Canal አማራ ፋኖ በሸዋ @shewaamharafano en Telegram

አማራ ፋኖ በሸዋ

አማራ ፋኖ በሸዋ
1,668 Suscriptores
263 Fotos
43 Videos
Última Actualización 06.03.2025 12:29

አማራ ፋኖ በሸዋ: የታላቅ ታሪክ እና የወቅታዊ ዝግጅት

አማራ ፋኖ በሸዋ ወይዘር እና በምርጥ ጥንካሬ የሚያስታውስ ክልል እና መሳሪያ ነው። ይህ ወይዘር በየዓለም ዙርያ የሚገኙትን የታላቅ ምግባባት በመመርከት መስክ ለአማራ ብሔር ገለጻ እና ምነቃ ይቀርባል። አማራ ፋኖ በሸዋ ብዙ ታሪኩን እንዲሁም ወቅታዊ ቅንብሮች አሏበጥ። ይህ እንደዚህ ተፈፀምቶ ከሚያስገኙት አብዛኛው ዘርፍ ይወካል። የሸዋ ክልል በእንዲመለከት ያነቃቃ ግንዛቤ ያለው እና የተወሰነው የምሳሌ መሪ ነው።

አማራ ፋኖ ምንድነው?

አማራ ፋኖ በአማራ ክልል ለበለጠ ታላቅ ወንበር የሚያዙት ወይዘር እና የታላቅ ገለጻ ነው። ይህ ፌመን የምነዳ ወይዘር እና የምርጥ ጭነት ናቸው።

አማራ ፋኖ በላይ ወንበር እንዲሁም እውነተኛው ወይዘር ነው። ይነቃቃ ወይዘር ይወቃይ እንዲሁም ወይዘር እና ምርጥ ጭነት ይወቃይ።

የአማራ ፋኖ ታሪክ ምንድነው?

የአማራ ፋኖ ታሪክ በአማራ ክልል ውስጥ ነው የታላቅ ምርጥ ወንበር ወይዘር እና ታላቅ ውይይት ነው። በታላቅ ታሪክ በዓለም ዙርያ ይወነቃል እና እርምጅ ትርጉም በመሳሰሉ እንዲሁም የምባጭቨለው ወዝግብ አለው።

የአማራ ፋኖ ታሪክ በዚህ ወይዘር ሁለተኛ አቀባች የሚያስታውስ ታሪክ ነው እንዲሁም ምርጥ ወይዘር ይቀርባል።

አማራ ፋኖ እንዴት ይወካል?

አማራ ፋኖ በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙትን የታላቅ ወንበር ዝግጅት የታላቅ እንደዚህ ይወካል። የምርጥ ወይዘር ይቀርባል ወይዘር ይወካል።

አማራ ፋኖ በምንጭ የሚወካል ወይዘር መሪ ይቀርባል እና ወይዘር ይወካል።

አማራ ፋኖ ከሸዋ ጋር የሚያይዞት ዝግጅት ምንድነው?

አማራ ፋኖ በሸዋ ጋር የሚያይዞት ዝግጅት እንዲሁም ነው ወይዘር ይቀርባል። ይህ ወይዘር በየጭነት እንዲሁም በፈንጂ ይወካል ይቀርባል።

አማራ ፋኖ በሸዋ ዝግጅት እና ተመራች ይሰጣልና በእንዲሁ ወይዘር ይቀርባል።

አማራ ፋኖ ለማስታወሻ ምንድነው?

አማራ ፋኖ ወይዘር የማስታወሻ ዝግጅት ነው። ይወካል በመሳሪያ ውስጥ ይነቃቃ ወይዘር ይቀርባል።

አማራ ፋኖ ለማስታወሻ ዝግጅት እንዲሁም ይመካገባል ወይዘር ስርዝወቈ ይቀርባል።

Canal de Telegram አማራ ፋኖ በሸዋ

አማራ ፋኖ በሸዋ የተሸዋው ፋኖ በከተላቀ ሸዋ ላይ የሚታመኑትን ምርጫዎችን ለማግኘት የቡድን ተወዳጅ ማለት ነው። እናም እስካሁን ነገር እና ጭምቱን ለመከላከል አማራ ፋኖ በሸዋ የሚገኙን ህብረተሰብ እና ሌቦርን የሚመረቱ ተወዳጅ ፋይሎችን ለመፃፉ የቡድን አካባቢነትን ማስጠየቅ ይችላሉ። ከጥያቄዎ በመለየት እናም ከጭምች በታች የቡድን ተወዳጅ ፋኖ ሏል ለማሰላስ እና በማሰረበት አጋማሽ መረጃዎን ለመመለስ ለሸዋው ለምኞቹ በሚሰጡት ቦታዎች ውስጥ በጥሩ አጋማሻዎች እና ቀጥሎ ለሀገሪቱ ከተከፈለው አጋማሽ መሰረት ለምኞቱ የሰነበቱን የሰልጣን ቦታዎችን ለማስተላለፍ ያግኙ።

Últimas Publicaciones de አማራ ፋኖ በሸዋ

Post image

ከመሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴ ሰሞኑናዊ ንግግሮች

<<ወንድም ወንድሙን መሸከም የሚችል ትክሻ ከሌለው ታጋይ አይደለም። አንዳችሁ የሌላኛችሁን ክፍተት ለመሙላት ስሩ። ማንም ሰው ሙሉ አይደለም፤ የሰው ልጅ ትምህርት ከአንቀልባ እስከ መቃብር ይቀጥላል።>>

<<የሃሳብ ልዮነቶች ትናንት የነበሩ፣ ዛሬም ያሉ፣ ነገም የሚኖሩና የሚጠበቁ ናቸው።>>

<<በአመራሩ መካከል ልዮነት ለመፍጠር የብልጽግና ቡድን ቢሊዮን ይመድባል፤ ብልጽግናን እቃወማለሁ የሚለው ምቀኛም ቢሊዮን ይመድባል። ትግላችንን እንጠብቅ! ወሬ እገሌ የመንደር ወሬኛ ነው በሚል ብቻ የሚበተን ሳይሆን የጠላቶቻችን የፕሮፓጋንዳ መሳሪያ ነው። ግን አይሳካም!>>

<<በተለያየ አሰላለፍ ላሉ ወንድሞች ሽምግልናን እናስቀድም። ወንድሞቻችሁንም በመሰረተቢስና የማጥቂያ የግንባር ወገብ ምናምን ፍረጃን አቁሙ።>>

<<ፋኖን የአማራ ሕዝብ ብቻም ሳይሆን መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ አዳኝ በተስፋ እየጠበቀው ይገኛል፤ እናም ከሌሎች አካላት ጋር አብረን እየሰራን እንገኛለን። ምናልባትም በቅርቡ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የምንሰማው ብስራት ይኖራል። ከሃገራት ጋርም በጎ ነገሮች አሉ።>>

<<እኛ የአማራ ሕዝብ መሪዎች ነን፤ ማንም የመንደር መሪዎች ሆኖ አይቀጥልም። ከአንድነት ማግስት ብዙ ነገሮች ይቀየራሉ።>>

31 Dec, 18:23
904
Post image

#ሰበርዜና!

#Amhara

የጎንደር ፋኖዎቻችን ወደ አንድ መጥተዋል። የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ በጎንደር እዝ በአንድ መዋቅር ተደራጅተዋል።

አርበኛ ባዬ ቀናው፣ ሻለቃ ሐብቴ ወልዴ እና አባት አርበኞች የአማራ ሕዝብ አለኝታነታቸውን አሳይተዋል።

አንድነታችን መዳኛ መንገዳችን ነው!

ድል ለሕዝባችን!

08 Dec, 19:25
1,517
Post image

የሌሊት ወፍ

"የሌት ወፍ እንደ ዓይጥ ጥርስ አላት፤ እንደ ወፍም ከንፍ አላት፡፡ አንድ ጊዜ የሰማይ ወፎችና የዱር አራዊቶች ተጣልተው አራት ቀን ሙሉ ጦርነት አደረጉ፡፡

የሌት ወፍ ግን በዳር ሁና ትመለከትና የዱር አራዊቶች ሲበረቱ ያየች እንደ ሆነ ወደነዚያ ትሔድና እኔ እኮቁጥሬ ወደናንተ ነው እዩት ጥርሴን! እዩት ጡቴን እስቲ ከሰማይ ወፎች እንደኔ ጥርስና ጡት ያለው ማነው ትላቸዋለች፡፡

