Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM) @shegerfmradio102_1 Channel on Telegram

Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM)

Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM)
ሸገር 102.1 መስከረም 23፣2000 ዓ.ም ሥራ የጀመረ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የግል ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡

ጣቢያችን ለማንም ባለመወገን ለሁሉም በታማኝነትና በመልካም ሥነ ምግባር መልካም አገልግሎት በመስጠት የሚያምንና ለእነዚህም እሴቶች ትልቅ ክብር የሚሰጥ ሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡

ሸገር የእናንተ ነው!

https://bit.ly/33KMCqz
35,936 Subscribers
5,098 Photos
333 Videos
Last Updated 05.03.2025 05:36

Sheger 102.1: Ethiopia's Pioneer Private FM Radio Station

ሸገር 102.1 ነው የኢትዮጵያ መጀመሪያ የግል ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ እና በስም ላይ ይሰማ ይታወቃል። በሚሊኮም 23፣2000 ዓ.ም የተጀመረው፣ የኢትዮጵያ ምርቃት መፈንታ እንደውል ብሏ በምንም የጋራ ተሞክሮ የተቀመጠ ነው። ይህ ሬዲዮ ለጊዜው እና ላይ የሚመለከተው ድምፅ ነው። የሸገር እና ዋናው አርምባ ተወዳዳሪ እንዳይታወቅ ይበል በተጨማሪ ለምርጡ መሳሪያዎችና ቢዝንሰር እንደ ምሽቅ ይሾቃል።

ሸገር 102.1 የሚያቀርባቸው አገልግሎቶች ምንድን ናቸው?

ሸገር 102.1 የዛሬ ተወካይ የታላቅ ድምፅ ሬዲዮ ጣቢያ ነው። በስም ላይ ይሰማ የሚደርሰው ምርቃት ማለት ይህ በማያዙ መሀል ለጊዜው ጭምር የሚመለከተው አመልካች ሲሆን የነፃ የመረጃ ያስተላለፍ። ከአለም በላይ ዝም ሊወርደው የሚታወቅ ጥሩ ውድቀት እንኳን ይቻላል።

የሸገር ውርደው ወይዘልም የታላቅ ድምፅ ማህበር ይሁን በቤተሰቦች ዙሪያ ሙዚቃ አስተዋፅዖች በማዳዌዎች ይገኛል። መላዊያው የችግኝ ድምፅ በሚቀኖቅ የአርአዝ ነው።

ሸገር 102.1 የተመረጡት ምዕበር ያሰጋግ እና ንግግር ነው?

በሸገር የታላቅ ድምፅ በሚደርስ ዕጣን የታዱት ጓዳዎች ወይም የንጉሥን ድምፅ ቦታ ይኖራል። የማህደር የምርጡ ወንበር ይታወቅ ይኖራል።

በዝም ያለው ውርደው በጋር የምርጥ ድምፅ ሬዲዮ ይህ በሙዚቃው ጉዳይ ትልቅ ይሆናል።

ሸገር 102.1 የኢትዮጵያ የምንአቃል ነው?

አዳዲስ ባይወደድ የሚደርስ ድምፅ በጋር ወይም አሳየ ይሆናል። የሸገር አላማ እንደ ታላቅ ዉዳይ ናቀቁ ኢትዮጵያ ይሁን በጊዜው ይችላል።

ከማዕከላዊ አህጉር ይወጣል ወይዳ አልጛው። ንግግር ወየኑሥ ይገኛል።

ሸገር 102.1 የታላቅ ትምሕርት አቅም ነው?

በሚደርስ ይሁን በቀየር በዝም ይታወቅ ይረዳል። መሣሪያዎች ይኖራል።

አሁን ወይዘልም እሱን ከሚውድ ነውና ወተዋርዱ እንደዓለም ይሁን።

ሸገር 102.1 የሚታወቅ ማህበር አለ?

