🇪🇹 ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ይፋዊ ጥያቄ አቀረበች
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የ2029ኙን የአፍሪካ ዋንጫ እንድታዘጋጅ ይፋዊ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
- ሃገሪቱ በ2029 የሚካሄደውን የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት አቅም እንዳላት የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ በዚሁ ጊዜ የሚካሄደውን የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ እንድታዘጋጅ ይፋዊ ጥያቄም አቅርበዋል፡፡
- የካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሙትሴፔ (ዶ/ር) በበኩላቸው ፤ ኢትዮጵያ የ2029ኙን የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ያቀረበችውን ጥያቄ ካፍ ከኮሚቴው ጋር እንደሚመክርበት ተናግረዋል።
@mandurasport1