ቢላል ሚዲያ (@bilalmedia2)の最新投稿

ቢላል ሚዲያ のテレグラム投稿

ቢላል ሚዲያ
በዚህ ቻነል ላይ

👉የተለያዩ አዝናኝ እና ቁም ነገር አዘል አስተማሪ ፅሁፎች ይለቀቃሉ
👉ስለ ኮተቤ እና አካባቢዋ የዲን እንቅስቃሴ በስፋት እንሰራለን
👉 አንድአንድ ደርሶች ፣ሙሀደራዎች፣ማስታወቂያዎች እንለቃለን
👉የዳሩል አርቀም የልማትና መረዳጃ ተቋም ጋር የሚያያዙ የተለያዩ ጉዳዮችም ይኖራሉ

ቻነሉ ላይ ላላቹ ማንኛውም አይነት አስተያየት
@abu_adil1 ላይ ስጡን

👇👇👇👇ሼር በማድረግ
1,914 人の購読者
2,408 枚の写真
218 本の動画
最終更新日 28.02.2025 21:23

ቢላል ሚዲያ によってTelegramで共有された最新のコンテンツ


ይህ ወር በ29 ካለቀ
ነገ አርብ ምሽት ተራዊህ የሚጀምር ይሆናል፡፡😍

አህለን ረመዳን 😍
አላህ በሰላም በአፍያ ያድርሰን

ቻናሌን ጆይን ይበሉ :- @bilalmedia2

ረመዳን በአምልኮ በስነ ምግባርና በሱሉክ ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ጥሩ Environment የሚፈጥር አምላካዊ የስልጠና ማዕከል ነው ። ብዙዎቻችን በረመዳን ባንፈልግ እንኳን እንቀየራለን ቢዓው በግድ የመስጂድ ሰው ያደርግሀል ግን እንዲህ አይነት ለውጥ የግርግር ለውጥ በመሆኑ ከረመዳን ጋ አብሮ ይተንናል ። ለአንድ ወር pause ያደረከውን ወንጀል ረመዳን ሲወጣ play ብለህ ትቀጥለዋለህ ።

ግን የለውጥ ፍላጎታችን ከውስጥ ከሆነ የምር ወደ አላህ ለመቅረብ ፍላጎቱ ካለን ከዚህ ወር የተሻለ ምንም እድል አይመጣም ። አላህ ምን ያህል ነገሮችን እንዳመቻቸ ምታውቁት ጉጉታችንን ሊጨምር የጀነትን በሮች ክፍት እንዲሆኑ ያደርጋል ፣ ማህርታውን ሊያሳየን የጀሂም በሮችን ይዘጋል ፣ ሸይጧንና የጂን አመፀኞችን ዘወር ያደርግልናል፣ ነፍሳችን በረሀብ ተቆፍዷል ። የለውጥ እንቅፋቶች ሁሉ ይወገዱልናል ፣ ተጣሪውም ‹አንተ ኸይርን ፈላጊው ሆይ ና ወደ ኸይሩ ፣ አንተ ሸርን ፈላጊው ሆይ ከወንጀልህ ታቀብ› እያለ ይጣራል ። ይሄ ሁሉ እድል ተመቻችቶለት ወደ አላህ መቅረብ ያልቻለ ከአላህ እዝነት መራቅ በርግጥም ይገባዋል ።

So, ፕሮግራም እናውጣ ላወጣነው ፕሮግራምም Committed እንሁን 'የዘንድሮ ረመዳን ከአላህ ጋ በህይወቴ ላይ ትልቅ ለውጥ የማመጠበት ይሆናል › እንበልና ፆሙን እንጀምረው ።

የቁርዓን ግብዣ 🥰  ክፍል ⓵⓸⓼
🌓🌚


https://t.me/bilalmedia2

ካወራን ብዙ ጊዜ የሆናት አንድ እህቴ አሁን ደወለችና ደዉያለሁ ግን ለምን እንደደወልኩ አላዉቅም አለችኝ ። ወላሂ እኔም ፖስቻለሁ ግን ለምን እንደፖሰትኩ እኔም አላዉቅም😊

ህዝበ ሙስሊሙ እሁድ ጥር 25/2017 ከሁሉም አቅጣጫ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ለማቅናት ዝግጅቱን አጠናቋል።


እንደ ቢላል ሚዲያ ትኬቱን ገዝተዉ መግባት ለማይችሉ ግን ለመታደም በጣም ፍላጎት ላላቸዉ 10 ታዳሚያን አቅም ያላቸዉ ሰዎች ጋር በማገናኘት እንዲገቡ ብናደርግስ????


ትኬቱን ከ አንድ ሰዉ ጀምሮ እስከ 10 ሰዉ መሸፈን የምትችቹሉ ካላችሁ @abu_osman4 ላይ ቶሎ አናግሩኝ ባረከላሁ ፊኩም

የሰዎች አካል ሲጎዳና ሲቆስል ለማየት እንደሚከብደውና ቶሎ ካልታከመና ካልዳነ ኢንፌክሽን ፈጥሮ መጥፎ ጠረን እንደሚኖረው ሁሉ የልባችን ቁስልና ስብራቶችን ባይደብቅልንና እንደ አካላችን ቁስል ቢታይ ኖሮ ማን አጠገባችን ይደርስ ነበር ይሆን?

ምን ያህሉስ በቁስላችን ይዘባበትና ይጠቋቆምብን ነበር?

የልብን ህመምና የስብራትን መጠን እሱ ብቻ እንዲያየውና እንዲጠግነው ያደረገ ጌታ ጥራትና ምስጋና ይገባው🤲🥰


zinirrah

የቁርዓን ግብዣ 🥰  ክፍል ⓵⓸⓼
🌝


https://t.me/bilalmedia2

የቁርዓን ግብዣ 🥰  ክፍል ⓵⓸⓻
🌓🌚


https://t.me/bilalmedia2

በዛሬው ረቡዕ ምሽት፣ የሸዕባን ወር አዲስ ጨረቃ መታየት ባለመቻሏ የሸዕባን ወር የሚጀምረው
ከነገ ወዲያ ጁሙዐ ጥር 23 ቀን 2017 ይሆናል፡፡

መጎብኘትም መደገፍም መዘየርም ያለበት ጠንካር ተቋምን ነው የዘየራችሁልን ብርቱዎች ኡስታዞቻችን…

ከየተኛውም ሚድያ በላይ ባለው አቅም የሙስሊሙን ህመም ለህዝብ እያደረሰ ያለ ተቋም ነውና ሁሌም ከጎኑ እንድትሆኑልን እንጠይቃለን🙏🤝🤝


Ustaz Abubeker Ahmed/ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ.
Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو