ላይ ቆሰለ፡፡ ነቢዩም በመስጊድ ውስጥ አንድ ድንኳን ጣሉ በቅርብ ለመከታተል እንዲችሉ፡፡ በመስጊዱ ውስጥ የበኒ ጊፋር ድንኳንም ነበር፡፡ ከሰዕድ ድንኳን ወደ በኒ ጊፋር ድንኳን ደም መፍሰስ ጀመረ፡፡ ‹‹እናንተ ባለ ድንኳኖች ከናንተ ወደኛ የሚመጣው ምንድን ነው?›› በማለት ጮሁ፡፡ ከሰዕድ ቁስል በከፍተኛ ሁኔታ ደም እየፈሰሰ ነበር፡፡ ሰዕድ በድንኳኑ ውስጥ እያለ ሞተ፡፡

(ቡኻሪ ዘግበውታል)

@Damemaka
@Damemaka

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

21 May, 05:07


‍ #የስኬት_መንገድ

ብዙም ባይኖረዉም ስላለዉ አመስግኖ በደስታ የሚኖር አንድ አፍሪካዊ ገበሬ ነበር። አንድ ቀን ጎረቤቱ የገበሬዉ ቤት መጥቶ በወሬ መሃል እንዲህ አለዉ “አዉራ ጣትህን የሚያክል አልማዝ ቢኖርህ የራስህ ከተማ ይኖርህ ነበር። የእጅህን ጭብጥ የሚያክል አልማዝማ ቢኖርህ የራስህ አገር ይኖርሃል።”

ያን ቀን ለሊት ገበሬው እንቅልፍ ባይኑ አልዞር አለዉ። ሰውዬው የነገረዉን ነገር ሲያወጣ ሲያወርድ እንዲሁ ነጋ። ጠዋት ተነስቶ እርሻዉን ሸጦ፣ ቤተሰቦቹንም ለሰዉ አደራ ሰጥቶ አልማዝ ፍለጋ ከቤቱ ወጣ። ካገር አገር ብዙ ተንከራተተ። የፈለገዉን አልማዝ ግን ሊያገኝ አልቻለም። በመጨረሻም ብዙ ደክሞ፣ ተጎሳቁሎና መንፈሱ ተሰብሮ ተስፋ ስለቆረጠ ራሱን አጠፋ።

የእሱን እርሻ የገዛዉ ሰው በእርሻው ዉስጥ የሚያልፍ ወንዝ ጋር አንድ ቀን እንስሶቹን ውሃ ሲያጠጣ በጣም የሚያብረቀርቅ አለት አየና ለቤት ጥሩ ጌጥ ይሆናል ብሎ ቤቱ ዉስጥ አስቀመጠዉ።

የመጀመሪያዉን ገበሬ ስለአልማዝ የነገረዉ ጎረቤት ያን ቀን የዚህ ሰው ቤት መጥቶ ያን የሚያብረቀርቅ አለት ተመለከተና “ለመሆኑ እርሻዉን የሸጠልህ ገበሬ ከሄደበት ተመለሰ?” ብሎ ጠየቀዉ።

አዲሱ የእርሻ ባለቤትም “አይ አልተመለሰም። ምነዉ ጠየቅህኝ?” አለዉ።

ሰውዬዉም “አልማዝ ማለት እኮ ይሄ አንተ ያገኘኸዉ ድንጋይ ነዉ! ያን ፍለጋ እኮ ነዉ ወጥቶ የቀረዉ!”

“የዚህ አይነትማ ግቢዉን ሞልቶታል ና ላሳይህ” ብሎ በግቢዉ የሞላዉን እስከዛን ቀን ግን አያዉቀዉ የነበረዉን አልማዝ አሳየዉ ይባላል።

#ጭብጥ
በዙሪያችን ብዙ እድሎች አሉ፤ ርቀን መሄድ ላያስፈልገን ይችላል። ከኛ የሚጠበቀዉ አይናችንን ከፍተን በማስተዋል መጓዝ አጋጣሚዉን ስናገኝም ወደስራ መግባት ነዉ።

share ማድረግ እንዳይረሳ!

