ትምህርት በቤቴ® @temhert_bebete Channel on Telegram

ትምህርት በቤቴ®

@temhert_bebete


A channel created for sharing

🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...


Buy ads: https://telega.io/c/temhert_bebete
📩 For comment- @Tmhert_bebete_info_bot

ትምህርት በቤቴ® (Amharic)

ትምህርት በቤቴ® የሚወስን የቤቴ ምርጥ <🔺>ስምምነት መነሻና መስፈርታችን <🔺>እና መልእክት እና ከምትባባሰ እና የሚከፍት ስለሆነ። በዚህ ቦታ ላይ ይጎብኙ: https://telega.io/c/temhert_bebete <📩> ወደ ማግኘት መፅሀፍ- @Tmhert_bebete_info_bot

ትምህርት በቤቴ®

07 Feb, 20:26


ላለፉት አምስት ተከታታይ ቀናት በመላ ሀገሪቱ ሲሰጥ የቆየው 4ኛው የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ አመሻሹን ተጠናቋል፡፡

ፈተናው በሀገር አቀፍ ደረጃ በ87 የፈተና ማዕከላት የተሰጠ ሲሆን፤ 176 ሺህ የሚሆኑ ተፈታኞች ለመውጫ ፈተናው ተቀምጠዋል።

ምስል፦ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

06 Feb, 17:16


#MoE

አርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 5፡30 የሚጀመረው የመውጫ ፈተና ወደ 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡30 የሚጀመረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል።

የመፈተኛ ማዕከላት በነበሩበት የሚቀጥሉ መሆኑ ተገልጿል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

06 Feb, 07:52


ለ4ኛ ጊዜ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ አራተኛ ቀኑ ላይ ደርሷል፡፡

ፈተናው በሀገር አቀፍ ደረጃ በ87 የፈተና ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን፤ 176,045 ተፈታኞች ፈተናውን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቻ ከ18 ሺህ በላይ ተፈታኞች ፈተናውን እየወሰዱ እንደሚገኙ በዩኒቨርሲቲው የትምህርትና ምርምር ተቋም የፈተና ማዕከል ዳይሬክተር ብርሃኑ አበራ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡

ባለፉት ሦስት ቀናት በነበረው የፈተና አሰጣጥ፤ ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዘው ወደ ፈተና ጣቢያ ለመገባት ከሞከሩ ጥቂት ተማሪዎች እና አልፎ አልፎ የመብራት መቆራራጥ ከማገጠሙ በስተቀር ሌላ በዩኒቨርሲቲው ያጋጠመ ችግር አለመኖሩን ኃላፊው ለትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና ኮሚኒኬሽን ዴስክ ተናግረዋል፡፡

የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ነገ ጥር 30/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡

ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

05 Feb, 16:02


🚀 IAT Student Event Alert! 🚀
🎤 Hosted by In Africa Together (IAT)

Licensed in 🇺🇸 Michigan, USA & 🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia 

Exclusive Offer for High School Students! 
🎉 Enjoy a 10% discount just bring your High School ID!

📅 Date: Sunday, February 9
📍 Venue: Kaleb Hotel (Next to Harmony Hotel) 
Time: 2:00 AM – 8:00 AM (Local Time) 
 
🎓 No Pre-Payment Required
📜 No English Proficiency Exam
100% Admission Guarantee

🇺🇸 USA – 66% Scholarship + 34% Covered by Student Loan
🇨🇳 China – Full Scholarship + Pocket Money Allowance

🎯 Apply for: 
- Bachelor’s Degree 
- Master’s Program 
- PhD Programs 

📦 Our Packages Improve Your Visa Chances!

🔗 Secure Your Spot – Register Now!👇🏾 
https://forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7

ትምህርት በቤቴ®

04 Feb, 14:55


የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) መቼ ይሰጣል?

ከትናንት ጥር 26/2017 ዓ.ም ጀምሮ የጤና ተማሪዎችን ጨምሮ የቅድመ-ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና እየተሰጠ ይገኛል።

የሙያ ብቃት ምዘና (COC) ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች (ምዘናውን በድጋሜ የሚወስዱትን ጨምሮ) ምዘናው መቼ እንደሚሰጥ ቲክቫህን ጠይቀዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ ጤና ሚኒስቴርን የጠየቅን ሲሆን፤ በትምህርት ሚኒስቴር እየተሰጠ የሚገኘው የመውጫ ፈተና መጠናቀቅና ውጤት መገለፅን ተከትሎ COC የሚወስዱ አመልካቾች (ድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) ምዝገባ እንደሚደረግ ከሚኒስቴሩ አረጋግጠናል።

የCOC ምዘናውን በየካቲት ወር መጨረሻ ወይም በመጋቢት ወር የመጀመሪያ ሳምንት ለመስጠት በጊዚያዊነት መታቀዱን ከሚኒስቴሩ ሰምተናል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

03 Feb, 08:32


ዛሬ መሠጠት የተጀመረውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና #በጥብቅ የፈተና ዲሲፕሊን እንዲሰጥ እያደረጉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲዎች ገለፁ።

ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተፈታኞች ወደፈተና ማዕከላት ይዘው እንዳይገቡ የተከለከሉ ነገሮችን ፍተሻ በማድረግ መያዙን ገልጿል።

በዚህም ዩኒቨርሲቲው ኩረጃ እና ስርቆት የሚያግዙ ክልክል የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ይዘው የተገኙ ተማሪዎችን ወደ መፈተኛ ክፍሎች እንዳይገቡ አድርጓል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

03 Feb, 07:00


#EXITEXAM #note

ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተግባራዊ ማድረግ ከጀመራቸው ስራዎች አንዱ የሆነ የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከጥር 26 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ይሰጣል።

⚡️በፈተና ወቅት ከተፈታኝ ተማሪዎች ምን ይጠበቃል ?


👉🏾 ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል ሲመጡ ማንኛውም አይነት ስልክ፣ ስማርት ሰዓት ፣ ታብሌት ፣ ላፕቶፕና ... ወዘተ ተመሳሳይ ኤክትሮኒክ ቁሳቁስ መያዝ በፍፁም የተከለከለ ነው።  (ይዞ የተገኘ ፈተናው /ውጤቱ ተሰርዞበት በቀጣይ ጊዜ እንዲቀመጥ ይደርጋል)

👉🏾 ፈተና ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ በፊት መፈተኛ ክፍል መገኘት አለባቸው ይህም ማለት ከጥዋቱ 2፡00 በፊት ፤ ከሰዓት ደግሞ ከ8፡00 በፊት ተፈታኞች መገኘት አለባቸው።

👉🏾 ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ID መያዝ ያለባቸው ሲሆን User Name እና Password lower-case and upper-case ፊደላትን ለይተው በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው።

👉🏾 ተፈታኞች ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ከፈተናው ክፍል መውጣት የለባቸውም።

👉🏾 ተፈታኞች ፤ ፈተናውን የሚያስፈትኑ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ አለባቸው።

👉🏾 ሁሉም ተፈታኝ እንዲቀመጥ የተመደበበት የራሱ ኮምፒውተር ላይ ብቻ ተቀምጦ መክፈትና መጠቀም አለበት።

👉🏾 በፈተና ክፍል ውስጥ መነጋገር እና ከቦታ ቦታ መዘዋወር በፍፁም የተከለከለ ነው። እንዲሁም ማንኛውም ተፈታኝ ከጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር በፍፁም ማየት የለበትም።

👉🏾 ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ መምጣት አይቻልም።

👉🏾 ተፈታኞች በምንም ሁኔታ መኮርጅም ሆነ ማስኮርጅ ተግባር ላይ ቢሳተፉ እርምጃ ይወሰድባቸዋል።

👉🏾 ሁሉም ተፈታኞሽ ለፈታኝ መምህራንና ለአስተባባሪዎች  መታዘዝ ያለባቸው ሲሆን የፈተናው ደንብ እና ስርዓት ተገዢ መሆን ይጠበቅባቸዋል።

👉🏾 በድጋሚ ተፈታኞች የፈተና መግቢያ ትኬት (Exit Exam Entry Ticket) መያዝ ይጠበቅባቸዋል።

NB.  ሁሉም ተፈታኞች ወደ መፈኛ ክፍል ተፈትሸው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ማንኛውም ተፈታኝ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በፍተሻ ወቅት ይሁን ሥርዓት ለማስያዝ በሚደረግ እንቅስቃሴ እንቅፋት ሆኖ ከተገኘ ከመፈተኛ አከባቢ እንዲገለል ተደርጎ በቀጣዩ የመውጫ ፈተና መስጫ ወቅት እንዲቀመጥ ይፈቀድለታል።

⚡️ከፈታኝ መምህራን የሚጠበቅ

👉🏾 የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በአግባቡ በማረጋገጥ ወደ ክፍል እንዲገቡ ማደረግ ይጠበቅባቸዋል።

👉🏾 ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

👉🏾 ፈታኝ መምራህን የተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳሉ ፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማሉ።

👉🏾 በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ እንዳይሰማ፣ ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ አለባቸው።

👉🏾 የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት መከታተል አለባቸው።

👉🏾 በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን እርዳታ ያደርጋሉ።

👉🏾 ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ መቆጣጠር አለባቸው።

👉🏾 ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ መቆጣጠር ይጠበቅባቸዋል።

👉🏾 ሲኮርጂ ወይንም ሲያስኮርጅ የተገኘ ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።

👉🏾 ፈተናው ከጀመረ 15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ ማድረግ የላባቸውም።

👉🏾 የፈተና አፈጻጸም ሪፖርት ለሱፐርቨዘር ማቅረብ

🌺 መልካም ፈተና 🌺

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

02 Feb, 11:23


በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 176 ሺህ ተማሪዎች ተመዝግበዋል።

ፈተናውን በድጋሚ የሚወስዱትን ጨምሮ በጠቅላላው 176 ሺህ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።

ፈተናው በኢትዮጵያ በሚገኙ በሁሉም የኒቨርሲቲዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ ተጠሪነቱ ለትምህርት ሚኒስቴር ያልሆነው የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ውስጥም እንደሚሰጥ በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ለአሐዱ ራዲዮ ተናግረዋል።

የግል ኮሌጅ ተማሪዎችም በመረጡትና በአቅራቢያቸው በሚገኝ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ፈተናቸውን ይወስዳሉ ብለዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

02 Feb, 11:22


🚀 IAT Student Event Alert! 🚀
🎤 Hosted by In Africa Together (IAT)

Licensed in 🇺🇸 Michigan, USA & 🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia 

Exclusive Offer for High School Students! 
🎉 Enjoy a 10% discount just bring your High School ID!

📅 Date: Sunday, February 9
📍 Venue: Kaleb Hotel (Next to Harmony Hotel) 
Time: 2:00 AM – 8:00 AM (Local Time) 
 
🎓 No Pre-Payment Required
📜 No English Proficiency Exam
100% Admission Guarantee


🇺🇸 USA – 66% Scholarship + 34% Covered by Student Loan
🇨🇳 China – Full Scholarship + Pocket Money Allowance

🎯 Apply for: 
- Bachelor’s Degree 
- Master’s Program 
- PhD Programs 

📦 Our Packages Improve Your Visa Chances!

🔗 Secure Your Spot – Register Now!👇🏾 
https://forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7

ትምህርት በቤቴ®

01 Feb, 08:27


የኦሮሚያ ክልል የ2017ዓም 1ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

31 Jan, 10:17


#ExitExam

176 ሺሕ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናን ለመውሰድ መመዝገባቸው ተገለጸ

👉ፈተናው ከጥር 26 እስከ 30 ድረስ ይሰጣል

ጥር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 176 ሺሕ ተማሪዎች መመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

ፈተናውን በድጋሚ የሚወስዱትን ጨምሮ በጠቅላላው 176 ሺሕ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ኤባ ሚጀና #ለአሐዱ ገልጸዋል።

በዚህም መሰረት በኢትዮጵያ የሚገኙ በሁሉም የኒቨርሲቲዎች ፈተናው የሚሰጥ ሲሆን፤ ተጠሪነቱ ለትምህርት ሚኒስቴር ያልሆነው የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ጭምር በዚህ ፕሮግራም ተካታች መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

የግል ኮሌጆችን በሚመለከት አሐዱ ላቀረበላቸው ጥያቄ ትምህርት ሚኒስቴር የግል ኮሌጆች ላይ ገብቶ ለመፈተን የሚያስችል መዋቅር እንደሌለው በማንሳት፤ ነገር ግን ተማሪዎች በአቅራቢያቸው በሚገኝ የመንግስት ተቋም በኩል መፈተን እንደሚችሉ ገልፀዋል።

የፈተና ቀኑ በተለያዩ ምክንያቶች ዘግይተው ትምህርት የጀመሩትን ዩኒቨርሲቲዎች ታሳቢ ያደረገና በቂ ዝግጅት ማድረጋቸው ከተረጋገጠ በኋላ መወሰኑን ተናግረዋል።

ፈተናውን ለመስጠት ታቅዶ የነበረው ጥር 14 እና 15 የነበረ ቢሆንም፤ ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች እኩል ትምህርት ባለመጀመራቸው ወደ ጥር 26 ቀን 2017 ዓ.ም. እንዲሸጋገር መደረጉን ገልጸዋል፡፡

በዚህ የፈተና ፕሮግራም ተንቀሻቃሽ ስልክና የወረቀት ፅሁፍ ይዞ መገኘት ፈፅሞ #የተከለከለ መሆኑን የገለጹት የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚው፤ "ተፈታኞች መታወቂያ መያዝና ከፈተና ፕሮግራሙ 30 ደቂቃ ቀድሞ ቦታው ላይ መድረስ ይጠበቅባቸዋል" ብለዋል፡፡ የወጣው ፈተናም ከተማሩት በመሆኑ ሳይጨነቁ በተረጋጋ መንፈስ መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል።

የዘንድሮው የዩኒቨርስቲዎች የመውጫ ፈተና ከዚህ በፊት ይሰጥ እንደነበረው ሙሉ ለሙሉ በኦንላይን የሚካሄድ ሲሆን፤ ከጥር 26 እስከ 30 ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።

የተማሪዎች ፈተና እንደተጠናቀቀ ቅዳሜ ማለትም የካቲት 1 ቀን የመምህራንን ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ መምህራን ፈተና ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።

[ዘገባው የአሃዱ ሬድዮ ጣቢያ ነው]

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

31 Jan, 05:42


የሐኪሞች የስራ አጥነት ቁጥር እየጨመረ ከመምጣቱ በተጨማሪ በተለያዩ በሽታዎች ተይዘው የህይወት ዋጋ እየከፈሉ ነዉ ተባለ፡፡

በህክምና የተመረቁ ስራ አጥ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር አስታዉቋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ሕክምና የሚያስፈልጋቸው ሐኪሞች ተገቢውን ሕክምና በፍጥነት ባለማግኘታቸው የሕይወት ዋጋ እየከፈሉ ይገኛሉ ተብሏል፡፡

ማህበሩ ሀኪሞች ብዙ ጫናዎችን ተቋቁመው ስራ እየሰሩ ቢሆንም የሰሩበትን የትርፍ ሰዓት ክፍያ ሳይከፈላቸዉ የሚቆዩባቸዉ ክልሎች መኖራቸዉን አንስቷል፡፡

ክፍያ የሚጠይቁ ሐኪሞችም ለእስር የሚዳረጉበት ሁኔታዎች የታዩበት ዓመት ነበር ሲል ማህበሩ ገልጿል፡፡

እንደሕክምና ማህበር ከሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች ጋር ምክክር ለማድረግ ቢሞከርም፤ አሁንም ከችግሩ ስፋት አንጻር ለብዙዎች ችግር ምላሽ መስጠት አልተቻለም ነዉ ያለዉ፡፡

ከዚህ ቀደም ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ተግባር ይግዛዉ ፤ በአገራችን ያሉ የሀኪሞች ቁጥር ወደ 17ሺህ ነዉ ያሉን ሲሆን፤ ከዚህ መሃል ወደ 40 በመቶ የሚሆነዉ ወይም 1ሶስተኛዉ ብቻ የማህበሩ አባል መሆኑን አንስተዋል፡፡

የሙያ ማህበር መቅጠር አይችልም ፤ማድረግ የሚችለዉ ጉዳዩን ማሳወቅ ነዉ ያሉት ዶ/ር ተግባር፤ከጤና ሚኒስቴርም ሆነ ከክልል ጤና ቢሮዎች ጋር በጉዳዩ ላይ መነጋገራቸዉን በወቅቱ አንስተዉ ነበር፡፡

ዘንድሮ 61ኛውን ዓመታዊ የሕክምና ጉባኤና ዓለም አቀፍ የጤና አዉደ ርእይ ከየካቲት 14 – 15/2017ዓ.ም ለማካሄድ ማቀዱንም ማህበሩ አስታዉቋል፡፡
በጉባዔዉ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር የሚኖሩ የህክምና ባለሙያዎች ያላቸውን እውቀት፣ የምርምር ግኝቶችን እና የህክምና ልምዶችን በማቅረብ የዓመቱን መሪ ቃል መነሻ በማድረግ የፓናል ውይይቶች እንደሚካሄዱም ለማወቅ ችለናል፡፡

ማህበሩ ከተመሰረተበት 1940 ዓ.ም ጀምሮ በህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣  ደህንነት እና በአጠቃላይ በህክምናው ዘርፍ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

#EthioFM

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

28 Jan, 20:23


ጥንቃቄ #CBE

አደገኛ መተግበሪያ በማኅበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ መሆኑን ንግድ ባንክ አስታወቀ‼️

ከጫናችሁ ያለፈቃድ ገንዘብ ይቆረጥባችኃል!

