GSS Grade 6 @gssgrade6 Channel on Telegram

GSS Grade 6

@gssgrade6


This channel is for Gibson School Systems grade 6 students and parents.

PURPOSE
✔️ Inform
✔️ Inspire

GSS Grade 6 (English)

Are you a student or parent of a grade 6 student at Gibson School Systems? If so, we have the perfect Telegram channel for you! Welcome to 'GSS Grade 6' - your one-stop destination for all things related to grade 6 at Gibson School Systems. This channel has been created specifically for grade 6 students and parents to stay informed and inspired throughout the academic year.

The main purpose of 'GSS Grade 6' is to provide valuable information to students and parents. Whether it's updates on school events, important announcements, or academic resources, you can find it all here. In addition to keeping you informed, we also strive to inspire and motivate students to reach their full potential. We believe that education is not just about grades, but also about personal growth and development.

Join us on 'GSS Grade 6' to stay connected with the Gibson School Systems community and make the most of your grade 6 experience. Let's work together to make this academic year a memorable and successful one! Remember, at 'GSS Grade 6', we aim to inform and inspire. Come be a part of our growing community today!

GSS Grade 6

10 Feb, 14:14


Now GSS parents can pay school fee using Tele Birr Super App.

የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች በቴሌ ብር ሱፕር አፕ የትምህርት ቤት ክፍያ መክፈል ይችላሉ።

GSS Grade 6

06 Feb, 10:59


Black History Month 2025

GSS Grade 6

04 Feb, 08:56


የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት
በአንደኛው መንፈቀ ዓመት የእረፍት ቀናት የትምህርት ሚኒስቴር ፈተናዎችን አስመልክቶ በተማሪዎች የሚሰራ የትምህርት ክለሣ ፕሮጀክት

ህይወታችሁና መጪው ዘመን በእጃችሁ ላይ ነው፡፡ ብሔራዊ ፈተናችሁን ወስዳችሁ ስታበቁ ያን ጊዜ ማረፍ፣መጫወት፣ቴሌቪዥን ማየት፣መዝናናት ትችላላችሁ፡፡ እስቲ  ኃይሌ ገብረስላሴን ወይም ደራርቱ ቱሉን በሩጫ ውድድር መካከል ማረፍ/መቀመጥ ይቻል እንደሆነ ጠይቋቸው፡፡ አዎ እንደማይቻል ይነግሯችኋል፡፡ ውድድሩ እስካለቀበት ሰዓት ድረስ ያላቸውን ሀይል ተጠቅመው ይሮጣሉ፡፡ ሮጠው ካሸነፉ በኋላ ደስታቸውን ለሕዝብ ይገልጻሉ እናም ከዚያም እረፍት ይወስዳሉ፡፡እናንተ አሁን ውድድር ላይ ናችሁ፡፡ የውድድሩ ፍጻሜ የሚሆነው  ግንቦት መጨረሻ ላይ ወይም ሰኔ መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ እንዲህ ከሆነ እስከፈተናው ፍጻሜ ድረስ  ሙሉ አቅማችሁን ተጠቅማችሁ ያለማቋረጥ እጥኑ፡፡ እናም በድል እንደምትወጡ እርግጠኞች እንሆናለን፡፡

መግቢያ፤ (Introduction)
ይህ የተሰጣችሁ የቤት ሥራ በትምህርት ቤት የቡድን መሪዎቻችሁ/ቲም ሊደሮች አማካይነት ይሰበሰባል፡፡ ለዚህም የፕሮጀክት  ሥራችሁ እንደ አንድ ሙከራ/ቴስት/ ዋጋ /ነጥብ/ ይሰጠዋል፡፡ ይህም የሚደረገው በሥስተኛው ሩብ ዓመት የእያንዳንዱ የፕሮጀክቱ ክፍል መጠናቀቅን ተከትሎ ነው፡፡ በተጨማሪ የተሰጣችሁን የፕሮጀክት ሥራ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ንጽሕናውን በጠበቀ የእጅ ጽሕፈት ሰርተው ያጠናቁ፡፡

ግብ፤(objective)
በክልላዊ እና በብሔራዊ  ደረጃ የሚሰጠው ፈተና በፍጥነት እየቀረበ እየመጣ ነው፡፡ በእነዚህ  ፈተናዎች ጥሩ አድርጋችሁ መስራታችሁ በጣም ጠቀሜታ አለው፡፡ የምታመጡት ጥሩ ውጤት ለቀጣይ የትምህርት መስክ መሸጋገሪያ ድልድይ የሆነና ወደፊትም  የምትኮሩበት ነው፡፡ ይህም የናንተን ቁርጠኝነት ይጠይቃል፡፡ የክለሳ ፕሮጀክቱ እናንተን ለፈተናችሁ ያግዛችሁ ዘንድ  ባለፈው ዓመት ስትማሩዋቸው በነበሩት የትምህርት አይነቶችና በዚህ ዓመት እስካሁን የተማራችሁኋቸው ባለችሁት ትምህርቶች የተዋቀረ ነው፡፡ ይህንን ፕሮጀክት አጠናቃችሁ መስራታችሁ ለክልላዊ/ለብሔራዊ ፈተናዎች እንድትዘጋጁ ይረዳችኋል፡፡ ወረቀቱ አንዴ ታርሞ ከተመሰላችሁ ፈተናውን እስከምትወስዱበት ጊዜ ባሉት ቀናት ፕሮጀክቱን እንደ አንድ የጥናት መሣሪያ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡ በዚህ በተሰጣችሁ የክለሳ ፕሮጀክት ውስጥ የሚካተቱት የትምህርት አይነቶች በክልላዊ/በብሔራዊ ፈተናዎች ውስጥ የሚገኙ እና የሚያግዙ ብቻ ናቸው፡፡
 
የማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን
የፕሮጀክቱ የማስረከቢያ ቀን ሰኞ፣ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም በክፍል ሥነ-ሥርዓት ቁጥጥር ሰዓት ማለትም /advisory period / ከ2፡40 በፊት ነው፡፡ ማንኛውም የተሰጠውን የፕሮጀክት ሥራ ሰርቶ በተጠቀሰው ሰዓት ያላስረከበ ተማሪ ጠንከር ያለ ቅጣት ይቀበላል/ትቀበላለለች፡፡

ወጥነት(Originality)
አንዲት ጥያቄ እንኳን ብትሆን ከሌላ ተማሪ መገልበጥ የለበትም፡፡ የምትጽፉት ማንኛውም ተናጠላዊ ጥያቄና መልመጃ የራሳችሁ ሥራ የሆነ፣በራሳችሁ ቋንቋ  የተጻፈ፣ በራሳችሁ የአሰራር ቅደም ተከተል የተዘጋጀ ከራሳችሁ አእምሮ የፈለቀ መሆን አለበት፡፡ አንድም ቢሆን የተደገመ መልመጃ ከተገኘ ወይም ከሌላ የተወሰደ ወይም የተገለበጠ ጥያቄ ቢያጋጥም ወጥነት እንደሌለውና ከሌላ ሰው ጋር በጋራ እንደተሰራ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ይህ ሆኖ ከተገኘ ደግሞ ለፕሮጀክታችሁ ዜሮ ይሰጥና ሪፈራል ተሰጥቷችሁ ወላጆቻችሁ ወዲያውኑ ወደ ትምህርት ቤት ይጠራሉ፡፡ ቡድን መሪዎች/ቲም ሊደሮች የፕሮጀክት ሥራዎቻችሁን በጥንቃቄ እየመረመሩ ሥራዎቻችሁ ከሌሎች ተማሪዎች ሥራ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ስለመሆኑ ያጣራሉ፡፡ ይህ የፕሮጀክት ሥራ በግል የሚሰራ የራስ ብቻ የሆነ ሥራ ነው፡፡ በተጨማሪ ምንም ዓይነት ጥያቄዎች ቀደም ብለው ከተሰጧችሁ ወርክሽቶች ወይም የሙከራ ጥያቄዎች በቀጥታ የተገለበጡ መሆን የለባቸውም፡፡ የራሳችሁን ሥራ ራሳችሁ ብቻ መስራት አለባችሁ፡፡

ታሳቢ የሥራ ክብደት
ይህንን የተሰጣችሁን የክለሳ ፕሮጀክት የቤት ሥራ አጠናቃችሁ ለመስራት ከእያንዳንዱ የእረፍት ቀን 3 ሰዓቶች መጠቀም ይበቃል፡፡ ይህ ማለት ፕሮጀቱን ለመስራት የሚወስደው የሥራ ሰዓት በዛ ቢባል 21 ሰዓታት ያህል ነው ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት በእረፍት ጊዜያችሁ የሚኖራችሁን ሌሎች 21 ሰዓቶች ልታጠኑበት፣ ትምህርታችሁን ልትከልሱበት፣ እንዲያውም ተጨማሪ ጊዜ ስላላችሁ ለመዝናናት የሚያስችል ጊዜ ይኖራችኋል ማለት ነው፡፡

ማስታወሻ: የፕሮጀክት ቅፁ ለተማሪዎች ተሰጥቷል።

ዓይኖቻችሁ በ2017 ዓ.ም ክልላዊ እና ብሔራዊ ፈተናዎች ውጤት ተከትሎ በምታገኟቸው ሽልማቶች ላይ  መንቀል የለባችሁም!

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

04 Feb, 08:56


Gibson School Systems
First Semester Break Ministry of Education Examinations Review Project

YOUR LIFE AND YOUR FUTURE IS IN YOUR HANDS. WHEN YOU FINISH THE NATIONAL EXMINATIONS, YOU CAN REST, PLAY, WATCH TV, AND RELAX ALL YOU WANT. ASK HAILE G/SELASSIE OR DERARTU TULU IF THEY EVER SAT DOWN IN THE MIDDLE OF A RACE. OF COURSE NOT! THEY RAN FULL OUT UNTIL THE RACE WAS OVER. ONCE THEY HAD WON, THEY RESTED AND CELEBRATED. YOU ARE IN A RACE NOW. THE RACE WILL END AT THE END OF MAY OR THE BEGINNING OF JUNE. LET US RUN FULLOUT UNTIL THEN, AND WE ARE SURE TO BE VICTORIOUS.

Introduction:
This assignment will be collected by your Team leaders, and a test mark will be given toward the third quarter for the completion of each section of this project.

Objective:
Regional and National Examinations are approaching soon. It is very important that you do well on these exams so you can advance to the next level of your studies and attain scores that you will be proud of in the future. This takes dedication. This review project is structured to help you review the work from the previous year and the current year so far. Completing this project will help you to be ready for the national examinations. You can use it as a study tool for later dates too once it is returned to you. Only the subjects which are found on the national exams or contribute to the subjects found on the national exams are concerned in this assignment.


Deadline:
This project is due, in the advisory period time before 8:40 a.m. on Monday, February 10, 2025. Any student who does not submit the work will receive the harshest penalty possible. Submit the entire project stapled together with the cover sheet.

Originality:
No single question can be copied from another student. Every single question and problem you write down must be your own work in your own words in your own order from your own mind. A single repeated problem or question will be assumed as unoriginal or shared work. You will receive a zero for every subject and a referral, and your parents will be called immediately. Unit leaders will carefully scrutinize your work and look for any similarities between the work submitted and the work of other students. This is an independent assignment. Also, no questions can be taken directly from previous worksheets and tests. You must make up your own.

Expected Labor Load:
It is expected that this assignment will take you about 3 hours to complete for each day of vacation. This means that the maximum expected labor time is about 21 hours. This means that you can study, review, and still have time to relax in the other 21 hours of the day on your vacation.


N.B The project format is given to the students.
KEEP YOUR EYES ON THE PRIZE IN THE 2024/2025, REGIONAL AND NATIONAL EXAMINATIONS!

With regards,
Gibson Schools System

GSS Grade 6

03 Feb, 14:13


Monday, February 03, 2025

Dear Respected GSS Parents,

We would like to inform you of the following important dates:

Tuesday – Wednesday, February 4-5 – No school for students (Staff Development Days)

Thursday – Saturday, February 6-8 – All campuses closed (First Semester Break)

Monday, February 10 - Third quarter begins

Best regards,
Gibson School Systems


ሰኞ፣ ጥር 26 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች ፣

ስለቀጣይ ቀናት የሚከተሉትን ጠቃሚ መረጃዎች ልናሳውቆ እንወዳለን:-

🗓ማክሰኞ -ረቡዕ ፤ ጥር 27 እና 28 ቀን 2017 ዓ.ም - ተማሪዎች ትምህርት አይኖራቸውም ፡፡ እነዚህ ቀናት የመምህራን ስልጠና ቀናት ናቸው፡፡

🗓ሀሙስ፣ ጥር 29 - ቅዳሜ ፣ የካቲት 01 ቀን 2017 ዓ.ም - ሁሉም ካምፓሶች ዝግ ይሆናሉ፡፡ የአንደኛ መንፈቅ አመት የእረፍት ቀናት።

🗓ሰኞ ፣ የካቲት 03 ቀን 2017 ዓ.ም - የሶስተኛ ሩብ ዓመት ትምህርት ይጀመራል፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

01 Feb, 15:04


Saturday, February 1, 2025 

Dear Respected GSS Parents, 

The Character Counts Program Trait of February is "Adventure/Discovery", which means participating in an unusual, exciting action and discovering or learning something new that was not known before. Encouraging children to step out of their comfort zones fosters curiosity, creativity, and confidence.  Please discuss this trait with your kids at home.