@Damemaka
@Damemaka

For any Comment @Isehac

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

16 May, 19:33


የፈጅር (የሱብሕ) ሶላት ትሩፋቶች እና ፈጅርን አለመስገድ ያለው አደጋ
~ ~ ~~~~ ~~~ ~
1. ፈጅርን ስገድና በአላህ ጥበቃ ስር ሁን፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “ሱብሕን የሰገደ በአላህ ጥበቃ ስር ነው” ብለዋል፡፡ [ሙስሊም]
2. ፈጅርን ስገድ ሌሊቱን በሶላት እንደቆምክ ይቆጠርልሃልና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “ዒሻእን በጀማዐህ የሰገደ ግማሽ ሌሊትን በሶላት እንደቆመ ነው፡፡ ሱብሕን በጀማዐህ የሰገደ ደግሞ ሌሊቱን በሙሉ እንደቆመ ነው” ይላሉ፡፡ [ሙስሊም]
3. ሱብሕን ስገድ እራስህን ከሙናፊቆች መገለጫ አፅዳ፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “በሙናፊቆች ላይ እንደፈጀር እና ዒሻእ ሶላት የሚከብድ የለም” ይላሉ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
4. ፈጅርን ስገድ ለጭንቅ ቀን ብርሃን ይሆንሃልና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “በጨለማዎች ወደ መስጂዶች የሚጓዙትን በቂያማህ ቀን ሙሉ በሆነ ብርሃን አብስራቸው” ይላሉ፡፡ [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 570]
5. ሱብሕን ስገድ መላእክት ይመሰክሩልሃል፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- “በናንተ ውስጥ የሌሊት መላእክትና የቀን መላእክት ይተካካሉ፡፡ በፈጅር ሶላት እና በዐስር ሶላት ላይ ይሰባሰባሉ፡፡ ከዚያም እነዚያ በናንተ ዘንድ ያደሩት (ወደ ሰማይ) ይወጣሉ፡፡ ይህኔም ጌታቸው በነሱ ሁኔታ አዋቂ ሆኖ ሳለ “ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ላይ ተዋቸኋቸው?” ሲል ይጠይቃቸዋል፡፡ “እነሱ እየሰገዱ ነው የተውናቸው፡፡ እየሰገዱም ነው የመጣናቸው” ይላሉ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
6. ሱብሕን ስገድ ሙሉ የሐጅና የዑምራን አጅር እፈስ፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “የማለዳን ሶላት በጀማዐ የሰገደ ከዚያም ፀሀይ እስከሚወጣ ድረስ አላህን እያወሳ የተቀመጠ እና ከዚያም ሁለት ረከዐ ሶላት የሰገደ ልክ እንደ ሐጅና ዑምራ አጅር አለው፡፡ ሙሉ! ሙሉ ! ሙሉ!” ይላሉ፡፡ [አስሶሒሐህ፡ 3403]
7. ፈጅርን ስገድ በአለም ላይ ካሉ ፀጋዎች ሁሉ በላጭ የሆነ ፀጋ የምትጎናፀፍበት እድል ታገኛለህና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “የፈጅር ሱንናህ (ከፈርዱ በፊት የምትሰገደዋ ትርፍ 2 ረከዐ ሶላት) ከዱንያ እና በውስጧ ካለ ሁሉ በላጭ ነች” ይላሉ፡፡ [ሙስሊም]
8. ፈጅርን ስገድ ከጀሀነም መትረፊያ ጀነትን መጎናፀፊያ ብስራትን ታገኛለህና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “ፀሀይ ከመውጣቷ እና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም” ይላሉ፡፡[ሙስሊም] እነዚህ ሶላቶች ፈጅርና ዐስር ናቸው፡፡ በሌላም ሐዲሥ “ሁለት ብርዳማ ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ይገባል” ብለዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
9. ፈጅርን ስገድ ከፀጋዎች ሁሉ በላጭ ፀጋ የሆነውን የላቀውን ጌታ መመልከትን ትታደላለህና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “እናንተ ይህን ጨረቃ እንደምታዩት ጌታችሁን ታያላችሁ፡፡ እሱን በማየትም አትቸጋገሩም፡፡ ፀሀይ ከመውጣቷና ከመግባቷ በፊት ባለ ሶላት አለመረታት ከቻላችሁ አድርጉት (ስገዱ)” ይላሉ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
10. ፈጅርን ስገድ ጥሩ ነፍስ ይዘህ አንግተህ ንቁ ሆነህ ትውላለህ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
ተጠንቀቅ!
1. የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ ከፈጅር ሶላት መሳነፍ አደገኛ የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና!! [ቡኻሪና ሙስሊም]
2. የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ የሸይጣን መፀዳጃ አትሁን፡፡ በአንድ ወቅት ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘንድ እስከሚነጋ ድረስ ሌሊቱን ስለሚተኛ ሰው ተወራ፡፡ ይህኔ እሳቸው እንዲህ አሉ፡- “ያ በጆሮዎቹ ውስጥ ሸይጣን ሽንቱን የሸናበት ሰው ነው!” አሉ፡፡ አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል፡፡ [ሶሒሑትተርጊብ ወትተርሂብ፡ 644]
3. የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ ያለበለዚያ የሸይጣን ወጥመድ ሲሳይ ትሆናለህ፡፡ ቀንህን ሙሉ ድብርት ይጫጫንሃል፣ ንቃት ይቀልሃል፡፡ ፈጅር ላይ ተነስቶ ውዱእ አድርጎ ያልሰገደ ሰው ቆሻሻ ነፍስ ይዞ እንደሚያነጋና ስንፍና እንደሚጫጫነው ተናግረዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
4. ፈጅርን ስገድ ያለበለዚያ በቀብርህ ውስጥ እስከ እለተ ቂያማ የሚዘልቅ ዘግናኝ ስቃይ ትሰቃያላህ፡፡ ከነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንደተላለፈው አንድ ሰው ተንጋሎ ሌላው ካጠገቡ ቋጥኝ ይዞ በመቆም እራሱን ይደቁሰዋል፡፡ ድንጋዩ ተንከባሎ ሲሄድም እሱን አምጥቶ እስከሚመለስ ድረስ እራሱ እንደነበር ይመለሳል፡፡ ከዚያም እንደ መጀመሪያው ይሰራበታል፡፡ ቂያማ እስከሚቆም ድረስም በዚሁ መልኩ ይቀጥላል፡፡ ይህን በዚህ መልኩ የሚሰቃየውን ሰውየ ምንነት ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ጂብሪል ሲጠይቁት “ይሄ ቁርኣንን ይዞ ፊት የሚነሳው ከግዴታ ሶላትም የሚተኛ ነው” አላቸው፡፡