ደንበኞች በዋትስ አፕ እና በቴልግራም የሚሠራጭ Pharma+/CBE Vacancy መተግበሪያን እንዳይጭኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሳስቧል።

ባንኩ ባስተላለፈው የማስጠንቀቂያ መልዕክት፤ ባደረገው ምርመራ መሠረት አደገኛ መተግበሪያ ማግኘቱን ገልጿል።

ይህ Pharma+/CBE Vacancy የተሰኘ አሳሳች መተግበሪያ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በሰፊው እየተሰራጨ እንደሆነ በመጥቀስ፤ ይህ መተግበሪያ በቴሌግራም እና ዋትስአፕ ወደ ደንበኞቹ እየደረሰ መሆኑን ጠቁሟል።

መተግበሪያው በስልክ ላይ ከተጫነ ያለ ፈቃድ ገንዘብ ማስተላለፍ እንደሚችልም አሳውቋል።

ባንኩ ከዚህ አይነት አደጋ ለመጠበቅ ከቴሌግራም ወይም ዋትስአፕ መተግበሪያዎችን አታውርዱ ብሏል። ደንበኞች መሰል ተግባራት ሲገጥሟቸው በ951 ነጻ የስልክ መስመር ደውለው እንዲያሳውቁ አሳስቧል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

02 Jan, 05:58


ዳግም ምዝገባ እንዲያካሄዱ ጥሪ ከቀረበላቸው 102 ተቋማት መካከል 84 የሚሆኑት ምዝገባ ባለማካሄዳቸው እርምጃ እንደተወሰደባቸዉ ተገለጸ

በኢፌዴሪ ትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን በ2017 ዓ.ም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የትምህርት ስልጠና መስኮቻቸውን በአዲስ የፍቃድ አሰጣጥ ደረጃ መሠረት ለመገምገም እና እንደ ሀገር ወጥነት ያለው የፍቃድ አሰጣጥ ስርዓት ተግባራዊ ለማድረግ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዳግም ምዝገባ እየተካሄደ እንደሆነ ይታወቃል ።

ባለፈው አመት የካቲት ወር ላይ ባለድርሻ አካላትን በማወያየት መመሪያ እና ስታንዳርድ ፀድቆ ስራ ላይ የዋለ ሲሆን ፤ተቋማቱ በፀደቀው መመሪያ እና ስታንዳርድ እየሰሩ መሆናቸው ሲገመገም መቆየቱን የኢፌዴሪ ትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ማርታ አድማሱ ገልፀዋል።

ባለስልጣኑ በሚሰራው የማጣራት ሂደት ምዝገባውን እንዲያካሂዱ ጥሪ ከቀረበላቸው 102 ተቋማት 84 የሚሆኑት ምዝገባውን ባለማካሄዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ከመማር ማስተማር ስርዓቱ እንደወጡ ተናግረዋል፡፡

84 ተቋማት ከስርዓቱ አጠቃላይ ሪፖርታቸዉን በሚቀጥሉት 2 ሳምንታት ውስጥ ካላከናወኑ ፍቃዳቸው እንደሚነጠቅ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊዋ አክለዉ ተናግረዋል፡፡ በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ዉስጥ የመውጫ ፎርም መሙላት ግዴታቸዉ እንደሆነም አስገንዝበዋል፡፡

የመውጫ ፎርሙን ባልሞሉ ተቋማት ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወሰድም አመላክተዋል፡፡


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

31 Dec, 10:28


ተማሪዎች አንስተዉት የነበረዉን ጥያቄ ሙሉ ለሙሉ መልሻለሁ ሲል የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ገለፀ።

ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎች የቀን የምግብ በጀትን ከ22 ብር ወደ 1መቶ ብር ከፍ እንዲል ካደረገ በኋላ አዲስ የምግብ ዝርዝር ይወጣል ተብሎ ለተማሪዎች መነገሩን የዩኒቨርስቲው የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ዶ/ር ትካቦ ገ/ስላሴ ለኢትዮ ራዲዮ ጣቢያ ተናግረዋል።

በአዲሱ የምግብ ዝርዝር መሠረት በፊት ሁለት ዳቦ የነበረዉ የተማሪዎች ቁርስ ወደ አንድ ዳቦ ተቀነሶ በመቅረቡ፤ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ተቃውሞ ማንሳታቸውን ዶ/ር ትካቦ ነግረውናል።

በነበረዉ ግርግር መስታወቶችን ሲሰብሩ የነበሩ ተማሪዎች እንደነበሩም ነው የገለፁት።

ከተፈጠረው ግርግር በኋላ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሰዎች ህይወት አልፏል እየተባለ ሲወራ እንደነበርም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

ዶ/ር ትካቦ ምንም የሞተ ሰዉ የለም የተማሪዎችን ጥያቄም በተቻለ መጠን ለመመለስ ሞክረናል አሁን ሙሉ ለሙሉ ወደ ትምህርት ተመልሰዋል ነው ያሉት።

የተማሪዎች ጥያቄ ቢመለስም፤ አሁንም ድረስ የመምህራን  የደሞዝ  ጥያቄ አልተመለሰም ያሉት ዳይሬክተሩ፤ መንግስት በዚህ ጉዳይ ምላሽ ሊሰጠን ይገባል ብለዋል።

©ኢትዮ ሬድዮ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

30 Dec, 14:48


#NGAT

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከታህሳስ 21 እስከ 25/2017 ዓ.ም ይከናወናል፡፡

ለመመዝገብ 👇
HTTPS://NGAT.ETHERNET.EDU.ET

ከምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በኢሜል አድራሻ [email protected] ወይም በስልክ ቁጥር 0920157474 (Enatnesh Gebeyehu) እና 0911335683 (Fasil Tsegaye) ማብራሪያ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን ተገልጿል።

የመፈተኛ USER NAME እና PASSWORD በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ እንደሚያሳውቅ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

30 Dec, 10:45


እስካሁን ከ499,000 በላይ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

በ2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠናቀቀቂያ ፈተና ለመውሰድ እስካሁን 499,200 ተማሪዎች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡

በመደበኛ እና በግል 750,000 ተማሪዎች ይመዘገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በአገልግሎቱ የተፈታኞች ምዝገባ፣ የፈተና ዕርማትና ውጤት ጥንቅር ዴስክ ኃላፊ ማዕረፉ ሌሬቦ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል።

የመደበኛ ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በኦንላይን ከታህሳስ 8/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ ሲሆን፤ ጥር 6/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ኃላፊው ገልፀዋል።

በመደበኛው ፕሮግራም 600,000 ተማሪዎች ለመመዝገብ ዕቅድ መያዙን የገለፁት ኃላፊው፤ እስካሁን 82 በመቶ የሚሆኑ መደበኛ ተማሪዎች መመዝገባቸውን ጠቁመዋል። በግል የሚፈተኑ 150,000 ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ሲጠበቅ፤ እስካሁን 1,100 ተማሪዎች ብቻ ምዝገባ አድርገዋል፡፡

የኢንተርኔት አማራጭ በሌለባቸው አካባቢዎች ተማሪዎች በወረቀት ከተመዘገቡ በኋላ ኢንተርኔት የሚሠራበት አካባቢ በመሔድ መረጃቸውን ወደ ኦንላይን መጫን እንደሚችሉ ኃላፊው ተናግረዋል። #FMC

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

27 Dec, 16:21


ወደ መቶ ብር ከፍ ያለው የዩኒቨርሲቲዎች የቀን የምግብ በጀት የተለየ ለውጥ ያመጣል ተብሎ አይጠበቅም ተባለ

የዩኒቨርሲቲዎች በጀት 100 ብር ሆነ ማለት ድሮ ተማሪዎች ሲመገቡ ከነበረበት የምግብ አይነት የተለየ ለውጥ ይመጣል ማለት አይደለም ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የዩኒቨርስቲዎች የምግብ በጀት በቀን ከ22 ብር ወደ 100 ብር መሻሻሉን ተከትሎ፤ ከሰሞኑ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙ ተማሪዎች የምግብ ተመኑ ሲያድግ በተቃራኒው ግን የሚቀርበው የምግብ አይነትና መጠን ያነሰ በመሆኑ ቅሬታቸውን እያቀረቡ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ አሐዱም ይሄንን የተማሪዎች ቅሬታ በመያዝ ትምህርት ሚኒስቴርን አነጋግሯል።

በዚህም በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስተዳደርና ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶ/ር ሰሎሞን አብርሃ በሰጡት ምላሽ፤ የምግብ በጀቱ 100 ብር ሆነ ማለት የግድ የተለየ ለውጥ ይመጣል ማለት እንዳልሆነ ገልፀው፣ "የምግብ አይነቱም ሙሉ ለሙሉ አስደናቂ በሆነ መልኩ ይቀየራል ማለት አይደለም፣ ሊቀየርም አይችልም" ሲሉ ገልጸዋል።

ድሮውንም ተማሪዎች በተመደበላቸው 22 ብር ብቻ ሲመገቡ እንዳልቆዩ የሚገልጹት ዶ/ር ሰሎሞን፤ "ከፌዴራል መንግሥት የሚመደበው 22 ብር አነስተኛ መሆኑ ስለሚታወቅ ዩኒቨርሲቲዎች በራሳቸው አካሄድ ሲያስተካክሉ ቆይተዋል" ብለዋል።

አሐዱም "የትምህርት ሚኒስቴር ያደረገው ማሻሻያ በቂ ነው ወይ? አሁን ካለው የገበያ ሁኔታ ጋርስ ተመጣጣኝ ነው?" ሲል ዩኒቨርስቲዎችን ጠይቋል።

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት መንገሻ አየነ የትምህርት ሚኒስቴር ለተማሪዎች የቀን ምግብ 22 ብር ቢመደብ፤ ከዛ በላይ ወጪ እንደበረው እና ተቋማቱ ለሌላ ሥራ የሚያገኙትን ገንዘብ ለምገባ የሚያውሉበት ሁናቴ መኖሩን ገልጸዋል።

"ዩንቨርስቲዎች በሚመደው 22 ብር ብቻ ተማሪዎቻቸውን አይመግቡም ነበር" ሲሉ ዶ/ር ሰሎሞን ያነሱትን ሃሳብ ተጋርተዋል።

"አሁን የተሻሻለው በጀት በተወሰነ ደረጃ ችግርን ይቀርፋል ተብሎ የሚጠብቅ ነው" ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ የተደረገው ማሻሻያ ቁጥሩ ትልቅ ቢመስልም ቀድሞ ሲወጣ ከነበረው ወጪ አንጻር ሲታይ አሁንም ተጽዕኖ እንደሚኖረው ገልጸዋል።

በአንጻሩ ሌላው አሐዱ ያነጋገራቸው የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ቶሎሶ ዳኒ፤ "አሁን ካለው የዋጋ ንረት አንጻር 22 ብር ተማሪዎችን መመገብ አይችልም ነበር፡፡ በተደረገው ጥናት መሰረት ወደ መቶ ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል" ያሉ ሲሆን፤ የተመደበው በተማሪ 100 ብር በቂ እንደሚሆንም ገልጸዋል።

በንጽጽር ሲታይ ቀድሞ ከነበረው 22 ብር ወደ መቶ ብር ከፍ መደረጉ ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ መሆኑን አንስተዋል።

ዶ/ር ሰሎሞን የዩንቨርስቲዎቹን ፕሬዝዳንቶች ሃሳብ ሲያጠናክሩ፤ ዩኒቨርስቲዎች ከሚመደብላቸው የተለያየ በጀት እያዟዟሩ በቀን ከ80 እስከ 150 ብር በማውጣት ተማሪዎችን ሲመግቡ እንደነበር ገልጸዋል፡፡

የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ከመሻሻሉ በፊት አንድ እንጀራን እስከ 24 ብር ድረስ የሚገዛ ዩኒቨርስቲ እንደነበረ ጠቅሰው፤ "ድሮ ይመደብ የነበረው በጀት አንድ እንጀራ እንኳን በቅጡ የማይገዛ ነበር" ሲሉ አክለዋል።

በመሆኑም ይህ አካሄድ የዩኒቨርሲቲዎችን እንቅስቃሴ ስላስተጓጎለና የአሰራር ስርዓታቸው ላይም ችግር ስለፈጠረ፣ የምግብ ሜኑ ሲዘጋጅ ጥናት ተጠንቶ ሀገር አቀፍ የተማሪ ህብረት ተወካዮች ጭምር በአካል በተገኙበት የዩኒቨርሲቲዎች ምግብ ማሻሻያ መደረጉን ለአሐዱ ተናግረዋል።

አክለውም ተማሪዎች አሁን ካለው ሁኔታ አንፃር ማድረግ ያለባቸው የሚመደብላቸው በጀት በአግባቡ ለእነርሱ መድረሱን እና በቀን የመቶ ብሩ በጀት ተሰልቶ በሳምንት 700 ብር ወጪ መደረጉን፣ እንዲሁም ያንን ወጪ ታሳቢ ያደረገ ሜኑ መቅረብና አለመቅረቡን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

ከዚህ ጋር በተያያዘ የተማሪዎች ህብረት አደረጃጀትም ሀላፊነት በመውሰድ በአግባቡ መከታተል እንዳለበት አፅንኦት ሰጥተዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

27 Dec, 08:35


#EAES

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻን ይፋ አድርጓል፡፡

በድጋሜ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች https://register.eaes.et/Online በመጠቀም በበየነ-መረብ መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

26 Dec, 21:13


በ84 ኮሌጆች የሚማሩ ተማሪዎች፤ እስከ ጥር ወር መጀመሪያ ወደ ሌሎች የትምህርት ተቋማት እንዲዘዋወሩ ትዕዛዝ ተሰጠ!

