ዉድ የት/ቤታችን የተማሪ ወላጆች የ2017 ዓ.ም የማጠናከርያ/ትቶሪያል ትምህርት መሰጠት የሚጀምረዉ በቀን 11/02/2017 የሚሰጠዉም በሳምንት ሶስት ቀን ማለትም ሰኞ፥ማክሰኞ ና ሐሙስ በተጨማሪም ለ6ኛ፥ለ8ኛ ና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቅዳሜም ጭምር የሚሰጥ መሆኑን አዉቃችሁ ለተማሪዎች የሚያስፈልጓቸዉን ግብዓት እንዲታሟሉና የመዉጫ ሰዓትም ከመደበኛዉ ሰዓት 1 ሰዓት የሚገፋ መሆኑን መግለፅ እንወዳለን።