EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

@ebpss


This is EB ACADEMY YEKA BRANCH HIGH SCHOOL page. We opened to serve information to our school parents and students

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

15 Oct, 10:15


አድሜሽን ካርድ መያዝን አትርሱ የሪመዲያል መግቢያው ውጤት ከላይ ባለው መሰረት ነው
ምዝገባ አጭር ግዜ ስለሆነ ያለው ዛሬውኑ ሄዴችሁ ምርጫችሁን ሙሉ

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

14 Oct, 18:46


#MoE

👉በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

👉በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

👉በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

👉በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ መሙላት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

👉በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎች ማመልከቻቸውን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እንዲልኩ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

Via 👉tikvahuniversity

🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤
ቻናላችን ይህ ነው
👇👇👇👇👇👇👇

https://t.me/dam76

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

14 Oct, 14:35


ውድ የ2016 አ.ም የኢቢ አካዳሚ 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ የነበራችሁ
1ኛ. በመደበኛው የማለፊያ ነጥብ ያመጣችሁ
/ x≥300 / ተማሪዎች
2ኛ. እንዲሁም remedial ማለፊያ ነጥብ
ያመጣችሁ ነገ ጧት በኢቢ አካዳሚ ከ4 _ 8ኛ ክፍል ባለው ግቢ ተገኝታችሁ የቦታ ምርጫችሁን እንድትሞሉ እናሳስባለን
                       ት/ቤቱ

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

10 Oct, 16:15


ማስታወቂያ!

(መስከረም 30/2017 ዓ.ም)


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

Imo: - https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- [email protected]

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

09 Oct, 11:45


ውድ የ2016 አ.ም የኢቢ አካዳሚ 12ኛ ክፍል ተፈታኞችና ለremedial ማለፊያ ነጥብ የመጣላችሁ ነገ ጧት ከ 4_ 8ኛ ባለው ግቢ ተገኝታችሁ የቦታ ምርጫችሁን እንድትሞሉ
ት/ቤቱ

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

20 Sep, 13:40


#AAU

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎች በውድድር ነጻ የትምህርት እድል (ሶኮላርሺፕ) ሊሰጥ እንደሆነ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ ነው

ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና ይሰጣል። በዚህም ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ገልጿል

ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ አሳውቋል

አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ " ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለኝን ቁርጠኝነት እገልጻለሁ " ብሏል

Steps for Application

1. Go to https://portal.aau.edu.et
2. Click on 'Apply for Admission'
3. Fill basic information
4. For sponsorship choose 'Government Scholarship'
5.For Other Reason menu write “more than 500 and above” and attach Your Grade 12 result document.

የማመልከቻ ጊዜ:- ሐሙስ መስከረም 9/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ

ሌሎች ስራዎችን ለማየት
🩸 Website: https://effoysira.com
:
❗️Telegram: https://t.me/effoyjobs

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

10 Sep, 05:24


Sofoniyas siyum & tensae siyum are brothers cogn.

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

10 Sep, 04:56


በተከታታይ የሁሉንም እናሳውቃለን

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

10 Sep, 04:55


ጀግኖቻችን እንኳን ደሳላችሁ

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

03 Sep, 12:55


ለኢቢ አካዳሚ የካ ቅርንጫፍ  የ2016 ዓ ም የ12ኛ ክፍል ተማሪወች በሙሉ ትራንስክሪፕት ያልወሰዳችሁ ትራንስክሪኘት የተዘጋጀ ስለሆነ እያንዳንዱ ተማሪ 2 ፎቶ በመያዝ ከ29/12/2016 - 01/13/2016 ከ 5- 8ኛ ባለው ግቢ ከ 2:30 - 9:00 ባለው ስአት በመገኘት ፎቶ እንድትሰጡ ና የትምህርት መረጃችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን
ት/ቤቱ

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

23 Aug, 09:46


ለኢቢ አካዳሚ የካ ቅርንጫፍ  የ2016 ዓ ም የ12ኛ  ክፍል ተመራቂ /graduation /ተማሪወች
1. የዝግጅቱ/graduation date / በ 19
/12/2016 ዓ.ም እሁድ after two days
2. የዝግጅት ቦታዉ : ሆሊደይ ሆቴል ,
ሀያ ሁለት አከባቢ

3. የ ተከፈለበት ደረሰኝ እንደ መግቢያ ቲኬት ስለሚያገለግል ግዴታ እሱን መያዝ ይኖርብናል።
4. የመመረቂያ ግዋን ነገ ቅዳሜ ጧት በ18/12/2016 ከ1 - 8 ባለው ግቢ ከጧቱ 2:30 - 5:00 ባለው ግዜ ብቻ መውሰድ ይጠበቅባችኳል ። ገዋን ለመውሰድ ስትመጡ ገዋኑን ስትመልሱ የሚመለስ የገዋን መስያዣ 500 ብር እያንዳዱ ተማሪ ይዞ ምጣት አለበት
5. የዝግጅቱ ስአት የሚጀምረው 8:00 በመሆኑ ሁሉም ተማሪ በስአቱ እንዲገኝ እናሳስባለን

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

16 Aug, 13:58


ለኢቢ አካዳሚ የካ ቅርንጫፍ የ2016 ዓ ም የ12ኛ  ክፍል ተመራቂ /graduation /ተማሪወች ከምርቃቱ በፊት መሟላት የሚገባቸውን ለማሟላት የክፍያ ቀኑን መወሰን አስፈላጊ ሆኗል ።
ስለዚህ የክፍያ ቀኑ እስከ እሁድ 12/12/2016 ድረስ ብቻ እንዲሆን የተወሰነ ስለሆነ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ ተማሪወች እስከ 12/12/2016 ብቻ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ ኮሚቴው እያሳሰበ ከዚህ ቀን በኋላ ባለው ቁጥር ብቻ ገዋንም ይሁን ሰርተፊኬት የሚዘጋጅ መሆኑን እናሳስባለን

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

15 Aug, 13:46


ለኢቢ አካዳሚ የ2016 ዓ ም 12ኛ ክፍል ግራጅዮሽን /graduation / የተማሪ አስተባባሪ ኮሚቴወች በ10/12/2016 ጧት ከ1-8 ባለው ግቢ ውስጥ ለአጭር ውይይት ትፈለጋላችሁ

EB~ACADEMY 9~12 GRADERS SCHOOL PAGE

06 Aug, 17:39


ከዚህ በታች የተጠቀሰው አካውንት የ 2016 ዓም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ምርቃትን ለማስኬድ ገንዘብ የሚሰባሰብበት Account no; 1030422351522
Account name; Birhane and pineal and lalem በሚል የጋራ አካውንት በ
Birhan bank የተከፈተ ስለሆነ በዝግጅቱ ላይ ለመታደም ፍላጎት ያላችሁ ከነገ ጀምሮ የሚጠበቅባችሁን ገቢ እንድታደርጉ ኮሚቴው ያሳስባል