Publications du canal ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)

2,178 abonnés
445 photos
4 vidéos
Dernière mise à jour 28.02.2025 20:14
Canaux similaires

48,279 abonnés

13,974 abonnés

2,417 abonnés
Le dernier contenu partagé par ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) sur Telegram
https://youtu.be/PVinalntgvA?si=h0VAR6PsRU5lTGnK
https://youtu.be/Sp4EQ4rpRxo?si=QZUv5cwbdpswEKvb
#ነገረ_መጻሕፍት - ፲፬
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ታህሳስ 6/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከነብይ መኮንን ጋር።
(ገጣሚ: ተርጓሚ እና ጋዜጠኛ)
ርዕሰ ጉዳይ፡- የሕይወት ልምድ
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
🔴 ያለፋችሁን ዝግጅቶች ለመከታተል 🔴
You Tube Channel:-
endalegeta multimedia እንዳለጌታ መልቲሚድያ
https://youtube.com/@endalegetamultimedia?si=hEO0egZkKPtR1mv0
ቴሌግራም:- https://t.me/ZagolBookBank1
https://t.me/zagolbookbank
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ታህሳስ 6/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከነብይ መኮንን ጋር።
(ገጣሚ: ተርጓሚ እና ጋዜጠኛ)
ርዕሰ ጉዳይ፡- የሕይወት ልምድ
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
🔴 ያለፋችሁን ዝግጅቶች ለመከታተል 🔴
You Tube Channel:-
endalegeta multimedia እንዳለጌታ መልቲሚድያ
https://youtube.com/@endalegetamultimedia?si=hEO0egZkKPtR1mv0
ቴሌግራም:- https://t.me/ZagolBookBank1
https://t.me/zagolbookbank
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
የዚህ ሳምንት ጥያቄዎች
👇🏽👇🏽👇🏽👇🏽👇🏽
1) በሚከተለው አርፍተ ነገር የሚጀምረው የበዓሉ ግርማ ልቦለድ የቱ ነው?" ቤቱን የዝምታ አዘቅት ውጦታል"
ሀ) ኦሮማይ
ለ) የህሊና ደወል ወይም ሀዲስ
ሐ) የቀይ ኮከብ ጥሪ
መ) ከአድማስ ባሻገር
2) "ያ ዶሮዬ ጮኸ መንጋቱን ነገረኝ
በዛሬው ቀን ላርደው ቀጠሮ ነበረኝ"
የዚህ ግጥም ባለቤት ማነው?
ሀ) ደበበ ሠይፉ
ለ) ታገል ሠይፉ
ሐ) ሠይፉ መታፈርያ ፍሬው
መ) መልስ አልተሰጠም።
3) "የሚ(ያ)ጤሰው ጠረጴዛ" ብለን ሰዓሊና ቀራጺ በቀለ መኮንን ካልን "ጎሎጎታ" ብለን____________
ሀ) አገኘሁ አዳነ ድልነሳሁ
ለ) አገኘሁ እንግዳ
ሐ) እሸቱ ጥሩነህ
መ)ገብረክርስቶስ ደስታ
4) ቪክቶር ሁዩጎ 'ሌ ሚዘረብል' በሚል ርዕስ የጻፈው መጽሐፍ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ጊዜያት በሦስት ሰዎች ወደ አማርኛ ተተርጉሟል። "መከረኞች" አንዱ ነው። በማን ተተረጎመ?
ሀ) በሣህለሥላሴ ብርሃነማርያም
ለ) በዮሐንስ ገብረጻዲቅ
ሐ) በዮሐንስ አፈወርቅ
ሠ) መልስ አልተሰጠም።
5) "ኢትዮጵያ ምን አይነት አስተዳደር ያስፈልጋታል?" በሚል ርዕስ በ1950ዎቹ መጽሐፍ ያስነበቡን ደራሲ ማን ናቸው?
ሀ) ሀዲስ አለማየሁ
ለ) ገብረሕይወት ባይከዳኝ
ሐ) ዮሐንስ ገብረጻዲቅ
መ) መልስ አልተሰጠም።
👇🏽👇🏽👇🏽👇🏽👇🏽
1) በሚከተለው አርፍተ ነገር የሚጀምረው የበዓሉ ግርማ ልቦለድ የቱ ነው?" ቤቱን የዝምታ አዘቅት ውጦታል"
ሀ) ኦሮማይ
ለ) የህሊና ደወል ወይም ሀዲስ
ሐ) የቀይ ኮከብ ጥሪ
መ) ከአድማስ ባሻገር
2) "ያ ዶሮዬ ጮኸ መንጋቱን ነገረኝ
በዛሬው ቀን ላርደው ቀጠሮ ነበረኝ"
የዚህ ግጥም ባለቤት ማነው?
