Ethio-Chamber

@ethiopiachamber


The Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA) is an apex organization of Chambers & Sectoral Associations in Ethiopia. It has eighteen members including nine Regional Chambers of Commerce and Sectoral Associations, two City Chambers

Ethio-Chamber

22 Oct, 17:01


ትናንትና ምሽት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሸማ ተራ ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው ባጋጠመ የእሳት አደጋ ንብረታቸው የወደመባቸውን ወንድም እህቶቼን ከከተማው የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ዛሬ ጎብኝቻለው::
አደጋው በጣም አሳዛኝ ነው ። መርካቶ የመላው ኢትዮጵያ ልብ ናት። እኔም በመላው የኢትዮጵያ የንግድ ማኅበረሰብ ስም ከጎናቸው እንደምንቆም ፤መልሰንም እንደምናደራጃቸው ቃል ገብቻለው። በዚህ አጋጣሚም፤ እሳቱን ለማጥፋት እና ተጨማሪ ወንጀል እንዳይከሰት ለተረባረቡና የህይወት እና የአካል ዋጋ እየከፈሉ ላሉ የፖሊስ እና ሌሎች የፀጥታ አካላት፤ የእሳት አደጋ ሰራተኞች እንዲሁም ለአዲስ አበባ ወጣቶች የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለው ::

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ስብስብ አባፊራ አባጆቢር

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.et
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

Ethio-Chamber

22 Oct, 02:38


The Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA) held a courtesy meeting with the Embassy of Ukraine in Addis Ababa, discussing opportunities to enhance trade and investment relations between the two countries.
ECCSA Secretary General, Dr. Kenenisa Lemie, highlighted the significant investment opportunities available in Ethiopia, particularly in light of the ongoing economic reforms. He emphasized how these reforms are attracting foreign direct investment (FDI) to Ethiopia.

One of the key areas of focus during the meeting was digitalization. Dr. Kenenisa acknowledged Ukraine's strength in the digital sector and expressed ECCSA’s interest in forging a partnership with Ukraine to advance digital transformation within the Ethiopian private sector.
He explained that one of ECCSA’s top priorities is to integrate all its members through a comprehensive networking platform, leveraging digital tools to enhance collaboration and efficiency.
He added that ECCSA would be able to present its digitalization project in detail within a short period to facilitate further engagement with Ukrainian counterparts.
In response, Mr. Mykhailo Tliashenko, Counselor of the Embassy of Ukraine in Ethiopia, welcomed ECCSA’s digitalization initiatives and acknowledged the long-standing diplomatic and trade relations between Ethiopia and Ukraine.
He emphasized the importance of strengthening these relations through deeper trade and investment cooperation, noting the potential for both nations to benefit from enhanced collaboration in areas such as digitalization and economic development.

Ethiopian chamber of commerce and Sectoral associations
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.et
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

Ethio-Chamber

21 Oct, 11:34



የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.et
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

Ethio-Chamber

21 Oct, 11:13


የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማህራት ምክር ቤት ከGIZ-SEQUA በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከተለያዩ የክልልና የከተማ  የንግድና የዘር ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤቶች ለተውጣጡ ዋና ጸሃፊዎች  የዲጂታል ስልጠና እየሰጠ ነው።

የስልጠናውን መጀመር አስመልክቶ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና ጸኀፊ ዶክተር ቀነኒሳ ለሚ የስልጠናውን ፋይዳ ገልጸው ፤ በተለይም የዲጂታል ኦላይን አገልግሎት አጠቃቀም ግንዛቤን ማሳደግእንደ ሀገር የግሉን ዘርፍ መረጃ ለማደራጀት፣ የመረጃ አያያዝን ለማዘመን ያግዛል፣ ይህም ወቅቱ የሚጠይቀውን የዲጅታል    ቴክኖሎጅ በመጠቀምና በመተግበር  ስራ ለመስራት አስተዋጾው ጉልህ ነው ብለዋል።
አያይዘውም ይህ የዋና ጸኃፊዎች ስልጠና ምክር   ቤቶችን የሚመሩ ኃላፊዎች የሚሰጥ በመሆኑ  የግሉን ዘርፍ ለመደገፍና ለማዘመን እንዲሁም ዓለማቀፍ ተወዳዳሪነት ያለው ምክር ቤት ለመገንባት የምናደርገው ጥረት ለማሳካት ትልቅ አበርክቶ ያለው ስልጠና መሆኑን ጠቅሰው  ምክር ቤቱ ከተሰጡት ተልዕኮ አንዱ የአባል ምክር ቤቶችን አቅም ለማጎላበትና ለማሳደግ የተለያዩ ስልጠናዎ እየተሰጡ ነው ፣የምርምርና አድቮኬሲ  የንግድና የኢንቨስትመንት ስራዎችንም ለማሳለጥ እየሰራን ነው ሲሉ ገልጸዋል።
የዲጂታል ስልጠናው በምክር ቤቱ የICT ዲቪዥን ኃላፊ ሀርያ ወልደ ገብርኤል እና የICT ባለሞያ በሆኑት አቶ ኤርሚያስ አባይ በምክር ቤቱ የቢዚነስ አመራር አካዳሚ  እየተሠጠ ነው።
ዶ/ር ቀነኒሳ GIZ-SEQUA  ለምክር ቤቱ እያደረገ ስላለው ድጋፍም አመስግነዋል።
 በስልጠናው የምክር ቤቱ ዋና ፀሐፊ ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚን  ጨምሮ ምክትል ዋና ጸኃፊው አቶ ጸደቀ ድጋፌ ተገኝተዋል።

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.et
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in