Canal Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር @mowieethiopia en Telegram

Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ይህ ስለ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተለያዩ ወቅታዊ መረጃዎችን የምታገኙበት የሚኒስቴሩ የቴሌግራም ቻናል ነው፡፡
5,724 Suscriptores
4,511 Fotos
23 Videos
Última Actualización 06.03.2025 15:04

Ministry of Water and Energy of Ethiopia: A Comprehensive Overview

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ውስጥ የውሃ እና ኢነርጂ ለመረጃ እንደ መርገብ መስራት ይህ ወቅታዊ እና ተለይተው የሚያመለክት ተጠቃሚ ነው፡፡ ይህ ሚኒስቴር በውሃ በዝርዝር እና በኢነርጂ አካባቢ ትልቅ ተጽዕኖ አለው። የኢትዮጵያ ታላቅ በግለሰቦች የውሃ እና ኢነርጂ አዋጁነት የሚሰጡበት ይህ መለኪያ እና አመልካች አዋጁነት ይቀርባል፡፡ እነዚህ ከተመለከተው ዝርዝር እና መገለጫ ይገኛሉ። በዚህ መካከል የሚስተናገድ የታሪክ ዝርዝር ይህ ወቅታዊ መረጃዎች ለሚሰጡት የሚኒስቴሩ የቴሌግራም ቻናል ትሰጣለች።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ምን ዓይነት አቅም አለው?

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመምሪያ ወቅት ውሃን ማህበራዊ ምርት እና ኢነርጂ በተወሰነ መሰረት ተሞክሮ ይሰጣል። ይህ የውሃ መስክ በመንግሥት የሚያስተናግድ አስፈላጊ ነው።

አንድ ዓለም በውሃ እንደ ትምህርት ማንኛውም ቢሆን ይህ ምርት በኢንዱስትሪ ይተወካላል። ከዚያ ውሃን የሚጠቀሙ የሚሄድ መስመር ይታይላል።

ሚኒስቴሩ የውሃ እና ኢነርጂ ስርዓት ምንድነው?

ሚኒስቴር ውሃን እና ኢነርጂ ላይ ታላቅ አስተዳደር ይወስዳል፡፡ ይህ የተለያዩ የውሃ ዘርፍ ይሆናል። ከሚኒስቴሪ የሚወጡ ውሃ አስተዳደር ይህ ተሞክሮ እንደ አምስት ዓለም ይህ ውሃ የእንቅስቃሴ ይወዳዳል።

ይህ የውሃ እና ኢነርጂ ሥርዓት በአሜሪካ ያለው ይህ የትስስይ ዝርዝር ይህ እንደ ዋንጫ ወንቅለኛ ይሆናል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ምን እንደ ተሳታፊ ከሚሆን?

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንደ አነፃ ይናገር፡፡ ይህ የአዙም ዱቄት ይወዳዳል። የሚኒስቴር እንደ ወዱ ስለዚህ ከሚተንሻን ወይ በየዓለም መወጣት ይመለከታል።

ይህ የወዳዳል ነገር ከሚኒስቴሪ ይህ እንደ አነፃ ይህ ውሃን ይወዳዳል። የኢንዱስትሪ ዓይነት ይህ የማንኛውም እርዳታ ይተካለት።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ፕሮጀክቶች ምንድን ነበር?

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመንግሥት በርኩም የምትመለከታ ፕሮጀክቶች ይቀርባሉ፡፡ ይህ የውሃ ታላቅ የሆኑ ፕሮጀክቶች ሙሉ ውሃ ያረጋግባሉ።

ይህ የውሃ ዘርግ እና የኢነርጂ ፕሮጀክቶች የወዳዳል ውሃን ይወዳዳል። ይህን የሚሚድ የኢንዱስትሪ ምን ዓይነት ኢትዮጵያ ይታወቃል።

በዚህ ሁሉ ውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የማንኛውም ትርጉም ምንድን ነበር?