ወንድሜ ሆይ! ከፈጅር ሶላት አትዘናጋ፡፡ ወቅቱን ጠብቀህ እንድትሰግድ የሚያግዝህን ብልሃትም ተጠቀም፡፡
1. በጊዜ ተኛ፡፡ የምሽት ወሬ ይቅር፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ከዒሻ በፊት እንቅልፍ፣ (ከዒሻ) በኋላ ደግሞ ወሬ ይጠሉ ነበር፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
2. ቀኑን በወንጀል ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ ወንጀል ከኸይር ስራ ያቅባል፡፡ በሌላ በኩል ለኸይር ስራ ትጋ፡፡ ኢስላማዊ የመኝታ ስርኣቱን ጠብቅ፡፡ የኸይር ስራ አንድ ሽልማቱ ለሌላ ኸይር ስራ መታደል ነውና፡፡
3. ማታ ከመተኛትህ በፊት ለፈጅር ለመነሳት ቁርጠኛ ውሳኔ አድርግ፡፡ ረጅም ጉዞ ወይም አሳሳቢ ጉዳይ ቢኖርብህ ያለ ማንም አጋዥ ምናልባትም ያለአላርም እየነቃህ ለሶላት ሲሆን መዘናጋትህ ስለእውነት ከባድ የሞራል ልሽቀት ነው፡፡
4. ማንቂያ ደወል (አላርም) ተጠቀም፡፡ ምናልባት ሳይታወቅህ አጥፍቶ የመተኛት አጉል ባህሪ ካለብህ ትንሽ ራቅ አድርገህ አስቀምጠው፡፡
5. በሰአቱ ነቅተህ ከተጫጫነህ “ትንሽ ተኛ” ለሚሉ ሸይጣን እና ነፍስያ ሸንጋይ ጉትጎታ እድል አትስጥ፡፡ መነሳትህ ያለውን ዋጋ፣ መተኛትህ ያለውን አደጋ ላፍታ አስብ፡፡ ብትነሳ 50 ዶላር ይሰጣል ቢባል የሚኖርህን ንቃት ቃኝና እራስህን ታዘብ፡፡ ፈርዱ ቀርቶ ትርፍ የሆነችዋ የፈጅር 2 ረከዐ እንኳን ከዱንያ ፀጋ ሁሉ በላጭ እንደሆነች እራስህን አስታውስ፡፡
6. በመልካም የሚያግዝ ጓደኛ ወይም የህይወት አጋር ካለህም እሰየው፣ ተጠቀምበት፡፡

