ድምፀ ተዋሕዶ Telegram-Beiträge

ይህ መንፈሳዊ ቻናል መቀመጫውን እንግሊዝ ለንደን ያደረገ ማንኛውንም ታማኝ ኦርቶዶክሳዊ የሆኑ የቤተ ክርስቲያን መረጃዎችን እና መንፈሳዊ ክንውኖችን ለምእመኑ በፍጥነት፤ በጥራት ያቀብላል።
የእግዚአብሔር ጸጋ እና በረከት በሁላችን ላይ ይደር።
ድምፀ ተዋሕዶ ለንደን
ለታማኝ መረጃዎ
የእግዚአብሔር ጸጋ እና በረከት በሁላችን ላይ ይደር።
ድምፀ ተዋሕዶ ለንደን
ለታማኝ መረጃዎ
17,522 Abonnenten
4,209 Fotos
91 Videos
Zuletzt aktualisiert 11.03.2025 07:38
Ähnliche Kanäle

139,638 Abonnenten

4,983 Abonnenten

1,994 Abonnenten
Der neueste Inhalt, der von ድምፀ ተዋሕዶ auf Telegram geteilt wurde.
እስመ ኀረያ እግዚአብሔር ለጽዮን፥
ወአብደራ ከመ ትኩኖ ማኅደሮ፥
ዛቲ ይእቲ ምእራፍየ ለዓለም፤
ዝየ አኅደር እስመ ኅረይክዋ።
እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታልና፥ ማደሪያው ትሆነው ዘንድ ወዷታልና፥ ይህች ለዘለዓለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ። መዝ ፩፻፴፮ ፥ ፲፫
እንኳን አደረሳችሁ
✅ ድምፀ ተዋሕዶ
ወአብደራ ከመ ትኩኖ ማኅደሮ፥
ዛቲ ይእቲ ምእራፍየ ለዓለም፤
ዝየ አኅደር እስመ ኅረይክዋ።
እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታልና፥ ማደሪያው ትሆነው ዘንድ ወዷታልና፥ ይህች ለዘለዓለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ። መዝ ፩፻፴፮ ፥ ፲፫
እንኳን አደረሳችሁ
እኛ ህዝበ ክርስቲያኖች እንደ አንድ ክርስቲያን አንድ ነገር ማድረግ እማንችል ከሆነ፤መንግስት ደርዘን ነፍስ በየ ሳምንቱ ሊሰጠን እኛም የሳምንት ቀባሪ ከመሆን አንድንም።መንግስት በቀጥታ ጠብ መንጃ አንስቶ እንኳ ባይገል(የገደለው እንዳለ ሆኖ)፤ሕዝቡን ባለመጠበቁ ለሞቱት ነፍሳት ባለማዘኑ ወይ በመሳለቁ፤እንደ ነፍሰ ገዳይ፣እንደ ወንጀለኛ ነው።
እንኳን ለጾመ ነቢያት አደረሳችሁ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዐት መሠረት ከሰባቱ አጽዋማት መካከል አንዱ ጾመ ነቢያት ነው።
ጾመ ነቢያት ከኅዳር 15 ጀምሮ በየዓመቱ እንደሚጾም የአበው ሥርዓት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ያመለክታል።
በጾሙ በረከት ረድኤት እንድናገኝ
እግዚአብሔር አምላካችን ይርዳን።
✅ ድምፀ ተዋሕዶ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዐት መሠረት ከሰባቱ አጽዋማት መካከል አንዱ ጾመ ነቢያት ነው።
ጾመ ነቢያት ከኅዳር 15 ጀምሮ በየዓመቱ እንደሚጾም የአበው ሥርዓት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ያመለክታል።
በጾሙ በረከት ረድኤት እንድናገኝ
እግዚአብሔር አምላካችን ይርዳን።
ለውዳሴከ ጥዑመ ዜና፤
ቅዱስ ሚካኤል ልማድከ ግብረ ትኅትና ፤
አንተኑ ዘመራሕኮሙ ፍና፤
ወአንተኑ ለእሥራኤል ዘአውረድከ መና፤
መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ሚካኤል፤
ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤
አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዐቢይ፡፡
የሰላማችን መልአክ የሆንክ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ
ስለ እኛ ስለምንማለድ፣
ጸሎታችንንም ወደ ታላቁ ንጉሥ መንበር ፊት አሳርግ !
በዓለ ሢመቱ ወበዓለ መራኄ ፍኖቱ ለቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት!
ሚካኤል ማለት «መኑ ከመ አምላክ፥ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው?» ማለት ነው።
ሚካኤል የሚለው ስም ቃሉ የዕብራይስጥ ነው፤
ሚ - የሚለው «መኑ» "ማን" ማለት ነው፥
ካ - የሚለው «ከመ» "እንደ" ማለት ሲሆን፥
ኤል - ማለት ደግሞ «አምላክ» ማለት ነው።
Hebrew: [mixaˈʔel]; Hebrew: מִיכָאֵל,
romanized: Mīḳāʾēl, Mīkā'īl, Mīkāl or Mīkhā'īl
lit. 'Who is like El?';
Greek: Μιχαήλ, romanized: Mikhaḗl;
Latin: Michahel;
Coptic: ⲙⲓⲭⲁⲏⲗ;
Arabic: ميخائيل ، مِيكَالَ ، ميكائيل,
☆ Michael is an archangel in Judaism, Christianity, and Islam.
The name Michael means "like unto God" or "Who is like unto God?"
Most Known passages about the Archangel Micahel in the bible: Rev 12: 7-9, Jude 1:9, Joshua 6: 1-5, Daniel 3: 25-28,
The Archangel Michael was also with all the saints and martyrs. He strengthened them and enabled them to endure patiently until they finished their strife. According to Holy Scripture and Tradition, he has interceded for humanity multiple times and continues to serve as the Defender of the Faith.
ይህን ማለትም የቅዱስ ሚካኤልን ስም በጠራን ቊጥር የምንመሰክረው ስለ እግዚአብሔር ነው፤ በመሆኑም እግዚአብሔርን በባሕርይ የሚመስለው፥ በሥልጣንም የሚተካከለው፥ በምድርም በሰማይም እንደሌለ የሚናገር ልዩ፥ ክቡር ስም ነው። የነቢያት አለቃ ሙሴ ባሕረ ኤርትራን ለሁለት ከፍሎ ሕዝቡን ያሻገረለትንና ፈርዖንን ከነሠራዊቱ ያሰጠመለትን አምላክ እግዚአብሔርን በመዝሙር ሲያመሰግን፥
"መኑ ፡ ይመስለከ ፡ እምነ ፡ አማልክት ፡ እግዚኦ ፤
ወመኑ ፡ ከማከ ፡ ስቡሕ ፡ በውስተ ፡ ቅዱሳን ፤
መንክር ፡ ስብሐቲከ ፡ ወትገብር ፡ መድምመ ። "
«አቤቱ በአማልክት መካከል (በስም አማልክት ከሚባሉ፥ በስመ አማልክት ከሚጠሩ፥ አንድም አማልክት ዘበጸጋ ከተባሉ ከነቢያት ከካህናት መካከል) አንተን የሚመስል ማነው?
በቅዱሳንም ዘንድ እንደ አንተ የከበረ ማነው?» ብሏል። (ዘጸ 15፥11)
ቅዱስ ዳዊትም፦
" አልቦ ፡ ዘይመስለከ ፡ እምነ ፡ አማልክት ፡ እግዚኦ ፤
ወአልቦ ፡ ዘከመ ፡ ምግባሪከ"
«አቤቱ፥ ከአማልክት የሚመስልህ የለም፤» ብሏል። (መዝ 85፥8 )
"ሰላም ለልብከ መዝገበ ርኅራኌ ወየዋሃት
ኅሩመ በቀል ወቅንዐት
ሚካኤል ሥዩም በዲበ ኃይላት
ለደቂቀ ያዕቆብ ዘአኅለፍኮሙ በማእከለ ባህር ግርምት
አኅልፈኒ ሊተ እምኀቡእ መስገርት።"
የርህራሄ እና የየዋህነት መፍለቂያ ለሆነው ልብህ ሰላም እላለሁ። በነገደ ሃይላት ላይ የተሾምክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ
የያዕቆብ ነገድ ህዝበ እስራኤልን ሌሊቱን በብርሃን አምድ
ቀኑን በደመና ጋርደህ እየመራህ
በባህር መካከል እንዳሳለፍክ
እኔ ኃጥእ የምሆን ባሪያህንም ሰይጣን ከሸመቀው
ከእኔ ከተሰወረው አንተ ከምታውቀው የፈተና ወጥመድ ሁሉ አሻግረኝ።
"አምኃ ሰላም አቅረብኩ ለመልክእከ ኲሉ፤
ለለ አሐዱ አሐዱ ዘበበክፍሉ፤
ሚካኤል ክቡር ለልዑል መልአከ ኃይሉ፤
ተወኪፈከ አምኃየ እምኑኀ ሰማያት ዘላዕሉ፤
ዕሴተ ጸሎትየ ፈኑ ወአስብየ ድሉ፡፡"
ሚካኤል ሆይ ለእያንዳንዱ በየ ክፍሉ ለተነገሩ መልኮችህ ሁሉ የምስጋና እጅ መንሻ አቀርባለሁ፡፡
ልዑል መልአክ ሆይ እግዚአብሔር ኃይሉን የሚገልጽብህ ኃያል መልአክ ነህና የምስጋናዬን እጅ መንሻ ተቀብለህ ከላይ ከኢየሩሳሌም ሰማያዊት የጸሎቴን ዋጋ እጥፍ ድርብ አድርገህ ላክልኝ።
የቅዱስ ሚካኤል ልመናው እና አማላጅነቱ አይለየን፤ መልካም በዓል፡፡
አሜን !