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በግድያ ወዲውት ሁሉ የዉሃ እና የኢነርጂ ምን ዓይነት ትርጉም ይታወቃል፡፡ ይህ በሂሬ ወይ ዘርዝር ግንኙነት ይታወቃል።

ይህ የሚያስተዳድሩ የውሃ ሞንድ ይወዳዳል፡፡ እንዲሆን የኢነርጂ ስርዓት ይታወቃል።

Canal de Telegram Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

ምን አካሄደች እና አስቀምጠዋችሁ? ለውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ቴሌግራም ቻናል ማኅበረሰብ ላይ ያነሱት ሰዎችን ህዝብ ለማስወጣት ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት ስለመገኘት ሲሞሉ። በቴሌግራም አፕሊኬሽን ወይም በቴሌግራም ስትሰጥም እና ሌሎቹን የቴሌግራም ዕቅድና መረጃዎች በሌላ ቤት የምንገኝ ሰዎች አሉ፡፡ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የምንጠይቁትን የሚኒስቴራ መረጃዎችን እንዴት እንደሚከብድ እና ለማስፈሻል እንነጋገር የሚኒስቴራ የበለጠሩበት ነጋዴን እንስጥር፡፡ እና በመሆን። ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴሩ የምንጠይቁትን መረጃ ለመገኘት ካሉ መረጃ ውጤቱ እንዴት እናመለከታለን? ከላይ ሲጠቀሙ ፓስፊሮ ሚኒስቴርዎችን ለመቀላቀሉ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴሩ አዉርድ ይችላሉ።

Últimas Publicaciones de Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

Post image

ከ24ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት መስጠት ጀመረ።

የካቲት 26/2017 ዓ.ም (ው.ኢ.ሚ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነውንና በሲዳማ ክልል ደቡባዊ ዞን ዳራ ወረዳ አዳሜ ጤሶ ቀበሌ ላይ በ92 ሚሊየን ብር ወጭ ያስገነባውና ከ24ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

በምርቃት ስነስርአቱ ላይ የተገኙት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ በ55 ወረዳዎች ውስጥ እየተተገበሩ ከሚገኙ አንዱና ቀድሞ የተጠናቀቀ መሆኑን ገልጸዋል።

ክቡር ሚኒስቴሩ በማከል ፕሮጀክቱ አመት ሳይሞላው የተመረቀና ትልቅ ስኬት ያየንበትነው ብለዋል።

ፕሮጀክቱን አጠናቀን ለህብረተሰቡ ስናስረክብ መንከባከብ ብቻ ሳይሆን ወረዳው በሚዘረጋው የክፍያ ስርአት በመክፈል ውሀውን በቁጠባ መጠቀም አለበት በማለት አሳስበዋል።

በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ የፕሮጀክቱ አላማ ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች የከርሰ ምድር ውሀ ተጠቃሚ ማድረግ ሲሆን፤ ፕሮጀክቱ የከብት ማጠጫ ገንዳ ጭምር ያካተተ መሆኑን በመግለጽ በግንባታ ላይ የተሳተፈውን ገነነ አኩማ ኮንስትራክሽን አመሥግነዋል።

የሲዳማ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ክቡር አቶ በየነ በራሳ አካባቢው ለረጅም ጊዜ የቆየ የውሃ ችግር የነበረበት ቢሆንም አሁን ላይ ትላልቅ ሁለት ፕሮጀክቶች መገንባታቸው ችግሩን ሙሉ በሙሉ እንደሚፈታ ገልጸዋል።

ክቡር ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ ፕሮጀክቱ ስናስመርቅ ውሃ ጥምን ከማርካት በላይ መሆኑን በመግለጽ በዚህ ፕሮጀክት የሴቶችን ጫና፣ ጤና፣ ትምህርት ላይ ያለውን ችግር እንደሚቀርፍ ገልጸዋል።

ከዚህ በተጨማሪ ፕሮጀክቱ በክልላችን እንዲገነባ እድሉን ለሠጡን ውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ፕሮጀክቱን በቃሉ ገንብቶ ላስረከበን ገነነ ከኩማ ኮንስትራክሽን ምስጋና አቅርበዋል።