With regards,
Gibson School Systems



ቅዳሜ ፣ ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

የጥር ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ "ጀብዱ/ግኝት" ነው፣ ይህም ማለት ባልተለመደና፣ አስደናቂ በሆነ ድርጊት ውስጥ በመሳተፍ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ አዲስ ነገር ማግኘት ወይም መማር ማለት ነው። ወርሃዊው የስነ ምግባር ባህሪ ልጆች ከምቾት ከባቢያቸው ወጥተው   ጉጉትን፣ ፈጠራን እና በራስ መተማመንን እንዲያሳድጉ  ማበረታታትን ያካትታል።  እባክዎ ይህንን ባህሪ አስመልክተው ከልጆችዎ ጋር በቤት ውስጥ ይወያዩ።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

01 Feb, 12:37


Saturday, February 1, 2025

Dear Respected Parents,

This is to inform you that Monday, February 03, 2025 will be half day of 1st semester exam returning. Please come and collect your child at 12:20 PM.

With regards,
Gibson School Systems

ቅዳሜ ፣ ጥር 24 ቀን፣  2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ ወላጆች፣

ሰኞ፣ ጥር 26፣ 2017 ዓ.ም
የ1ኛው መንፈቅ ዓመት ፈተና ወረቀት የሚመለስበት ቀን ሲሆን ትምህርት ቤት ክፍት የሚሆነው ለግማሽ ቀን ብቻ ይሆናል፡፡ እባኮዎ ልጅዎን ከቀኑ 6፡20 ሰዓት መጥተው ይረከቡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

01 Feb, 05:33


BEST STUDENTS OF THE MONTH JANUARY
MEKANISA

1. Markon Anteneh(5D)
2. Ketty Sisay(6D)

LAFTO
1. Bonnie Mekonnen (5A)
2. Heran Mengisteab (6A)

KOLFE
1. Yohana Desta 5B
2. Faya Tarekegn 6C

CMC
1. Hiba Hayder 5D
2. Rediet Gebeyehu 6D


Congratulations!!!👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

28 Jan, 16:14


ማክሰኞ ፣ ጥር 20 ቀን፣  2017 ዓ.ም

ጉዳዩ፡ ለልጅዎ ትምህርት ጠቃሚ እድልን ስለማሳወቅ

ውድ የተከበራቹ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች

ይህ መልእክት በመልካም ደህንነት እንደሚደርሳችሁ ተስፋ አደርጋለሁ።

በጊብሰን ትምህርት ቤት የልጆችዎን ትምህርት በእጅጉ ሊጠቅም የሚችል መልካም እድልን በተመለከተ ትንሽ ጊዜ ወስደን ለመወያየት እንፈልጋለን።

ብዙዎቻችሁ እንደምታውቁት ከዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች ጋር የተያያዙ ወጪዎች እጅግ በጣም ከፍተኛ ናቸው፣ ይህም ብዙ ቤተሰቦች ለልጆቻቸው የሚፈልጉትን ጥራት ያለው ትምህርት ለማቅረብ አስቸጋሪ ያደርገዋል። ይህ የሚጠየቀው ከፍተኛ ገንዘብ ብዙውን ጊዜ ወላጆች ወደ እነዚህ ትምህርት ቤቶች እንዳይቀይሩ ያግዳቸዋል።

በጊብሰን ትምህርት ቤት፣ እንደ እርስዎ ባሉ ታታሪ ወላጆች ላይ የገንዘብ ጫና ሳናሳድር በተመጣጣኝ ዋጋ እና ተደራሽ የሆነ ትምህርት ለማቅረብ ቆርጠን ተነስተናል።

በዚህ አመት የትምህርት ቢሮ ባወጣው መመሪያ መሰረት ከቅድመ፡አፀደ ህፃናት እስከ 6ኛ ክፍል የሀገር ውስጥ ቋንቋ ትምህርትን የያዘ የኢትዮጵያ ስርአተ ትምህርት አስተዋውቀናል።ነገር ግን ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ባሉት የጊብሰን ትምህርት ቤቶች የቀድሞው እንደቀጠለ ይገኛል። ይህም ሌሎች ብዙ ትምህርት ቤቶች በሚታገሉበት እንደ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ባሉ ብሔራዊ ፈተናዎች የላቀ ውጤት እዲያስመዘግቡ ያስቻላቸውን ትምህርት እያገኙ ይገኛሉ። የተማሪዎቻችን ጥረት እና ድካም  በስኬት እንዲታጅብ እንደምንጥር ማረጋገጥ እንፈልጋለን።

ይህንን ለመደገፍ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ምክንያት በጊብሰን የትምህርት ዓይነቶች እና የቋንቋ ትምህርቶች ውስጥ የታጠፉ ክህሎቶችን ለማካካስ የተነደፈ ተጨማሪ (ሰፕልመንታሪ) ፕሮግራም አቅርበናል። ይህ ፕሮግራም የልጅዎን ትምህርት ለማሻሻል ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ይጠቀማል። በሚያስደንቅ ሁኔታ፣ ምንም እንኳን ከፍተኛ ክፍያ ቢኖራቸውም አብዛኛዎቹ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች  እንደዚህ የላቁ የቴክኖሎጂ  ድጋፎች አቅርቦት የላቸውም።

ሁሉም ወላጆች ሳይዘገዩ ልጆቻቸውን በእነዚህ ሰፕልመንታሪ ክፍሎች እንዲመዘገቡ እናሳስባለን። ከጀማሪ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን ለማዘጋጀት ወሳኝ ነው። ብዙ ወላጆች የዚህን ፕሮግራም አስፈላጊነት ሙሉ በሙሉ ላይረዱት ይችላሉ፣ በስህተት እንደማጠናከሪያ ትምህርት ብቻ ይመለከቱታል። ሆኖም፣ እነዚህ ሰፕልመንታሪ ትምህርቶች ከመደበኛ ሥርዓተ ትምህርታችን ጋር በቅርበት የተሳሰሩ እና የልጅዎን የመማር ልምድ ለማበልጸግ የተነደፉ ናቸው።

የትምህርት አመቱ በተወሰኑ ቀናት ውስጥ የተዋቀረ  በመሆኑ  እያንዳንዱ ቀን አልፎ ልጆችዎ ጠቃሚ የመማር እድሎችን እንዲያጡ ሊያደርግ ይችላል። ለዚህም ነው በዚህ ፕሮግራም እንድትጠቀሙ እና በተቻለ ፍጥነት ልጆቻችሁን እንድታስመዘገቡ አጥብቀን የምናበረታታው።

በመጨረሻም የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ስርዓት እንደ ፈጣሪ በጎ ፈቃድ በቀጣይ አመት አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት አቅዷል። ይህ ማለት ሁለቱንም ሀገር አቀፍ እና አለምአቀፍ የትምህርት አማራጮችን ለተማሪዎቻችን እናቀርባለን።

ስለሚሰጡት ትኩረት እናመሰግናለን ፣ የልጆቻችን የወደፊት ብሩህ ተስፋን ለማረጋገጥ ድጋፍዎን አጥብቀን እንሻለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
መሀመድ አደን

የትምህርት ቤቱ ፕሬዝዳንት

የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

28 Jan, 16:13


Tuesday, January 28, 2025

Subject: Important Opportunity for Your Child’s Education,

Dear Respected GSS Parents,

I hope this letter finds you well.

We would like to take a moment to discuss an important opportunity that can greatly benefit your children's education at Gibson School.

As many of you know, the costs associated with international schools are extremely high, making it difficult for many families to provide the quality education they desire for their children. This financial burden often prevents parents from making the shift to these schools.

At Gibson School, we are committed to delivering affordable and accessible education without placing a financial strain on hardworking parents like you.

This year, as directed by the education bureau, we have introduced the Ethiopian curriculum with local language instruction for grades Pre-KG to 6. However, grades 7 to 12 will continue with our established Gibson School systems, which have enabled our students to excel in national exams, such as grades 8 and 12, where many other schools struggle. Our students are thriving, and we want to ensure they continue to succeed.

To support this, we are offering a supplementary program designed to compensate for any lost skills in Gibson subjects and language classes due to the new curriculum. This program utilizes state of the art technology to enhance your child's education.  Remarkably, even most of the  international schools do not have access to such advanced resources, despite their high fees. We urge all parents to enroll their children in these supplementary classes without delay.  It is crucial for preparing them for junior and high school.

Many parents may not fully understand the importance of this program, mistakenly viewing it as merely tutorial classes.
However, these supplementary classes are closely aligned with our regular curriculum and are designed to enrich your child’s learning experience.

Please keep in mind that the school year is structured around specific days, and every day that passes may result in your child missing out on valuable learning opportunities. This is why we strongly encourage you to take advantage of this program and enroll your children as soon as possible.

Lastly, we are excited to share that Gibson School is planning to launch an international school version in the upcoming year, God willing. This means we will offer both national and international schooling options for our students.

Thank you for your attention, and we look forward to your support in securing a bright future for our children.

Warm regards,
Mohammed Aden 

School President 
Gibson School Systems

GSS Grade 6

24 Jan, 12:58


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK⭐️
WEEK OF JANUARY 24, 2025
KOLFE CAMPUS

Best English Speakers
1. Yohanis Ayalkibet(5B)
2. Edilawit Adane(6B)
Best Penmanship
1. Shuayib Amir(5B)
2. Kewser Anwar(6B)
Best Math Students
1. Ahmed Abdulkadir(5B)
2. Hassen Ali(6B)
Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

24 Jan, 12:54


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK⭐️
WEEK OF JANUARY 24, 2025
BOLE 24 CAMPUS

Best English Speakers
1. Mina Sefa (5B
2. Harun Reshid (6D)
Best Penmanship
1. Tegna Shiferaw (5B)
2. Ephrata Birhan(6D)
Best Math Students
1. Eldana Micgael (5B)
2. Dina Biruk (6D)


CMC CAMPUS

Best English Speakers
1. Amina Abubeker (5B)
2. Abigiya Natnael (6B)
Best Penmanship
1. Aysha Abubeker (5B)
2. Nathan Toshe (6B)
Best Math Students
1. Rakeb Tewodros 5B
2. Yishak Eshete 6B



Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

23 Jan, 15:02


Thursday, January 23, 2025

Dear Respected Parents,

Kindly be informed that there will be no ASP and Saturday Classes tomorrow Friday, January 24, 2025 and Saturday, January 25, 2025 respectively due to final exam preparation.

With regards,
Gibson School Systems

ሐሙስ፣ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ ወላጆች፣

በማጠቃለያ ፈተና ዝግጅት ምክንያት ነገ አርብ፣ ጥር 16 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የኤኤስፒ መርሐ ግብርና ቅዳሜ፣ ጥር 17፣ 2017 ዓ.ም የቅዳሜ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

21 Jan, 05:43


Tuesday, January 21, 2025

Dear Respected GSS Parents,

We would like to inform you that due to the Staff Meeting, we will have half day of school tomorrow Wednesday, January 22, 2025. Please come and collect your child at 12:30 p.m.

With regards,
Gibson School Systems

ማክሰኞ፣ ጥር 13 ቀን፣ 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች ፣

ነገ ረቡዕ፣ ጥር 14 ቀን፣ 2017 ዓ.ም በመምህራን ስብሰባ ምክንያት የዕለቱ ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ እባክዎ ልጅዎን ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ላይ መጥተው ይረከቡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

21 Jan, 05:28


Tuesday, January 21, 2025

Dear Respected GSS Parents,

This is to inform you that we have uploaded the 1st semester Final Exam Review Sheets for grades 1-12. You can download from our e-learning system and help your child to study for the upcoming final exams.