የፌደራል የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን፤ 84 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስከ መጪው ጥር ወር መጀመሪያ ድረስ  ተማሪዎቻቸውን ፈቃድ ወዳላቸው ተቋማት እንዲያዘዋውሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ። ባለስልጣኑ ይህንን ትዕዛዝ የሰጠው፤ በድጋሚ ሳይመዘገቡ ለቀሩ እና በገዛ ፈቃዳቸው ስራቸውን ለማቋረጥ ለወሰኑ ኮሌጆች ነው።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባወጣው “አዲስ ስታንዳርድ” መሰረት፤ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቦ የነበረው ባለፈው መስከረም ወር መጀመሪያ ነበር።በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚንቀሳቀስ ማንኛውም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ፈቃድ የመስጠት፣ የማደስ እና ቁጥጥር የማድረግ ስልጣን ለመስሪያ ቤቱ የሰጠው በ2014 ዓ.ም. የተሻሻለው የባለስልጣኑ ማቋቋሚያ ደንብ ነው።

መስሪያ ቤቱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ፈቃድ ወይም እድሳት የመሰረዝ ስልጣንም በዚሁ ደንብ አግኝቷል።በዚሁ መሰረት 84 የሚሆኑ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት “ከከፍተኛ ትምህርት የፈቃድ ስርአት እንዲወጡ” የሚያደርጋቸውን ውሳኔ ባለስልጣኑ ከሁለት ሳምንት በፊት አስተላልፏል።ዘጠኝ በሚሆኑ የትምህርት ተቋማት ላይም ተመሳሳይ ውሳኔ በቅርቡ እንደሚተላለፍ ከባለስልጣኑ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።

Via Ethiopia Insider


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

26 Dec, 16:54


መረጃዎች በቴሌግራም እየተመዘበሩ ነው‼️

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በዛሬው ዕለት በቴሌግራም መረጃዎች እየተመዘበሩ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ፡፡

አስተዳደሩ እንዳለው ከዛሬ ጀምሮ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች በተጠቀሰው የማስገሪያ (ፊሺንግ ሊንክ) እና ሌሎች ተጨማሪ ማስገሪያዎች አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ ነው ፡፡

በዚህም ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከሚያውቁትም ሆነ ከማያውቁት) ግለሰብ ሊንክ ቢላክ መክፈት ተገቢ እንዳልሆነ እና ወዲያውኑ ማጥፋት እንደሚገባ አሳስቧል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

25 Dec, 16:50


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (KPIs) ከሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ስምምነት ተፈራረመ።

ስምምነቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ ብቃትና ችሎታ ያላቸው ምሩቃንን በማፍራት ሂደት ውስጥ ተጠያቂነትን ከማስፈን ባለፈ ውጤታማነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡

ስምምነቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያሰፈነ አመራር እንዲከተሉ፣ አገሪቱ ለምታወጣው ሀብት ተመጣጣኝ ውጤት እንዲያስገኙ፣ የአፈጻጸም አቅማቸው እንዲገመገምና ለስኬቱም ዕውቅና እና ሽልማት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡

በስምምነቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) "ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብላቸው በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ እንደሚሆን" ገለፀዋል።

የስምምነት ውሉ በየዩኒቨርሲቲዎቹ ስር ወደሚገኙ ኮሌጆች፣ ትምህርት ክፍሎች እና ሌሎች ፅህፈት ቤቶች በየደረጃው እንደሚወርድ ይጠበቃል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

22 Dec, 16:10


#Updates

የመውጫ ፈተና

በ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት ላይ የሚሰጠው የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ይሰጣል።

የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች (NGAT) የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት የመግቢያ ፈተና ከጥር 7-9/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።

ፈተናው ለአዲስ የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ የአንድ ጊዜ የ NGAT ፈተና ውጤት ለሁለት ዓመት ያገለግላል ተብሏል።

ይመዝገቡ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/login

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

22 Dec, 12:14


ክሪፕቶ ከረንሲን በኢትዮጵያ መተግበር የሚቻልበት ሁኔታ እንዳለ ተገለጸ

ከወረቀት እና የሳንቲም ገንዘብ በተጨማሪ የዲጂታል ገንዘቦች የክፍያና ኢንቨስትመንት አማራጭ እየሆኑ እንዳሉ ይገለፃል፡፡

ሀገራት ከእነዚህ መገበያያ አማራጮች ክሪፕቶከረንሲ (ምናባዊ ገንዘብ) በመባል የሚታወቀውን በህጋዊ መንገድ በግብይት ስርዓቱ በስፋት ጥቅም ላይ እያዋሉት ይገኛል፡፡

በኢትዮጵያም ምናባዊው የዲጂታል መገበያያ በስፋት ገበያ ላይ እየዋለ በመሆኑ እንዴት መቆጣጠር ይቻላል የሚል ጥያቄ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መነሳቱ የሚታወስ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ በሰጡት ምላሽ አሁን ላይ በኢትዮጵያ ክሪፕቶ ከረንሲን እንደ መገበያያ መጠቀም የተፈቀደ እንዳልሆነ ቢጠቅሱም፤ የዓለም የንግድ ስርዓት ተለዋዋጭ እንደመሆኑ ባንኩ በሒደት መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላልም ነው ያሉት፡፡

በዚህ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ የሰጡት የምጣኔ ሃብት ባለሙያው አቶ ደረጄ ፍቃዱ አለም ወደዚህ የመገበያያ ስርዓት እየተቀየረ ከመጣ ኢትዮጵያም ተግባራዊ ማድረጓ የማይቀር ነው ብለዋል፡፡

በሌሎች ሀገራትም ሆነ በሀገራችንም የሚጠቀሙ መኖራቸውን እና ጠቀሜታ ያለው መሆኑን፤ እንዲሁም የሚፈጥረው ተፅዕኖ ቢኖርም አጣጥሞ ማስኬድ እንደሚቻል ገልፀዋል፡፡

ከቁጥጥር አንፃር የሚነሱ መመሪያዎችም ሆነ ህጎች እንዲሁም የአሰራር ስርዓቶች ቴክኖሎጂ እንደመሆኑ ተግባራዊ ከተደረገ በኋላ እየታየ ጥናት ተደርጎ ህግም ሆነ መመሪያ የሚወጣበትን ሂደት መፍጠር እንደሚቻል አመላክተዋል፡፡
                      
ይህንን ሃሳብ የሚቃረኑት ሌላኛው የምጣኔ ሃብት ባለሙያው አቶ እዮብ አዳሙ ኢትዮጵያ አሁን ላይ የምናብ መገበያያውን ልትጠቀም የምትችልበት አስቻይ ሁኔታ እንደሌለ ይገልፃሉ፡፡

ሀገሪቱ ያላት የፋይናስ ስርዓት ጠንካራ ባልሆነበት ሁኔታ ትግበራ ውስጥ ቢገባ ጉዳቱ የሚያመዝን መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በምክርቤቱም በህግ የታገደው ለዚህ የሚመጥን ሲስተም ባለመዛርጋቱ እና መቆጣጠር ስለማይቻል ነው ብለው እንደሚያምኑም ሃሳባቸውን ገልፀዋል፡፡
                        
ክሪፕቶ ከረንሲን በስፋት ለመገበያያነት የሚያውሉ ሀገራት ቁጥር እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

19 Dec, 07:33


#AASTU

የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ በማድረግ የሚያስመርቃቸው ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃቸው አለም አቀፍ ተቀባይነት እንዲኖረው እየሰራሁ ነው ያለው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፤ በሰባት ወር ጊዜ ውስጥ እውቅና የማግኘት ሂደቱ ይጠናቀቃል ብሏል፡፡

ዩኒቨርስቲው በአለም አቀፍ መስፈርት ከልሼዋለሁ ባለው የትምህርት ሥርዓት ያስተማራቸው የመጀመርያ ዙር ተማሪዎችም አስመርቆ ወደ ስራ ማስገባቱንም ሰምተናል፡፡

#የአዲስ_አበባ_ሳይንስና_ቴክኖሎጂ_ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ደረጄ እንግዳ(ዶ/ር) ከ2019 ጀምሮ ዩኒቨርስቲው ይህን እውቅና ለማግኘት የሚያስችለውን ስራ ሲሰራ ነበር ሲሉ ጠቅሰዋል፡፡

እንደ ማሳያነት ያነሱት የትምህርት ካሪኩለም ክለሳ ማድረግ አንዱ ሲሆን በዚህ ሥርዓት ያለፉ ተማሪዎች ከባለፈው ዓመት ጀምሮ መመረቅ ጀምረዋል በማለት ነግረውናል፡፡

አለም አቀፍ እውቅና ለማግኘት ባለፈው ሳምንት ግምገማ የሚያካሄድ ቡድን መጥቶ ስራውን አከናውኗል ያሉት ደረጄ እንግዳ(ዶ/ር)  በመጀሪያው ሪፖርታቸውም አብዛኛዎቹ የትምህርት ክፍሎች ይህንን እውቅና እንደሚያሟሉ ተነግሮናል ብለዋል፡፡

ነገር ግን አንዳንድ ስራዎች በአንድ ወር ውስጥ እንድናስተካክል ተነግሮናል ያሉት የአስቱ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዩኒቨርስቲው የተነሱ ችግሮችን ለማስተካከል እየሰራ ነው ብለዋል፡፡

ውጤቱም ከ7 ወር በኋላ ሐምሌ ውስጥ ይታወቃል መባሉን ሰምተናል፡፡

እውቅናው ሲገኝ ከባለፈው ዓመት ጀምሮ የተመረቁ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃቸው በየትኛውም ተቋም አለም አቀፍ ተቀባይነት ይኖረዋል ተብሏል፡፡

[ዘገባው የሸገር ራዲዮ ጣቢያ ነው]

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

18 Dec, 17:38


በትግራይ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀመሯል።

በክልሉ በተሳለጠ የትምህርት ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 26,156 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ዛሬ ፈተናቸውን መውሰድ ጀምረዋል።

ክልል አቀፍ ፈተናው በ451 ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ይገኛል።

የተማሪዎቹ የፈተና ውጤት በአምስት ቀናት ውስጥ እንደሚገለፅና ወደ 9ኛ ክፍል የሚያልፉ ተማሪዎች በቀጥታ የ9ኛ ክፍል ትምህርታቸውን እንደሚከታተሉ የኢዜአ ዘገባ ያሳያል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

17 Dec, 10:43


የኦሮሚያ ት/ት ቢሮ ላይ ከ4 ቀን በፊት በ ፌስቡክ ገጹ እንደጻፈው በሰማያዊ ከለር የተከበበት
"የዘንድሮ ፈተና
🔹 Grade 9 & 10: old curriculum
🔹 Grade 11 & 12: new curriculum
እንደሆነ እና ተማሪዎች ለእዚህ እንዲያዘጋጁ" ተናግሯል

Source: https://web.facebook.com/profile.php?id=100009424937970 - Biiroo Barnootaa Oromiyaa (Oromia Education Bureau)

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

05 Dec, 17:00


ከዚህ በፊት Tacademy በመባል የሚታወቀው እና ከ 2000 በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለውጤት ያበቃው ቻናል በአዲስ መልክ Entrance Academy በሚል በይፋ ስራውን ጀምሯል........

ይሄ Channel ትምህርቱን የሚሰጠው መንገድ በ Private ሲሆን በዚህ አመት የተለያዩ አዳዲስ ነገሮችን ጨምሮ በአዲስ መልክ ተከፍቷል.......

ከተጨመሩት ነገሮች መሀል.......

📌 ስለ አንድ Chapter ብቻ ከ 50+Entrance ጥያቄዎችን ማካተት.......

📌 ለአንዳንድ Conceptኦች በፎቶ 🖼️ የተደገፈ ትምህርት መስጠት እናም ተያያዥ Chapterኦችን አንድ ላይ ማስተማር ይካተቱበታል.........

እኛ ቻናላችን ላይ ብር ከፍላቹ 💵 እንድትገቡ አንመክራችሁም ግን የምንፈልገው ቻናላችን ላይ በመሄድ የትምህርት አሰጣጡን እራሳችሁ በነፃ እንድታዩ ነው.........

እርግጠኛ ነኝ ትወዱናላቹ 😎😎

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

Official_Entrance_Academy

ትምህርት በቤቴ®

05 Dec, 06:45


Three things of life that once gone, never come back:
Time, Words & Opportunity

Three things of life that must not be lost:
Peace, Hope & Honesty.

Three things of life that are most valuable:
Love, Self-confidence & Friends

Three things of life that are never sure:
Dreams, Success & Fortune

More ⬇️
🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

03 Dec, 07:59


ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ የመጡት ራስን ማጥፋት፣ የመጠጥ ሱሰኝነት እና የተለያዩ ዓይነት የጭንቀት በሽታዎች የሚያሳዩት ሰዎች ለውድቀት ከመሰልጠን ይልቅ ለስኬት እየሰለጠኑ እንደሚገኙ መሆኑን ነው፡፡ ከስኬት ይልቅ ውድቀት የተለመደ ሰለሆነ ከሀብት ይልቅ ድህነት ስለተንሰራፋ እና ከመደሰት ይልቅ መከፋት የተለመደ ስለሆነ ሰዎች ውድቀትን መማር ይገባቸዋል”

📓ውድቀቴን ወደድኩት
ጆን ሲ.መክስዌል

@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

30 Nov, 12:17


በኤሌክትሪክ መኪኖች ላይ በልዩነት የሚሠራ ራሱን የቻለ የቴክኒክ እና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በሀገር ውስጥ ለመክፈት እንቅስቃሴ መጀመሩ ተሰምቷል፡፡

መንግሥት የኤሌክትሪክ መኪኖች በስፋት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ እያደረገ ሲሆን፤ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚነዱ ተሸከርካሪዎች 95 በመቶ የሚሆኑት የኤሌክትሪክ መኪኖች እደንዲሆኑ ዕቅድ ተይዟል፡፡

እነዚህ መኪኖች የሚያጋጥሟቸውን ብልሽቶች የሚጠግኑ ባለሙያዎች ለማፍራት የትምህርት ዕድል እየተመቻቸ መሆኑን የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

በዚህም በመጀመሪያ ዙር ወደ ቻይና ተጉዘው ስልጠናዎችን ወስደው የተመለሱ ወጣቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን ገልፀዋል፡፡

መሰረታቸውን በቻይና ያደረጉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በኢትዮጵያ ውስጥ ስልጠና መስጠት ጀምረዋል ብለዋል፡፡ #ShegerFM

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

27 Nov, 18:16


ከፓስፖርት ቅጣት የተሰበሰበው ወደ 18 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ በግለሰብ አካዉንት ገቢ ሲደረግ እንደነበር በኦዲት ተረጋገጠ

ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት ቅጣት ክፍያን የመሰብሰብ ፍቃድ ሳይሰጠዉ የራሱን የመመሪያ ተመን በማዉጣት ሲሰራ እንደነበር ተገልጿል ።

ስልጣን ሳይሰጠዉ ከፓስፖርት የሚገኝ የቅጣት ገንዘብን እየሰበሰበ ይገኛል የተባለው አገልግሎቱ የገንዘብ ሚኒስትርን ሳያስፈቅድ የራሱን አካዉንት በመክፈት 17 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ገደማ ገቢ አድርጓል ተብሏል።

በራሱ የተመን መመሪያ ቅጣት ሲጥል የነበረዉ ተቋሙ ከ 1 ሺህ እስከ 1500 ብር እያስከፍል እንደነበር ካፒታል ከኦዲት ሪፖርቱ ተመልክቷል።

ይህ ገንዘብ ገቢ ሲደረግ የነበረዉ በግለሰቦች አካዉንት ተከፍቶ ነበር ያለዉ የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተከፈተው " የባንክ አካዉንት ወደ ሰራተኞች መረዳጃ እድር ተቀይሯል ብሏል" ።

በዚህ ባልተፈቀደ አካዉንት ገቢ ተደርጓል ከተባለው ገንዘብ ዉስጥ 9 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚሆነው ለትርፍ ሰዓት ክፍያ እና ለበዓል ወጪ መደረጉን እና 8 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ደግሞ በአካዉንቱ ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።

የፌዴራል ዋና ኦዲተር በፓርላማ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ በቅጣት የተገኘው ገቢ ወደ መንግስት መተላለፍ የነበረበት ያለ ሲሆን ይህ ባለመሆኑ ህጉ መጣሱና ድርጊቱን የፈፀሙ አካላት ሊጠየቁ ይገባል ብሏል።

ይህ የተገለፀዉ ቋሚ ኮሚቴው የ2015 እና 2016 በጀት ዓመት የፓስፖርት አገልግሎት አሰጣጥና ውጤታማነትን በተመለከተ የክዋኔ የኦዲት ሪፖርት ላይ ዉይይት ባደረገበት ወቀት ነዉ።

የኦዲት ግኝቱን በሚመለከት አሁን በአመራር ላይ የሚገኙ ኃላፊዎች አዲስ መሆናቸዉን ከመግለፅ ዉጪ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ምላሽ ያልሰጠው ተቋሙ ያሉበትን የአሰራር ክፍተቶች ማሻሻል ማድረግ እንደሚገባው ማሳሰቢያ ተሰጥቶታል ።

   ©️Capital
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

27 Nov, 09:42


"በአማራ ክልል ከ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት አልሄዱም።" ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) 


የአማራ ክልል ምክር ቤት የማኅበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የትምህርት ቢሮ የ1ኛ ሩብ ዓመት እቅድድ አፈጻጸምን ገመገሙ።
በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅት እና አጀማመርን ሪፖርት አቅርበዋል።
ዶክተር ሙሉነሽ በሪፖርታቸው ሁሉም ዞኖች፣ እንዲሁም ውስን ወረዳዎች እና ትምህርት ቤቶች ዓመታዊ እቅድ ማቀዳቸውን ገልጸው ወደ ታችኛው እርከን የጸጥታ ችግሩ ለትምህርቱ እንቅፋት ሆኗል ብለዋል
5 ነጥብ 3 ሚሊዮን የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መጽሐፍ ወደ ደሴ እና ጎንደር የክዘና ማዕከል መግባቱን መግባት ቢችልም የጸጥታ ችግሩ መጽሐፍቱን ለዝርፊያ እና ውድመት አጋልጦታል።
በችግሩ ምክንያትም አንድም ትምህርት ቤት ያልተከፈተባቸው 17 ወረዳዎች መኖራቸውን እና እንደ ክልልም 40 በመቶ ምዝገባ ያልጀመሩ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ተናግረዋል።
ከቅድመ አንደኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ  ድረስ  7 ሚሊዮን 71 ሺህ 933 ተማሪ ለመመዝገብ ታቅዶ የተመዘገበው 2 ሚሊየን 543 ሺህ 128 መሆኑን ገልጸው ይህም ከ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ሆነዋል።
ትምህርት ቤቶችም በታጠቁ ኃይሎች ጉዳት እንደደረሰባቸው እና የመምህራን ግድያ መኖሩ በትምህርት ላይ ጫና አሳድሯል ብለዋል ሃላፊዋ።
በቋሚ ኮሚቴ አባላት ለተነሱ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች ዶክተር ሙሉነሽ ተገቢ ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል።
ዶክተር ሙሉነሽ ቋሚ ኮሚቴው በቀጣይ ትኩረት እንዲሰጥባቸው ካመላከቷቸው ጉዳዮች መካከል በሰላም እጦቱ ከትምህርት የዘገዩ ተማሪዎችን መዝግቦ፤ የማስተማሩን ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማድረግ፤
የትምህርት ባለሙያዎችን የደረጃ እና የሥልጠና ችግርን መቅረፍ፤ የደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት አሥተዳደራዊ ዠና ቁሳዊ ችግሮችን በመፍታት ምቹ እንዲሆን የማድረግ ሥራ እንዲሠራ የሚሉት እንደሆኑ ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

27 Nov, 08:43


8ተኛው ዙር ያጋሩ ይሸለሙ ተጀመረ!
ቴሌግራም ቻናላችንን ለወዳጅዎ ያጋሩ: ይሸለሙ!