የሲዳማ ክልል ውሀና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ ኢ/ር ከበደ ጋኖሌ ፕሮጀክቱ በጊዜው ተገንብቶ መጠናቀቁ ከፍተኛ ማህበራዊ ና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች፣ህብረተሰቡን ከውሀ ወለድ በሽታ ከረጂም ጉዞ ድካም ተላቀዉ ለዚህ በመብቃታቸው ጊዜና ገንዘባቸውን እንደሚቆጥቡ ገልጸዋል።

ኢ/ር ከበደ በመጨረሻ ኮንትራክተሩን ጨምሮ ለፕሮጀክቱ በወቅቱ መሳካት ከፍተኛ ጥረት ላደረጉ ምስጋና አቅርበዋል።

ፕሮጀክቱ በአዳሜ ቴሶና እና ቁማጦ ቀበሌዎች ከ24ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና 19 ቦኖዎችን እንዲሁም 3 የእንስሳት ውሃ መጠጫ ገንዳዎች አካቷል ።

በመጨረሻም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ፕሮጀክቱን ገንብቶ በቃሉ መሠረት አጠናቆ ላስረከበው ገነነ አኩሜ ኮንስትራክሽ የምስክር ወረቀት አበርክቶለታል።

ስለተቋማችን ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት

ፌስቡክ
https://www.facebook.com/share/127Jeg3ch6p/
ቴሌግራም
http://t.me/mowieethiopia
ዌብሳይት
http://mowe.gov.et
X/ትዊተር
https://x.com/mowe_ethiopia
ዩቱዩብ
https://youtube.com/@ministryofwaterandenergy-e8842?s
ቲክቶክ
tiktok.com/@mowetikto

05 Mar, 21:21
400
Post image

በ134 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነባው የገደብ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

የካቲት 25/2017 ዓ.ም (ው.ኢ.ሚ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በባስኬት ፈንድ ፕሮጀክት በውሀ ልማት ፈንድ በጌዲኦ ዞን ገደብ ከተማ በ134 ሚሊየን ብር ወጭ ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

በመርሃግሩ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ውሃ ላይ እያሉ ዉሃ ለተጠሙ ህዝቦች ውሃ እንዲጠጡ መደረጉ ለከተማው አስደሳች መሆኑን ተናግረዋል ።

ርዕሰ መስተዳድሩ በማከል በክልላችን በርካታ ትላልቅ ፕሮጀክቶች እየተሰሩ እንደሚገኙ ጠቁመው ገደብም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።

የገደብ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ከ51ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚያስጠቅም ቢሆንም ከከተማው ነዋሪ ፍላጎት በላይ ስለሆነ የህብረተሰቡን ችግር ፈቶ ለሌሎች ተግባራት ማዋል እንደሚቻል ጠቁመዋል።

በስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የመጠጥ ውሃን ተደራሽ ከማድረግ ጎን ለጎን በሀገራችን የነበረውን ውሃን በፍትሀዊነት ያለማዳረስ ችግር ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን አንስተው፤ በሁሉም ክልል ፍትሀዊ የውሃ ተጠቃሚነት እንዳልነበርና አሁን ላይ ችግሩን ለመፍታት እንደ ሀገር ከፍተኛ ገንዘብ ተበጅቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል ።

ክቡር ሚኒስትሩ በማከል የገደብ ከተማ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ስናስመርቅ ውሃውን ለህብረተሰቡ በፍትሀዊነት ክፍፍል የማድረግ ታች ያለው አካል ሀላፊነት ሲሆን ከህብረተሰቡ የሚጠበቀዉ ለማያገኘው አገልግሎት ተገቢውን ክፍያ በመክፈል ሌሎች ፕሮጀክቶች እንዲገነቡ አስተዋጾ ማድረግ እንዳለበት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።

በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ ሁሉም ህብረተሰብ በመክፈል ፣ በመንከባከብ ፣ ብክነትን በመቀነስ መጠቀም ከቻለ ተጨማሪ ፕሮጀክት መስራት ይቻላል በማለት አሳስበዋል።