With regards,
Gibson School Systems

ማክሰኞ፣ ጥር 13 ቀን፣ 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራቹ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች


ለ1ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት በቀላሉ መከለስ የሚያስችላቸውን መረጃ የያዘ ዶክመንት ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች በኢ-ለርኒግ ሲስተም የላክን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ወላጆች ይህንን ፋይል በማውረድ ልጅዎን በጥናት ማገዝ የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

20 Jan, 13:53


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK

WEEK OF JANUARY 3, 2024

BOLE 24 CAMPUS

Best English Speakers
1. Nebiyat Haile (5A)
2. Aisha Mohammed (6C)

Best Penmanship
1. Bitania Yonatan (5A)
2. Beemnet Eyasu(6C)

Best Math Students
1. Kaleb Addisu (5C)
2. Yoyana Agza (6C)


CMC CAMPUS
Best English Speakers
1. Hawlit Ahmed 5A
2. Najima Abdi 6A

Best Penmanship
1. Nishan Bekele 5A
2. Elnathan Solomon 6A

Best Math Students
1. Tobias Addisu 5A
2. Mahider Mezgebu 6A


LAFTO CAMPUS
Best English Speakers
1. Rakeb Fekadu (5A)
2. Lolita Yonas (6A)

Best Penmanship
1. Meryem Nuru (5C)
2. Eden Andualem (6C)

Best Math Students
1. Hasset Ermias (5A)
2. Nahom Zelalem (6A)


MEKANISA CAMPUS
Best English Speakers
1. Usman Hamza(5F)
2. Inab Namaz(6F)

Best Penmanship
1. Meryam Jemal(5F)
2. Robson Ahmed(6F)

Best Math Students
1. Elaff Abdulaziz(5F)
2. Robel Eyasu(6F)


Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

17 Jan, 15:22


Friday, January 17, 2025

Dear Respected GSS Parents,


This is to inform you that all campuses and offices will be closed on Saturday, January 18, 2025, due to Epiphany-related traffic. Regular classes will resume on Monday, January 20, 2025.

Thank you for your understanding and cooperation.

With regards,
Gibson School Systems


አርብ፣ ጥር 9 ቀን፣ 2016 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት  ወላጆች፣


በጥምቀት በዓል በሚፈጠር የትራፊክ መጨናነቅ ምክንያት  ቅዳሜ፣ ጥር 10 ቀን 2017 ዓ.ም ሁሉም ቅርንጫፍ ት/ቤቶች እና ቢሮዎች ዝግ ሆነው ይውላሉ፡፡ ሰኞ ፣ ጥር  12 ቀን 2017 ዓ.ም መደበኛው ትምህርት ይቀጥላል፡፡ 

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

16 Jan, 06:22


Weekly Nurse Presentation.

GSS Grade 6

10 Jan, 16:44


Dear Respected Parents of Grade 6, 8 and 12 Students,

The Addis Ababa Education Bureau at the sub city level has planned to give a model exam beginning from Tuesday, January 14 to Thursday, January 16, 2025. Please refer to the schedule attached below and prepare your child for the upcoming model exams accordingly. The students shall arrive at school before 8:00 a.m. The homegoing time will be after they finish the last exam of each day. They all are expected to come to school in full uniform as usual.

Portion Coverage

▪️Grade 6: From both grade 5 and grade 6 portions
▪️Grade 8: From both grade 7 and 8 portions
▪️Grade 12: Grade 9 old curriculum and grade 11&12 new curriculum

Best Regards,
Gibson School Systems



ውድ የተከበራችሁ የ6ኛ፣ የ8ኛ እና የ12 ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች፣

ከማክሰኞ፣ ጥር 6 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐሙስ፣ ጥር 8፣ 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ ት/ቢሮ በክፍል ከተማ ደረጃ ያዘጋጀውን ሞዴል ፈተና የሚሰጥ ይሆናል፡፡ እባክዎን በቢሮው የተዘጋጅውን የፈተና ፕሮግራም በመመልከት ልጅዎን ለፈተና ያዘጋጁ፡፡ ተማሪዎች ከ 2:00 ሰዓት በፊት በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ መገኝት ያለባቸው ሲሆን ወደ ቤት የመሄጃ ሰዓት ግን የመጨረሻውን ፈተና ከጨረሱ በኋላ ይሆናል፡፡ ልጆችዎም ወደ ት/ቤት ሲመጡ የደንብ ልብስ መልበሳቸውን አይዘንጉ፡፡

የሞዴል ፈተና የሚሸፍነውን  በተመለከተ
▪️የ6ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና  የ5ኛ እና 6ኛ ክፍል የትምህርት ይዘት ብቻ ይሸፍናል።
▪️የ8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና የ7ኛ እና 8ኛ ክፍል የትምህርት ይዘት ብቻ ይሸፍናል።
▪️የ12ኛ ክፍል  ሞዴል ፈተና ከነባሩ 9ኛ ክፍል ትምህርት እንዲሁም የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል አዲሱ ስርአተ ትምህርት   የሚጨምር ይሆናል::
                      
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

31 Dec, 09:40


Tuesday, December 31, 2024

Dear Respected GSS Parents,

The Character Counts Program Trait of December is “Diplomacy” which means the art of conducting negotiations, agreements, and relations between two parties. Please finalize the discussion with your child at home.

With Regards,
Gibson School Systems


ማክሰኞ፣ ታህሳስ 22 ቀን 2017
ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

የታህሳስ ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ "ዲፕሎማሲ" ነው።ይህም ማለት በሁለትዮሽ(ቡድኖች) መካከል የሚካሔድን ድርድር፣ ስምምነት እና ግንኙነት የሚያሳልጥ ጥበብ ማለት ነው።እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ መወያየትዎትንና ተጨባጭ ነገር ላይ መድረስዎን ያረጋግጡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

29 Dec, 09:57


ለጊብሰን ሰፕልመንታሪ ትምህርት የሁለተኛ ሩብ አመት ምዝገባ 1 ቀን ቀረው

👉 አሁኑ ይመዝገቡ!

GSS Grade 6

28 Dec, 11:57


🐝2024/2025  GSS ANNUAL REGIONAL SPELLING BEE COMPETITION TOP 10 WINNERS

1st. IETIDAL OMAR🥇 GRADE 11D CMC CAMPUS 🏆

2nd. IDA MEBRAHTU🥈 GRADE 11D CMC CAMPUS 🏆

3rd. THEORA MELAKU 🥉GRADE 7F CMC CAMPUS 🏆


4th. EFRATA ABAY Grade 11D MEKENESSA CAMPUS

5th. BITANIYA ASSEFA GRADE 11D BOLE 24 CAMPUS

6th. SOLIYANA TEWDROS GRADE 9B MEKENESSA CAMPUS

7th. AKRAM SAID GRADE 9E CMC CAMPUS

8th. ISHAQ FEIDU GRADE 10E  MEKENESSA CAMPUS

9th. HANIF IDRIS GRADE 8G MEKENESSA CAMPUS

10th. IMAN ABDULKADIR GRADE 9C MEKENESSA CAMPUS



🏆 Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

27 Dec, 13:32


Now GSS parents can pay school fee using Tele Birr Super App.

የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች በቴሌ ብር ሱፕር አፕ የትምህርት ቤት ክፍያ መክፈል ይችላሉ።

GSS Grade 6

27 Dec, 13:25


ጊብሰን ኮሌጅ

መልካም ዜና!
🌍

ጊብሰን ኮሌጅ ከኦፕን ዩኒቨርሲቲ ማሌዥያ (OUM) ጋር አዲስ ዓለም አቀፍ ትብብርን በማወጅ ኩራት ይሰማዋል!
የጊብሰን ኮሌጅ ፕሬዚደንት ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶ/ር አብዲናስር አህመድ ከኦኤምኤም ፕሬዝዳንት/ ምክትል ቻንስለር ፕሮፌሰር ዶ/ር አህመድ ኢዛኔ አዋንግ ጋር የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ይህ አጋርነት የሚከተሉትን ጨምሮ ለሚያስደንቁ እድሎች በሮችን ይከፍታል።
✔️ የጋራ የምርምር ፕሮጀክቶች እና ህትመቶች

✔️ OUM franchise ፕሮግራሞች

✔️ የፋኩልቲ እና የተማሪ ልውውጥ

✔️ ኮንፈረንስ እና አውደ ጥናቶች



እንዲሁም Menara OUMን የመጎብኘት እድል አግኝተናል፤ እንደ የማስተማሪያ ዲዛይን እና ቴክኖሎጂ ማእከል እና የዲጂታል መገልገያ ማእከል ያሉ ዘመናዊ ተቋሞቻቸውን የማየት ዕድሎችን ማግኘት ችለናል።

ይህ የጊብሰን ኮሌጅ በትምህርት እና በፈጠራ አለማቀፋዊ አድማሱን ለማስተሳሰር ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው። በጋራ፣ ለተማሪዎቻችን እና መምህራን የበለጠ ብሩህ፣ የበለጠ የተገናኘ ነገን እየቀረጽን ነው።

GSS Grade 6

27 Dec, 13:24


GIBSON COLLEGE

Good news! 🌍

Gibson College is proud to announce a new international collaboration with Open University Malaysia (OUM)! our President, Assoc. Prof. Dr. Abdinasir Ahmed, signed a landmark MoA with OUM's President/Vice-Chancellor, Prof. Dr. Ahmad Izanee Awang.

This partnership opens doors to incredible opportunities, including:
✔️ Joint research projects and publications
✔️ OUM franchise programs
✔️ Faculty and student exchanges
✔️ Conferences and workshops


We also had the privilege of touring Menara OUM, exploring their state-of-the-art facilities like the Centre for Instructional Design & Technology and the Digital Resource Centre.

This is a testament to Gibson College's commitment to bridging borders through education and innovation. Together, we are shaping a brighter, more connected future for our students and faculty.


#GoodNews #GibsonCollege #OUM #Ethiopia #Malaysia #GlobalEducation #InternationalCollaboration

GSS Grade 6

27 Dec, 12:28


🔵 WHAT?

💻Online Worksheet 3

🔴 TO WHOM?

Grade 6 students

🔵 WHEN?

🗓 Date: Saturday, December 28, 2024 to Friday, January 3, 2025

💻
FOR ANY E-LEARNING RELATED PROBLEMS SEND MESSAGE ON TELEGRAM 📱0995 74 7474 WITH PARENT'S PHONE NUMBER REGISTERED IN THE SCHOOL.


THANK YOU!




🔵ምን?

💻የኦንላይን ወርክሽት 3

🔴ለማን?

6
ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔵 መቼ?: 

🗓ቀን:
ቅዳሜ፣ ታህሳስ 19፣ 2017 ዓ.ም እስከ አርብ፣ ታህሳስ 25፣ 2017 ዓ.ም

💻 ለማንኛውም ከኢ-ትምህርት ጋር ለተያያዙ ችግሮች በ📱0995 747474 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ የወላጅ ስልክ ቁጥር  በቴሌግራም መልእክት ይላኩ።


እናመሰግናለን!

GSS Grade 6

27 Dec, 11:33


📚Weekly Librarian Presentation📚

GSS Grade 6

26 Dec, 14:54


GSC Second Quarter Registration deadline : Monday, December 30, 2024

GSS Grade 6

26 Dec, 07:16


Thursday, December 26, 2024

Dear Respected Parents,

Kindly be informed that there will be no ASP and Saturday Classes tomorrow Friday, December 27, 2024 and Saturday, December 28, 2024 respectively.

NOTE:
Arabic and French students will have classes on Friday, December 27, 2024 and Saturday, December 28, 2024.

With Regards,
Gibson School Systems

ሐሙስ፣ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ ወላጆች፣

ነገ አርብ፣ ታህሳስ 18 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የኤኤስፒ መርሐግብርና እንዲሁም ቅዳሜ፣ ታህሳስ 19፣ 2017 ዓ.ም የቅዳሜ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።

ማሳሰቢያ:
የፈረንሳይኛ እና የአረብኛ ቋንቋ ተማሪዎች የሆኑ  አርብ፣ ታህሳስ 18፣2017  እና ቅዳሜ፣ ታህሳስ 19፣ 2017 ዓ.ም ትምህርታቸውን መከታተል እንዳለባቸው ለማሳወቅ እንወዳለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

26 Dec, 05:25


GSS EMERGENCY PRACTICE DRILL PROCEDURES 🚨

GSS Grade 6

25 Dec, 12:20


Wednesday, December 25, 2024

Dear Respected GSC Parents,


We would like to inform you that First Quarter Test 1, Test 2, and projects are now open again for students.

Additionally, please note that students who missed the face-to-face First Quarter Final Quarterly Test (FQT) will have the opportunity to take it on Friday, December 27, 2024, from 3:00 PM to 5:00 PM.

