ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

@gitemsitem


የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ።
ለማካፈል የፈለጋችሁትን በ @Gitem_Sitem ፣ [email protected] ወይም @entropy_mar የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን።

We are all about sharing this generation's poetry. Please send us your pieces using @Gitem_Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

02 Sep, 08:26


ዓመቱ ሊሸኝ ተተኪውም ሊገባ ነው። እኛም ወር ጠብቀን ይኸው ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ልንከሰት ሆነ።

የጻፋችሁትን፣ የተዘጋጃችሁበትን፣ ሰው ጋር ቢቀርብ የምትሉትን ሁሉ ይዛችሁ ብትመጡ እናንተን ለማየት ከሚመጡ ጥበብ ወዳድ ምርጥዬ ሰዎች ጋር ትተዋወቃላችሁ!

ከወዲሁ እልል ያለ ዓመት እንዲሆንላችሁ ተመኘን!

As the Ethiopian year draws to a close and a new one begins, we're excited to celebrate in style this month!

Bring along everything you've written, prepared, or wish to share, and join us for a memorable gathering with fellow art and culture enthusiasts.

Let's welcome the new year with joy and creativity! Wishing you a year full of cheers and success!

#ክፍቱመድረክ #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምሲጥም #ግጥምለምትወዱ #theopenmic #openmic #gitemsitem #poetry #artinaddis

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

07 Aug, 08:39


📌 "ግጥም ሲጥም" የኪነጥበብ ዝግጅት ነገ ይካሄዳል

"ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ  መድረክ ነገ ረቡዕ ነሐሴ 1 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ውስጥ ይካሄዳል።

የግጥም ሲጥም አዘጋጆችም "በቻይና ከተዘጋጀው ዓለምአቀፍ የወጣቶች የሥነግጥም ፌስቲቫል ተሳትፏችን መልስ የግጥም ሲጥም ክፍቱ መድረክ እልል ብሎ መጥቷል ልዩ ተጋባዥ አጣሚያንን ይዘን በአዲስ መልክ እንጠብቃችኋለን" ብለዋል።

የዚህ ኪነጥበባዊ ዝግጅት መግቢያ በጊዜ መገኘታችሁ ነው ተብላችኋል።

ለተጨማሪው :https://t.me/EventAddis1

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

06 Aug, 14:03


በምርጥዬ ግጥሞቹ እና የራሱ በሆነው አቀራረቡ የነፍፍ ሰዎችን ቀልብ የገዛው አስቱ በልዩነት ተጋባዥ አጣሚያችን ሆኖ አብሮን ያመሻል!

መግቢያ: 12 ሰዓት (አናስከፍልም! እናንተ ብቻ ተገኙ)

Tge amazing spoken word specialist Astu is our special performer for this month. We're sure you speak poetry or art, if not Amharic!

#openmic #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምሲጥም #አስቱ #astu #ግጥምለምትወዱ #ግጥም #poetry #artinaddis #theopenmic #ክፍቱመድረክ

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

04 Aug, 09:05


በቻይና ከተዘጋጀው ዓለምአቀፍ የወጣቶች የስነ-ግጥም ፌስቲቫል ተሳትፏችን መልስ የግጥም ሲጥም ክፍቱ መድረክ እልል ብሎ መጥቷል! ልዩ ተጋባዥ አጣሚያንን ይዘን በአዲስ መልክ እንጠብቃችኋለን።

የደስክ አዲስን አድራሻ ለማግኘት👇🏾

https://maps.app.goo.gl/QDAMMUEPRHyfQ3pS9

After our participation at the first International Youth Poetry Festival in China, our open mic is back bigger and better with special performers and invited poets! Come through for an amazing poetic night!

#ክፍቱመድረክ #ግጥምሲጥም #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምለምትወዱ #openmic #theopenmic #gitemsitem #poetry #artinaddis

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

03 Aug, 09:04


After participating at the International Youth Poetry Festival in Hangzhou and Beijing our flag is now home and our monthly open.mic is just around the corner! Stay tuned!

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

25 Jun, 12:42


እልል ያለ ክፍት መድረክ ከግጥም ሲጥም! ነገ ከ12 ሰዓት ጀምሮ ደስክ አዲስ አይቀርም!

የጻፋችሁትን አጋሩን፣ የዘመናቸው ቀለም የሆኑ ገጣሚያንና ሌሎችም ጥበበኞች ሲመሰጡበት የቆዩትንም እንኮምኩም!

መግቢያው ሰዓት እንጂ ብር አይደለም። 12 ሰዓት!

Join us for a night of self-expression and the flourishing of amazing poets and performers.

Share your work and enjoy the creations of our talented community!