(ኢብኑ ሙነወር፣ ሃምሌ 21/2007)

@Damemaka
@Damemaka

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

29 Apr, 06:32


እኛም በአቅማችን በሶሻል ሚድያ ድምፃቻችንን እናሰማ ‼️‼️

የሶሻል ሚድያ ዘመቻ


ፕሮፋይል ይደረግ የጎንደር ሙስሊም ወንድሞቻችን እያለቁ ነው
የፍልስጢንን ክብር በደማቸው የሚጠብቁ ለአንድነታቸው የሚዋደቁ ጀግና ልጆች ያሏት የአቅሷ ፍሬዎች ወኔ እኛም ጋር አለ ሁሉም ልብ ሊል ይገባዋል የነገ ዲናችን ክብር አደጋ ላይ ወድቋል ወንድሞቻችን እየታረዱ ነው

ለአላህ ብላቹ ይሄን ሁላቹም ፕሮፋይል አድርጉት ሙስሊም ነኝ ካላችሁ


ስልካችሁ ላይ ላሉ ሁሉ ሙስሊሞች አዳርሱ
ቢያንስ ለ 20 ሰው በአላህ ስም ተጠይቃችኋል
#share

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

29 Apr, 06:20


ከ ጎንደር የተላከ መልእክት ሙስሊም የሆነ ሁሉ ሼር ያድርግ 😭😭😭

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

08 Apr, 11:54


ፕሮፋይል አድርጉት ትልቅ በላእ ከፊታችን አለ

profile እናድርገው🙏🙏🙏

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

26 Mar, 20:09


......ረመዳን.....



የወር ሁሉ ንጉስ የኢስላም ስጦታ
መጣልን ረመዳን የሙስሊሞችደስታ
ፁመን ልናሳልፍ በአላህ ችሮታ
እጅጉን ተቃርበን ወደ አለማት ጌታ
አላህ ከጅሎልን ዘንድሮን ወፈቀን
ድጋሚ ውዱን ወር ለማየትም በቃን
እስኪ እናሳልፈው በፆም በኢባዳ
በዘካ በሰላት በሀምድ በሰደቃ
ከአላህ ጋር እንሁን በእያንዳንዷ ቅፅበት
ለከርሞ እንዲያደርሰን ከልብ በመመኘት
ታላቁ ወር መጧል ብስራት ዜና ይዞ
መንገድን ሊያመቻች ለጀነቱ ጉዞ
ሸይጣንን አባሮ ከምድር አፈር ላይ
ወደአላህ ሊያቃርብ በዲናችን ጉዳይ
ከአላህ አስተሳስሮ እጅግም አቃርቦ
ቶሎ ያልቅብናል ሳንጨብጠው ቀርቦ
ህልም ይመስለናል የረመዳን ማብቃት
ወር ሲፈጥን ስናይ ልክ እንደ ሳምንታት
ታዲያ አንዘናጋ እያየነው እስኪያልቅ
እንጠባበቀው ቆመን በተጠንቀቅ
ተጠቃሚ እንሁን በታላቁ ወር ውስጥ
ካለፉት ጊዜያት በደረጃ እንድንበልጥ
ከልብ ተመልሰን ወደ አለማት ጌታ
ረመዳንን እንፁም በጤና በደስታ
የተቸገሩትን ሳንዘነጋ ላፍታ
ተግባራችን ሆኖ ዘካናእርዳታ
ለሌለው አካፍለን ያለንን በደስታ
ከአላህ ምንዳን ሽተን እናግኝ እርካታ
ረመዳን ተባለ በአራት ፊደላት
መቼ ይገልፁታል ሺ የሆኑ ቃላት!!

