ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) のテレグラム投稿

2,178 人の購読者
445 枚の写真
4 本の動画
最終更新日 28.02.2025 20:14
類似チャンネル

18,437 人の購読者

4,493 人の購読者

3,088 人の購読者
ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) によってTelegramで共有された最新のコンテンツ
https://youtu.be/hZO-X5UOAiQ?si=H-LI9kNubGcHyj4d
https://youtu.be/FtNW4nHxMA8?si=TM-PC8PwVEPNvjbJ
#ነገረ_መጻሕፍት - ፲፪
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ኅዳር 8/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከተጫነ ጆብሬ ጋር።
ለውይይት የተመረጠው የተርጓሚው መጽሐፍ፡- የሃበሻ ጀብዱ
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ኅዳር 8/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከተጫነ ጆብሬ ጋር።
ለውይይት የተመረጠው የተርጓሚው መጽሐፍ፡- የሃበሻ ጀብዱ
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