በመርሀ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትርን ጨምሮ የበላይ አመራሮች የሀገር ሽማግሌዎች ኮንትራክተሮችና የሚመለከታቸው አካላት ተሳትፈዋል።

ስለተቋማችን ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት

ፌስቡክ
https://www.facebook.com/share/127Jeg3ch6p/
ቴሌግራም
http://t.me/mowieethiopia
ዌብሳይት
http://mowe.gov.et
X/ትዊተር
https://x.com/mowe_ethiopia
ዩቱዩብ
https://youtube.com/@ministryofwaterandenergy-e8842?s
ቲክቶክ
tiktok.com/@mowetikto

05 Mar, 21:16
299
Post image

የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆናቸው ማህበራዊ ችግራቸውን እንደሚፈታላቸው ገለጹ።

የካቲት 24/2017 (ው.ኢ.ሚ)የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዲላ ከተማ በዋን ዋሽ ፕሮግራም ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የማህበራዊ ችግሮቻቸውን እንደፈታላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።

የዲላ ከተማ መሳ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ትዕግስት ጫካ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የውሀ ችግር እንደነበርና አሁን ላይ የዚህ ፕሮጀክት መተግበር የመጠጥ ውሃ ፍላጎትን ብቻ ሳይሆ ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ እና ከጤና ጋር ተያያዠ የሆኑ ችግሮችን እንደሚፈታላቸው ገልጸዋል።

ወ/ሮ ትእግስት በማከል ፕሮጀክቱ በተለይ ለሴቶች ውሃ ለመቅዳት የሚያባክኑትን ጊዜና የሚደርስባቸውን ድካም ሙሉ በሙሉ በማስቀረትና በከተማ ግብርና በመሰማራት ኢኮኖሚያቸውን ለመደገፍ እንደሚጠቀሙበት በመግለጽ ቨፖሮጀክቱ ትግበራ የተሳተፉትን አካላትን አመስግነዋል።

አቶ ታምራት ዶኦዮ ከተማዋ የንጹህ መጠጥ ውሀ ተጠቃሚ በመሆኗ የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ ከተማዋ እስከዛሬ በውሃ ተከባ የውሃ ችግር ያለባት እንደነበረችና አሁን ላይ ይህ ችግር ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ እንደተፈታ ገልጸዋል።

አቶ ታምራት በማከል ፕሮጀክቱ ከመጠጥ ውሃ ባለፈ በከተማዋ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንደሚሰጥና በተለይ ለትምህር ቤቶች ፣ ለጤና ተቋማት፣ ድርጅቶችና ሌሎችም በውሃ እጥረት ምክንያት ይደርስባቸው የነበረውን ችግር በመቅረፍ የተሳለጠ አገልግሎት እንዲሰጡና ልማቱ እንዲፋጠን አስተዋጾ እንዳለው ገልጸዋል፡፡

ፕሮጀክቱ በአግባቡ ለሁሉም ህብረተሰብ መዳረስ እንዲችልና የውሃ ብክነት እንዳይፈጠር ያረጁ የውሃ ማስተላለፊያ መስመሮች ቢቀየሩ የሚል ምክር አዘል አስተያየትም ሰጥተዋል።

ፕሮጀክቱ 3500 እና 3000 ሜትር ኪዩብ የሆኑ ሁለት ሪዘርቬየር ያሉት 116 ሊትር ውሃ በደቂቃ የሚያመነጭ ሲሆን192 ሺ የህብረተሰብ ክፍልን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።

ስለተቋማችን ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት

ፌስቡክ
https://www.facebook.com/share/127Jeg3ch6p/
ቴሌግራም
http://t.me/mowieethiopia
ዌብሳይት
http://mowe.gov.et
X/ትዊተር
https://x.com/mowe_ethiopia
ዩቱዩብ
https://youtube.com/@ministryofwaterandenergy-e8842?s
ቲክቶክ
tiktok.com/@mowetikto

