ቀን፡ 07-02-2016 ዓ.ም
ለ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ፡
ለ ቢ ኤስ ቲ ኮሌጅ ለማታና ለቀን ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ በተለያየ ምክንያት የ ሴሚስተር ምዝገባ ያላካሄዳችሁ ማለትም (slip) ያልሞላችሁ ተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያችሁን እና ለምዝገባ የሚከፈለውን ክፍያ በማጠናቀቅና የከፈላችሁበትን ደረሰኝና መታወቂያችሁን በመያዝ በተጨመረላችሁ ቀን ማለትም በቀን 08/02/16 ዓ.ም በምዝገባችሁን እንድትመዘገቡ እያሳወቅን በነዚህ ቀናቶች ተጠቅሞ ምዝገባ ያላካሄደ ማንኛውም ተማሪ ወደ ክፍል ገብቶ መማር የማይችል መሆኑን እንገልጻለን፡፡