Best regards,
Gibson Supplementary Classes

ረቡዕ፣ ታህሳስ 16 ቀን፣ 2017 ዓ.ም

ውድ የጊ.ሰ.ት ወላጆች እና ተማሪዎች፣


የመጀመሪያ ሩብ አመት ሙከራ 1፣ ሙከራ 2 እና ፕሮጀክቶች አሁን ለተማሪዎች በድጋሚ ክፍት መሆናቸውን ለማሳወቅ እንወዳለን።

በተጨማሪ፣ የመጀመሪያ ሩብ አመት የገፅ ለገፅ ማጠቃለያ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች አርብ ታህሳስ 18፣ 2017 ዓ.ም ከሰዓት ከ9፡00 ሰዓት እስከ 11፡00 ድረስ የሚወስዱ መሆኑን እናሳስባለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ሰፕልመንታሪ ትምህርት

GSS Grade 6

25 Dec, 09:13


Weekly Nurse👩‍⚕️👨‍⚕️Presentation

GSS Grade 6

24 Dec, 10:44


📌Tuesday, December 24, 2024

Dear respected GSS Parents,
Kindly be informed that there will be no school tomorrow Wednesday, December 25, 2024 due to Western Christmas.


With Regards,
Gibson School Systems

📌ማክሰኞ ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

ነገ ረቡዕ፣ ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ
.ም በምዕራባውያኑ ገና ምክንያት ትምህርት ቤት ዝግ መሆኑን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

23 Dec, 09:35


Monday, December 23, 2024

Dear Respected Families,


We kindly require that you attend the Open House Parent/Teacher Conference Program tomorrow
Tuesday, December 24, 2024 to discuss the progress and best interest of your child. There are some very important points that need to be discussed in order for your child to reach his or
her highest potential. We will be discussing the student’s results from the Midterm Progress Report and Grade Report Card with you and ways to help your student improve in all areas.Please come to the school anytime from 9:00 a.m. to 5:00 p.m. to attend this important meeting. Remember that there is no school on this day. Students and children are not
required or invited to attend the Open House Program.
We look forward to seeing you there.

Only the real mother or father or legal guardian can attend.

With Regards,
Gibson School Systems


ሰኞ፣ ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም

የተወደዳችሁ ተማሪዎች ወላጆች፣


ነገ ማክሰኞ ታህሣስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የልጅዎን የትምህርት ፍላጎት ተተኳሪ ባደረገ መልኩ እንዲሁም የልጅዎን የትምህርት እርምጃ አቀባበል በተመለከተ በወላጆችና በመምህራን መካከል በሚደረገው ግልጽ ውይይት(Open House Program)ላይ እንዲገኙ እንፈልጋን፡፡ በእለቱ ልጅዎ ወደላቀ እምቅ ችሎታው ይደርስ/ትደረስ ዘንድ የምንወያይባቸውን አስፈላጊና ጠቃሚ የሆኑ ነጥቦችን ይዘናል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በሴማስተር አጋማሽ ላይ ልጅዎ ባስመዘገው/ባስመዘገበችው ውጤትና መገለጫዎቹ ዙሪያ እንዲሁም ማሻሻልና ሊታገዝ/ልትታገዝ በሚገባው/በሚገባት ትምህርቶች ዙሪያ ውይይት እናደርጋለን፡፡
እባክዎ ጠዋት ከ3:00 ሰዓት እስከ 11፡00 ባለው በማንኛውም ሰዓት /ጊዜ ውስጥ ይህንን ጠቃሚ ስብሰባ ለመካፈል ይምጡ፡፡ ያስታውሱ! በዚህ ቀን ተማሪዎች በፕሮግራሙ ስለማይሳተፉ ትምህርትአይኖራቸውም፡፡
በስብሰባው ላይ እንደሚገኙ ተስፋ እናደርጋለን፡፡

በስብሰባው ላይ ሊገኝ የሚችለው ትክክለኛ ወላጅ አባት/እናት ወይም ህጋዊ የሆነ አሳዳጊ ብቻ ነው!

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

05 Dec, 07:00


Wednesday, December 4, 2024

Dear Respected Parents of Grade 5-12 Students,


We are excited to announce our upcoming Cultural Day celebrations for the 2024 academic year, which will take place on December 6, 2024 (this coming Friday). We encourage you to celebrate this special day with your children at home as well, as it will strengthen our cultural and traditional heritage, fostering unity and prosperity as Ethiopians!

In recent years, we have observed that some upper grade students have attended school in inappropriate clothing and participated in activities that do not align with our school’s discipline policy. We kindly ask for your attention to this matter on Cultural Day and urge you to be aware of your child’s whereabouts.

Please do not allow them to participate in any prohibited activities outside of school.

Students who fail to comply with school rules may face disciplinary action, which could include expulsion.
On December 6, 2024, the school will celebrate with students from Pre-KG to Grade 4.

Please note that students in Grades 5-12 will not have school on that day. We ask that no parties or gatherings take place, either inside or outside of school.

Any student found violating this directive will face disciplinary action.

Thank you for your cooperation, and we wish everyone a joyful Cultural Day.

With regards,
Gibson School Systems


ረቡዕ፣ ህዳር 25 ቀን፣ 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ ከ5-12ኛ ክፍል ተማሪዎች/ወላጆች፣

የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የባህል አድናቆት ቀን አርብ ፣ ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበር መሆኑን ስናበስር በደስታ ነው። ይህን ልዩ ቀን ከልጆቻችሁ ጋር በቤታችሁ እንድታከብሩ እናሳስባችኋለን፤ ይህም ባህልና ትውፊቶቻችንን የሚያጠናክር፣ ኢትዮጵያዊ አንድነትን ዕድገትን የሚያጎለብት ነው።

ከቅርብ አመታት ወዲህ አንዳንድ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ተገቢ ያልሆነ ልብስ ለብሶ በመምጣት ከት/ቤታችን ደንብ እና ስርዓት ጋር በማይጣጣሙ ተግባራት ላይ ሲሳተፉ ታዝበናል። ወላጃች በባህል ቀን እዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት እንዲሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፤እንዲሁም ልጆችዎ የት እንዳሉ እንዲያውቁ እናሳስባለን።

ልጆችዎ ከትምህርት ቤት ውጭ በተከለከሉ ተግባራት ላይ እንዲሳተፉ አትፍቀዱላቸው። የትምህርት ቤቱን ህግጋትን በማያከብሩ ተማሪዎች ላይ ማባረርን ጨምሮ የዲሲፕሊን እርምጃ ይወሰድባቸዋል።

አርብ ፣ ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም ት/ቤቱ ከአፀደ ህጻናት እስከ 4ኛ ክፍል ካሉ ተማሪዎች ጋር በትምህርት ቤት ውስጥ ያከብራል። ከ5- 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች በእለቱ ትምህርት አይኖራቸውም። በትምህርት ቤት ውስጥም ሆነ ከትምህርት ውጭ ምንም ዓይነት ድግስ ወይም ተሰባስቦ ማክበር ሁኔታ መኖር እንደሌለበት በጥብቅ እናሳስባለን።

ይህንን መመሪያ ሲጥስ የተገኘ ማንኛውም ተማሪ የዲሲፕሊን እርምጃ ይጠብቀዋል።

ስለትብብርዎ እናመሰግናለን፣ ለሁላችሁም መልካም የባህል ቀን እንመኛለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

04 Dec, 14:30


🔸🔸መጪ ክንውኖች🔸🔸


ሁለተኛው ሩብ ዓመት ከህዳር 22 ቀን 2017 እስከ የካቲት 2 ቀን 2017

ታህሳስ፣ 2017 ዲፕሎማሲ


🗓ሰኞ፣ ህዳር 23 ቀን- ሁለተኛው ሩብ ዓመት ይጀምራል፡፡

-የሁለተኛው ሩብ ዓመት የንባብ ውድድር ይጀምራል፡፡

ዓለም አቀፍ የኤች አይቪ ኤድስ የመከላከልና የተነሳሽነት ቀን፤

🗓ማክሰኞ፣ ህዳር 24 ቀን-
ዓመታዊ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች መስራቾች ቀን የላቀ ምስጋና ለዶክተር ሊያ ጊብሰንና ለሚስተር መሐመድ አደን

🗓ረቡዕ፣ ህዳር 25 ቀን- የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና (FQT) እርማት የመጨረሻ ቀን (Deadline)

🗓አርብ፣ ህዳር 27 ቀን- የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን፣ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ስርዓት የባሕል ክብረበዓል ቀን  ከአፀደህጻናት እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ብቻ (ትምህርት ለግማሽ ቀን ይሰጣል)፡፡

🗓ረቡዕ፣ ታህሳስ 2 ቀን 2017- የውጤት መግለጫ ሪፓርት ካርድ ወደ ቤት ይላካል፡፡

🗓ሰኞ፣ ህዳር 30 እስከ አርብ ፣ ታህሳስ 4 ቀን 2017- ዓመታዊ የስፔሊንግ ቢ ውድድር ሳምንት በካምፓስ ደረጃ 

🗓ቅዳሜ፣ ታህሳስ 12 ቀን 2017-በካምፓሶች መካከል የእግር ኳስ ጨዋታ ውድድር፤ 

🗓ሰኞ፣ ታህሳስ 14 ቀን 2017- በጊብሰን ዓመታዊ የመጽሐፍት ማሰባሰብያ ክንውን ቀን፤

🗓ማክሰኞ፣ ታህሳስ 15 ቀን- የወላጅ ትምህርት ቤት (መምህራን ) ግልፅ ውይይት መርሐ ግብር፤

🗓ረቡዕ ፣ ታህሳስ 16 ቀን 2017
- ሁሉም ካምፓሶች በፈረንጆች ገና ምክንያት ይዘጋሉ፡፡

🗓ሐሙስ፣ ታህሳስ 17 ቀን 2017
- የአስቸኳይ ጊዜ ሒደት ልምምድ ቀን፤

🗓ቅዳሜ፣ ታህሳስ 19 ቀን 2017- ዓመታዊ ጊብሰን አቀፍ የስፔሊንግ ቢ ውድድር ቀን ነው፡፡  በዚህ ቀን  
   -የቅዳሜ ትምህርት አይኖርም፡፡

🗓ማክሰኞ፣ ታህሳስ 22 ቀን 2017
-የሩብ ዓመት አጋማሽ የባህሪ መገምገሚያ ቅፅ ወደቤት ይላካል፡፡

የሁለተኛው ሩብ ዓመት የንባብ ውድድር
የመጨረሻ  ቀን (Deadline )

GSS Grade 6

04 Dec, 14:26


🔸🔸UPCOMING EVENTS🔸🔸


Second Quarter- December 2, 2024 to February 9, 2025- Volleyball Season

December 2024- Diplomacy

🗓Monday, December 2-Second quarter begins.

-2nd Quarter Reading Contest Begins

-World HIV/AIDS Prevention and Sensitivity Day


🗓Tuesday, December 3- Annual Founders’ Day- Thanks to  Dr.Leea Gibson and Mr. Mohammed Aden.

🗓Wednesday, December 4 – 1st quarter FQT correction deadline

🗓Friday, December 6-Peoples Nations and Nationalities Day- GSS Cultural Celebration Day (ONLY FOR PREKG - GRADE 4) (Half Day School)

🗓Wednesday, December 11- Grade report cards will be sent home

🗓Monday, December 9-Friday, December 13- Annual GSS Campus Level Spelling Bee Competition week

🗓Saturday, December 21- Intercampus Football Competitions

🗓Monday, December 23- GSS Annual Book Collection Event

🗓Tuesday, December 2
4*
* Open House Program

🗓Wednesday, December 25- All campuses are closed.  Western Christmas

🗓Thursday, December 26- Emergency Procedures Practice Drills

🗓Saturday, December 28- Annual GSS Regional Spelling Bee Competition, No Saturday Classes

🗓Tuesday, December 31
- Midterm Progress Report will be Sent Home.

-Second Quarter Reading Contest Deadline

GSS Grade 6

04 Dec, 13:33


Wednesday, December 4, 2024

Dear Respected Parents of Grade 5-12 Students,


We are excited to announce our upcoming Cultural Day celebrations for the 2024 academic year, which will take place on December 6, 2024 (this coming Friday). We encourage you to celebrate this special day with your children at home as well, as it will strengthen our cultural and traditional heritage, fostering unity and prosperity as Ethiopians!

In recent years, we have observed that some upper grade students have attended school in inappropriate clothing and participated in activities that do not align with our school’s discipline policy. We kindly ask for your attention to this matter on Cultural Day and urge you to be aware of your child’s whereabouts.

Please do not allow them to participate in any prohibited activities outside of school.

Students who fail to comply with school rules may face disciplinary action, which could include expulsion.
On December 6, 2024, the school will celebrate with students from Pre-KG to Grade 4.

