በማስረጃ እንጠያየቅ!
ላለፊት 5 ዓማታት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ አሊ ሌላ አገር ላይ ለሚደርሱት የተፈጥሮ አደጋዎች(የእሳት አደጋን ጨምሮ) ከማንም ቀድመው ኃዘናቸውን ይገልፁ ነበር። በአንፃሩ ኢትዮጵያ ላይ ለሚደርሰው ሲያዝኑ አይታዩም። በትናንትናው የእሳት አደጋ ጋር ተያይዞም እስካሁን ድረስ መንግሥታቸው መግለጫ አልሰጡም። የፕሬዝዳንት ፅ/ቤት ተብዬውም እንደዚያው።
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ የማን አገር መሪ ናቸው!? ብለን ለመጠየቅ እንገደዳለን።
ከታች ማስረጃው ተያይዟል👇
Moges zewdu