ሀ) ደበበ ሠይፉ
ለ) ታገል ሠይፉ
ሐ) ሠይፉ መታፈርያ ፍሬው
መ) መልስ አልተሰጠም።
3) "የሚ(ያ)ጤሰው ጠረጴዛ" ብለን ሰዓሊና ቀራጺ በቀለ መኮንን ካልን "ጎሎጎታ" ብለን____________
ሀ) አገኘሁ አዳነ ድልነሳሁ
ለ) አገኘሁ እንግዳ
ሐ) እሸቱ ጥሩነህ
መ)ገብረክርስቶስ ደስታ
4) ቪክቶር ሁዩጎ 'ሌ ሚዘረብል' በሚል ርዕስ የጻፈው መጽሐፍ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ጊዜያት በሦስት ሰዎች ወደ አማርኛ ተተርጉሟል። "መከረኞች" አንዱ ነው። በማን ተተረጎመ?
ሀ) በሣህለሥላሴ ብርሃነማርያም
ለ) በዮሐንስ ገብረጻዲቅ
ሐ) በዮሐንስ አፈወርቅ
ሠ) መልስ አልተሰጠም።
5) "ኢትዮጵያ ምን አይነት አስተዳደር ያስፈልጋታል?" በሚል ርዕስ በ1950ዎቹ መጽሐፍ ያስነበቡን ደራሲ ማን ናቸው?
ሀ) ሀዲስ አለማየሁ
ለ) ገብረሕይወት ባይከዳኝ
ሐ) ዮሐንስ ገብረጻዲቅ
መ) መልስ አልተሰጠም።
ውድ ቤተሰቦቻችን!
ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እናንተን እያዝናና የመጻሕፍት አፍቃሪዎችን ለማወዳጀት ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ይዞላችሁ ቀርቧል !
እንዴት ይወዳደራሉ?
በመጀመርያ የዛጎልን ቻናል ይቀላቀሉ!
ቴሌግራም:-
https://t.me/ZagolBookBank1
https://t.me/zagolbookbank
ዩቲዩብ:- https://youtube.com/@endalegetamultimedia?si=Gz0XT05sqquLxpsn
ከዚያም መልስዎን ከታች ባለው ጉግል ፎርም ተጠቅመው ይላኩ!
🔗 https://forms.gle/9TMDg424MyG4fYYU6
ሽልማት:-
ጥያቄዎቹ ይፋ ከሆኑበት ሰዓት ጀምሮ በፍጥነት መልሶቹን ሞልተው ለላኩ የመጻሕፍት ወዳጆች የሚሰጥ ይሆናል።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScZecg-74cLS-3TAj45psn14hdKfKidTLT8NY3FQVx2tdli6A/viewform?usp=pp_url
ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እናንተን እያዝናና የመጻሕፍት አፍቃሪዎችን ለማወዳጀት ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ይዞላችሁ ቀርቧል !
እንዴት ይወዳደራሉ?
በመጀመርያ የዛጎልን ቻናል ይቀላቀሉ!
ቴሌግራም:-
https://t.me/ZagolBookBank1
https://t.me/zagolbookbank
ዩቲዩብ:- https://youtube.com/@endalegetamultimedia?si=Gz0XT05sqquLxpsn
ከዚያም መልስዎን ከታች ባለው ጉግል ፎርም ተጠቅመው ይላኩ!
🔗 https://forms.gle/9TMDg424MyG4fYYU6
ሽልማት:-
ጥያቄዎቹ ይፋ ከሆኑበት ሰዓት ጀምሮ በፍጥነት መልሶቹን ሞልተው ለላኩ የመጻሕፍት ወዳጆች የሚሰጥ ይሆናል።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScZecg-74cLS-3TAj45psn14hdKfKidTLT8NY3FQVx2tdli6A/viewform?usp=pp_url
https://youtu.be/5BawiJjfsy8?si=WLqxeeBlQPUi_KgW
https://youtu.be/mvf4JoAsSVA?si=5BEWDT63gkyyP6yA
#ነገረ_መጻሕፍት - ፲፫
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ኅዳር 22/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከፕሮፌሰር ደስታ መብራቱ ጋር።
ለውይይት የተመረጠው መጽሐፍ፡- “የትውልድ ውርሰ”
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ኅዳር 22/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከፕሮፌሰር ደስታ መብራቱ ጋር።
ለውይይት የተመረጠው መጽሐፍ፡- “የትውልድ ውርሰ”
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
https://youtu.be/dUKdYyaTfMI?si=0OAX66JuZa1riFxv