Please note that students in Grades 5-12 will not have school on that day. We ask that no parties or gatherings take place, either inside or outside of school.

Any student found violating this directive will face disciplinary action.

Thank you for your cooperation, and we wish everyone a joyful Cultural Day.

With regards,
Gibson School Systems


ረቡዕ፣ ህዳር 25 ቀን፣ 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ ከ5-12ኛ ክፍል ተማሪዎች/ወላጆች፣

የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የባህል አድናቆት ቀን አርብ ፣ ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበር መሆኑን ስናበስር በደስታ ነው። ይህን ልዩ ቀን ከልጆቻችሁ ጋር በቤታችሁ እንድታከብሩ እናሳስባችኋለን፤ ይህም ባህልና ትውፊቶቻችንን የሚያጠናክር፣ ኢትዮጵያዊ አንድነትን ዕድገትን የሚያጎለብት ነው።

ከቅርብ አመታት ወዲህ አንዳንድ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ተገቢ ያልሆነ ልብስ ለብሶ በመምጣት ከት/ቤታችን ደንብ እና ስርዓት ጋር በማይጣጣሙ ተግባራት ላይ ሲሳተፉ ታዝበናል። ወላጃች በባህል ቀን እዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት እንዲሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፤እንዲሁም ልጆችዎ የት እንዳሉ እንዲያውቁ እናሳስባለን።

ልጆችዎ ከትምህርት ቤት ውጭ በተከለከሉ ተግባራት ላይ እንዲሳተፉ አትፍቀዱላቸው። የትምህርት ቤቱን ህግጋትን በማያከብሩ ተማሪዎች ላይ ማባረርን ጨምሮ የዲሲፕሊን እርምጃ ይወሰድባቸዋል።

አርብ ፣ ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም ት/ቤቱ ከአፀደ ህጻናት እስከ 4ኛ ክፍል ካሉ ተማሪዎች ጋር በትምህርት ቤት ውስጥ ያከብራል። ከ5- 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች በእለቱ ትምህርት አይኖራቸውም። በትምህርት ቤት ውስጥም ሆነ ከትምህርት ውጭ ምንም ዓይነት ድግስ ወይም ተሰባስቦ ማክበር ሁኔታ መኖር እንደሌለበት በጥብቅ እናሳስባለን።

ይህንን መመሪያ ሲጥስ የተገኘ ማንኛውም ተማሪ የዲሲፕሊን እርምጃ ይጠብቀዋል።

ስለትብብርዎ እናመሰግናለን፣ ለሁላችሁም መልካም የባህል ቀን እንመኛለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

04 Dec, 12:46


https://youtu.be/o0GGdpaBkvw

GSS Grade 6

04 Dec, 11:35


WEEKLY NURSE PRESENTATION

GSS Grade 6

04 Dec, 04:45


Wednesday, December 4, 2024

Dear Respected GSS Parents,

The Character Counts Program Trait of December is “Diplomacy” which means the art of conducting negotiations, agreements, and relations between two parties. Please discuses on the issue with your kids at home.

With Regards,
Gibson School Systems


ረቡዕ፣ ህዳር 25 ቀን 2017
ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

የታህሳስ ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ "ዲፕሎማሲ" ነው።ይህም ማለት በሁለትዮሽ(ቡድኖች) መካከል የሚካሔድን ድርድር፣ ስምምነት እና ግንኙነት የሚያሳልጥ ጥበብ ማለት ነው።እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ ይወያዩ።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

02 Dec, 10:13


WORLD HIV/AIDS PREVENTION AND SENSITIVITY DAY PRESENTATION

GSS Grade 6

30 Nov, 09:13


Saturday, November 30, 2024

Dear Respected GSS Parents,
The Character Counts Program Trait of November is “Trustworthiness” which means the ability to be relied on as honest or truthful. Please finalize the discussion with your child at home.


With Regards,
Gibson School Systems


ቅዳሜ፣ ህዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣
የህዳር ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ “ ታማኝነት/እምነት የሚጣልበት” ነው፡፡ ይህም ማለት ሀቀኛ /ትክክለኛ ወይም እውነተኛ ሆኖ የመገኘት ችሎታ ማለት ነው፡፡ እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ መወያየትዎትንና ተጨባጭ ነገር ላይ መድረስዎን ያረጋግጡ፡፡


ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

23 Nov, 09:58


📌

🔵 WHAT ?
   FINAL QUARTERLY TEST
(FACE TO FACE)


🔴  WHICH SUBJECTS?

    1. MATH

    2. MORAL EDUCATION

    3. AFAN OROMO


🔵 TO WHOM ?

👨‍🎓
Grades 5-6 Students

🔴  WHEN ?

🗓 Date: Monday, November 25, 2024




🔵ምን?
የሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና(ገፅ ለገፅ)

🔴 የትኞቹ የትምህርት ዓይነቶች?

    1. ሒሳብ

    2. ግብረ-ገብ

    3. አፋን ኦሮሞ


🔵 ለማን?

👨‍🎓
ከ5-6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔴  መቼ?: 

🗓ቀን:
ሰኞ፣ ህዳር 16፣ 2017 ዓ.ም

GSS Grade 6

23 Nov, 08:08


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK

WEEK OF NOVEMBER 22, 2024

       
         BOLE CAMPUS

Best English Speaker

1.Amen Mekonnen (6A)

Best Penmanship

1.Ritaj Mesud (6A)

Best Math Student
1.Nuru Aydahis ( 6A)


BOLE 24 CAMPUS

Best English  Speaker

1. Soliyana Samson (6C)

Best Penmanship
1. Amanuel Dawit (6C)

Best Math Student
1. Biruk Dawit (6C)

CMC CAMPUS


Best English Speaker
1. Meklit Hidegu (6B)

Best Penmanship
1. Sara Biniam (6B)

Best Math Student
1. Abenezer Solomon (6B)


KOLFE CAMPUS

Best English Speaker

1. Edelawit Adane (6B)

Best Penmanship
1.Miracle Misganaw (6B)

Best Math Student
1.Nuseyba Fadil (6B)


LAFTO CAMPUS

Best English Speaker
1. Bitania Daniel (6A)

Best Penmanship
1. Eldana Yesgat (6C)

Best Math Student
1. Soliana Mathyas  (6B)


MEKENESSA CAMPUS

Best English Speaker

1. Eyoed Amare(6A)

Best Penmanship
1.Meriyam Fuad (6A)

Best Math Student
1. Nohe Dawit (6A)



Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

21 Nov, 11:27


📌

🔵 WHAT ?
FINAL QUARTERLY TEST
(FACE TO FACE)


🔴  WHICH SUBJECTS?

    1. ENVIRONMENTAL SCIENCE

    2. INTEGRATED ENGLISH


🔵 TO WHOM ?

👨‍🎓
Grades 5-6 Students

🔴  WHEN ?

🗓 Date: Friday, November 22, 2024




🔵ምን?
የሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና(ገፅ ለገፅ)

🔴 የትኞቹ የትምህርት ዓይነቶች?

    1. አካባቢ ሳይንስ

    2. ኢንትግሬትድ እንግሊዘኛ


🔵 ለማን?

👨‍🎓
ከ5-6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔴  መቼ?: 

🗓ቀን:
አርብ፣ ህዳር 13፣ 2017 ዓ.ም

GSS Grade 6

20 Nov, 10:52


📌Wednesday, November 20, 2024

Dear respected GSS Parents,
Kindly be informed that there will be no school tomorrow Thursday,  November 21, 2024  for:


1. Grade 1-4
2. Grade 5-6
3. Grade 11-12 students
. It will be a day to stay home and study.

With Regards,
Gibson School Systems

📌ረቡዕ ፣ ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

ነገ ሐሙስ፣ ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ.ም :

1. ከ1-4ኛ ክፍል
2. ከ5-6ኛ ክፍል
3. ከ11-12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች
በቤት ውስጥ ሆነው የሚያጠኑበት ጊዜ ስለሆነ ትምህርት የማይኖራቸው መሆኑን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

20 Nov, 08:26


WEEKLY NURSE👩‍⚕️👨‍⚕️ PRESENTATION

GSS Grade 6

16 Nov, 07:36


Saturday, November 16, 2024

Dear Respected Parents of Grades 6-12 students ,


The first quarter grades 6-12 worksheets & tests are open for those who didn’t get the chance to do them due to various and convincing reasons. You can access the documents beginning from today and they will remain open all the way to Wednesday, November 20, 2024 at 11:59 PM. Please make sure your child completes all of the given assignments during that time.

With Regards,
Gibson School Systems

ቅዳሜ ፣ ህዳር 7 ቀን፣ 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ ከ 6ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች፣

በተለያዩ ምክንያቶች የ1ኛውን ሩብ ዓመት ወርክሽቶች እና ሙከራዎችን ላልሰሩ ተማሪዎች ክፍት አድርገናል፡፡ ልጅዎ ሁሉንም ጥያቄዎች ከዛሬ ጀምሮ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን እስከ ረቡዕ ፣ ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም  ከምሽቱ 5:59 ሰዓት ድረስም ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ እባክሆን ከተሰጠው የቀን ገደብ በፊት ሁሉንም ጥያቄዎች ልጅዎ  መስራቱን/ትዋን ያረጋግጡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

15 Nov, 14:53


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK

WEEK OF NOVEMBER 15, 2024

       
         BOLE CAMPUS

Best English Speaker
1.Asad Kafi (6A)

Best Penmanship
1. Mahi Jeba (6A)

Best Math Students
1.Hasset Lake ( 6A)



         BOLE 24 CAMPUS

Best English  Speaker
1. Nathan Michael (6B)

Best Penmanship
1. Liyana Melaku (6B)

Best Math Student
1. Mariamawit  Henok (6B)
  



         CMC CAMPUS

Best English Speaker

1. Ezana  Dawit (6A)


Best Penmanship
1. Rewina  Mulu (6A)


Best Math Student
1. Biruk  Aklilu (6A)



         KOLFE CAMPUS

Best English Speaker
1.Abigeal Gebeya (6A)

Best penmanship
1.Abdulaziz Jibril (6A)

Best Math Student
1.Amen Abebe (6A)



        LAFTO CAMPUS


Best English Speaker

1. Meti Mosisa  (6C)

Best Penmanship
1. Yasmin Nuri (6B)

Best Math Student
1. Lolita Yonas  (6A)





      MEKENESSA CAMPUS

Best
English Speaker
1. Natan Tadesse (6G)

Best Penmanship
1.Nurhan Abdulwasie (6G)

Best Math Student
1. Amar Seid (6G)


Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

15 Nov, 12:18


https://t.me/gssevents

GSS Grade 6

15 Nov, 09:15


Friday, November 15, 2024

Dear Respected GSS Parents,
The Character Counts Program Trait of November is “Trustworthiness” which means the ability to be relied on as honest or truthful. Please discuss on the issue with your kids at home. Please keep discussing with your child at home.


With Regards,
Gibson School Systems


አርብ፣ ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣
የህዳር ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ “ ታማኝነት/እምነት የሚጣልበት” ነው፡፡ ይህም ማለት ሀቀኛ /ትክክለኛ ወይም እውነተኛ ሆኖ የመገኘት ችሎታ ማለት ነው፡፡ እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ መወያየትዎትን ይቀጥሉ ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

14 Nov, 13:55


Thursday, November 14, 2024

Dear Respected GSS Parents,

We are writing to inform you that there will be no ASP class tomorrow Friday, November 15, 2024. Please come and take your child at 3:00 PM.


Best Regards,
Gibson School Systems

ሐሙስ፣ ህዳር 5 ቀን ፣2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣


ነገ አርብ፣ ህዳር 6
ቀን 2017 ዓ.ም የጥናት መርሐግብር እንደማይኖር እናሳውቃለን።እባክዎ ከቀኑ በ9:00 ሰዓት በመምጣት ልጅዎን እንዲወስዱ በአክብሮት እንገልፃለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

14 Nov, 07:27


Thursday, November 14, 2024

Dear Respected GSS Parents,


Please assist your child in completing the Thanksgiving Day Contest attached below up to Sunday, November 17, 2024.Kindly submit the completed contest through the GSS Telegram number: 0995747474.

With Regards,
Gibson School Systems


ሐሙስ፣ ህዳር 5 ቀን ፣2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

ልጅዎ ከዚህ በታች የተቀመጠውን የአመስጋኝነት ውድድር እንዲሰራ/እንድትሰራ እባክዎ እገዛ ያድርጉለት/ያድርጉላት።የተጠናቀቀውንም ሥራ እስከ እሑድ ፣ህዳር 8 ቀን 2017 ዓ.ም በ0995747474 የቴሌግራም ቁጥራችን እንድትልኩልን በአክብሮት ለመጠየቅ እንወዳለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

13 Nov, 13:52


WEEKLY NURSE PRESENTATION

GSS Grade 6

12 Nov, 13:36


Grades 5-12

Important Steps to Note While Participating in the Contest

Step 1:
Download the file from the GSS Telegram channel, you can get it on the student connect after you log in to your e-learning account.