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል

1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/global_bank_referral_bot?start=433177540
2. START የሚለውን ይጫኑ፣
3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣
4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣
5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣
6. መልዕክቱን ቢያንስ ለ30 እና ከዚያ በላይ ወዳጅ ዘመድዎ ሼር ሲያደርጉ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሳምንቱ ላፕቶፕ ፣ ስልኮችን እና ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ያበረክታል፡፡

ሽልማቱ ዘወትር ቅዳሜ ለተሸላሚዎች ይደርሳል፡፡

ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ናቸው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በነፃ የጥሪ ማዕከል ቁጥራችን ☎️ 8118 ☎️ ይደውሉ፡፡

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
ለጋራ ስኬታችን

ትምህርት በቤቴ®

24 Nov, 16:09


የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በሚሰጠው የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው የውጭ ሀገር ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ዝርዝር።

ህጋዊ አማራጮችን ብቻ በመጠቀም ደህንነቱ የተረጋገጠ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

23 Nov, 18:12


በቻይና ሻንጋይ ከተማ በአንድ የሮቦት አምራች ኩባንያ የምርት ማሳያ ስፍራ በስራ ላይ የነበሩ 12 ሮቦቶች በሌላ አምራች ኩባንያ ሮቦት መታገታቸው ተገለጸ‼️

ሁነቱን ተከትሎ የተጋራው ተንቀሳቃሽ ምስል ብዙሃንን አነጋግሯል።

እገታውን የፈፀመችው ኤርባይ የተሰኘችው ሮቦት በቅድሚያ ወደ 12ቱ ሮቦቶች በመጠጋት ስለ ስራ ሰዓታቸው ታነጋግራቸዋለች።

በዚህም ከተገቢው የስራ ሰዓት በላይ እየሰሩ መሆኑን በመግለፅ አብረዋት እንዲሄዱ ስታሳምናቸው እና ተከትለዋት ሲሄዱ ኦዲቲ ሴንትራል ያጋራው የቪዲዮ መረጃ ያሳያል።

በንግግራቸው ወቅት ኤርባይ፥ ትርፍ ሰዓት ትሰራላችሁ? ወደ ቤታችሁስ ሄዳችሁ ታውቃላችሁ? በማለት ስትጠይቃቸው፤ እነርሱም አርፈው እንደማያውቁ እና ቤትም እንደሌላቸው ሲመልሱላት ይሰማል።

ሲጋራ እንደ አዝናኝ ቀልድ ተቆጥሮ የነበረው ተንቀሳቃሽ ምስሉ ሮቦቶቹ በታገቱበት አምራች ድርጅቱ ካሜራ የተቀረፀ ሲሆን፤ በሻንጋይ የሚገኘው የሮቦት አምራች ድርጅት ስለ እገታው መግለጫ ከሰጠ በኋላ እውነትነቱ ተረጋግጧል።

በመጠኗ አነስ የምትለው ኤርባይ የሃንግዙ ሮቦት አምራች ድርጅት ስሪት መሆኗ ወደ ኋላ ላይ የተቋሙ ቃል አቀባይ ገልፀዋል።

ቃል አቀባዩ ኤርባይ የሌሎቹን ሮቦቶች የውስጥ አሰራር ፕሮቶኮል እንድትረዳ ለማድረግ ድርጊቱን እንደ ሙከራ መጠቀማቸውን በመግለፅ እገታው እውነት እንደነበር አስረድተዋል።

አያይዘውም፥ በንግግር ብቻ እገታው ሊፈፀም እንደማይችል በመጠቆም የሮቦቶቹን የውስጥ አሰራር እርሷ እንድትረዳው ተደርጋ መሰራቷ ዋናው ጉዳይ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።

በፍጥነት በማደግ ላይ የሚገኘው የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ በቀጣይ ግኝቶቹ ውሳኔ ማሳለፍ የሚያስችል፣ ከሌሎች ሲስተሞች ጋር በጋራ መስራት የሚችል እና ሌሎችም ከእውነታው ዓለም የተቀራረቡ ማሻሻያዎችን እያደረገ እንደሚሄድ ይጠበቃል።

ትምህርት በቤቴ®

23 Nov, 10:31


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

ትምህርት በቤቴ®

21 Nov, 12:48


#ይመዝገቡ

የሁዋዌ አይሲቲ ውድድር 2024/25 ፕሮግራም ይፋ ሆኗል፡፡

በ9ኛው ዓለም አቀፍ የ2024/25 አይሲቲ ውድድር ለመሳተፍ የምትፈልጉ እስከ ታህሳስ 2017 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ መመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡

ኔትዎርኪንግ፣ ክላውድ ኮምፒውተር እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ውድድሩ ከሚደረግባቸው የአይሲቲ ዘርፎች መካከል ይጠቀሳሉ።  

በሁዋዌ የICT ውድድር (Huawei ICT Competition 2024-2025) ለመሳተፍ በቅድሚያ የሁዋዌ ICT አካዳሚ አባል ይሁኑ።

የአካዳሚው አባል ለመሆን 👇
https://e.huawei.com/en/talent/portal/#/

ለውድድሩ ምዝገባ ለማድረግ 👇
https://bit.ly/SAR2024-2025

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

21 Nov, 12:48


ዛሬ ጠዋት በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ተቃውሞ መነሳቱ ተሰማ።

ተማሪዎቹ ይህንን የተቃውሞው ድምፅ ያሰሙት በህዝባችን ላይ ግድያ ይቁም በሚል ምክንያት ሲሆን ተማሪዎቹ ቁርሳቸውን ሳይበሉ ነው ወደ ተቃውሞ እንደወጡ ለማወቅ የተቻለው።

ተቃውሞው እንዳይባባስ የፀጥታ ሀይሎች ጥረት አድርገዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

21 Nov, 12:46


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

ትምህርት በቤቴ®

21 Nov, 06:34


ከሩሲያ  የሶፍትዌር ኩባንያ  የስራ እድል ያገኘው የ7 ዓመቱ ህጻን

የሰባት አመቱ ኮዲንግ ባለሙያ ሰርጌይ ከሩሲያ የሶፍትዌር ኩባንያ ፕሮ32 አስተዳደር ቡድንን እንዲቀላቀል የስራ ግብዣ ቀርቦለታል፡፡

ታዳጊው ‘የኮዲንግ ሞዛርት” የሚል ቅጽል ስም የተሰጠው ሲሆን በዩቲዩብ ላይ በሚያቀርባቸው የፕሮግራሚንግ የማስተማሪያ ቪዲዮዎች ታዋቂነትን ያተረፈው ሰርጌይ በኮዲንግ ብቃቱ እና በማስተማር ችሎታው አድናቆትን አትርፏል።

ይህንን ተከትሎ የሩሲያ የሶፍትዌር ኩባንያ  ፕሮ32 ማሰልጠኛ ኃላፊ ሆኖ ድርጅቱን እንዲቀላቀል የስራ ቅጥር ደብዳቤ ልኮለታል።

ነገር ግን በሩሲያ ህግ መሰረት አንድ ሰው ገንዘብ የሚያስገኝ ስራ ለመስራት እድሜው 14 አመት መድረስ አለበት፡፡

ስለዚህም ሰርጌይ እድሜው ለቅጥር እስከሚደርስ ድረስ ድርጅቱን ማገዝ በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ ከወላጆቹ ጋር መወያየቱን የፕሮ32 ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢጎር ማንዲክ ለቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ ተናግሯል፡፡

ቤተሰቦቹ ልጃቸው ባገኘው እድል በጣም ደስተኛ እንደሆኑ እና ሰርጌይ ኩባንያውን እስኪቀላቀል በጉጉት እንደሚጠብቁ ገልጸውልኛል ብሏል፡፡

ታዳጊው ሰርጌይ 3ሺህ 500 ተከታዮች ባሉት የዩትዩብ ቻናሉ ላይ በሩሲያኛ እንዳንዴም በተሰባበረ በእንግሊዘኛ በሚለቃቸው ስለኮዲንግ፣ ፓይቶን፣ ፕሮግራሚንግ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ስለ ተለያዩ ቴክኖሎጂዎች በማስተማር ‘የኮዲንግ ሞዛርት’ ለመባል ችሏል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

21 Nov, 05:36


40 ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ጠርተዋል

ለ2017 የመጀመርያ ዓመት የፍሬሽማን እና በ2016 በሪሜዲያል ማለፊያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎቻቸውን የጠሩ ዩኒቨርሲቲዎች


👉1. Addis Ababa University - ገብተዋል
👉2. Adama ST University - ገብተዋል
👉3. Addis Ababa ST University - ገብተዋል
👉4. Salale University - ጥቅምት 21 እና 22/2017 - ገብተዋል
👉5. Kebri dehar University - ጥቅምት 25,26/2017 - ገብተዋል
👉6. Mizan Tepi University - ህዳር 2 እና 3/2017 - ገብተዋል
........................................................................
👉7. Hawassa University - ህዳር 9 እና 10/2017
👉8. Haramaya University - ህዳር 9,10,11/2017
👉9. Raya University - ህዳር 2 እና 3/2017
👉10. Oda Bultum University - ህዳር 4,5/2017
👉11. Jigjiga University - ህዳር 7-9/03/2017
👉12. Dire Dawa University - 16 እና 17/2017
👉13. Kotebe University - ህዳር 4 እና 5 /2017
👉14. Ambo University - ህዳር 09 እና 10/2017
👉15. Wollega University -  ህዳር 4 እና 5/2017
👉16. Aksum University - ህዳር 9 እና 10/2017
👉17. Borana University - ህዳር 12 እና 13/2017
👉 18. Woldia University - ህዳር 18 እና 19/2017
👉 19. Dambi Dollo University - ህዳር 11 እና 12/2017
👉 20. Wolaita Sodo University - ህዳር 9 እና 10/2017
👉21. Dilla University - ህዳር 9 እና 10/2017
👉22. University of Gonder - ህዳር 12 እና 13/ 2017
👉23. Arba Minch University - ህዳር 7 እና 8/2017
👉24. Wollo University - ህዳር 13 እና 14/2017
👉25. Debark University - ህዳር 18 እና 19/2017
👉26. Jinka University - ህዳር 11 እና 12/2017
👉27. Debre Tabor University - ህዳር 9 እና 10/2017
👉28. Assosa University - ህዳር 16 እና 17/2017
👉29. MizanTepiUniversity - ህዳር 11 እና 12/2017
👉30. Werabe University - ህዳር 19 እና 20/2017
👉31. Injibara University - ህዳር 16 እና 17/2017
👉32. Madda Walabu University - ህዳር 09 እና 10/2017
👉33. Mattu University - ህዳር 16 እና 17/2017
👉34. Jinka University - ህዳር 11 እና 12/2017
👉35. Assosa University - ህዳር 16 እና 17/2017
👉36. Bule Hora University - ህዳር 9 እና 10/2017
👉37. Gondar University - ህዳር 12 እና 13 2017
👉38. Bahir Dar University - ህዳር 16 እና 18/2017
👉39. Samara University - ህዳር 16 እና 17/2017
👉40. Wachemo University - ህዳር 19 እና 20/2017
..................................................................................
🎯Federal Technical and Vocational Training Institute  - ህዳር 3 እና 4/2017 ዓ.ም

N.B: ራያ ዩኒቨርሲቲ አራዝሟል - ቀኑ ህዳር 9 እና 10/2017

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

20 Nov, 16:36


በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በብቃት ላይ የተመሠረተ አመራር እንዲኖር እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አስታወቁ፡፡

ትምህርት ሚኒስቴርና የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት፥ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአመራሮች ምደባ ብቃትን መሰረት ያደረገ እንዲሆን እየተሰራ ነው።

የአንድ ሀገር ልማትና ስኬት የሚወሰነው በዋነኛነት በየደረጃው ባሉ መዋቅሮች ላይ በሚያገለግሉ አመራሮች ብቃት እንደሆነም ነው ያስረዱት፡፡

አሁን የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ ውጤታማ አመራርን ለማፍራትም ሆነ ሀብትን በውጤታማነትና ለመጠቀም ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ጠቅሰዋል፡

የአፍሪከ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በበኩላቸው፥ ጠንካራ አመራር ለመፍጠር ግልጽ የአመራር ልማት ፖሊሲ፣ በስልጠናው የሚለይ የአመራር ልማት ፕሮግራም እንዲሁም ሳይንሳዊ የአመራር ምዘና ስርዓት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

የመግባቢያ ሰነዱም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሟላ ብቃት ያለውና ቁርጠኛ አመራር በመፍጠር የተጀመሩ የለውጥ ስራዎች በታሰበው መንገድ ለውጤት እንዲበቁ እንደሚያስችል አስረድተዋል፡፡

ደረጃውን የጠበቀ ሀገር በቀል ስልጠና መኖሩ ሀገሪቱ የምትፈልገውን አመራር በብዛትና በብቃት ለማፍራት ከማሰቻሉም ባሻገር አመራሮችን በውጭ ሀገር በማሰልጠን የሚወጣውን ከፍተኛ ወጪ ለማስቀረት እንደሚያግዝም ማብራራታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

20 Nov, 05:53


Lack of confidence kills more dreams than lack of ability.

Talent matters but people talk themselves out of giving their best effort long before talent is the limiting factor.

You're capable of more than you know. Don't be your own bottleneck.

