Publications du canal ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)

2,178 abonnés
445 photos
4 vidéos
Dernière mise à jour 28.02.2025 20:14
Canaux similaires

7,777 abonnés

3,264 abonnés

1,875 abonnés
Le dernier contenu partagé par ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) sur Telegram
https://youtu.be/hZO-X5UOAiQ?si=H-LI9kNubGcHyj4d
https://youtu.be/FtNW4nHxMA8?si=TM-PC8PwVEPNvjbJ
#ነገረ_መጻሕፍት - ፲፪
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ኅዳር 8/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከተጫነ ጆብሬ ጋር።
ለውይይት የተመረጠው የተርጓሚው መጽሐፍ፡- የሃበሻ ጀብዱ
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ኅዳር 8/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30
ቆይታ:- ከተጫነ ጆብሬ ጋር።
ለውይይት የተመረጠው የተርጓሚው መጽሐፍ፡- የሃበሻ ጀብዱ
አወያይ:- እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።
አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0
ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።
በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76
እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