Farankaa - ፈረንካ Telegram 帖子

The primary goal of this page is to enhance the financial literacy of Ethiopians by offering valuable insights on investment, banking, insurance, capital markets, and taxation.
1,818 订阅者
276 张照片
2 个视频
最后更新于 09.03.2025 03:43
相似频道

18,229 订阅者

16,638 订阅者

1,477 订阅者
Farankaa - ፈረንካ 在 Telegram 上分享的最新内容
Public offering and trading of securities Directive no. 1030/2024
ዘመን ባንክ የሠራተኞች ሙያዊ እድገት ተምሳሌት!
****
ላለፉት 3 ቀናት በ CaFEC SC አማካይነት በIFRS 9 Financial instruments ላይ የተዘጋጀ ስልጠና ለ Zemen Bank S.C. ሠራተኞች ሰጥቼ አጠናቀቅሁ።
በስልጠናው ላይ በሰለጠነው ዓለም በእያንዳንዱ ሙያ ላይ ስለሚተገበረውና ቀጣይነት ስላለው የሙያዊ እድገት /Continuous Professional Development/ አስገዳጅነት ለሰልጣኞቹ ሳስረዳ...
"የእኛም ባንክ ለ LinkedIn ገንዘብ ከፍሎልን ስልጠና እንድንወስድ፣ ሙያችንን እንድናሳድግ እድል ሰጥቶናል፣ ስልጠና ከአመታዊ እና ከመንፈቃዊ የአፈጻጸም መለኪያ/performance evaluation ነጥቦች መካከል አንዱ ነው! ሰራተኞች በየመንፈቁ ሊማሩ ስለሚገባው ዝቅተኛ ሰዐት ተቀምጦ በእዛ እንመዘናለን"
ሲሉ ልቤን ያሞቀ ነገር ነገሩኝ።
ዘመን ባንክ የሠራተኞቹን ሙያዊ እድገት ለማረጋገጥ ያሳየው ቁርጠኝነት፣ በተለይ ደግሞ ስልጠናን ከአፈጻጸም መለኪያ ጋር ማያያዙ ለሌሎች ተቋማት ተምሳሌት ሊሆን የሚችልና ሊተገበር የሚገባው ነገር ሆኖ አግቼዋለሁ።
በሠራተኞች ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሠራተኞቹ ጥቅም ብቻ ሲባል የሚደረግ ሳይሆን ባንኩ በዘርፉ ላይ የሚኖረውን ተወዳዳሪነት የሚጨምርና በአጠቃላይ ለባንኪንግ ዘርፉ ስልጡንና ለለውጥ የተዘጋጀ የሰው ኃይልን የሚያበረክት መሆኑ ልብ ሊባል ይገባዋል ስል ጽሁፌን እደመድማለሁ።
****
ላለፉት 3 ቀናት በ CaFEC SC አማካይነት በIFRS 9 Financial instruments ላይ የተዘጋጀ ስልጠና ለ Zemen Bank S.C. ሠራተኞች ሰጥቼ አጠናቀቅሁ።
በስልጠናው ላይ በሰለጠነው ዓለም በእያንዳንዱ ሙያ ላይ ስለሚተገበረውና ቀጣይነት ስላለው የሙያዊ እድገት /Continuous Professional Development/ አስገዳጅነት ለሰልጣኞቹ ሳስረዳ...
"የእኛም ባንክ ለ LinkedIn ገንዘብ ከፍሎልን ስልጠና እንድንወስድ፣ ሙያችንን እንድናሳድግ እድል ሰጥቶናል፣ ስልጠና ከአመታዊ እና ከመንፈቃዊ የአፈጻጸም መለኪያ/performance evaluation ነጥቦች መካከል አንዱ ነው! ሰራተኞች በየመንፈቁ ሊማሩ ስለሚገባው ዝቅተኛ ሰዐት ተቀምጦ በእዛ እንመዘናለን"
ሲሉ ልቤን ያሞቀ ነገር ነገሩኝ።
ዘመን ባንክ የሠራተኞቹን ሙያዊ እድገት ለማረጋገጥ ያሳየው ቁርጠኝነት፣ በተለይ ደግሞ ስልጠናን ከአፈጻጸም መለኪያ ጋር ማያያዙ ለሌሎች ተቋማት ተምሳሌት ሊሆን የሚችልና ሊተገበር የሚገባው ነገር ሆኖ አግቼዋለሁ።
በሠራተኞች ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሠራተኞቹ ጥቅም ብቻ ሲባል የሚደረግ ሳይሆን ባንኩ በዘርፉ ላይ የሚኖረውን ተወዳዳሪነት የሚጨምርና በአጠቃላይ ለባንኪንግ ዘርፉ ስልጡንና ለለውጥ የተዘጋጀ የሰው ኃይልን የሚያበረክት መሆኑ ልብ ሊባል ይገባዋል ስል ጽሁፌን እደመድማለሁ።
የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያ ማሻሻያ ቁጥር 188/2017
በደረሰኝ የሚደረግ ማጭበርበርን ለመግታት፣ በእያንዳንዱ የንግድ ሥራ ዘርፍ እና የንግድ አድራሻ የተለያየ ደረሰኝ እንዲታተም ማድረግ እንዲሁም በእያንዳንዱ ደረሰኝ ላይ ልዩ QR ኮድ (unique QR code) ማካተት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ገቢዎች ሚኒስቴር በፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(4) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን የማሻሻያ መመሪያ አውጥቷል።
በደረሰኝ የሚደረግ ማጭበርበርን ለመግታት፣ በእያንዳንዱ የንግድ ሥራ ዘርፍ እና የንግድ አድራሻ የተለያየ ደረሰኝ እንዲታተም ማድረግ እንዲሁም በእያንዳንዱ ደረሰኝ ላይ ልዩ QR ኮድ (unique QR code) ማካተት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ገቢዎች ሚኒስቴር በፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(4) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን የማሻሻያ መመሪያ አውጥቷል።
https://www.linkedin.com/posts/kasrajh_innovation-sustainability-environmentalimpact-activity-7260531530349903872-eObE?utm_source=share&utm_medium=member_android
ከላይ የተያያዘው ቪዲዮ "በሜክሲኮ ከባህር አረም ቤት መገንቢያ ጡብ ተመርቷል፣ አረም ወደ ገንዘብነት ተቀይሯል" ይለናል። በእኛም ሀገር አስፈላጊው ምርምር ቢደረግና እምቦጭን ወደ ፍራንክ መቀየር ቢቻል በጥቂት ወራት ሀይቆቻችንን ማጽዳት ይቻል ነበር። የአካባቢ ጥበቃ ከፍራንክ ጋር ሲያያዝ ፍሬ ያፈራል።
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ የትራምፕ መመረጥ ለአፍሪካ ምን ማለት እንደሆነ ለFirst Post tv የሰጡት ቃለመጠይቅ...
https://youtu.be/c9JkfbRnqmQ?si=2kr0QI2U_ry7st1b
https://youtu.be/c9JkfbRnqmQ?si=2kr0QI2U_ry7st1b