More ⬇️
🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

20 Nov, 05:48


#JimmaUniversity

በ2017ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ

· ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባችሁ በመጪው ህዳር 19 20/20179.9 - በዩኒቨርስቲው በተመደባችሁባቸው ካምፓሶች ማለትም የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ከሴክሽን 1-26) እና ግብርና እና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ (ከሴክሽን 27- 31) እንዲሁም የሶሻል ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች ደግሞ በዋናው ግቢ እንደሚካሄድ ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።

👉ማሳሰቢያ

1. በ2017ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ በRemedial ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ግዜያችሁ በቀጣይ ማስታወቂያ የሚገለጽ መሆኑን አውቃችሁ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን፡፡

2. በ2016ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ የRemedial ፕሮግራም ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ ተማሪዎች በመጪው ቅርብ ቀናት https://portal.ju.edu.et ላይ የመለያ ቁጥራችሁን በማስገባት አጠቃላይ ውጤታችሁን ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ላለፋችሁ ተማሪዎች ምዝገባችሁ ከላይ በተጠቀሰው ቀናት በተመሳሳይ የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡

3. አዲስ ገቢ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ሴክሽን እና ካምፓስ ከተወሰኑ ቀናት በ3.4 https://portal.ju.edu.et ላይ ስለሚለቀቅ የአድሚሽን ቁጥራችሁን በማስገባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ነባር የሬሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ደግሞ ይህንን መረጃ የመለያ ቁጥራችሁን (ID No) በማስገባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

19 Nov, 18:58


የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ሊፈተኑ መሆኑ ተሰማ።

ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።

በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጡት ቃል ፥ " የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም " ብለዋል።

አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል።

ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ገልጸዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

19 Nov, 10:11


በተያዘው የትምህርት ዘመን ለመመዝገብ ከታቀደው የተማሪ ቁጥር የተመዘገበው በአስር ሚሊዮን ያነሰ እንደሆነ ተገለፀ።

በመላ ሀገሪቱ ከቅድመ መደበኛ እስከ 2ኛ ደረጃ ባሉ ትምህርት ቤቶች ከ32 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለመመዝገብ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም የተመዘገቡት ግን 21.7 ሚሊዮን ብቻ መሆናቸው ተገልጿል።

የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከዕቅድ በታች የሆነው በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተቋማቸውን የሦስት ወራት አፈፃፀም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረቡበት ወቅት ገልፀዋል።

ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሩ፤ ይህን ለማስተካከል የመምህራን ባንክ ማቋቋምን ጨምሮ የተለያዩ የማትጊያ ስርዓቶች ይዘረጋሉ ብለዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

19 Nov, 04:20


For freshman Communicative English ppt

Skill 1&2

DETAIL EXPLANATION ABOUT ACTIVE & PASSIVE VOICE WITH EXAMPLES

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

17 Nov, 21:46


ተማሪ ናችሁ?

ትምህርት በቤቴ®

17 Nov, 21:36


እንግሊዘኛን በቀላሉ እና በነፃ የሚማሩበት ምርጥ ቻነል ተገኝቷል።

የምትፈልጉትን መርጣችሁ ተቀላቀሉ 👇

ትምህርት በቤቴ®

16 Nov, 06:05


Many of life’s failures are people who did not realize how close there were to success when they gave up.”Thomas A. Edison

More ⬇️
🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

16 Nov, 06:04


8ተኛው ዙር ያጋሩ ይሸለሙ ተጀመረ!
ቴሌግራም ቻናላችንን ለወዳጅዎ ያጋሩ: ይሸለሙ!

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል

1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/global_bank_referral_bot?start=433177540
2. START የሚለውን ይጫኑ፣
3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣
4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣
5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣
6. መልዕክቱን ቢያንስ ለ30 እና ከዚያ በላይ ወዳጅ ዘመድዎ ሼር ሲያደርጉ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሳምንቱ ላፕቶፕ ፣ ስልኮችን እና ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ያበረክታል፡፡

ሽልማቱ ዘወትር ቅዳሜ ለተሸላሚዎች ይደርሳል፡፡

ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ናቸው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በነፃ የጥሪ ማዕከል ቁጥራችን ☎️ 8118 ☎️ ይደውሉ፡፡

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
ለጋራ ስኬታችን

ትምህርት በቤቴ®

14 Nov, 19:48


በ2016 የት/ት ዘመን ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የእዉቅና እና የሽልማት ኘሮግራም ተደረገ

የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከተለያዩ የመንግስትና የግል አካላት ጋር በመሆን ባለፈዉ አመት 12ተኛ ክፍልና ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ከፍተኛ ዉጤት ላመጡ ተማሪዎች በዛሬዉ እለት የሽልማት መርሀግብር ተደረገላቸዉ።


በዚህም የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የላቀ ዉጤት ላስመዘገቡ ሰላሳ ሴት ተማሪዎች ዩንቨርሲቲ ለመግባት ከሚያስፈልጋቸዉ መሰረታዊ የመማሪያ ቁሳቁሶች መካከል ብርድልብስ፣ አንሶላ ፣ ጫማና ካልሲ በተጨማሪም ለአራት አመት የሚቆይ በየወሩ የ1000 ብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ሲሆን

ከአ/አ ዩንቨርሲቲና ከኮተቤ ከፍተኛ ዉጤት ላመጡ 29 ሴት ምሩቃን የሰርተፍኬት እና የገንዘብ ሽልማት ተደርጐላቸዋል።

በእለቱም ከዩንቨርሲቲ አጠናቀዉ የወጡ ተማሪዎች ዩንቨርሲቲን ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ለተቀላቀሉ ተማሪዎች ልምዳቸዉን አካፍለዋል።

የቢሮዉ ሀላፊ የሆኑት ወ/ሮ ወይንሸት ዘሪሁን እንዳሉት “የላቀ ውጤት በማምጣት የተመረቃቹ ይህ ድካማቹን የሚመጥን አደለም አሁን ዩንቨርሲቲን ለሚቀላቀሉ ሴት እህቶቻቹ ትልቅ ማስተማሪያ ናቹ በተጨማሪም መልካም የትምህርት እና የስራ ዘመን ይሁንላቹ በማለት መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇


@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

14 Nov, 03:59


ራስ ገዝ የሚሆኑ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚተመነው ክፍያ ማህበረሰቡ ላይ ጫናን በማይፈጥር መልኩ ሊሆን እንደሚገባው ተጠቆመ

በኢትዮጵያ በቅርቡ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ እንዲሆኑ መወሰኑን ተከትሎ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀዳሚውን የራስ ገዝነት ደረጃ በመያዝ በዘንድሮ ዓመት የመማር ማስተማሩን ስራ መጀመሩ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት ለትምህርት መርሃ ግብሮቹ ያወጣውን ገንዘብ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡

ሃሳባቸውን ለመናኸሪያ ሬዲዮ የሰጡ የትምህርት እና የህግ ባለሙያዎች ምንም እንኳን ተቋሙ ራሱን በራሱ ቢያስተዳድርም ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያማከለ አሰራር ሊኖረው እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡

መነሻውን ከሌሎች ሀገራት ያደረገው ይህ የራስ ገዝነት አካሄድ ብዙ ውዝግቦች የነበሩበት መሆኑን የገለፁት የትምህርት ባለሙያው ዶ/ር መክብብ ጣሰው ነገር ግን ከሃይማኖቱም ሆነ ከፖለቲካ ጫና በመላቀቅ ጥራት ያለው ትምህርት ለመስጠት ያስችላል ብለዋል፡፡

ከዚህም ባለፈ አቅም የሌላቸውን ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ባሻገር ድርጅቶች እና ባላሃብቶች እንደሚደግፉ በመግለፅ በኢትዮጵያም ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ መሆናቸው የሚበረታታ መሆኑን ይጠቅሳሉ፡፡ ነገር ግን በክፍያው  ከሌሎች ሀገራት ያለውን ተሞክሮ መውሰድ ካልተቻለ በትምህርት ስርዓቱ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ይገልጻሉ፡፡
               
ይህንኑ ሀሳብ የሚጋሩት የህግ ባለሙያው አቶ ጥጋቡ ደሳለኝ ትምህርት ማህበራዊ አገልግሎት ከሚባሉት ውስጥ እንደመሆኑ ለማህበረሰቡ በተመጣጣኝ መንገድ ሊቀርብ ይገባል ባይ ናቸው፡፡ ትምህርት ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ሊቀርብ ይገባል ያሉት አቶ ጥጋቡ   አግላይ እንዳይሆኑ በህግ ማዕቀፍም ሊኖራቸው እንደሚገባ ይጠቁማሉ፡፡

አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ትምህርት በነፃ በመንግስት በኩል ሊቀርብ የሚገባ መሰረታዊ ጉዳይ ነው ሲሉ ሃሳባቸውን የገለፁልን ደግሞ የህግ ባለሙያው አቶ አይናለም ጌታሁን ናቸው፡፡ 

በዩኒቨርሲቲ ደረጃም ወጪ መጋራት(ኮስት ሼሪንግ) የማስተማር አግባብ እንዳለ በመጥቀስ አሁን ላይ በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲው የተቀመጠው የገንዘብ ተመን ምናልባትም ከሚያወጣቸው ወጪዎች ጋር ተያይዞ ሊሆን ይችላል የሚል ግምታቸውን ያስቀምጣሉ፡፡ ነገር ግን ማንም ሰው እስኪቸገር ድረስ የማስከፈል ሂደት ካለ እና ሌሎችም ነገ ላይ ራስ ገዝ ሲሆኑ በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ  ትምህርቱ ወደ ንግድነት የሚቀየር ይሆናል ሲሉ ያላቸውን ስጋት አቶ አይናለም ያስቀምጣሉ፡፡
                         
ትምህርትን በጥራት ማድረስ በሚል ብቻ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያላማከሉ እርምጃዎች እንዳይወሰዱ በመንግስት በኩል ቁጥጥር ሊደረግባቸው እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡ (መናኸሪያ ሬዲዮ)


ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇


@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

14 Nov, 03:58


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  7

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link](https://forms.gle/m6w7WF8x7uivDsYz7

ትምህርት በቤቴ®

13 Nov, 06:54


የጥሪ ማስታወቂያ


ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ አመት የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ በትምህርት ሚኒስተር ለተመደባችሁ እና በ2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርታችሁን በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ህዳር 09 እና 10/2017 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ከዚህ በታች የተገለፁትን ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

✓የ12ኛ ክፍል የት/ት ማስረጃ ዋናዉ እና ኮፒው

✓ከ9-12 ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናዉ እና ኮፒው

✓የ8ኛ ክፍል የት/ት ማስረጃ ዋናው እና ኮፒው

✓ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ

ማሳሰቢያ፡-

የትምህርት ማመልከቻ እና ምዝገባ የሚከናወነው በኦንላይን (online system) http://estudent.mwu.edu.et/auth/login ሊንክ በመጠቀም ስለሆነ በተጠቀሱት ቀናት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሮቤ ካምፓስ በአካል በመገኘት በኦንላይን እንሰድትመዘገቡ እናሳስባለን።

ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን።

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስተር ለተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ወደፊት የሚገለፅ ይሆናል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

12 Nov, 12:21


#DebreTabor_University

✔️በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥታችሁ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት (Freshman) ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ምዝገባ ህዳር 9 እና 10/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

✔️ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
✔️አራት 3x4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
✔️ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡

✔️በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም እንድትከታተሉ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሌላ ማስታዎቂያ ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

12 Nov, 12:21


#JinkaUniversity

ለሁሉም የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የሬሜዲያል ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ላመጣችሁና በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ ወደ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ

በ2016 ዓ/ም በሪሜዲያል ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፍያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2017 ዓ/ም በፍሬሽ-ማን ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር አዲስ የተመደባችሁ የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው ህዳር 11 እና 12/2017 ዓ/ም መሆኑን እየገለጽን በተጠቀሱት ቀናት በዩኒቨርሲቲው በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡ ማንኛውም ተማሪ ለምዝገባ ሲመጣ የትራስ ጨርቅ፣የስፖርት ትጥቅ፣ የአልጋ አንሶላ፣ከ8ኛ ክፍል ጀምሮ ያሉትን የትምህርት መረጃ ይዞ መምጣት ይኖርበታል፡፡

#ማሳሰቢያ 👉 በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስዳችሁ በ2017 የትምህርት ዘመን የሬሜድያል ትምህርት ለመከታተል ወደ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎችን አይመለከትም። #በቀጣይ ጥሪ እስከምናስተላልፍላችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።(ጂንካ ዩንቨርሲቲ)

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

11 Nov, 14:28


"ከ250 በላይ ሀይስኩሎች ላይ የዲጂታል ላይብረሪ አቋቁሚያለው"  SRE

በኢትዮጵያ ‘Scientific Revolution Earth (SRE) በሚል የተመሰረተውየቴክኖሎጂ ኩባንያ የ10ኛ ዓመት በዓሉን አክብሯል። 

ተቋሙ በስካሁኑ ጉዞው በገጠራማው ክፍል ሁሉ ያለ ኢንተርኔት አገልግሎት የዲጂታል ላይብረሪዎችን ማቋቋም፤ የትራፊክ ፍሰት የሚቆጣጠርና ሌሎች ከውጪ በውድ ዋጋ የሚገዙ ቴክኖሎጂዎችን በሀገር ውስጥ ማምረቱን ገልጿል።

የዲጂታል ላይብረሪውን በተመለከተ ለምሳሌ በትግራይ ክልል በራያ የኒቨርሲቲ ድጋፍ ከ20 በላይ አካባቢዎች ሃይስኩሎች ላይ መተግበሩን እና በቡልቲም ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ ደግሞ በአካባቢው ባሉ በርካታ ተቋማት ላይ መተግበሩን አስረድቷል።

በአማራ ክልል በተመሳሳይ በአማራ ልማት ማኀበር አማካኝነት ከ110 በላይ ተግባሪዊ ሆኗል ያለው ድርጅቱ በአማራ ትምህርት ቢሮ አማካኝነት ደግሞ ደሴ፣ ወልዲያ፣ ሰቆጣ፣ ከሚሴ መምህራት ትምህርት ኮሌጆች ኢምፕልመንት ተደርጓል ሲል አስታውቋል።

በአጠቃላይ የድጅታል ላይብረሪው ከ250 በላይ ሀይስኩሎች፣ ከ16 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ መተግበሩን ገልጿል።

በተቋሙ የለሙ ቴክኖሎጂዎች በሀገር ውስጥ በመመረታቸው ከውጪ ከሚገዙበት ዋጋ 50 በመቶ ቅናሽ እንዳላቸውም ተገልጿል። በተጨማሪም የአንድ አመት ዋስትና እና በቀላሉ የጥገና አገልግሎት ማመቻቸት ይቻላል ተብሏል።

ተቋሙ 10ኛ ዓመቱን አስመልክቶ ባዘጋጀው የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የማስተዋወቅ ዝግጅት እስካሁን በሪሰርች ያሉ 32 ፕሮዳክቶችን ጨምሮ በዕለቱ ለዕይታ ያቀረባቸውን 10 የሚሆኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን አስተዋውቋል።

ተቋሙ አንዳንዶቹ ቴክኖሎጂዎች የመንግስትን አብሮነት የሚጠይቀ ናቸው ብሏል። "ለምሳሌ እንደ ትራፊክ ራዳር፣ የትራፊክ መብራቶች፣ ከተማው ላይ ያሉ የስማርት ሲቲ ቴክኖሎጂዎች ከመንግስት ጋር መስራትን የሚፈልጉ ናቸው” ነው ያለው።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

11 Nov, 07:44


#MoH

የ2024 ትምህርት ዘመን የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምዝገባ ከህዳር 3-17/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

ለበለጠ መረጃ፦
https://www.moh.gov.et/en/ermp-announcements

@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

09 Nov, 17:07


#EthiopianAviationUniversity

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ለ200 ጋቦናውያን ልዩ የአቪዬሽን ስልጠና የሚወስዱ ተማሪዎችን ተቀብሏል።

በተለያዩ የአቪዬሽን ዘርፎች ትምህርታቸውን ለሚከታተሉት ተማሪዎቹ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል ተደርጓል።

@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

08 Nov, 20:21


#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል።

ለTRAINEE CABIN CREW በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ (ዝቅተኛው) 200 ነጥብ ያስመዘገበ ለማመልከት ብቁ ነው።

የዕድሜ ገደቡ ከ19 እስከ 30 ዓመት ነው።

ቁመት ቢያንስ 1.58 ሜትር እና 212 ሴ.ሜ የሆነ ክንድ ለሴት እንዲሁም ለወንድ ቢያንስ 1.70 ሜትር ቁመት መሆን አለበት።

የምዝገባ ጊዜው ከህዳር 08/2017 ዓ/ም እስከ ህዳር 12/2017 ዓ/ም ነው።

ምዝገባው ፦
- በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አዳማ)
- አዲስ አበባ (በኦንላይን ልክ ማመልከቻው ሲከፈት ይፋ ይደረጋል)
- አምቦ ዩኒቨርሲቲ (አምቦ)
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (አርባ ምንጭ)
- አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (አሶሳ)
- ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (ባህር ዳር)
- ወሎ ዩኒቨርሲቲ (ደሴ)
- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ (ድሬዳዋ)
- ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ( ጋምቤላ)
- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ጎንደር)
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ (ሀዋሳ)
- ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ (ጅግጅጋ)
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ)
- መቐለ ዩኒቨርሲቲ (መቐለ)
- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ)
- መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ (ሮቤ)
- ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰመራ)
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ወልቂጤ) ይከናወናል።

ተጨማሪ መረጃዎች፣ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፣ ዝርዝር ጉዳዮች እንዲሁም ሌሎችም የወጡ ማስታወቂያዎች በዚህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረገጽ ላይ ሰፍሮ ይገኛል ይመልከቱ 👇
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

08 Nov, 19:07


ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ

ትምህርት በቤቴ®

07 Nov, 17:35


👨‍🏫 ቀጣይ አመት (2017) Freshman ተማሪ እንዲሁም ሪሚዲያል ለሆናችሁ በጣም ሚጠቅማችሁ እና ሚያስፈልጋችሁ የኛው ቻናል ነዉ አሁኑኑ ተቀላቀሉ😊⭐️

በዉስጡ :-
FreshMan module 📚
       
💠Short note
power point 📎
Assignment 📄
COC Exam 📝
Mid & Final Exam እስከነ መልሳቸው

ሁሉንም በነፃ
🟡ይቀላቀሉን 👇👇

@Freshmanprepare
@Freshmanprepare

ትምህርት በቤቴ®

07 Nov, 17:03


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት በ አዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት
- ትራንስክሪፕት

የዝግጅቱ ቦታ:
📍 Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር 6& 7

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ:
[Registration Link](https://forms.gle/m6w7WF8x7uivDsYz7

ትምህርት በቤቴ®

07 Nov, 07:33


📣 Dirredawa University

በድሬዳው ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐ ግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ቀን ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም መሆኑን እናሳስባለን።

ምዝገባ ለማድረግ የሚያስፈልጉ፦

- የ8ኛ ክፍል ስርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
- የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
- ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
- አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
- አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡


ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

07 Nov, 07:33


በ2017 ዓ.ም ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አንደኛ አመት (Freshman) ተማሪዎች በሙሉ

በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁና አልፋችሁ ለ2017 የትምህርት ዘመን ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ህዳር 04-05 ቀን 2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ግቢ በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደረጉ እናሳውቃለን፡፡

💥ማሳሰቢያ
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን የትምህርት ማስረጃዎች እና ማቴሪያሎች ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡

1. የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሰርተፊኬት ዋናውና ከማይመለስ ኮፒ ጋር

2. ከ9-12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቃችሁበት ትራንስክሪብት ዋናውና ከማይመለስ ኮፒ ጋር

3. የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ከማይመለስ ኮፒ ጋር

4. ስድስት ፍሬ ጉርድ ፎቶ ግራፍ 3×4.