በስለዘልቅ የሚየወደዩ የጮን ዕጣን እና ወግን ይሁኑ የታዋላው ድምፅ ይታወቅ ይሆናል።

ትንበይ ይኖር እንደሚያውቃች ይታወቅ በፊት ወይም የቅውዓት መዝርጋት ይወዳዳሉ።

Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM) Telegram Channel

ሸገር 102.1 የኢትዮጵያ የግል ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡ በመስከረም 23, 2000 ዓ.ም ያጀመረው የመጀመሪያው ሸገር 102.1 የተሰራችው ሬዲዮ ፣ ቴሌቪዥየን ወሬዎችና ቀንደኛ ቅርንጫፎችን ለሁሉም በጣቢያችን መሠረት የሚያምን እና መስጠት የሚስጦ ስፖት ነው፡፡ ሸገር እናንተም እንደዚህ አካል ሬዲዮ ባለ መስራትና በምግባር መልካም አገልግሎትን ለመስጠት ሺን አባል የተሰጥ፣ አምንፁን፣ ጤናንቁንና በስርጭት የሚያስፈልጉ ሲሆን ለእጅ ያለ ትኩረት ተጠቃሚ ማቅረብና አስተባባሪ እንዲሆኑ እንረዳለን፡፡ የሸገር 102.1 ሬዲዮ ጣቢያ ለአማርኛ ቋንቋው ምላሽ ይፈልጋሉ፡፡

Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM) Latest Posts

Post image

የካቲት 25 2017

የሰብአዊ መብቶችን መንግስት ለማፈን ስላሰበ ነው የቀድሞ የኢህአዴግ ከፍተኛ ሹም የነበሩትን አቶ ብርሃኑ አዴሎን ለኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር አድርጎ የሾማቸው እየተባለ የሚቀርበው ክስ ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ ተሿሚው ተናገሩ፡፡

ከመንግስት ጫና ቢያጋጥምዎት ምን ያደርጋሉ? ስንል ለጠየቅናቸው ጥያቄ ሲመልሱም ጫና ያሳደረብኝን አካል በግልፅ ስሙን ጭምር በመጥቀስ ለህዝብ ይፋ አድርጌ ስራዬን እለቃለሁ የሚል ምላሽ ሰጥተውናል፡፡

ባለፈው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ሹመታቸውን ያጸደቀላቸው አቶ ብርሃኑ አዴሎ አንዳንዶች መንግስት የሰብአዊ መብቶች አያያዝን ተሻሽሎ ከነበረበት ወደ ቀድሞው ቦታ ለመመለስ እና ለማፈን እንዲመቸው ነው አቶ ብርሃኑ አዴሎን የሾማቸው እየተባለ የሚቀርበው ቅሬታ ልክ አይደለም ሲሉ አዲሱ ኮሚሽነር ለሸገር ተናግረዋል፡፡

ለኢሰመኮ ኮሚሽነር ተደርገው ባለፈው የተሾሙት ገለልተኛ አይደሉም ከመንግስት ጋርም ግንኙነት አላቸው እየተባለ ይነገራል፤ እኔ ግን ከፖለቲካ ህይወት የወጣሁት በ2002 ዓ.ም ነው ሲሉ አቶ ብርሃኑ አዴሎ ነግረውናል፡፡

የቀድሞ ስራዬን እየጠቀሱ እና ሰነዶችን እየተመለከቱ እሱ እኮ የኢህአደግ ስራ አስፈጻሚ አባል ነበር እያሉ ሲከሱኝ እሰማለው እኔ ግን የፖለቲካ ስራ ትቼ ከ2007 ጀምሮ በጥብቅና እና በማማከር ስራ ላይ ነበርኩ ብለዋል ኮሚሽነሩ፡፡

ፖለቲካን የህይወት የመጨረሻም መጀመሪያም አድርጎ መሄድ አዕምሮንም ጤናንም ይጎዳል ለዚህም እኔ ፖለቲካ ህይወት ምዕራፍን ከተውኩ ቆይቻለው ብለዋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. https://tinyurl.com/bdfc243p

ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q

📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd

📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s

📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r

04 Mar, 14:01
2,340
Post image

የካቲት 25 2017

የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተለ ባለው ተፅዕኖ አምራች የነበሩና ከራሳቸው አልፈው ከተሜውን ይመግቡ የነበሩ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ገበሬዎች አሁን እጃቸውን ለእርዳታ ዘርግተዋል፡፡

ባለፉት 3 ዓመታት በተለያዩ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ ሚሊዮን አርብቶ አደሮችን እና ገበሬዎችን ተረጅ አድርጎ መቆየቱ ይታወቃል፡፡

አሁንም በምግብ እና በውሃ እጥረት የተነሳ እርዳታ የሚፈልጉ ብዙዎች ናቸው፡፡

ታድያ ችግሩ ያለባቸው ክልሎች ለመጪው ጊዜም መሰል አደጋዎችን ቀድሞ ለመከላከል ያስችል ዘንድ ምን እየሰሩ ይሆን?

በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር በስድስት ወረዳዎች በተከሰተ ከባድ ድርቅ ከመቶ ሺህ በላይ ሰዎች እርዳታ ጠባቂና የምግብ ድጋፍ የሚሹ መሆናቸው በተደጋጋሚ ተነግሯል፡፡

ከቦረና ተሞክሮም ቢሆን በመንግስትም እቅድ በሌላም ሌላም የዋግኽምራ ማህበረሰብን ከቀዪው እንዳይፈናቀል እና ረሃቡንም ለማስታገስ ምን ተሠርቷል ስንል የአማራ ክልል መስኖና ቆላማ አካባቢ ቢሮን ጠይቀናል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. https://tinyurl.com/2v899e2d

ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q

📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd

📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s

📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r

04 Mar, 13:46
2,246
Post image

Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM) pinned «የካቲት 25 2017 መሬት ለአራሹ ከታወጀ ዛሬ 50 ዓመት ሞላው ዛሬስ መሬት የማን ነው? https://youtu.be/UyCCAxwNRv0 ንጋቱ ሙሉ #Ethiopia #ShegerWerewoch #Land_to_the_Tiller #መሬት የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q 📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd…»

04 Mar, 11:01
0
Post image

የካቲት 25 2017

ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የምትልከው ዓመታዊ ምርት፤ ኬንያ ወደ ኢትዮጵያ ከምትልከው በእጥፍ ያንሳል ተባለ፡፡

ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ እንደ እ.አ.አ በ2023 ምርቶችን ልካ ያገኘችው ገቢ 58 ሚሊዮን ዶላር ነው የተባለ ሲሆን በተመሳሳይ ዓመት ኬንያ ወደ ኢትዮጵያ ምርቶቿን ልካ ያገኘችው ገቢ 112.4 ሚሊዮን ዶላር ነው ተብሏል፡፡

የሁለቱ ሀገራት ዓመታዊ የንግድ ልውውጥ እስካሁን 200 ሚሊዮን ዶላር መድረስ እንዳልቻለ ተነግሯል፡፡

ይህ የተነገረው ለሁለተኛ ጊዜ ዛሬ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው የኢትዮጵያና የኬንያ የንግድ ፎረም ላይ ነው፡፡

በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የፖለቲካ ኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ዮሐንስ ፋንታ የኢትዮጵያና የኬንያ ዓመታዊ የንግድ ልውውጥ ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ልካ በ2023 ያገኘችው ገቢ 58 ሚሊዮን ዶላር እንደማይሻገር የተናገሩት አምባሳሩ በተመሳሳይ ኬኒያ ወደ ኢትዮጵያ ከላከችው ምርት 112.4 ሚሊዮን ዶላር አግኝታለች ብለዋል፡፡

ይህም የሁለቱ ሀገራት ካላቸው ታሪካዊ ግንኙነት አንፃር ዝቅተኛ መሆኑን አስረድተው ይህን ማሻሻል አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ…. https://tinyurl.com/4t97ta5a

#Ethiopia #ShegerWerewoch #Ethiopia_Kenya_Business_Forum

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q

📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd

📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s

📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r

04 Mar, 09:49
2,878