Step 2: Open it using MS Paint

Step 3: Fill in the necessary information like name, grade and section, date, and campus.

Step 4: Do the Digital Mandala Art

Step 5: Save your artwork

Step 6: Send your work to GSS Telegram number: 0995747474
Opening Date: Tuesday, November 12, 2024

Closing Date: Friday, November 15, 2024 11:00 PM

The best 5 Digital Artists will be awarded.

You can watch the video if you'd like more details.

ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል

በውድድሩ ተሳታፊ ለመሆን ጠቃሚ የሆኑ የአሰራር ደረጃዎች፤

ደረጃ አንድ፡- ፋይሉን ከጄኤስኤስ ቴሌግራም ቻናል አውርድ/ጅ ወይም በኢ-ለርኒግ አካውንትህ/ሽ ከገባህ/ሽ በኋላ በስቱደንት ኮኔክት ማግኘት ትችላለህ/ያለሽ፡፡

ደረጃ ሁለት: የ 'MS-paint'ን በመጠቀም ክፈት/ች፡፡

ደረጃ ሶስት፡- አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ማለትም ስም ክፍልና ሴክሽን፣ቀንና የካምፓሱን ስም ሙላ/ ሙዪ፡፡

ደረጃ አራት፡- የማንዴላ አርትን ዲጂታል ተግባራዊ አድርግ/::

ደረጃ አምስት፡- የስዕል ስራህን/ሽን ሴቭ አድርግ/ጊ::

ደረጃ ስድስት፡- የስራህን/ሽን ውጤት በጂኤስኤስ ቴሌግራም ቁጥር 0995747474 ላክ/ኪ፣

የመክፈቻ ቀን፡- ማክሰኞ፡ ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም፣

የሚዘጋበት ቀን አርብ፣ ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም፣

ምርጥ የሆኑ 5 የዲጂታል ሰዐሊያን የሚሸለሙ ይሆናሉ፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ ቪዲዮውን ተመልከት/ቺ፡፡
የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ስርዓት

https://youtu.be/WzCFBrXhG70

GSS Grade 6

12 Nov, 10:08


Tuesday, November 12, 2024

Dear Respected GSS Parents,
We would like to inform you that due to the Staff Meeting, we will have half day of school tomorrow Wednesday, November 13, 2024. Please come and collect your child at 12:30 p.m.

With Regards,
Gibson School Systems

ማክሰኞ፣  ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች ፣

ነገ ረቡዕ፣ ህዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በመምህራን ስብሰባ ምክንያት የዕለቱ ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ እባክዎ ልጅዎን ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ላይ መጥተው ይረከቡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

12 Nov, 05:00


https://t.me/gibson_college

GSS Grade 6

09 Nov, 09:01


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK

WEEK OF NOVEMBER 08, 2024


BOLE CAMPUS

Best English Speaker
1. Hassen Omar (6A)

Best Penmanship
1. Abdu Aydahis (6A)

Best Math Students
1. Hailegebriel Girma (6A)


BOLE 24 CAMPUS
  
Best English Speaker

1. Amen Million (6A)

Best Penmanship
1. Nejima Taha (6A)

Best Math Student

1. Hallelujah Tamirat (6A)


CMC CAMPUS

Best English Speaker
1. Amen Million (6A)

Best Penmanship
1. Nejima Taha (6A)

Best Math Student

1. Hallelujah Tamirat (6A)


KOLFE CAMPUS


Best English Speaker
1.Aklesia Daniel (6C)

Best Penmanship
1.Newal Mohammed (6C)

Best Math Student
1.Yuhannes Abebe (6C)


LAFTO CAMPUS

Best English Speaker

1. Aliya Hussen (6B)

Best Penmanship
1. Yusra Elias  (6C)

Best Math Student
1. Barok Terefe  (6B)



MEKENESSA CAMPUS

Best English Speaker
1. Ishal Abdulaziz(6F)

Best Penmanship
1.Hiba Abdurazaq (6F)

Best Students
1. Amanuel Bete (6F)


Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

08 Nov, 12:33


🔵 WHAT ?

💻Online Worksheet 5

🔴 TO WHOM ?

Grade 6 students

🔵 WHEN ?

🗓 Date: Saturday, November 9, 2024 to Sunday, November 17, 2024

💻 FOR ANY E-LEARNING RELATED PROBLEMS SEND MESSAGE ON TELEGRAM 📱0995 74 7474 WITH PARENT'S PHONE NUMBER REGISTERED IN THE SCHOOL.





🔵ምን?

💻የኦንላይን ወርክሽት 5

🔴ለማን?

6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔵 መቼ?: 

🗓ቀን:
ቅዳሜ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 ዓ.ም እስከ እሑድ፣ ህዳር 8፣ 2017 ዓ.ም

ለማንኛውም ከኢ-ትምህርት ጋር ለተያያዙ ችግሮች በ📱0995 747474 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ የወላጅ ስልክ ቁጥር  በቴሌግራም መልእክት ይላኩ

💻💻💻💻💻💻💻💻💻💻💻

GSS Grade 6

07 Nov, 13:23


🔸🔸UPCOMING EVENTS🔸🔸

*November 2024 – Trustworthiness

🗓Friday, November 1- Mock Election

🗓Friday, November 8- 1st Semester Mandala Square Art Contest will be sent home.

🗓Monday, November 11- First Semester Mandala Square Art Contest Deadline

🗓Thursday, November 14- Thanksgiving Day-Thankfulness Contest

🗓Thursday, November 21 to Tuesday, November 26 –Final Quarterly Test Days

🗓Thursday, November 28 -Final Quarterly Test Returning Day. Half Day

🗓Tuesday, November 27 and Friday, November 29-
No School for the Students, Staff Development Days

🗓Saturday, November 30- All campuses are closed.

🔸🔸መጪ ክንውኖች
🔸🔸


ህዳር 2017 ታማኝነት / እምነት የሚጣልበት

🗓አርብ፣ ጥቅምት 22 ቀን፣ አስመስሎ የመምረጥ

🗓አርብ ፣ ጥቅምት 29 ቀን ፣ የመጀመሪያው ሰሚስተር የማንዳላ ስክዌር የኪነጥበብ ውድድር ወደቤት ይላካል፡፡

🗓ሰኞ፣ ህዳር 2 ቀን ፣ የመጀመሪያው ሴሚስተር ማንዳላ ስክዌር የኪነጠበብ ውድድር የመጨረሻ ቀን፡፡

🗓ሐሙስ ፣ ህዳር 5 ቀን ፣ የማመስገኛ ቀን ፣ የአመስጋኝነት ውድድር

🗓ከሐሙስ ህዳር 12 እስከ ማክሰኞ፣ ህዳር 17 ቀን፣ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሙከራ (Test) ቀናት

🗓ሐሙስ ህዳር 19 ቀን ፣ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሙከራ (Test) ውጤት የሚመለስበት ቀን (ግማሽ ቀን)

🗓ማክሰኞ ፣ ህዳር 18 ቀን እና አርብ ፣ ህዳር 20 ቀን፣ በመምህራን ስልጠና ምክንያት ተማሪዎች ትምህርት አይኖራቸውም፡፡

🗓ቅዳሜ፣ ህዳር 21 ቀን፣ ሁሉም ካምፓሶች ዝግ ይሆናሉ፡፡

🔸🔸🔸🔸🔸🔶🔸🔸🔸🔸🔸

GSS Grade 6

05 Nov, 12:55


Tuesday, November 5, 2024

Dear Respected GSS Parents,
The Character Counts Program Trait of November is “Trustworthiness” which means the ability to be relied on as honest or truthful. Please discuss on the issue with your kids at home.

With Regards,
Gibson School Systems


ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣
የህዳር ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ “ ታማኝነት/እምነት የሚጣልበት” ነው፡፡ ይህም ማለት ሀቀኛ /ትክክለኛ ወይም እውነተኛ ሆኖ የመገኘት ችሎታ ማለት ነው፡፡ እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ ይወያዩ፡፡


ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

01 Nov, 14:08


🔵 WHAT ?

💻1st Quarter Online Test 2

1) AMHARIC

2) PVA

3) ENVIRONMENTAL SCIENCE

4) MORAL EDUCATION




🔴 TO WHOM ?

Grade 6 students

🔵 WHEN ?

🗓 Date: Saturday, November 2, 2024
🕑 Time: 8:00A.M-11:59 P.M

💻
FOR ANY E-LEARNING RELATED PROBLEMS SEND MESSAGE ON TELEGRAM 📱0995 74 7474 WITH PARENT'S PHONE NUMBER REGISTERED IN THE SCHOOL.


🔵ምን?

💻የ1ኛው ሩብ ዓመት ኦንላይን ፈተና 2

1) አማርኛ

2) ክወና እና ጥበባት

3) አካበቢ ሳይንስ

4. ግብረ-ገብ


🔴ለማን?

6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔵 መቼ?: 

🗓ቀን:
ቅዳሜ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 ዓ.ም
🕑ሰዓት: ከጠዋቱ 2:00- ምሽት 5:59 ሰዓት

💻 ለማንኛውም ከኢ-ትምህርት ጋር ለተያያዙ ችግሮች በ📱0995 747474 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ የወላጅ ስልክ ቁጥር  በቴሌግራም መልእክት ይላኩ።


GSS Grade 6

01 Nov, 14:07


WEEKLY LIBRARIAN📚 PRESENTATION

GSS Grade 6

31 Oct, 14:37


Thursday, October  31, 2024

Dear Respected GSS Parents,
Students will do the Mock Election  on Friday, November 1, 2024.

Mock Election

KG will do the Mock Election using the following fruits.
1.Orange
2.Banana
3.Apple
4.Mango
Grades 1-6, carry out their Mock Election based on the following games (Use the telegram poll for election)
1.Football
2.Basketball
3.Volleyball and
4.Handball

Mock Election for Grades 7-12 students on the following streams by using the telegram poll. election)
1. Natural Science
2. Social Science
Opening time for the online election poll will be  November 1,2024, at 3:00 pm  and the  closing time will be on  Sunday, November 3,2024 at 9:00 a.m.

With Regards,
Gibson School Systems


ሐሙስ ፣ ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ስርዓት ወላጆች፣

በነገው እለት ማለትም አርብ፣ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ለአጸደ ህጻናት እና ከ1-12ኛ ክፍል ላሉ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ተማሪዎች ከታች በተገለጸው መሰረት የማስመሰያ ምርጫ (Mock Election) የምናደርግ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የማስመሰል ምርጫ(Mock Election)

የአፀደ ህፃናት ተማሪዎች  የሚከተሉትን የፍራፍሬ አይነቶች በመጠቀም ለሚፈልጉት የፍራፍሬ ዓይነት ድምጻቸውን ይሰጣሉ፡፡
1.ብርቱካን
2.ሙዝ
3.ፖም
4.ማንጎ

ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል
ያሉ ተማሪዎች የሚከተሉትን የጨዋታ ዓይነቶች  በመጠቀም  ለሚፈልጉት የጨዋታ አይነት በቴሌግራም ቻናል ድምጻቸውን ይሰጣሉ፡፡
1.እግር ኳስ
2.ቅርጫት ኳስ
3.መረብ ኳስ
4.እጅ ኳስ

ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች የሚከተሉትን ሁለት የትምህርት ዘርፎች በመጠቀም ድምጻቸውን በቴሌግራም ቻናል ይሰጣሉ፡፡
1.የተፈጥሮ ሳይንስ
2.የማህበራዊ ሳይንስ
በበይነ መረብ የሚከናወነው ምርጫ አርብ ጥቅምት 22 ቀን 2017  ዓ.ም 9፡00 ሰዓት ላይ ተከፍቶ እሁድ ጥቅምት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት 3፡00 ሰዓት ላይ ይዘጋል፡፡


ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

31 Oct, 13:12


Reminder for all Grade 6 Students:

   Have you done the 1st Quarter online Worksheet 4?

📃    Worksheet 4 will be closed tomorrow Friday, November 1, 2024 at 11:59 pm.

💻
FOR ANY E-LEARNING RELATED PROBLEMS SEND MESSAGE ON TELEGRAM 📱0995 74 7474 WITH PARENT'S PHONE NUMBER REGISTERED IN THE SCHOOL.

Thank you!

ማስታወሻ 6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች:

    የአንደኛውን ሩብ ዓመት   የኦንላይን ወርክሽት አራትን ሰርታችኋል?