Instead of an entrance fee, we have an entrance time.
6 PM

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

23 May, 14:23


ክፍቱን መድረክ ሳናቋርጥባችሁ ማድረሳችንን እንቀጥል!

በሉ የጻፋችሁትን ይዛችሁ ከች በሉ፣ እዛው ተመዝገቡ እና እዛው አቅርቡ! የነገ ሰው ይበለን

ቦታው ደስክ አዲስ - ገርጂ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ወደ መብራት ኃይል መሄጃ ዓለም ገብሬ ሕንጻ 12ተኛ ፎቅ 👉🏾 https://maps.app.goo.gl/QDAMMUEPRHyfQ3pS9

Here we are again!

Bring your creativity and get a stage to perform it or come and enjoy the flourishing talents of the city.

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

16 May, 11:49


Meeting the candidates 🙂❗️

➡️ Seife Temam, national champion of Slam Poetry in Ethiopia and founder of Gitem Sitem, promotes artistic expression through his commitment to slam and dub poetry, and organizes the National Slam Championships in Ethiopia.

#Africa_selection_2024_TOGO
World Poetry Slam Organization

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

11 May, 05:53


የዚህ ወር ክፍት መድረካችን በብሪቲሽ ካውንስል ዛሬ ይካሄዳል።

ተወዳጁ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ገጣሚ ለምን ሲሳይ በሚገኝበት በዚህ ልዩ መድረክ ጥዑም ግጥሞቻቸውን ሊያጋሩን ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ የተዘጋጁ አጣሚያንም አሉ።

ዛሬ በብሪቲሽ ካውንስል 10:30 ላይ እንጀምራለን።

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

09 May, 12:39


Celebrating Lemn Sissay
May 8 at the British Council
This special event included a screening of his documentary film followed by an engaging Q&A session.

@sissaylemn

#Lemnsissay #Digitalmagazine #Whatsoutaddis #Addisababa #Ethiopia

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

07 May, 13:08


Join us from May 8th to May 11th, 2024, as we celebrate the remarkable talents of Lemn Sissay, known for his diverse skills in poetry, music, comedy and more.

FILM AND Q&A
BRITISH COUNCIL
WEDNESDAY 8TH MAY
5:30 PM – 8 PM
Screening of "The Memory of Me", a fascinating film about his early life in a sleepy market town in the UK the 1970s, and the challenges he faced.

STORYTELLING
ABREHOT LIBRARY
FRIDAY 10TH MAY
2:00 PM- 4:00 PM
An afternoon of enthralling storytelling to inspire the youth of Addis Ababa. Enriching, poignant, funny, and compassionate, Lemn will engage your imagination and touch your heart.

LEMN TALKS, BOOK FAIR AND BOOK SIGNING
BRITISH COUNCIL
BOOK FAIR
10:00 AM - 5:30 PM
LEMN TALKS & BOOK SIGNING
2:00 PM – 4:00 PM
GITEM SITEM
4:30 PM – 5:30 PM
An afternoon to engage with Lemn as he shares the work from his latest collection, "Let the Light Pour In". Lemn will also sign books.

Gitem Sitem (Open Mic) showcases this generation's individual perspectives through poetry.

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

29 Apr, 13:47


https://t.me/feministfront/766

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

01 Apr, 14:53


35ተኛ ክፍት መድረካችን ላይ እንደወትሮው ሁሉ ግላዊ ዕይታ እና ግለሰባዊ መገለጥ ያንጸባርቃሉ!

ጊዜ ገንዘብ ነውና መግቢያው ሰዓት ነው!

ኑ እዛው ተመዝገቡና እዛው አቅርቡ የዘመናችሁን ጥዑም ግጥሞች፣ ቀልዶች፣ ሙዚቃዎች እና ጥበባትን ተጋበዙ!

#ወርቅ_ሲጥም

Location: https://maps.app.goo.gl/QDAMMUEPRHyfQ3pS9

Join us for our 35th Open Mic episode, celebrating the power of self-expression and diverse perspectives, as always.

Step up, sign up on the spot, and showcase your talent live. Experience the poetry, comedy, music, and myriad performing arts from emerging artists.
#poetry #artinaddis #gitemsitem #ግጥምሲጥም#ክፍቱ_መድረክ #ግጥም #ግጥም_ሲጥም #poetrylovers #openmic #theopenmicapp #habesha #habeshabeer

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

20 Mar, 09:55


We are on the lookout for talented writers, including bloggers, poets and scribblers to feature on our website. Share your unique perspectives and captivating narratives with our beloved audience. Submit your work to @Linkup_Addis_W and don’t miss on this chance.

@linkupaddis