°°°°°°°°°❤️
°°°°°°°°°°°°°❤️
°°°°°°°°°❤️
°°°°°°°°°°°°°❤️

@Islamic_Poem_Ss
°°~°°~°~°°~°~°~
@Islamic_Poem_Ss

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

26 Mar, 18:39


ዑስታዙ :- ልጆቼ በ ጀነት ውስጥ የሌለ ነገር የለም አብሽሩ 😀

ደረሳ :- እኔ ጥያቄ አለኝ ኡስታዜ 😞

ዑስታዙ :- እሺ ምንድን?

ደረሳ :- ጀነት ውስት ሲጋራ አለ እንዴ 😞

😳😳............Read more
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
ሙሉውን ለማንበብ ከፈለጉ ከስር See more ሚለውን ሲጫኑ ቀጥታ ታሪኩ ጋር ይወስዳችኃል።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#ማሳሰቢያ⚠️:– ማስታወቂያ አይደለም ተለቋል፤ገብታቹ ማየት ነው።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሙስሊም አይዋሽም‼️ውሸት ሀራም ነው🚫

ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️

23 Mar, 19:31


السَّلاَمُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللّٰه وَبَرَكَاتُهُ

بِسْمِ ْاللّٰهِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الصَّلاَةُ وَسَلاَمُ
عَلَى رَسُوْلِ اللّٰهِ صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم اَمَا بَعْدُ

" عَنْ اَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللّٰهُ عَنْهُ،اَنَّ
رَسُوْلَ اللّٰهِ صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم _
قَالَ:((المَلاَءِكَةُ تُصَلِّي عَلَى اَحَدِكُمْ
مَادْامَ فِي مُصَلاَّهُ الَّذِي صَلَّى فِيْهِ مَا
لَم يُحْدِثُ،تَقُوْلُ:اللَّهُمَّ اغْفِر لَهُ ،اللَّهُمَّ
اَرْحَمْهُ))",رَواهُ اِمَامُ البُخَارِي.

🌷🌷🌷አቡ ሁረይራ (አላህ መል
ካም ስራቸውን ይውደድላቸው)የአ
ላህ መልዕክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ ይሉናል:-
<< ከእናንተ በአንዳችሁ ላይ መላኢ
ካዎች ሰለዋት ያወርዳሉ፤በሰገደ
በት ስፍራ ላይ እስከዘወተረ ድረስ
እና ውዱዕ እስካልፈታ ድረስ።
ይላሉም:-ጌታችን ሆይ!ለእርሱ
ማሀርታ አድርግለት፤ጌታችን ሆይ!
እዘንለት።>>

ኢማሙል ቡኻሪ አላህ ይዘንላቸውና
ዘግበውታል።

ያአላህ ከነዚህ መላዒካዎች አላህ
ምህረትን እና እዝነትን ከሚለምኑ
ላቸው ባሪያዎችህ ውስጥ አድርገን።🤲🤲🤲

وَصَلِّي اللَّهُمَّ عَلَى سَيِدِنَا وَحَبِيْبِنَا
وَقُدْوَتُنَا مُحَمَدٍ وَعَلَى اَلِهِ وَصَحْبِهِ اَجْمَعِيْنْ وَالسَّلاَمُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللّٰه وَبَرَكَاتُهُ 🌹🌹🌹