***
የ39 አመቷ ጥሩነሽ: የዛሬው የኒው ዮርክ ማራቶን ከስድስት አመት በኋላ ወደ ማራቶን ውድድር የተመለሰችበት መድረክ ነው።
ሰንበሬ ተፈሪ በውድድሩ ከፍተኛ ግምት የተሰጣት ስትሆን ፣ የኬንያዎቹ ሄለን ኦቢሪ፣ ሻሮን ሎኬዲ እና ቪቪያን ቺርዮት ከፍተኛ የአሸናፊነት ግምት አግኝተዋል።
#ትርታ 97.6 FM #ከልብዎ_የቀረበ
#ትርታ 97.6 FM
Der neueste Inhalt, der von Tirita 97.6 FM Radio auf Telegram geteilt wurde.