5. በ ቁ.4 የተገለጸው የጉርድ ፎቶ ግራፍ ሶፍት ኮፒ

6. በግል የምትጠቀሙባቸው አንሶላ፣ብርድ-ልብስ፣የስፖርት ትጥቅ ልብስ

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

06 Nov, 04:04


#አጠቃላይየትምህርትአቂቅአዋጅ

በአገር አቀፍ፣ በክልል ወይም በአካባቢ ደረጃ ያለው የትምህርት ደረጃና ጥራት ከተጠበቀው በታች መወረዱ ሲረጋገጥ የሚመለከታቸው ፦
➡️ የፌደራል፣
➡️ የክልል
➡️ የአካባቢ የትምህርት አስተዳደር ኃላፊዎችን ተጠያቂ የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ለፓርላማ ቀርቧል።

የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅ ባለፈው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት ተደርጎበት ለሰው ሀብት ልማት የሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ በአብላጫ ድምፅ ተመርቷል፡፡

ረቂቁ ምን ይዟል ?

🟢 የትምህርት ደረጃና ጥራት ከሚጠበቀው በታች የወረደ መሆኑ ሲረጋገጥ የትምህርት ተቋሙ፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸው መምህራን፣ ሌሎች ለችግሩ አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትና ግለሰቦች ተጠያቂዎች እንደሚሆኑ ተደንግጓል፡፡

🟢 በሒደቱ የትምህርት ደረጃና ጥራት መርማሪዎችን ሥራ ለማሰናከል የሚደረጉ ተግባራት የተከለከሉ መሆናቸው ተደንግጓል።

🟢 የአጠቃላይ የትምህርት ደረጃ ጥራትን በባለቤትነት የሚያስጠብቅ የትምህርት ቁጥጥርና ክትትል አገልግሎት የሚሰጥ መንግሥታዊ ተቋም በትምህርት ሚኒስቴር ሥር እንደሚቋቋም ተካቶበታል፡፡

🟢 የመንግሥት ዋነኛ ተግባር ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ሕፃን ለአጠቃላይ ትምህርት ያለውን መብት ተግባራዊ ማድረግ፣ ተማሪውም የአንደኛና መለስተኛ ትምህርቱን ለመከታተል ያለበትን ግዴታ መወጣቱን ማረጋገጥ ያስችላል።

🟢 በትምህርት ዘርፍ ለሚሳተፉ ባለሀብቶችና ሌሎች መንግሥታዊ ላልሆኑ አካላት፣ በአገሪቱ የኢንቨስትመንት ሕግና አግባብ ባላቸው ሕጎች መሠረት ማበረታቻ ይሰጣል።

🟢 ስለትምህርት ክፍያ አለመኖር በሚያብራራው አንቀጽ በማንኛውም የመንግሥት አጠቃላይ የትምህርት ተቋም ውስጥ በመደበኛው የትምህርት መርሐ ግብር ከሚማር ተማሪ ከወላጆች ወይም ከአሳዳሪዎች የትምህርት ክፍያ፣ የመማርያ መጻሕፍት ዋጋ ወይም የመመዝገቢያ ክፍያ መቀበል ክልክል ስለመሆኑ ተደንግጓል፡፡

🟢 ክልሎች በሚያወጠት ሕግ መሠረት ለሌሎች የትምህርት መሣሪያዎች የሚውል መጠነኛ ክፍያ ከተማሪ ወላጆች የመክፈል አቅም ጋር በተጣጣመ መንገድ ሊያስከፍሉ እንደሚችሉ ተደንግጓል። ድንጋጌው ቢኖርም ይህንን አላሟላህም ተብሎ ተማሪው ከትምህርት ገበታው እንዲለይ ማድረግ አይቻልም።

🟢 የቅድመ አንደኛ ደረጃ መግቢያ ከአራት ዓመት እስከ ስድስት ዓመት ሲሆን፣ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ዕድሜ ደግሞ ሰባት ዓመት ተደርጓል፡፡

🟢 ተማሪዎች ቢያንስ ሦስት ቋንቋዎችን እንዲማሩ እንደሚደረግ ተደንግጓል። እንግሊዝኛ ቋንቋ ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት ይሰጣል። እንዲሁም አንድ ተጨማሪ የውጭ ቋንቋ ክልሉ በሚመርጠው መሠረት ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ በአማራጭነት እንዲሰጥ ይደረጋል።

🟢 ማንኛውም ሰው ተገቢው የማስተማር ሥራ ፈቃድ ሳይኖርው በአጠቃላይ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በመምህርነት ሊሠራ እንደማይችል የተደነገገ ሲሆን፣ ለዚህ የሚረዳና የሥራ ፈቃድ አሰጣጥን የተመለከተ ስታንዳርድ መመርያ በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ይወጣል።

🟢 ከቅድመ ሥራ ሥልጠና በኋላ በመምህርነት የሚመደብ ሰው በቅድሚያ የሁለት ዓመት የትውውቅ ሥልጠና የመከታተልና ለዚህም የሚሰጠውን መመዘኛ ፈተና የማለፍ ግዴታ አለበት። ይህን ግዴታ ከተወጣ በኋላ በዚህ አንቀጽ የሥራ ፈቃድ እንደሚሰጠው ተደንግጓል፡፡

🟢 የመምህራን የሙያ ፈቃዱ በየሁለት ዓመቱ መታደስ ያለበት ሲሆን፣ ዕድሳቱ ከማንኛውም የፈቃድ ክፍያ ነፃ ተደርጓል፡፡ ይህ ዕድሳት ለመምህራን ደረጃ ዕድገት እንደሚረዳ ተቀምጧል፡፡

🟢 በውጭ አገር ማኅበረሰቦች የሚቋቋሙ ትምህርት ቤቶች ከሚያስፈልጋቸው በጀት በአገራቸው መንግሥት 30 በመቶ የሚደገፉ እንደሆኑ፣ ቀሪውን 70 በመቶ ራሳቸው መሸፈን የሚችሉ መሆናቸውን የሚያሳይ ማረጋገጫ ማምጣት አለባቸው።

🟢 ኢትዮጵያ ውስጥ በሚቋቋሙ የውጭ አገር ማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶችና ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ መምህራን ከሚመለከተው አገር የሥራ ፈቃድ ማምጣት እንደሚገባቸው ተደንግጓል፡፡ (ሪፖርተር ጋዜጣ)

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

05 Nov, 05:24


#Haramaya_University

የጥሪ ማስታወቂያ

የመግብያ ቀናት ህዳር 9,10 እና 11

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

05 Nov, 05:24


📣ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች   የምዝገባ  ጊዜ ኀዳር 09-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦
• የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ
• የማህበራዊ ሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

ማሳሰቢያ፤
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዘው መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡
• የ12ኛ ክፍል ፈተና ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
• ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
• አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣
• የስፖርት ትጥቅ

ማሳሰቢያ:-

ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
     
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት            
                   
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

04 Nov, 12:50


የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል።

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።

ምደባችሁን ለማየት

በድረ ገጽ፦
https://placement.ethernet.edu.et

በቴሌግራም፦
https://t.me/moestudentbot

ትምህርት ሚኒስቴር የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ገልጿል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

02 Nov, 17:54


#MizanTepiUniversity

ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ወደ ተቋሙ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው ኅዳር 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦

- የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ሚዛን አማን በሚገኘው ዋናው ግቢ
- የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

- የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት፣ - ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
- ዘጠኝ 3×4 ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️

https://t.me/+D9SY4VrC-i8wYTc0
https://t.me/+D9SY4VrC-i8wYTc0

ትምህርት በቤቴ®

02 Nov, 15:45


Every new day is a reason to learn something new. Discover education in Russia with The Open Doors Olympiad!

Take part in the online tour of the Olympiad to test your skills. Based on the results, you will be able to choose the educational tracks and became a student of one of the best universities in Russia. You will join the best student life, make new friends, learn a lot of new things and get a bachelor's degree! Your future is already waiting!

You have to go through several stages of the Olympiad, but it’s worth it! Visit the website to learn more about The Open Doors.

ትምህርት በቤቴ®

02 Nov, 09:33


Most people will be in the exact same place next year, as they are today.
Don't be most people.

For More ⬇️
🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

01 Nov, 19:28


#ETA

የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ዳግም ምዝገባ ያላደረጉ 102 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዝርዝርን ይፋ አድርጓል፡፡

ባለሥልጣኑ ይፋ ባደረገው ዝርዝር ውስጥ የተዘጉ እንዲሁም ለመዘጋት በሒደት ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይገኑበታል፡፡

በባለሥልጣኑ የዳግም ምዝገባ የሰነድ ማሰባሰቢያ የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተቋማት ከጥቅምት 18-22 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በወቅቱ ለመመዝገብ ያልቻሉበትን ምክንያት ለባለሥልጣን መ/ቤቱ በደብዳቤ እንዲያሳውቁ ባለሥልጣኑ አሳስቧል፡፡

በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ የማያመለክት ተቋም በአንቀጽ 2(11) መሠረት ከባለሥልጣኑ የወሰደው የማስተማር ፈቃድ በገዛ ፈቃዱ እንዳቋረጠ ተቆጥሮ የሚነጠቅ መሆኑን ተቋሙ ገልጿል፡፡

(የተቋማቱ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል፡፡)

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

01 Nov, 14:50


#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም አይኖርም በሚል በአንዳንድ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች እየተዘዋወረ የሚገኘው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡

ላለፉት ሁለት ዓመታት ተግባራዊ የሆነው የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም "በዚህ ዓመት በበጀት እጥረት ምክንያት ተቋርጧል" በሚል የተሰራጨው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ሚኒስቴሩ በይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቹ ባጋራው መረጃ አረጋግጧል፡፡

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

01 Nov, 14:22


🔥#MGW_Freshman_Tutorial

💡 በ2017 ዓ.ም   ዩኒቨርስቲ ለተመደባችሁ ለሁሉም ፍሬሽማን  ተማሪዎች 🤗 :-

💠 እንደሚታወቀው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት  12ኛ ክፍል  የጨረሰ ተማሪ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ካመጣ  ፍሬሽማንን ለመማር በብሔራዊ ፈተና ውጤቱ መሰረት እንደምርጫው በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ይመደባል

🔻ቀድሞ በነበረው አሰራር 12ኛ ክፍል የሚያመጣው ውጤት አንድን ተማሪ የሚመደብበትን ዩኒቨርስቲ እና የሚማረውን የትምህርት ዘርፍ ይወስንለት ነበረ ።

🔹 ዛሬ ላይ ግን  650/700 ወይም 350/700 ይዛችሁ ብትገቡ የምትማሩትን የትምህርት ዘርፍ ብቻውን አይወስንላችሁም

🔺 GPA And COC ውጤታችሁ የምትፈልገውን ማግኘት እና አለማግኘታችሁን ይወስናሉ❗️

💻 እኛም በ2016  Remedial የነበሩ እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ውጤታቸውን ተፈትነው ዩኒቨርስቲ ምደባቸውን ያወቁ ተማሪዎችን በፍቅር ተቀብለን :-

ፍሬሽማንን አስተምረን
የታላቅነት ምክር መክረን
ለCOC አንዳች ሳይጎድል እስከመጨረሻው አዘጋጅተን
ፍሬሽነትን አስረስተን  ...የሚፈልጉትን እንዲያሳኩ መከታ ለመሆን ዝግጅታችንን ጨርሰን ተማሪዎችን መቀበል ጀምረናል 🥰

ኑ...ተቀላቀሉን ❗️

🔸ለFreshman ምዝገባ 👇
@MGWTutorial_Reg_bot

💻ስለቱቶሪያል ለመጠየቅ
📞0704282565
📞0906014772

🚨ባለፈው ዓመት ከነበረን በውጤት የታጀበ ቆይታ በጥቂቱ👇
https://t.me/medicalgateway1

🔻ይቀላቀሉን 👇
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk

ትምህርት በቤቴ®

31 Oct, 18:21


በአዲስ አበባ 12ተኛ ክፍል ተፈትነው ያለፉ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ሽልማት ተበረከተ



የሴቶችና ሕጻናት ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለተፈተኑ 39 አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት መስጠቱን ገለጸ።

ከተሸለሙ ተማሪዎች ውስጥም 9ኙ ቀጥታ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የተዘዋወሩ ሲሆን የተቀሩት 30 ተማሪዎች በሪሚድያል ውጤታቸውን አሻሽለው ወደ ዩንቨርስቲ እንደሚቀላቀሉ ተናግረዋል።

የአዲስአበባ የሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሀላፊ ወሮ ገነት ቅጣው " የአሁኑ አመት ካባለፈው አመት የተማሪዎች ውጤት መሻሻል እንደታየና ተማሪዎቹም ያለባቸውን ጉዳት ተቋቁመው ይህን ውጤት በማስመዝገባቸው ሊበረታቱ ይገባል
እንዲሁም  ዘንድሮ ለሶስተኛ ጊዜ የሽልማት መርሐግብራችንንም አካሂደናል" ብለዋል።

በዕለቱም አካል ጉዳተኛ የሆኑ የዮንቪርሲቲ ተማሪ የነበሩ ሰዎች በመገኘት ለተማሪዎቹ ግንዛቤ ማስጨበጥና ከህይወት ልምዳቸውም በማካፈል አካልጉዳተኝነታቸው ከምንም እንደማያግዳቸው መግለጻቸውን አሳውቀዋል ።


ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

30 Oct, 09:10


#ረቂቅአዋጅ

የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅን ለማሻሻል ያለመ ረቂቅ አዋጅ ትላንት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል።

ረቂቁ ምን ይዟል ?

