ለሁሉም የወልዲያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ በ2016 ዓ.ም የአመቱ መጨረሻ ላይ በተለያዩ ክበባቶች ለመሳተፍ የተመዘገባችሁ አሁንም በአዲስ ተመዝግባችሁ መሳተፍ የምትፈልጉ ሁሉ በነገው እለት ማለትም በ13/02/2017 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ላይ በኮሜርሻል ሴንተር (CC) አዳራሽ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን።
👉 የተማ/ስፖ/መዝ/ክ/አገ/ት/ክፍል
✍️ አንድነት የቻለ - ኬብሮን
የኛ ቤተሰብ ይሁኑ!
@woldiamedia
@woldiamedia
@woldiamedia