🔵 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በኢትዮጵያ እየሆነ ያለው ለአንድ ሀገር ውድቀት ምክንያት እንጂ የዕድገት ምልክት ሊሆን አይችልም ሲሉ ተናገሩ።
🔵 በኮሪደር ልማት ምክንያት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የንግድ ሱቆቻቸው እንደፈረሰባቸው አሻም ያነጋገረቻቸው የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
🔵 ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት ይፋ ያደረገው የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ተገቢነት የሌለው ነው ሲል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተቸ፡፡
🔵 ኦብነግ ከትናንት በስቲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ፓርቲውን የሚወክል አይደለም ሲሉ አንድ የግንባሩ አባል ለአሻም ተናገሩ፡፡
👉 ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ምሽት 1፡30 ላይ ይጠብቁን።