♻️🔻🇱🇧🟡🟢⚡🇮🇱 ከሰአታት በፊት ሂዝቦላህ እስራኤል በሊባኖስ ላይ ጥቃት ለመፈፀም እንደመነሻ የምትጠቀምበት ራማት ዴቪድ ኤር ቤዝ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ኢላማ ያደረገ ጥቃት የፈፀመ ሲሆን የእስራኤል 3ኛውን ትልቅ ከተማ ሀይፋን ለመጀመሪያ ጊዜ ኢላማ አድርጓል እንዲሁም የእስራኤል ወታደራዊ የኢንዱስትሪ አካባቢን በፋዲ-1 እና ፋዲ-2 ሮኬቶች መትቷል።
በደርዘን የሚቆጠሩ ጉዳዮች ተመዝግበዋል 10 ሰዎች መጎዳታቸው ሲረጋገጥ አንድ እስራኤላዊ ሞቷል።
ምንም እንኳን ሂዝቦላህ 60 ኪሎ ሜትር በላይ ወደ እስራኤል ዘልቆ በመግባት ጥቃት ቢፈፅምም እነዚህ በቤይሩት ለደረሱት ጥቃቶች 'ምላሽ' አይደሉም, እነዚህ ሂዝቦላህ የጥቃት ይዘቱን እያሰፋ መሄዱን ብቻ ማሳያ ናቸው።
ሃይፋ እና አካባቢው ከ120 በላይ በሚሆኑ የሂዝቦላህ ሮኬቶች ሲጠቁ በሰሜን ብቸኛው የአየር ማረፊያ ጣቢያ ነው "ራማት ዴቪድ" አየር ኃይል ሁለት ጊዜ እንዲሁም ራፋኤል የጦር መሳሪያ ኩባንያ እና የ"ክራዮት" መኖሪያ አካባቢ ላይ ከባድ ጥቃት ተፈፅሟል።
የጽዮናውያኑ መገናኛ ብዙሃንም ከኢራቅ ሁለት እና ከየመን አንድ ባለስቲክ ሚሳኤል በተመሳሳይ ሰአት መወንጨፉንም ዘግበዋል።
@Alif_Online_Official