1,ተማሪዎች ከጠዋቱ 2:30በፊት ት/ቤት የመገኘት ግዴታ አለባቸው።
2,ዪኒፎርም የት/ቤቱ ባጅ ያለበት መደረግ አለበት
3,የወንዶች ፀጉር በአጭሩ የተቆረጠ በደረጃ ያልተቆረጠ ወይም አንዱ ከአንዱ የማይበላለጥ መሆኑን።
4 ሴቶች ምንም አይነት ጌጣጌጥ የጆሮ የእጅ የጰጉር የማይፈቀድ ሲሆን የከንፈር ቀለም ዊግ ያደገና ቀለም የተቀባ ጥፍር የተከለከለ መሆኑን
5,ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ስልክን ጨምሮ በምንም ሰበብና ምክንያት ይዞ መገኘት የተከለከለና ከተገኘም የማይመለስ መሆኑን።
ከላይ በዝርዝር የተመለከቱትን ተግባራዊ ያላደረገ ተማሪ ወደ ት/ቤት ግቢ የማይገባ በመሆኑ ወላጆች ተማሪዎች ይህንን ተግባራዊ ማድረጋቸውን እንድታረጋግጡ እያሳሰብን የተጓደሉ ከሆነ ግን ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን ደግመን በጥብቅ እናስታውቃለን።