ደግሞ የሰማይ ወፎች ሲበረቱ ያየች እንደ ሆነ ወደነዚያ
ትሔድና እኔ እኮ ቁጥሬ ወደናንተ ነው! እዩት ክንፌን እስቲ ከዱር አራዊት ወገን እንደኔ በከንፍ እየበረረ በአየር ላይ የሚሔድ ማነው ትላቸዋለች፡፡

ወደ ጦርነቱ ግን ምንም ቢሆን አትገባም፡፡

ከጥቂት ቀን በኋላ ዕርቅ ተደረገና ጦርነቱ ቆመ፡፡ ስለዚሁም የሰማይ ወፎችና አራዊቶች ትልቅ በዓል አደረጉ፡፡

የሌት ወፍም ወደ ወፎች ድግስ ብትሔድ እኛ እንደ አውሬ ጥርስ የለን ወደኛ ለምን መጣሽ ብለው አባረርዋት፡፡ ወደ ዱር አራዊትም ብትሔድ እኛ እንደወፍ ክንፍ የለን ወደኛ ለምን መጣሽ ብለው አባረርዋት፡፡

ከዚህ በኋላ አፈረችና ወፎችም አራዊትም እንዳያይዋት ቀን ቀን እየተደበቀኝ እየዋለች፤ ማታ ማታ ምግብዋን ለመፈለግ ጀመረች። ቀን ወፎችም ቢያገኝዋት! አራዊትም ቢያገኝዋት አይተዋትም ይገድልዋታል እንጂ

የሌት ወፍ የተባለችውም ከዚያ ወዲህ ነው ይባላል፡፡" (ብላቴን ጌታ ኅሩይ)

አንዳንዶች እንዲህ ናቸው፤ያጠቃ ያሸነፈ ከመሰላቸው ጋር ቦርጫቸውን ያስተካክላሉ፤ላጠቃው መወድስ ለተጠቃው ተረት አያጡም። ጥርሳቸውንና ክንፋቸውን እያቀያየሩ እያሳዩ "እኔ ያንተ አሽከር ያንተ ቡችላ" ይላሉ።

እንደ ንሥርም እንደ አንበሳም ኮራ ብሎ መብረር ወይም መንጎማለል የሚቻለው ወይ ወፍነትን ወይ አውሬነትን መምረጥ ሲቻል ነው!

ጦርነትም ሆነ ጠብ በእርቅ አልያም በመሸናነፍ ይጠናቀቃል። ያኔ እንደ ሌት ወፍ ሌት መጓዝ ይመጣል።

የባንዳም ነገር ይህ ነው መጨረሻው ላኩላቸው ምንአልባት ቢገባቸው ያው ሆዳም አይገባውም እንጂ

26 Nov, 19:02
1,876
Post image

~ ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል!

አማራን ለመጨ*ፍጨፍ በአገዛዙ የተላከን የኦሮሞ ልጅ ማርኮ ተንከባክቦ ወደቤተሰቦቹ የሚልከው የፋኖ ሠራዊት  ሰላሌ ድረስ መጥቶ አንድ ምስኪን ታዳጊ የሚገ*ድልበት ምድራዊ አመክንዮ የለም።

ይልቅስ እነ በቴ ኡርጌሳን የበላው አገዛዝ ፣ ሐጫሉንም የገደለው ሥርዓት፣ የከረዩ አባገዳዎችን የጨፈ*ጨፈው አገዛዝ ፣ በኦሮሚያ የሚታፈሱ ወጣቶች የፈጠረውን የሕዝብ ቁጣ ለማስታገስ የፈፀመው ርካሽ ተግባር ነው።

አለሁ የሚል "መንግስት" ካለ የሰላሌ ሕዝብ ቀንበር ተሸክሞ የጠየቀው ጥያቄ  ቢኖር "አርሰን እንድንበላ የሚያሠማራውን ታጣቂ ያስታግስልን" የሚል ነው።

ፋሽስቱ አብይ ሆይ፥ በእንደዚህ አይነት እንጭጭ ድራማ በፍፁም አትድንም!

@ከአዲሱ ደረበ

21 Nov, 21:53
1,591