ኢትዮጵያ ውስጥ በመሐል ከተማ "ፒያሳ"የሚለው ቃል የሌለባቸው የቆዩ ከተሞች የጎጃሞቹ እንደሆኑ ሁለት ጎጃሜ ሰዎች አውግተውኛል።
በእኔም ጥናት ከደብረማርቆስ እስከ ሞጣ፣ከባሕር ዳር እስከ ደንበጫ "ፒያሳ"የሚባል መጠሪያ ያለው የከተሞች ክፍል አላጋጠመኝም።
በተለዬ ይህ ለምን ሆነ?
ባሕር ዳር አንድ ሰፈር በቅርቡ"ፒያሳ"በሚል ሥም የሚጠራ የአገልግሎት መሥጫ ቦታ ያለው ሰው ተመልክቻለሁ።
በጊዜ "ተው"ይባል!
ቢቢሲ በዚህ ጽሑፉ በሮማ ከተማ የኢትዮጵያ አካባቢዎች መንገድ ተሰይሞላቸዋል ይለናል።አንብቡለት።
@Gazetaw