🔵 የአፍ መፍቻ ቋንቋ እንደ ትምህርት አይነትነት እና እንደ ማስተማሪያ ቋንቋነት ከቅድመ አንደኛ ደረጃ ጀምሮ የሚሰጥ ሆኖ እንደ ትምህርት አይነትነትና እንደ ማስተማሪያ ቋንቋነት መሰጠቱ የሚያበቃበትን የክፍል ደረጃ ክልሎች ይወስናሉ።

🔵 የእንግሊዘኛ ቋንቋን በማስተማሪያነት ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ማስተማር ግዴታ ነው። ክልሎች ግን ከዚያ በፊትም የማስተማሪያ ቋንቋ ማድረግ ከፈለጉ ይችላሉ።

🔵 ተማሪዎች ቢያንስ 3 ቋንቋዎችን እንዲማሩ ይደረጋል። የአፈጻጸም መመሪያ በቀጣይ ይወጣል።

🔵 አንድ ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ቋንቋ ከፌደራል መንግስት የስራ ቋንቋዎች መካከል የተማሪን አልያም የወላጅን ምርጫ ታሳቢ በማድረግ ከ3ኛ-10ኛ ክፍል ድረስ እንዲማሩ ይደረጋል።

🔵 በአጠቃላይ አንድ ተጨማሪ የውጭ ቋንቋ ክልሎች በሚመርጡት መሰረት ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ በአማራጭነት ይሰጣል። የእንግሊዘኛ ቋንቋ ደግሞ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ እንደ አንድ የትምህርት አይነት ይሰጣል።

🔵የተማሪዎች ምዘናን በሚመለከት ደግሞ እስከ 1ኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የሚባለው እስከ 6ኛ ክፍል ድረስ ተማሪዎችን በደረጃ ማስቀመጥን ይከለክላል፡፡

🔵 ከክፍል ወደ ክፍል መዘዋወርን በሚመለከት በሁሉም የትምህርት እርከኖች ከክፍል ወደ ክፍል ማለፍ የሚቻለው ተማሪዎች በሁሉም ትምህርት አይነቶች 50 ከመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ሲያመጡ ብቻ ነው።

🔵 ክልላዊ ፈተናዎችን ማለፍ ያልቻሉ ተፈታኞች ከሁለት ጊዜ በላይ በነጻ ፈተና ላይ መቀመጥ አይችሉም። ተፈታኞች በግላቸው እንዲፈተኑ ይደረጋል።

🔵 የመምህራንን ትምህርት እና ስልጠና ጉዳዮችን በሚመለከት ሴቶች ለመምህርነት ስልጠና በሚወዳደሩበት ጊዜ ለምልመላ የሚያስፈልጉትን አጥጋቢ መስፈርት አሟልተው በውድድር ወቅት ከወንዶች ጋር እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ወቅት ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ይደረጋል።

🔵 አንድ መምህር በስራ ላይ እያለ በመንግስት ወጪ ደረጃውን የሚሻሽል ስልጠና ከወሰደ ለእያንዳንዱ የስልጠና ዓመት አንድ ዓመት በሙያው ማገልግል ግዴታ አለበት።

🔵 ወሲባዊ ጥቃትን የሚመለከቱ ወንጀሎች መፈጸሙ ተረጋግጦ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ መሆኑ የተረጋገጠበት ሰው በማንኛውም የትምህርት ተቋም ውስጥ በመምህርነት እንዳይቀጠር ይታገዳል።

🔵 የግል ትምህርት ቤትን ማቋቋም በሚመለከት፥
° በፍርድ ቤት የመክሰር ውሳኔ የተሰጠበት ወይም እዳ መክፈል ያልቻለ ሰው ፣
° ትምህርት ቤቱን ለማቋቋም ፈቃድ ከሚጠይቀው አመልካች ውስጥ ድርሻ ያለው ሰው
° በወሲባዊ ወንጀል አልያም በህጻናት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ጥፋተኛ መሆናቸው በፍርድ ቤት የተወሰበት ሰው ፈቃድ ማግኘት አይችልም።

🔵 ሀገር አቀፍ የትምህርት ፈንድ እንዲቋቋም አዋጁ ይፈቅዳል ይላል፡፡

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የአል አይን አማርኛ አገልግሎት ነው።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

30 Oct, 06:12


Get serious — about your peace
Get serious — about your future
Get serious — about your goals
Get serious — about your mentality
Get serious — about your love
Get serious — about your faith
Get serious — about your health
Get serious — about your life
Get serious — about yourself

For More ⬇️
🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

28 Oct, 21:53


ተማሪ ናችሁ?

ትምህርት በቤቴ®

28 Oct, 21:35


እንግሊዘኛን በቀላሉ እና በነፃ የሚማሩበት ምርጥ ቻነል ተገኝቷል።

የምትፈልጉትን መርጣችሁ ተቀላቀሉ 👇

ትምህርት በቤቴ®

28 Oct, 15:00


🏃‍♂️2017 Freshman Discussion  groups.

💻 ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ  ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️

🔸ስለጉዞ መረጃ :ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ  ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ 🔸

በዩኒቨርስቲ በቆይታችሁ :-
FreshMan module 📚
Short note
power points
COC Exam 📝
Mid & Final Exam
Assignment ለመረዳዳት ይህ ግሩፕ ወሳኝ ነው

አስታዉሱ :መረጃ  የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ስኬታማነት ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️

✍️ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው
🔻


💠 Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshmen_2017

💠Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2017

💠Haramaya University
https://t.me/HAU_Freshman_2017

💠Jimma University
https://t.me/Jufreshman2017

💠 Arba Minch University
https://t.me/Amufreshman2017

💠Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2017

💠  University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2017

💠Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2017

💠Debra Markos University
https://t.me/DmuFreshman2017

💠Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2017

💠Wollo University
https://t.me/WOU_Freshman2017

💠Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2017

💠Wolkite University
https://t.me/WkuFreshman_2017

💠Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2017
 
💠Wachamo University
https://t.me/Wachufreshman2017

 💠Arsi University
https://t.me/Aufreshman2017

💠Bulehora  University
https://t.me/BHU_Freshman2017

💠Jigjiga University
https://t.me/JJU_Freshman2017

💠MEKELE UNIVERSITY
https://t.me/Mufreshman2017

💠AASTU
https://t.me/AASTU_Freshman2017

💠ASTU
https://t.me/ASTU_Freshmen_2017

💠ASOSA UNIVERSITY
https://t.me/Assosa_freshman2017

💠Worabe University
https://t.me/Wru_Freshman2017

💠SELALE UNIVERSITY
https://t.me/Slu_Freshman2017

💠Madda welabo University
https://t.me/MedaWulabuFreshman_2017

💠Dilla University
https://t.me/DuFreshman2017

💠Adigrat University
https://t.me/AdigratFreshman2017

💠Axum University
https://t.me/AxumFreshman2017

💠Mizan Tepi University
https://t.me/MizanTepi_Freshman2017

💠Semera University
https://t.me/Semera_Uni_Freshman2017

🌀All other Universities
https://t.me/Universty_Freshman2017

ትምህርት በቤቴ®

28 Oct, 07:50


የ Remedial ተማሪዎች ምደባ ከተካሄደ በኋላ ዩኒቨርስቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ ያደርጋሉ ።

የሬሜዲያል ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ምደባ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል ። ስለዚህ የ 2017 አዲስ ገቢ ተማሪዎች ዝግጅታችሁን ጨርሱ።

@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

28 Oct, 04:10


Today's tip

💥If you have no connections, build them.

💥If you have no money, work, save, invest.

💥If you have no friend, be a better person.

💥If you have no talent, practice more.

💥If you have no idea, walk more.

💥If you have no confidence, commit more.

💥If you have no clarity, write more.

For More ⬇️
🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

27 Oct, 21:50


ተማሪ ናችሁ?

ትምህርት በቤቴ®

27 Oct, 21:34


እንግሊዘኛን በቀላሉ እና በነፃ የሚማሩበት ምርጥ ቻነል ተገኝቷል።

የምትፈልጉትን መርጣችሁ ተቀላቀሉ 👇

ትምህርት በቤቴ®

27 Oct, 17:22


🔈#የመምህራንድምጽ

" መግለጫ እና ወሬ ሳይሆን የተግባር መፍትሄ እንፈልጋለን ፤ እኛ መኖር ከብዶናል !! " - ቃላቸውን የሰጡ መምህራን

ከሰሞኑን የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር 37ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባውን አድርጎ ነበር።

የማህበሩ ስብሰባ ላይ ፦

መምህራንን እየተፈታተነ ያለው ከፍተኛ የኑሮ ውድነት፣

ረጅም ጊዜ አገልግሎት ያላቸው መምህራን የደረጃ እድገት ወይም የእርከን ጭማሪ አለመኖር፣

በአንዳንድ ክልሎች የመምህራን ደሞዝ በጊዜ አለመከፈል ብሎም እየተቆራረጠ በፐርሰንት መከፈል፣

ያለመምህራን ዕውቅናና ፈቃድ በተለያዩ ምክንያቶች የደሞዝ መቆረጥ፤ ይሄንን የሚቃወሙትን ደግሞ ማዋከብና ማንገላታት፣

ቀደም ብሎ የተጀመረው የመምህራን የመኖሪያ ቤት እና የመሥሪያ ቦታ በሚፈለገው ፍጥነት እየተከናወነ ያለመሆን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን ደግሞ ጭራሽ አለመጀመሩ፣

በትርፍ ሰዓት ክፍያ ላይ ተደራራቢ ግብር መቆረጡ፣

የመጽሐፍትና ሌሎች ግብአቶች እጥረት፣ የክረምት መምህራን ስልጠናና ያጋጠሙ ችግሮች ...ወዘተ በተሳታፊዎች በአስተያየት እና በጥያቄ መልክ ተነስተው ነበር።

በቀረቡት ጥያቄዎች ዙሪያ የትምህርት ሚንስቴር አመራሮች ተገኝተው ምላሽ እንደሰጡ በማህበሩ ተገልጿል።

ስብሰባው የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው የተጠናቀው።

ይህንን የማህበሩን ስብሰባ መደረግ የሰሙና ማህበሩም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጠውን ቃል ያነበቡ በርካታ መምህራን መልዕክታቸውን ልከዋል።

ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ መምህራን ፥ " እኛ መግለጫና የማይጨበጥ ወሬና መስማት ሰልችቶናል የተግባር መፍትሄ እንፈልጋለን " ብለዋል።

" እኛ መኖር ከብዶናል !! ስብሰባ ከዛ መግለጫ ምን ይሰራልናል ? ምን ያህል ዋጋ እየከፈልን እንዳለን እኛ ነን የምናውቀው ልጅ ማሳደግ ፣ ቤተሰብ ማስተዳደር እጅጉን ፈተና ከሆነብን ሰንብቷል " ሲሉ ገልጸዋል።

" ይህ ማህበር በየጊዜው መግለጫ ነው የሚሰጠን ምንድነው ጠብ የሚል ስራ የተሰራው ? ይሄን ይመልሱልን " ሲሉ ጠይቀዋል።

" መግለጫና ወሬ ምንድነው የሚሰራልን ? ችግራችንን ደጋግሞ መናገር መፍትሄ ከሌለው ጥቁሙ ምን ላይ ነው ? የማይታወቅ ችግር ያለ ይመስል ሁሌ አንድ አይነት ነገር መናገር ያሰለቻል ደክሞናል " ብለዋል።

" መብታቸውን የእንጀራ ጥያቄያቸውን የላባቸውን ደመወዝ ስለጠየቁ ብቻ መምህራን መታሰራቸውን ሰምተናል ይህ ሲሆን እንኳን መፍትሄ እየተሰጠ አይደለም " ሲሉ አማረዋል።

ቃላቸውን የሰጡ መምህራን ፥"  በሚዲያው መግለጫ ሳይሆን ተግባራዊ መሬት ላይ የሚወርድ መፍትሄ ብቻ ነው የምንፈልገው " ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።

" ሰራተኛው ኑሮው ቢከድበውና የሚጮኽበት እዲሁም ችግሩን ሰምቶ መፍትሄ የሚሰጠው ቢያጣ ነው ወደሚዲያ የሚቀርበው ስለዚህ እባካችሁ ድምጻችንን ይሰማና መፍትሄ ስጡን " ሲሉ አክለዋል

[ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው]

@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

27 Oct, 15:06


🔥#MGW_Freshman_Tutorial

💡 በ2017 ዓ.ም   ዩኒቨርስቲ ለተመደባችሁ ለሁሉም ፍሬሽማን  ተማሪዎች 🤗 :-

💠 እንደሚታወቀው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት  12ኛ ክፍል  የጨረሰ ተማሪ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ካመጣ  ፍሬሽማንን ለመማር በብሔራዊ ፈተና ውጤቱ መሰረት እንደምርጫው በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ይመደባል

🔻ቀድሞ በነበረው አሰራር 12ኛ ክፍል የሚያመጣው ውጤት አንድን ተማሪ የሚመደብበትን ዩኒቨርስቲ እና የሚማረውን የትምህርት ዘርፍ ይወስንለት ነበረ ።

🔹 ዛሬ ላይ ግን  650/700 ወይም 350/700 ይዛችሁ ብትገቡ የምትማሩትን የትምህርት ዘርፍ ብቻውን አይወስንላችሁም

🔺 GPA And COC ውጤታችሁ የምትፈልገውን ማግኘት እና አለማግኘታችሁን ይወስናሉ❗️

💻 እኛም በ2016  Remedial የነበሩ እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ውጤታቸውን ተፈትነው ዩኒቨርስቲ ምደባቸውን ያወቁ ተማሪዎችን በፍቅር ተቀብለን :-

ፍሬሽማንን አስተምረን
የታላቅነት ምክር መክረን
ለCOC አንዳች ሳይጎድል እስከመጨረሻው አዘጋጅተን
ፍሬሽነትን አስረስተን  ...የሚፈልጉትን እንዲያሳኩ መከታ ለመሆን ዝግጅታችንን ጨርሰን ተማሪዎችን መቀበል ጀምረናል 🥰

ኑ...ተቀላቀሉን ❗️

🔸ለFreshman ምዝገባ 👇
@MGWTutorial_Reg_bot

💻ስለቱቶሪያል ለመጠየቅ
📞0704282565
📞0906014772

🚨ባለፈው ዓመት ከነበረን በውጤት የታጀበ ቆይታ በጥቂቱ👇
https://t.me/medicalgateway1

🔻ይቀላቀሉን 👇
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk

ትምህርት በቤቴ®

27 Oct, 08:09


⚠️#ተጠንቀቁ

ቴሌግራም inbox ላይ ከማንም ቢሆን ምስሉ ላይ ያለውን አምሳያ ሊንክ ከተላከላቹህ በፍፁም አትንኩ ‼️

ይህን መሰል ሊንኮችን ከነካቹህ የቴሌግራም አካውንታችሁን ታጣላቹህ። አካውንታችሁን ስታጡ ብዙ ፋይሎችን አንድ ላይ ታጣላቹህ። ከዚህም በላይ የቴሌግራም አካውንታቹህ በቫይረሱ ምክንያት ከቁጥጥራቹህ ውጭ በመሆን ለሁሉም contact መሰል ቫይረስ እናንተ እንደላካቹህ አድርጎ በመላክ የናንተ ሰዎች አካውንት አደጋ ላይ እንዲወድቅ ይዳርጋል።

ይህን መሰል ሊንክ ከማንም ቢላክላቹህ ከፍታቹህ ወደ ውስጥ አትግቡ‼️

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

26 Oct, 18:20


በአቅም ማሻሻያ መርሀ-ግብር አዲስ ኤክስቴንሽን ትምህርት ፈላጊ ለሆናቹህ ተማሪዎች

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2016ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ለመከታተል ያለፉትን ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው የማለፊያ ነጥብ መሰረት በኤክስቴንሽን መማር የሚፈልጉ አመልካች ተማሪዎችን በ2017ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በማህበራዊ ሳይንስ እና በተፈጥሮ ሳይንስ በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።

[የመግቢያ መስፈርቱን ከተያያዘው ምስል ያንብቡ]


ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

26 Oct, 18:20


አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በሰው ሠራሽ አስተውሎት(Artificial Intelligence) የድኅረ-ምረቃ መርሐግብር ሊከፍት ነው።

ዩኒቨርሲቲው በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በቢግ ዳታ እና በሳይበር ሴኪዩሪቲ መስኮች የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር እየሠራ መሆኑን በተቋሙ የምርምርና ልህቀት ማዕከላት ዳይሬክተር ጌታቸው አዳም (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።

ዩኒቨርሲቲው ባሉት ስምንት የልህቀት ማዕከላት የተለያዩ የድኅረ-ምረቃ መርሐግብሮችን በመክፈት ላይ እንደሚገኝ ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።

ባለፈው ዓመት በዩኒቨርሲቲው የተከፈተው የኒውክለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የድኅረ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ ይገኛል ብለዋል።

ዩኒቨርሲቲው የልህቀት ማዕከላቱን ታሳቢ ያደረገ የህንፃ ግንባታ እያካሕደ ሲሆን፤ እስካሁን የአራት ልህቀት ማዕከላት ግንባታ መጠናቀቃቸው ታውቋል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

26 Oct, 15:01


📢 #ተከፈተ

🏃‍♂️2017 Freshman Discussion  groups.