05 Mar, 21:02
333
Post image

ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

የካቲት 25/2017ዓ.ም (ው.ኢ.ሚ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዋን ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

የምረቃ መርሀ ግብሩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ኢትዮጵያ ርእሰ መስተዳደር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ፕሮጀክቱ ከተማችንን አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግና ከተማችን የብልጽግና ተምሳሌት፣ ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ ለኢንቨስትመንት ሳቢ፣ የሚያደርግ ፕሮጀክት እንድናስመርቅ ከጎናችን ለነበሩ ፈተናዎችን ላሻገሩን ክቡርዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋን አመሠግናለሁ ብለዋል።

ክቡር ርእሰ መስተዳድሩ በማከል ህብረተሰቡ ውሃን በመጠቀም ሁሉን አቀፍ ስራ በመስራት፣ ከጽዳት ጋር በማቀናጀት፣ የተበላሹ መስመሮችን በማስተካከል በቀጣይ ሌሎችም ፕሮጀክቶችን በመስራት ገቢ ማግኘት እንዲያስችል ጥገና ፣ ጥበቃ እና እንክብካቤ በማድረግ ህይወት ያለው ለማድረግ የዲላ ከተማ ውሀና ፍሳሽ አገልግሎት ሀላፊነቱን እንዲወጣ አደራ በማለት መልእክት አስተላልፈዋል።

ፕሮጀክቱን በቦታው ተገኝተው ያስመረቁት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1.6 ሚሊየን የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራን ነው ስንል በአንድ ዞን ሁለት ከተሞች ማስመረቃችን የስኬታችን ማሳያ ነው ብለዋል። ክቡር ሚኒስትሩ በማከል የዲላ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከተማዋ የነበረባትን ችግር ሙሉ በሙሉ ከመቅረፍ ባሻገር መሠረታዊ ለውጥ ያመጣል ለዚህም ውሃ ላይ ብቻ ሳይሆን ሳንቴሽን ላይ ህብረተሰቡ እና አመራሩ በመተባበር መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።

የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አክሊሉ አዳኝ ውሃ የህብረተሰቡ መሠረታዊ ችግር ላይ የሚሰራው ስራ ሌሎች ልማቶችን በማሳለጥ በጤና ፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚና በአጠቃላይ በልማቱ ዘርፍ የሚያሳድረው ተጽእኖ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው ይህን ታሳቢ በማድረግ እንደ ክልል በ14 ከተሞች በተለያዩ ፕሮግራሞች 1.2 ሚሊየን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን ገልጸው ዛሬ የሚመረቁት ፕሮጀክቶች የዚሁ አካል ናቸው ብለዋል።

ኢ/ር አክሊሉ በማያያዝ የዲላ ከተማ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ነባር የሆነውን ስምና ችግሮች ር ስለሚፈታ በአግባቡ ከብክነት በጸዳ በመጠቀም ገቢ እንዲያስገኝ ልናደርግ ይገባል ብለዋል።

በዋን ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም የገንዘብ ድጋፍና በውሀ ልማት ፈንድ አስተባባሪነት የተተገበረው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት 192ሺ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በማድረግ የከተማውን የመጠጥ ውሃ ችግር እንደሚፈታ ተገልጿል፡፡

ፕሮጀክቱ ዘላቂነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጥም ህብረተሰቡም አስፈላጊውን ጥበቃና እንክብካቤ ማድረግ እንዳለበትም በምርቃቱ ላይ ተገልጿል ፡፡

በፕሮግራሙ ላይ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ፣የክልሉ ባለስልጣናት እና የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል።

ስለተቋማችን ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት

ፌስቡክ
https://www.facebook.com/share/127Jeg3ch6p/
ቴሌግራም
http://t.me/mowieethiopia
ዌብሳይት
http://mowe.gov.et
X/ትዊተር
https://x.com/mowe_ethiopia
ዩቱዩብ
https://youtube.com/@ministryofwaterandenergy-e8842?s
ቲክቶክ
tiktok.com/@mowetikto

04 Mar, 19:54
440