📃    ወርክሽት 4 ነገ አርብ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 5:59 ሰዓት ይዘጋል።

💻 ለማንኛውም ከኢ-ትምህርት ጋር ለተያያዙ ችግሮች በ📱0995 747474 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ የወላጅ ስልክ ቁጥር  በቴሌግራም መልእክት ይላኩ።

እናመሰግናለን!


GSS Grade 6

31 Oct, 11:21


Thursday,  October  31, 2024

Dear Respected GSS Parents,

The Character Counts Program Trait of October is “Determination” which means the quality that involves firmness and perseverance to achieve goals and overcome obstacle.  Please finalize the discussion with your child at home.

With Regards,
Gibson School Systems

ሐሙስ ፣ ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

የጥቅምት  ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ “  ቁርጠኝነት ” ነው፡፡ ይህም ማለት ዓላማን ለማሳካት ትጉህና ጥብቅ ሆኖ መስራት÷ መሰናክሎችን  መወጣት ማለት ነው:: እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ መወያየትዎትንና ተጨባጭ ነገር ላይ መድረስዎን ያረጋግጡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

30 Oct, 12:54


ረቡዕ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 ዓ.ም.

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት ወላጆች፣


ይህ መልእክት በመልካም ጤንነት ሆናችሁ እንደሚደርሳችሁ ተስፋ እናደርጋለን።

ትምህርት ቤታችን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባወጣው የመማሪያ ቋንቋ መሰረት በማድረግ ጥራት ያለው ትምህርት ለመስጠት የተደረጉ ለውጦችን እና እየተከናወኑ ያሉ ጥረቶችን በተመለከተ አንዳንድ ጠቃሚ መረጃዎችን ልናካፍል እንወዳለን።

ትምህርት ቤታችን ከአዲሱ የከተማዋ ፖሊሲ ጋር በተጣጣመ መልኩ መደበኛ ትምህርቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው።

ከመደበኛው የትምህርት ሰዓት በኋላ በሚደረጉ ክፍለ ጊዜዎች ለተማሪዎቻችን ቁልፍ ትምህርቶችን በእንግሊዝኛ እንዲማሩ እድል መስጠት አስፈላጊ መሆኑን እንገነዘባለን። ይህንን ለመደገፍ፣ በሁለት አይነት ትምህርት አሰጣጥ አማራጮች በተመጣጣኝ ክፍያ ስናቀርብ ደስታ ይሰማናል፡፡

ሰፕልመንታሪ ትምህርት፡ በግምት በሰዓት 50 ብር

የማጠናከሪያ ትምህርት /ኤ.ኤስ.ፒ /፡ በግምት በሰዓት በ30 ብር

በቁጥር ቀላል የማይባሉ ወላጆች ስለእነዚህ አማራጮች ላያውቁ እንደሚችሉ እና ፕሮግራሞቹ ውድ ናቸው ብለው ሊያስቡ እንደሚችሉ እንረዳለን።
ሁሉም ወላጆች ልጆቻቸውን በእነዚህ አስፈላጊ ፕሮግራሞች እንዲመዘገቡ አበክረን እንመክራለን። እስካሁን ያልጀመሩ ተማሪዎች የአንድ ሩብ አመት ሊባል የሚችል ትምህርቶች አምልጧቸዋል፣ ነገር ግን ጊዜው ከማለፉ በፊት የመከታተል እድሉ አሁንም አለ። ይህ ትምህርት ቤታችን ከሚሰጣቸው የትምህርት ግብአቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለልጆችዎ ትልቅ እድል ነው።

የፕሮግራሞቻችንን መግለጫ

በፕሮግራሞቹ መካከል ያለውን ልዩነት ግልጽ ለማድረግ፡

የጂኤስኤስ ሰፕልመንታሪ ፕሮግራም፡

በቀጥይ ለሚከፈተው የጂ.ኤስ.ኤስ አለምአቀፍ ትምህርት ቤቶች ለመቀላቀል ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የተዘጋጀ ፕሮግራም ነው። ይህ ፕሮግራም በተሟላ ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎችን ለአለም አቀፍ ደረጃዎች ያዘጋጃቸዋል።

የጂኤስኤስ የማጠናከሪያ ትምህርት፡


እነዚህ ክፍለ ጊዜዎች የአሁን የጂ.ኤስ.ኤስ ተማሪዎች ቀጣይነት ያለው የምዘና ተግባራቸውን በዋነኛነት በእንግሊዘኛ እንዲቀጥሉ በመደገፍ ላይ ያተኩራል።
ይህ አማራጭ ወደ አለምአቀፍ ትምህርት ቤቶች ለመሸጋገር ለማያስቡ ተማሪዎች የታሰበ ነው።

ለሰፕልመንታሪ ትምህርት የተመዘገቡ ተማሪዎች ያለተጨማሪ ክፍያ የትምህርት ልምዳቸውን ለማጎልበት ሁለቱንም (የሰፕልመንታሪ እና የማጠናከሪያ ) ትምህርት ላይ የመሳተፍ ሙሉ በሙሉ እድል ያገኛሉ።
በአንፃሩ፣ የማጠናከሪያ ትምህርት ውስጥ ያሉ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ብቻ ያገኛሉ።

ሁላችንም እንደምናውቀው በአካል የሚሰጠው ማጠናከሪያ ትምህርት ውድ እና ብዙ ጊዜ ውጤታማ ሊሆን አይችልም። በዚህም ምክንያት ትምህርት ቤታችን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ለእያንዳንዱ የትምህርት አይነት እና የክፍል ደረጃ አግባብነት ያለው ይዘት በመስመር ላይ (በኦንላይን) ለመስጠት የመረጠው።

ይህ አቀራረብ ተማሪዎችን በማንኛውም ጊዜ የትምህርት ይዘቶችን እንዲያገኙ ያስችላቸዋል፣ ይህም ከተለመደው መንገድ ይልቅ ትምህርቱን በብቃት እንዲገነዘቡ ያስችላቸዋል።

ማንም ተማሪ ወደ ኋላ እንዳይቀር እና ሁሉም በትምህርታቸው የላቀ ውጤት እንዲያገኙ ለማድረግ ቆርጠን ተነስተናል። በጋራ፣ ይህንን የትምህርት ዘመን ለሁሉም ተማሪዎቻችን የተሳካ እንዲሆን ማድረግ እንችላለን።

ለልጅዎ ትምህርት በቁርጠኝነት ለሚሰጡት ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እናመሰግናለን።

የልጆችዎን ፍሬያማ እድገት ለማየት በጉጉት እንጠባበቃለን፦

ከከበረ ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

30 Oct, 12:53


Wednesday, October 30, 2024

Dear Respected GSS Parents,


We hope this message finds you well.
We want to share some important updates regarding our school’s efforts to provide quality education in light of the recent changes in media instructions set by Addis Ababa.

Our school is committed to implementing regular classes that align with the new city policy.
We recognize the importance of offering our students the opportunity to learn key subjects in English during afternoon sessions.
To support this, we are pleased to offer two types of classes at very reasonable fees:

Supplementary Classes: Approximately 1 hour for 50birr

After-School Classes: Approximately 1 hour for 30birr

We understand that many of you may not be aware of these options and might assume that the programs are expensive.
We strongly encourage all parents to enroll their children in these important programs.
Those who have not yet joined have already missed one-quarter of classes, but there is still a chance to catch up before it’s too late.
This is a valuable opportunity for your children to benefit from the educational resources our school provides.

Understanding Our Programs

To clarify the differences between our offerings:

GSS Supplementary Program:
Designed for students interested in joining the upcoming GSS International Schools, this program prepares them for international standards with a comprehensive curriculum.

GSS Tutorial Classes:
These classes focus on supporting current GSS students in maintaining their continuous assessment practices, primarily in English.
This option is intended for students not planning to transition to international schools.

Students enrolled in the Supplementary Program will have full access to both Supplementary and Tutorial offerings, enhancing their educational experience. In contrast, students in Tutorial Classes will have access only to tutorial resources.

As we all know, physical tutoring can be expensive and often ineffective. That’s why our school has chosen to utilize technology through online programs with relevant content for each subject and grade level.

This approach allows students to access materials at any time, enabling them to comprehend the material more effectively than traditional methods.
We are dedicated to ensuring that no student falls behind and that they all have the opportunity to excel in their education. Together, we can make this academic year a successful one for all our students.

Thank you for your continued support and commitment to your child's education.

We look forward to seeing your children thrive!

Warm regards,
Gibson School Systems

GSS Grade 6

30 Oct, 07:05


Wednesday, October 30, 2024

Dear GSC Parents and Students,

Gibson Supplementary Classes has organized a support program to assist you with questions regarding our supplementary classes. Our team will be available on campus to provide guidance and answer any queries. Please find the schedule below:

📅 Date: Wednesday, October 30, 2024
📍Campus: Bole Campus
🕒Time: 11:00 AM - 2:00 PM

📅 Date: Thursday, October 31, 2024
📍Campuses: CMC, Bole 24, and Sarbet Campuses
Time: 2:00 PM - 4:00 PM

📅Date: Friday, November 01, 2024
📍Campuses : Kolfe, Lafto, and Mekanisa Campuses
🕒Time: 2:00 PM - 4:00 PM

We look forward to assisting you. Thank you for your continued support!

Best Regards,
Gibson Supplementary Classes


ረቡዕ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 ዓ.ም.

ውድ የጊ.ሰ.ት ወላጆች እና ተማሪዎች፣

የጊብሰን ሰፕልመንታሪ ትምህርት ጋር በተያያዘ እርስዎን ለመርዳት የገለፃ እና ድጋፍ ፕሮግራም አዘጋጅቷል። የሰፕልመንታሪ ቡድን አባላት ድጋፍ ለመስጠት እና ማንኛውንም ጥያቄ ለመመለስ በየካምፓሶች ይገኛሉ። እባክዎን የፕሮግራሙን ቀን እና ሰዓት ከዚህ በታች ይመልከቱ።

📅 ቀን: ረቡዕ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 ዓ.ም.
📍ካምፓስ: ቦሌ ካምፓስ
🕒ሰዓት: ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት - ቀን 8፡00 ሰዓት
.........................................

📅 ቀን: ሐሙስ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 ዓ.ም.
📍ካምፓስ: ሲኤምሲ፣ ቦሌ 24 እና ሳርቤት ካምፓሶች
🕒ሰዓት: ከቀኑ 8፡00 ሰዓት - 10፡00 ሰዓት
.........................................

📅 ቀን: አርብ ጥቅምት 22፣ 2017 ዓ.ም.
📍ካምፓስ: ኮልፌ፣ ላፍቶ እና መካኒሳ ካምፓሶች
🕒ሰዓት : ከቀኑ 8፡00 ሰዓት - 10፡00 ሰዓት

እርስዎን ለመርዳት በጉጉት እንጠባበቃለን። ለሚሰጡን ድጋፍ ፣ጥቆማ እና አስተያየት እናመሰግናለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ሰፕልመንታሪ ትምህርት

GSS Grade 6

29 Oct, 10:39


Tuesday, October 29, 2024

Dear Respected GSS Parents,
We would like to inform you that due to the Staff Meeting, we will have half day of school tomorrow Wednesday, October 30, 2024. Please come and collect your child at 12:30 p.m.

With Regards,
Gibson School Systems

ማክሰኞ፣  ጥቅምት 19 ቀን 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች ፣

ነገ ረቡዕ፣ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም በመምህራን ስብሰባ ምክንያት የዕለቱ ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ እባክዎ ልጅዎን ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ላይ መጥተው ይረከቡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

26 Oct, 08:41


Gibson Supplementary Classes
🌐www.gsc.gyaschool.com

GSS Grade 6

26 Oct, 08:17


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK

WEEK OF OCTOBER 25, 2024

BOLE CAMPUS

Best English Speaker

1. Mirhan Abdinur (6A)

Best Penmanship
1. Melek Sultan (6B)

Best Math Student
1. Melek Sultan (6A)

BOLE 24 CAMPUS

Best English Speaker

1. Dina Biruk (6D)

Best Penmanship

1. Yokabed Girma (6D)

Best Math Student

1. Harun Reshid (6D)

CMC CAMPUS


Best English Speaker
1. Nathanim Henery (6D)

Best Penmanship
1. Blen  Getnet (6D)

Best Math Student
1.Yonathan Daniel (6D)

KOLFE CAMPUS

Best English Speaker

1. Amen Abebe (6A)

Best Penmanship

1. Bitaniya Eyob (6A)

Best Math Student
1. Daniya Hussein (6A)

LAFTO CAMPUS

Best English Speaker

1. Fanuel Tekeste (6A)

Best Penmanship
1. Soliana Samuel (6B)

Best Math Student
1. Eisha Reshid (6A)

MEKENESSA CAMPUS

Best English Speaker

1. Bitanya Sisay (6D)

Best Penmanship
1. Rimaz Adil (6D)

Best Math Student

1. Mohammed Fetudin (6D)

Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

25 Oct, 14:18


Weekly Librarian Presentation 📕📖

GSS Grade 6

24 Oct, 17:30


Thursday, October 24, 2024

Dear GSC Parents and Students,

We would like to inform you that the closing time for Supplementary Classes has been extended from 8:00 PM to 9:00 PM. Please ensure that all activities and lessons are completed.

