በርንሊ - ባለሪከርድ ግን "አሰልቺ"!
ዛሬ በዕለተ እሑድ ጥር 25/2017 ዓ.ም የኢትዮአዲስ ስፖርት(EAS) መሰናዶ በተለመደው ሰአት ከቀኑ 6:00-7:00 ሰአት በተወዳጁ ብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ላይ ይጠብቁን።
በርንሊ እንግሊዝ ፕሮፌሽናል የሊግ እርከን ከፕሪምየርሊጉ በመቀጠል ባለው በቻምፕየንስ ሺፑ ላይ እየተወዳደረ ይገኛል።
ክለቡ አምና ከፕሪምየርሊጉ ከወረደ በኋላ ስኮት ፓርከር ቪንሶንት ኮምፓኒን ተክቶ የክለቡ አሰልጣኝ ከሆነ በኋላ ተመልሶ ወደ ፕሪምየርሊጉ ለማደግ እየተፋለመ ይገኛል።
ቢሆንም ሰሞናዊ ውጤቱ ጥሩ ባለመሆኑ በደረጃው ሶስተኛ ላይ ቢቀመጥም ሪከርዶችን እያስመዘገበ ይገኛል።
እንዲህም ሆኖ አሰልቺ ቡድን እንደሆነ እና ከወዲሁ 'አሰልቺው በርንሊ' እያሉት ይገኛሉ።
የትናንቱ ጨዋታዎች፣ዝውውር እና ይኸው የበርንሊ እና ግብ ጠባቂው ጀምስ ትራፎርድ ጉዳይ ላይ መጠነኛ ቆይታ እናደርጋለን።
የትናንት ጨዋታዎች እንዴት ነበሩ?
ሊቨርፑል ጠንካራውን ጨዋታ በብልሀት አሸንፏል።
በሚድላንድ የደርቢ ፍልሚያ ዎልቭስ አስቶን ቪላን አሸንፏል።
ዛሬ
👉 ማን ዩናይትድ ከ ፓላስ
👉 አርሰናል ከ ሲቲ
👉 ሚላን ከ ኢንተር
ተጠባቂ ጨዋታዎች ናቸው።
በትናንት እና ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ላይ ሀሳባችሁን በኮሜንት ሳጥን ውስጥ እየሰጣችሁን ቆዩ።
ስፖንሰራችን👇
1)ዘመን የባህል ህክምና መስጫ
በዘመናዊ አሰራር የሚታወቀው ዘመን የባህል ማእከል በዓለም ላይ አሳሳቢ እየሆኑ ለመጡት ሁሉ መድሐኒቶች አዘጋጅቷል። በስልክ ቁጥር 0944-14-61-61 ወይም 0944-18-22-22 ይደውሉ።
#EAS