ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት በመርካቶ ሸማ ተራ የተከሰተውን የእሳት አደጋ እንደ ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል።
ከአደጋው ጋር በተያያዘ በ7 ሰዎች ቀላል በሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱንም ገልጿል፡፡
የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት የአዲስ አበባ ፖሊስ ከፌዴራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ ቡድን ጋር በመቀናጀት ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።
ለበለጠ እና ትኩስ መረጃዎች ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
�Telegram https://t.me/EthioNegarii
�Twitter https://twitter.com/EthioNegari
� YouTube https://youtube.com/channel/UCxywavkb3e3K7BY3BEh2piQ
Facebook https://www.facebook.com/EthioNegarii/
Website https://ethionegari.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/company/ethio-negari