ኢኮኖሚው የውጪ ምንዛሬ ቢያከማችም! መልሶ የሚሸጥበት የኢትዮጵያ ብር አቅርቦት እጥረት ገጥሞታል!
ባንኮች የጥሬ ብር አከማችተዋል ብለው ለሚያስቡት ተቋም እና ግለሰብ የጊዜ ገደብ ቁጠባ ከ20 ከመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስቡ እየተደራደሩ ነው!
በጊዜ ገደብ ገንዘብ መቆጠብ ያለውን እድል እና ስጋት እንመልከት....
በዝርዝር አዲሱን ህመም እንፈትሽ....https://youtu.be/y6Ug5H6zk2k