May His Intercessions be with us all Amen.
✅ ጴጥሮስ አሸናፊ
✅ ድምፀ ተዋሕዶ
ቅዱስ ሚካኤል ልማድከ ግብረ ትኅትና ፤
አንተኑ ዘመራሕኮሙ ፍና፤
ወአንተኑ ለእሥራኤል ዘአውረድከ መና፤
መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ሚካኤል፤
ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤
አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዐቢይ፡፡
የሰላማችን መልአክ የሆንክ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ
ስለ እኛ ስለምንማለድ፣
ጸሎታችንንም ወደ ታላቁ ንጉሥ መንበር ፊት አሳርግ !
በዓለ ሢመቱ ወበዓለ መራኄ ፍኖቱ ለቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት!
ሚካኤል ማለት «መኑ ከመ አምላክ፥ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው?» ማለት ነው።
ሚካኤል የሚለው ስም ቃሉ የዕብራይስጥ ነው፤
ሚ - የሚለው «መኑ» "ማን" ማለት ነው፥
ካ - የሚለው «ከመ» "እንደ" ማለት ሲሆን፥
ኤል - ማለት ደግሞ «አምላክ» ማለት ነው።
Hebrew: [mixaˈʔel]; Hebrew: מִיכָאֵל,
romanized: Mīḳāʾēl, Mīkā'īl, Mīkāl or Mīkhā'īl
lit. 'Who is like El?';
Greek: Μιχαήλ, romanized: Mikhaḗl;
Latin: Michahel;
Coptic: ⲙⲓⲭⲁⲏⲗ;
Arabic: ميخائيل ، مِيكَالَ ، ميكائيل,
☆ Michael is an archangel in Judaism, Christianity, and Islam.
The name Michael means "like unto God" or "Who is like unto God?"
Most Known passages about the Archangel Micahel in the bible: Rev 12: 7-9, Jude 1:9, Joshua 6: 1-5, Daniel 3: 25-28,
The Archangel Michael was also with all the saints and martyrs. He strengthened them and enabled them to endure patiently until they finished their strife. According to Holy Scripture and Tradition, he has interceded for humanity multiple times and continues to serve as the Defender of the Faith.
ይህን ማለትም የቅዱስ ሚካኤልን ስም በጠራን ቊጥር የምንመሰክረው ስለ እግዚአብሔር ነው፤ በመሆኑም እግዚአብሔርን በባሕርይ የሚመስለው፥ በሥልጣንም የሚተካከለው፥ በምድርም በሰማይም እንደሌለ የሚናገር ልዩ፥ ክቡር ስም ነው። የነቢያት አለቃ ሙሴ ባሕረ ኤርትራን ለሁለት ከፍሎ ሕዝቡን ያሻገረለትንና ፈርዖንን ከነሠራዊቱ ያሰጠመለትን አምላክ እግዚአብሔርን በመዝሙር ሲያመሰግን፥
"መኑ ፡ ይመስለከ ፡ እምነ ፡ አማልክት ፡ እግዚኦ ፤
ወመኑ ፡ ከማከ ፡ ስቡሕ ፡ በውስተ ፡ ቅዱሳን ፤
መንክር ፡ ስብሐቲከ ፡ ወትገብር ፡ መድምመ ። "
«አቤቱ በአማልክት መካከል (በስም አማልክት ከሚባሉ፥ በስመ አማልክት ከሚጠሩ፥ አንድም አማልክት ዘበጸጋ ከተባሉ ከነቢያት ከካህናት መካከል) አንተን የሚመስል ማነው?
