በሸዋሮቢት ከተማ አቅራቢያ አስፋቸውና ዋንዛ በተባሉ ቦታዎች ላይ በተጣለ የደፈጣ ጥቃት የጠላት ብልፅግና ሠራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
በአረመኔው አብይ አህመድ የሚመራው የብልፅግና ሰራዊት ወታደራዊና የፖለቲካ አመራሮችን አጅቦ ለማሳለፍ ሲሞክር በተወሰደበት የደፈጣ እርምጃ መደምሰሱ ታውቋል።
በተወሰደው የደፈጣ እርምጃ የሰራዊቱ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ከእነ አጃቢዎቻቸው እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን በጠላት ሃይል ላይ ትልቅ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ኪሳራም ደርሶበታል።
የደፈጣ የተካኑት አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ደሳለኝ ነጋሽ ብርጌድና አንበሳው ብርጌድ በጋራ በወሰዱት የደፈጣ ጥቃት የብልፅግና ሰራዊት ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ምክልል ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