💻 ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ  ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️

🔸ስለጉዞ መረጃ :ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ  ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ 🔸

በዩኒቨርስቲ በቆይታችሁ :-
FreshMan module 📚
Short note
power points
COC Exam 📝
Mid & Final Exam
Assignment ለመረዳዳት ይህ ግሩፕ ወሳኝ ነው

አስታዉሱ :መረጃ  የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ስኬታማነት ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️

✍️ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው
🔻


💠 Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshmen_2017

💠Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2017

💠Haramaya University
https://t.me/HAU_Freshman_2017

💠Jimma University
https://t.me/Jufreshman2017

💠 Arba Minch University
https://t.me/Amufreshman2017

💠Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2017

💠  University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2017

💠Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2017

💠Debra Markos University
https://t.me/DmuFreshman2017

💠Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2017

💠Wollo University
https://t.me/WOU_Freshman2017

💠Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2017

💠Wolkite University
https://t.me/WkuFreshman_2017

💠Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2017
 
💠Wachamo University
https://t.me/Wachufreshman2017

 💠Arsi University
https://t.me/Aufreshman2017

💠Bulehora  University
https://t.me/BHU_Freshman2017

💠Jigjiga University
https://t.me/JJU_Freshman2017

💠MEKELE UNIVERSITY
https://t.me/Mufreshman2017

💠AASTU
https://t.me/AASTU_Freshman2017

💠ASTU
https://t.me/ASTU_Freshmen2017

💠ASOSA UNIVERSITY
https://t.me/Assosa_freshman2017

💠Worabe University
https://t.me/Wru_Freshman2017

💠SELALE UNIVERSITY
https://t.me/Slu_Freshman2017

💠Madda welabo University
https://t.me/MedaWulabuFreshman_2017

💠Dilla University
https://t.me/DuFreshman2017

💠Adigrat University
https://t.me/AdigratFreshman2017

💠Axum University
https://t.me/AxumFreshman2017

💠Mizan Tepi University
https://t.me/MizanTepi_Freshman2017

💠Semera University
https://t.me/Semera_Uni_Freshman2017

🌀All other Universities
https://t.me/Universty_Freshman2017

ትምህርት በቤቴ®

26 Oct, 05:33


How To Become Successful

💭Find your passion

💭Start a business around it

💭Grind in silence

💭Take learnings from failure

💭Keep positive mindset

💭Don't slow down

💭Avoid excuses

💭Try till you make it

💭Earn passive income

💭Maintain the interest

🍁 @daily_inspiree 🍁

ትምህርት በቤቴ®

26 Oct, 05:01


🏃‍♂️ MGW 2017 Freshman Tutorial and Exam Practice  🙌

📚እንሆ መልካም ዜና በ2017 ዓ.ም Freshman ለምትጀምሩ ተማሪዎች በሙሉ 🥰

🔸MGW በዚህ ዓመት Freshman የሚገቡ የተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን Freshman እና ለCoc ብቁ ለማድረግ ጉዞውን ጀምሯል 🙏

🔹ኑ...ተቀላቀሉን 🔹

🔹 ዩኒቨርስቲ ከተጠራችሁ በኋላ ፈተና ሲደርስ ለመዘጋጀት መጣደፍ  '' ሰርገኛ መጣ...'' እንዲሉ   ፍርሀትንና በራስ አለመተማመንን እንደሚያመጣ እውን ከመሆኑም በላይ ከዚህ በፊት በነበሩ ባቾች የነበረውን ሁኔታ አሳይቶናል 💯

🔺 ሲኒዬሮቻችሁ ከጭንቀት በመላቀቅ ለፍሬሽማንና ለCoc ብቁ  የሆኑበት ሜዲካል ጌትዎይ  እናንተንም ብቁ አድርጎ  የሚያስፈትን ይሆናል 🤗

💠 በእኛ ቲቶሪያል 👇

🔻የ Freshman ፈተናዎች ይሰራሉ
🔻የልምድ ልውውጥና ምክር ይተላለፋል
🔻ተማሪዎች በፈተናው ውጤታማ የሚሆኑባቸው ቲቶሪያሎች ይሰጣሉ
🔻የባለፈው ዓመት Freshman Mid and Final Exam እንዲሁም Coc Exam ሁሉም እኛጋር ይሰጣሉ 🥰

💠ለFreshman ምዝገባ 👇
@MGWTutorial_Reg_bot

💻ስለቱቶሪያል ለመጠየቅ
📞0704282565
📞0906014772

✔️ባለፈው ዓመት ከነበረን በውጤት የታጀበ ቆይታ በጥቂቱ👇
https://t.me/medicalgateway1

🔸ይቀላቀሉን 👇
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk

ትምህርት በቤቴ®

26 Oct, 04:43


#MoH

ሰኔ 19/2016 ዓ.ም የፅሁፍ ፈተና እና መስከረም 30/2017 ዓ.ም የተግባር ፈተና (OSCE) የወሰዳችሁ የአንስቴዥያ ሙያ ተመዛኞች ከዛሬ ጥቅምት 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ ተብሏል።

http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት ሙሉ ስም እና የፈተና መለያ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ።

በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 952 / 0118275936 በመደወል ወይም በኢሜይል [email protected] ላይ ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት፣ የመለያ ቁጥር እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በመሙላት ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

25 Oct, 18:32


📢 #ተከፈተ

🏃‍♂️2017 Freshman Discussion  groups.

💻 ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ  ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️

🔸ስለጉዞ መረጃ :ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ  ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ 🔸

በዩኒቨርስቲ በቆይታችሁ :-
FreshMan module 📚
Short note
power points
COC Exam 📝
Mid & Final Exam
Assignment ለመረዳዳት ይህ ግሩፕ ወሳኝ ነው

አስታዉሱ :መረጃ  የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ስኬታማነት ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️

✍️ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው
🔻


💠 Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshmen_2017

💠Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2017

💠Haramaya University
https://t.me/HAU_Freshman_2017

💠Jimma University
https://t.me/Jufreshman2017

💠 Arba Minch University
https://t.me/Amufreshman2017

💠Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2017

💠  University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2017

💠Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2017

💠Debra Markos University
https://t.me/DmuFreshman2017

💠Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2017

💠Wollo University
https://t.me/WOU_Freshman2017

💠Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2017

💠Wolkite University
https://t.me/WkuFreshman_2017

💠Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2017
 
💠Wachamo University
https://t.me/Wachufreshman2017

 💠Arsi University
https://t.me/Aufreshman2017

💠Bulehora  University
https://t.me/BHU_Freshman2017

💠Jigjiga University
https://t.me/JJU_Freshman2017

💠MEKELE UNIVERSITY
https://t.me/Mufreshman2017

💠AASTU
https://t.me/AASTU_Freshman2017

💠ASTU
https://t.me/ASTU_Freshmen2017

💠ASOSA UNIVERSITY
https://t.me/Assosa_freshman2017

💠Worabe University
https://t.me/Wru_Freshman2017

💠SELALE UNIVERSITY
https://t.me/Slu_Freshman2017

💠Madda welabo University
https://t.me/MedaWulabuFreshman_2017

💠Dilla University
https://t.me/DuFreshman2017

💠Adigrat University
https://t.me/AdigratFreshman2017

💠Axum University
https://t.me/AxumFreshman2017

💠Mizan Tepi University
https://t.me/MizanTepi_Freshman2017

💠Semera University
https://t.me/Semera_Uni_Freshman2017

🌀All other Universities
https://t.me/Universty_Freshman2017

ትምህርት በቤቴ®

25 Oct, 18:18


በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወደ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለሚገቡ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል።

የኦንላይን ምዝገባው ከዛሬ ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ቀናት ይካሔዳል።

ሰልጣኞች በከተማዋ በሚገኙ 14 የመንግስት ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተዘጋጀው ሊንክ በመግባት ምዝገባ ማከናወን ይችላሉ ተብሏል፡፡

በከተማዋ በዚህ ዓመት ከ23 ሺህ በላይ ተማሪዎች በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ከደረጃ 5 እስከ ደረጃ 2 ስልጠናዎችን እንደሚከታተሉ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ገልጿል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

25 Oct, 18:18


"ቴክኒክና ሙያ ለዝቅተኛ ውጤት ላላቸው  ነው ማን ያለው? ስራ ፈጥረው ሰራተኛ የቀጠሩ ምሩቃኔን ተመልከቷቸው!!! " እንጦጦ ፒሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

ከተመሰረተ መቶኛ አመቱን በመጪው  ሚያዝያ የሚያከብረው የቀድሞ ተፈሪ መኮንን የአሁኑ እንጦጦ ፒሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት የሀገሪቱ አንዱ የስራ ፈጠራ ዘርፍ መሆኑ ተዘንግቶ አሁንም ትምህርት ማለት የቀለም ትምህር ብቻ ነው የሚሉ ዜጎች በቴክኒክና ሙያ ተምረው ፋብሪካ እና የተለያየ ማምረቻ ድርጅት የከፈቱ ሰዎችን ቢመለከቱ ለትምህርቱ ያላቸው አመለካከት ይቀየራል ብሏል።

የኮሌጁ ዲን አቶ ተሾመ ፈይሳ በተቋማቸው የቀለም ትምህርት መማር እየቻሉ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትን መርጠው ከተመረቁ በኋላ አመርቂ ስራ እየሰሩ እንዳሉ ገልፀዋል።

"ሀገር ያለ ምርት አታድግም ።ምርት ሙያ ያስፈልገዋል። ሙያን በትምህርት እና በስልጠና ደግፈን ለኢንደስትሪው ብቁ ሀይል አሊያም የተማሩትን ትምህርት ወደ ስራ ፈጠራ  የሚለውጡ ዜጎች እያፈራን ነው። በዚህ ደስተኛ ነን ግን ገና ብዙ መንገድ ብዙ ስራ ዘርፉን ለማሳደግ እኛም ተመሳሳይ ተቋማትም ይጠበቅባቸዋል" ብለዋል።


በዘንድሮዉ የበጀት አመት 2,039 ተማሪዎችን ተቀብሎ በተለያዩ የሙያ መስኮች እንደሚያሰለጥን ገልፀው12 ኛ ክፍልን ያጠናቀቁ  ፣የዲግሪና የማስተርስ የትምህርት ደረጃ ያላቸው በተቋሙ መሰልጠን ይችላሉ ብለዋል።

በአስራ አንድ  የትምህርት ዘሮፎች እና ከ40 በላይ የትምህርት መስኮች ስልጠና ይሰጣልም ሲሉ ተናግረዋል።

ከ2012 ዓ. ም ጀምሮ 12 ክፍል ያጠናቀቁ ተማሪዎች እንዲሁም ዲግሪና ማስተርስ ያላቸዉ ዜጎች ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ድህረ ገፅ አማካኝነት መመዝገብ ይችላሉ ብለዋል።

  በጥበብና አርት  ዲፓርትመንት ፣ አይሲቲ፣በሆቴልና ቱሪዝም፣በሜካፕና የፀጉር ፣ በአውቶሞቲቭ፣ በብረታ ብረት እና እንጨት ስራ፣በከተማ ግብርና  በኮንስትራክሽን ፣በቢዝነስ እና ፋይናንስ እንዲሁም በሌሎች  የሙያ ዘርፎች ስልጠና ለመስጠት ኮሌጁ እንደ ወትሮ ዝግጁ ነው ብለዋል።


ትምህርቱም በመደበኛ፣በማታ፣በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት ፣እንዲሁም በአጫጭር ስልጠና የሚሰጥ ሲሆን የምዝገባ ክፍያን ደግሞ. በቴሌ ብር አማካኝነት እንደሚከፈል ተገልፇል።


የቀድሞ የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የአሁኑ እንጦጦ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተያዘዉ በጀት አመት 100ኛ አመቱን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኝ ሲሆን የቀድሞ ተማሪዎቹ ምድሩን ሳይጨምር ባለ አራት ፎቅ ህንፃ ገንብተው ለማስረከብ ዝግጅት መጀመራቸው ተገልፇል።

የአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ 1918 ዓ.ም ከወለጋ የመጡ  23 ተማሪዎች ገብተውበታል።

በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ሥልጠና ታሪክ ቀደምት ሥፍራ ካላቸው ተቋማት ውስጥ የሚመደበው ትምህርት ቤቱ፣ ዘመን በዘመን፣ ትውልድ በትውልድና ሥርዓት በሥርዓት ሲቀባበሉት ቆይቶ ከ1996 ዓ.ም. ጀምሮ እንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሚል ስያሜ አግኝቷል፡፡

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

25 Oct, 12:07


"  ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል ነው " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር በአቅም ማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ውጤት አያያዝ ላይ ማሻሻያ አደረገ፡፡

ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ከ50 በመቶ በታች ውጤት ካገኙ የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች መካከል የተሻለ ውጤት ያላቸውን በመምረጥ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ተመድበው የማካካሻ ትምህርት እንዲከታተሉ መደረጉ ይታወቃል።

በዚህ መሠረት ተማሪዎቹ 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ተፈትነው ሲያልፉ የፍሬሽማን ፕሮግራም ተማሪዎች ሆነው እንዲቀጥሉ እየተደረገ ይገኛል።

ይሁን እንጂ ከ30% በተቋማት የሚሰጠው ውጤት አሰጣጥ ላይ ወጥነት የሌለ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፉት ሰርኩላር ገልፀዋል፡፡

በዚህም ዘንድሮ / ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ፈተና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል እንዲሆን ተወስኗል፡፡

Via #tikvahuniversity

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

24 Oct, 20:11


ከዚህ በፊት ለሪሚዲያል ተማሪች በተቋማት የሚሰጠው ውጤት 30% ሲሆን 70% ደግሞ የሚሰጠው ከት/ት ሚኒስቴር ነበር ። አሁን ግን ይህ አሠራር ተሻሽሎ 100% ከማዕከል(በትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጡ ምዘናዎች) በኩል እንዲሰጥ ተወስኗል። ተማሪዎች በሚማሩት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠው 30% የውጤት ምዘና  አሰጣጡ ወጥነት ስለሚጎድለው ይሄን ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አክሎ ገልጿል።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

24 Oct, 19:19


#ምደባ

የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባን ይመለከታል


በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

🙅‍♂️የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ ትምህርት ሚኒስቴር አያስተናግድም‼️


የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች👇

🌐WEBSITE:
https://placement.ethernet.edu.et

TELEGRAM
https://t.me/moestudentbot


ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

@temhert_bebete
@temhert_bebete

ትምህርት በቤቴ®

24 Oct, 17:25


🔺#ተከፈተ💻

🔸2017 Freshman Discussion  groups.

🔺ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ  ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️

🔸ስለጉዞ መረጃ :ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ  ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ 🔸

አስታዉሱ :መረጃ  የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ስኬታማነት ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️

🔹ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው
🔻


💠 Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshmen_2017

💠 Arba Minch University
https://t.me/Amufreshman2017

💠Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2017

💠  University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2017

💠Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2017

💠Haramaya University
https://t.me/HAU_Freshman_2017
 💠Jimma University
https://t.me/Jufreshman2017

💠Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2017

💠Debra Markos University
https://t.me/DmuFreshman2017

💠Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2017

💠Wollo University
https://t.me/WOU_Freshman2017

💠Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2017

💠Wolkite University
https://t.me/WkuFreshman_2017

💠Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2017
 
💠Wachamo University
https://t.me/Wachufreshman2017

 💠Arsi University
https://t.me/Aufreshman2017

💠Bulehora  University
https://t.me/BHU_Freshman2017

💠Jigjiga University
https://t.me/JJU_Freshman2017

💠MEKELE UNIVERSITY
https://t.me/Mufreshman2017

💠AASTU
https://t.me/AASTU_Freshman2017

💠ASTU
https://t.me/ASTU_Freshmen2017

💠ASOSA UNIVERSITY
https://t.me/Assosa_freshman2017

💠Worabe University
https://t.me/Wru_Freshman2017

💠SELALE UNIVERSITY
https://t.me/Slu_Freshman2017

💠Madda welabo University
https://t.me/MedaWulabuFreshman_2017

💠Dilla University
https://t.me/DuFreshman2017

💠Adigrat University
https://t.me/AdigratFreshman2017

💠Axum University https://t.me/AxumFreshman2017

💠Mizan Tepi University
https://t.me/MizanTepi_Freshman2017

💠Semera University
https://t.me/Semera_Uni_Freshman2017

💠All other Universities
https://t.me/Universty_Freshman2017