በቅዱሳንም ዘንድ እንደ አንተ የከበረ ማነው?» ብሏል። (ዘጸ 15፥11)
ቅዱስ ዳዊትም፦
" አልቦ ፡ ዘይመስለከ ፡ እምነ ፡ አማልክት ፡ እግዚኦ ፤
ወአልቦ ፡ ዘከመ ፡ ምግባሪከ"
«አቤቱ፥ ከአማልክት የሚመስልህ የለም፤» ብሏል። (መዝ 85፥8 )
"ሰላም ለልብከ መዝገበ ርኅራኌ ወየዋሃት
ኅሩመ በቀል ወቅንዐት
ሚካኤል ሥዩም በዲበ ኃይላት
ለደቂቀ ያዕቆብ ዘአኅለፍኮሙ በማእከለ ባህር ግርምት
አኅልፈኒ ሊተ እምኀቡእ መስገርት።"
የርህራሄ እና የየዋህነት መፍለቂያ ለሆነው ልብህ ሰላም እላለሁ። በነገደ ሃይላት ላይ የተሾምክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ
የያዕቆብ ነገድ ህዝበ እስራኤልን ሌሊቱን በብርሃን አምድ
ቀኑን በደመና ጋርደህ እየመራህ
በባህር መካከል እንዳሳለፍክ
እኔ ኃጥእ የምሆን ባሪያህንም ሰይጣን ከሸመቀው
ከእኔ ከተሰወረው አንተ ከምታውቀው የፈተና ወጥመድ ሁሉ አሻግረኝ።
"አምኃ ሰላም አቅረብኩ ለመልክእከ ኲሉ፤
ለለ አሐዱ አሐዱ ዘበበክፍሉ፤
ሚካኤል ክቡር ለልዑል መልአከ ኃይሉ፤
ተወኪፈከ አምኃየ እምኑኀ ሰማያት ዘላዕሉ፤
ዕሴተ ጸሎትየ ፈኑ ወአስብየ ድሉ፡፡"
ሚካኤል ሆይ ለእያንዳንዱ በየ ክፍሉ ለተነገሩ መልኮችህ ሁሉ የምስጋና እጅ መንሻ አቀርባለሁ፡፡
ልዑል መልአክ ሆይ እግዚአብሔር ኃይሉን የሚገልጽብህ ኃያል መልአክ ነህና የምስጋናዬን እጅ መንሻ ተቀብለህ ከላይ ከኢየሩሳሌም ሰማያዊት የጸሎቴን ዋጋ እጥፍ ድርብ አድርገህ ላክልኝ።
የቅዱስ ሚካኤል ልመናው እና አማላጅነቱ አይለየን፤ መልካም በዓል፡፡
አሜን !
May His Intercessions be with us all Amen.
✝❤️ የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ 👇
👤 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
👤 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
👤 ሊቀ መዘምራን . ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ
👤 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ
👤 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
👤 ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ
👤 ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
👤 ዘማሪ| በሱፍቃድ አንድአርጋቸው
👤 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ
👤 ዘማሪ ዳግማዊ ደርቤ
👤 ዘማሪት ፋንቱ ወልዴ
👤 ዘማሪ ዲያቆን ብርሃኑ በቀለ
👤 ዘማሪት አዜብ ከበደ
👤 ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ
👤 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ
👤 ዘማሪት ሰላማዊት በርታ
🔗የሁሉንም ዘማሪዎች ለማግኘት🎚
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
👤 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
👤 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
👤 ሊቀ መዘምራን . ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ
👤 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ
👤 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
👤 ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ
👤 ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
👤 ዘማሪ| በሱፍቃድ አንድአርጋቸው
👤 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ
👤 ዘማሪ ዳግማዊ ደርቤ
👤 ዘማሪት ፋንቱ ወልዴ
👤 ዘማሪ ዲያቆን ብርሃኑ በቀለ
👤 ዘማሪት አዜብ ከበደ
👤 ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ
👤 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ
👤 ዘማሪት ሰላማዊት በርታ
🔗የሁሉንም ዘማሪዎች ለማግኘት🎚
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