Tests will be administered from Sunday, October 27, 2024, to Tuesday, October 29, 2024. The test schedule will be released soon, so kindly prepare your child in advance.

If you encounter any issues, please feel free to contact us.

Best Regards,
Gibson Supplementary Classes


ሐሙስ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 ዓ.ም.


ውድ የጊ.ሰ.ት ወላጆች እና ተማሪዎች፣

የጊብሰን ሰፕልመንታሪ ትምህርት መዝጊያ ጊዜ ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ወደ ምሽቱ 3፡00 ሰዓት የተራዘመ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። እባክዎ ሁሉም መልመጃዎች እና ትምህርቶች መጠናቀቃቸውን ያረጋግጡ።

የመጀመሪያ ፈተናዎች ከእሑድ፣ ጥቅምት 17፣ 2017 ዓ.ም እስከ ማክሰኞ፣ ጥቅምት 19፣ 2017 ዓ.ም ይሰጣሉ። የፈተና መርሃ ግብሩ በቅርቡ ይለቀቃል፣ ስለዚህ ልጅዎን አስቀድመው ለፈተናው እንዲያዛጋጁ በትህትና እናሳስባለን።

ማንኛውም ችግር ካጋጠመዎት እባክዎ እኛን ለማነጋገር አያመንቱ።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ሰፕልመንታሪ ትምህርት

GSS Grade 6

23 Oct, 08:30


WEEKLY NURSE 👩‍⚕️👨‍⚕️ PRESENTATION

GSS Grade 6

19 Oct, 10:22


Congratulations to Kaleb Biruh, a Grade 9 student at GSS, for achieving 3rd place in the Best Future App Developer award category among all participants of the 2024 STEM camp! This is a remarkable accomplishment that highlights his hard work, creativity, and passion for technology.

GSS Grade 6

19 Oct, 08:19


⭐️BEST STUDENTS OF THE WEEK

WEEK OF OCTOBER 18, 2024

BOLE CAMPUS

Best English Speaker

1. Baria Desalegn (6A)

Best Penmanship
1. Ayub Salhadin (6A)

Best Math Student
1. Biruktawit Solomon (6A)

BOLE 24 CAMPUS

Best English Speaker

1. Beemnet Eyasu (6C)

Best Penmanship
1. Soliyana Tewodros (6C)

Best Math Student
1. Ael Dimetros (6C)

CMC CAMPUS

Best English Speaker

1. Nahom Tesfaye (6C)

Best Penmanship
1. Hammere Muluken (6C)

Best Math Student
1. Mariamawit Adal (6C)


KOLFE CAMPUS

Best English Speaker

1. Ousman Muhaba (6C)

Best Penmanship
1. Faya Tarekegn (6C)

Best Math Student
1. Akleshia Daniel (6C)

LAFTO CAMPUS

Best English Speaker

1. Mariamawit Yewondwosen (6B)

Best Penmanship

1. Heran Mengisteab (6B)

Best Math Student
1. Yusra Elias (6C)


MEKENESSA CAMPUS

Best English Speaker

1. Meriem Seid (6C)

Best Penmanship
1. Aysha Fuad (6C)

Best Math Student

1. Simon Tezera (6C)

Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏
Gibson School Systems

GSS Grade 6

19 Oct, 07:09


Saturday, October 19, 2024

Dear Respected Parents of Grades 5-12 students ,


The first quarter grades 5-12 worksheet 1, worksheet 2 and test 1 are open for those who didn’t get the chance to do them due to various and convincing reasons. You can access the documents beginning from today and they will remain open all the way to Sunday, October 20, 2024 at 11:59 PM. Please make sure your child completes all of the given assignments during that time.

With Regards,
Gibson School Systems

ቅዳሜ ፣ ጥቅምት 9 ቀን፣ 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ ከ 5ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች፣

በተለያዩ ምክንያቶች የ1ኛውን ሩብ ዓመት ወርክሽት 1፣ወርክሽት 2 እና ሙከራ 1 ላልሰሩ ተማሪዎች ክፍት አድርገናል፡፡ ልጅዎ ሁሉንም ጥያቄዎች ከዛሬ ጀምሮ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን እስከ እሁድ፣ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ.ም  ከምሽቱ 5:59 ሰዓት ድረስም ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ እባክዎን ከተሰጠው የቀን ገደብ በፊት ሁሉንም ጥያቄዎች ልጅዎ  መስራቱን/ትዋን ያረጋግጡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ስርዓት

GSS Grade 6

18 Oct, 14:02


🔵 WHAT ?

💻Online Worksheet 3

🔴 TO WHOM ?

Grades 5-6 students

🔵 WHEN ?

🗓 Date: Saturday, October 19, 2024 to Friday, October 25, 2024

💻 FOR ANY E-LEARNING RELATED PROBLEMS SEND MESSAGE ON TELEGRAM 📱0995 74 7474 WITH PARENT'S PHONE NUMBER REGISTERED IN THE SCHOOL.





🔵ምን?

💻የኦንላይን ወርክሽት 3

🔴ለማን?

ከ5-6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔵 መቼ?: 

🗓ቀን:
ቅዳሜ፣ ጥቅምት 9፣ 2017 ዓ.ም እስከ አርብ፣ ጥቅምት 15፣ 2017 ዓ.ም

ለማንኛውም ከኢ-ትምህርት ጋር ለተያያዙ ችግሮች በ📱0995 747474 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ የወላጅ ስልክ ቁጥር  በቴሌግራም መልእክት ይላኩ

💻💻💻💻💻💻💻💻💻💻💻

GSS Grade 6

17 Oct, 06:32


GSS EMERGENCY PRACTICE DRILL PROCEDURES 🚨

GSS Grade 6

16 Oct, 10:17


WEEKLY NURSE👨‍⚕️👩‍⚕️ PRESENTATION

GSS Grade 6

15 Oct, 11:38


Tuesday, October 15, 2024

Dear Respected GSS Parents,
We would like to inform you that due to the Staff Meeting, we will have half day of school tomorrow Wednesday, October 16, 2024. Please come and collect your child at 12:30 p.m.

With Regards,
Gibson School Systems

ማክሰኞ፣  ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም


ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች ፣

ነገ ረቡዕ፣ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም በመምህራን ስብሰባ ምክንያት የዕለቱ ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ እባክዎ ልጅዎን ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ላይ መጥተው ይረከቡ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

15 Oct, 09:27


Tuesday,  October  15, 2024

Dear Respected GSS Parents,

The Character Counts Program Trait of October is “Determination” which means the quality that involves firmness and perseverance to achieve goals and overcome obstacle.  Please keep discussing with your child at home.

With Regards,
Gibson School Systems

ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

የጥቅምት  ወር የመልካም ሥነ ምግባር ዋጋ አለው ባህርይ “  ቁርጠኝነት ” ነው፡፡ ይህም ማለት ዓላማን ለማሳካት ትጉህና ጥብቅ ሆኖ መስራት÷ መሰናክሎችን  መወጣት ማለት ነው:: እባክዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ከልጅዎ ጋር በቤት ውስጥ መወያየትዎትን ይቀጥሉ ፡፡

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

15 Oct, 08:22


Dear Respected GSS Parents,

We kindly request that you do not use the following account to pay GSS regular school fees, as it is designated for Gibson Supplementary Classes only:

CBE Account Number: 1000652385428
Gibson Commission Agent

Thank you for your attention to this matter.

Best regards,
Gibson School Systems


ውድ የተከበራችሁ  የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች

ከታች የተቀመጠው አካውንት የመደበኛ ትምህርት ቤት ክፍያን ለመክፈል እንዳትጠቀሙ በአክብሮት እናሳስባለን። አካውንቱ የጊብሰን ድጋፍ ትምህርት /Gibson Supplementary Classes/ ክፍያን ብቻ ለመፈፀም የሚውል ነው።

የኢ. ን. ባ. አካውንት ቁጥር : 1000652385428
ጊብሰን ኮሚሽን ኤጀንሲ

ለጉዳዩ ትኩረት ስለሰጡን እናመሰግናለን።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት

GSS Grade 6

14 Oct, 11:54


https://t.me/+Ql_hqry2_pZiYWM8

GSS Grade 6

14 Oct, 04:59


WEEK OF OCTOBER 11, 2024

     BOLE 24 CAMPUS

Best English Speaker
1. Yohannes Demisse (6B

Best Penmanship
1. Daniya Mustefa (6B)

Best Math Student
1. Abigael Samuel (6B)


CMC CAMPUS

Best English Speaker
1. Eeclessia Getahun (6B)

Best Penmanship
1. Adonias Dawit (6B)

Best Math Student
1.   Selam Seifu (6B)


  KOLFE CAMPUS

Best English Speaker
1. Siham Abdulaziz(6B)

Best Penmanship
1. Sukeyina Miftah (6B)

Best Math Student
1. Edelawit Adane(6B)




  LAFTO CAMPUS

Best English Speaker

1. Lolita Yonas  (6A)

Best Penmanship
1. Soliana Mathias (6B)

Best Math Student
1. Soliana Mathias (6B)

MEKENESSA CAMPUS

Best English Speaker
1. Alman Abdu (6B)

Best Penmanship
1. Rakeb Bekele (6B)

Best Math Student
1. Yusuf Abdulfetah (6B)


Congratulations!!!!
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
Gibson School Systems

GSS Grade 6

13 Oct, 15:07


Saturday, October 05, 2024

Dear Respected GSS Parents,


As we actively pursue the establishment of Gibson International School and seek the necessary licenses and accreditation from the Ministry of Education of Ethiopia, your consent and support are essential to our efforts. We aim for 100% participation from all parents in this important decision.

Please take a moment to answer the following questions regarding your consent to move forward with the international school initiative.

With regards,
Gibson School Systems


ቅዳሜ ፣ መስከረም 25 ቀን 2017 ዓ.ም

ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ወላጆች፣

የጊብሰን ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤትን ለማቋቋም በንቃት እየሰራን እንገኛለን። ከኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር አስፈላጊውን ፈቃድ እና እውቅና ስንጠይቅ የእርስዎ ፈቃድ እና ድጋፍ ለጥረታችን ወሳኝ ነው። በዚህ አስፈላጊ ውሳኔ ላይ ከሁሉም ወላጆች 100% ተሳትፎ ለማግኝት ግባችን አድርገናል።

በአለም አቀፍ ትምህርት ቤት መቋቋም ላይ ለመቀጠል ትንሽ ጊዜ ወስደው ፍቃድዎን በሚመለከት የሚከተሉትን ጥያቄዎች በመመለስ የበኩሎን አስተዋጽዎ ያድርጉ ።

ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት


https://forms.gle/Uw3EPUYi6AhQRVd29

GSS Grade 6

13 Oct, 12:26


🔵 WHAT ?

💻1st Quarter Online Test 1

1) MATHEMATICS

2) INTEGRATED ENGLISH

3) AFAN OROMO




🔴 TO WHOM ?

Grades 5-6 students

🔵 WHEN ?

🗓 Date: Sunday, October 13, 2024
🕑 Time: 8:00A.M-11:59 P.M

💻
FOR ANY E-LEARNING RELATED PROBLEMS SEND MESSAGE ON TELEGRAM 📱0995 74 7474 WITH PARENT'S PHONE NUMBER REGISTERED IN THE SCHOOL.


🔵ምን?

💻የ1ኛው ሩብ ዓመት ኦንላይን ፈተና 1

1) ሒሳብ

2) ኢንትግሬትድ እንግሊዘኛ

3) አፋን ኦሮሞ


🔴ለማን?

ከ5-6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች

🔵 መቼ?: 

🗓ቀን:
ቅዳሜ፣ ጥቅምት 3፣ 2017 ዓ.ም
🕑ሰዓት: ከጠዋቱ 2:00- ምሽት 5:59 ሰዓት

💻 ለማንኛውም ከኢ-ትምህርት ጋር ለተያያዙ ችግሮች በ📱0995 747474 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ የወላጅ ስልክ ቁጥር  በቴሌግራም መልእክት ይላኩ።


GSS Grade 6

13 Oct, 10:58


https://youtu.be/Fp7r7kyhnvY