ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ (@orthodoxamero) Kanalının Son Gönderileri

ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ Telegram Gönderileri

ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ
ዲያቆን ፍፁም ከበደ

ሀሳብ ካሎዎት @Fisumkeb

+ ግሩፕ ለመቀላቀል +

https://t.me/NablisNablis

+ facebook Link...

https://www.facebook.com/deaconezemarefitsume.kebede

TikTok
https://www.tiktok.com/@zdfitsumkebede1?_t=8pguEgtdsVq&_r=1
138,023 Abone
1,313 Fotoğraf
30 Video
Son Güncelleme 01.03.2025 04:51

ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ tarafından Telegram'da paylaşılan en son içerikler


ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ

◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል  እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በለው  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ  ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇

➢ ነገረ ድኅነት ተከታታይ ኮርስ

◉ በማኅበረ ኤዶምያስ መንፈሳዊ ጠቅላላ ማኅበር

ዘወትር ረቡዕ ከምሽቱ 3ሰአት ጀምሮ

ኮርሱ የሚሰጥበት ሊንክ👇👇👇
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21

ኹለት ጉዳዮች...

1ኛ፦

ነገረ ማርያም፥ እንኳን የአዳምን መርገም የተፈጥሮን ሕግ የሻረ ነው።
አሮጌው ክርክር በቤታችን እንደ አዲስ ባይነሣ ጥሩ ነበር።

ለማንኛውም፥
አምጦ መውለድ የመርገም ውጤት ነበር።
“ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ።” እንዲል
ዘፍጥረት 3፥16።
ጌታችን ክርስቶስ ይኽን ቀዳማዊ(አበሳ ዘጥንት) መርገምንና ኀጢኣትን ከደመሰሰልንም በኋላ፥በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከእግዚአብሔር ለተወለዱ እናቶችም በምጥ መውለድ አልቀረም።
እንግዲህ ሴቶች በምጥ ስለወለዱ፥ የወደቀ ሥጋ ስለያዙ ነው እንላለን?? አንልም።

እንዲኽ የምንል ከኾነማ የክርስቶስ ቤዛነት ከመርገም ከፍሎ ያስቀረው አለ ያሰኝብናል።
ነገረ ማርያም፥ የተፈጥሮን ሕግ እንኳ የሻረ መኾኑ፥ ሰይጣን እንኳ ያወቀው ፀሓይ የሞቀው ዕውነት ነው።
ለዚኽም ምስክራችን ብዙ ነው።አንዱን ብንጠራ እንዲኽ ይለናል።
"ወሊድ ዘእንበለ መወልዲት ወዘእንበለ ሕማም፤
ያለ አዋላጅ ያለ ሕመም መውለድ"። እያለ ይደነቃል ኤራቅሊስ።

ጌታችን ክርስቶስ ከመሰቀሉ አስቀድሞ የውድቀት ውጤት የኾነው ምጥ በወሊድ ጊዜ ካላገኛት
የመርገም ምልክት የነበረ መስቀልን የድል ምልክት አድርጎት የኀጢኣት ውጤት የነበረ ሞትን በሞቱ ክቡር አድርጎት ሳለ፥ የእመቤታችን ሞት እንዴት የውድቀት ምልክት ይኾናል?አይኾንም።
ሲጠቃለል
ነገረ ማርያም፥ እንኳን የአዳምን መርገም የተፈጥሮን ሕግ የሻረ ነውና ዕፁብ ብለን ማለፍ ይሻለናል።

2ኛ፦
በማኅበራዊ ሚዲያ ብዙ ወጣት ከሚሰማቸው አንዱ ወንድማችን፥ አገልግሎቱን ለጊዜው እንዳቆመ ሰማኹ። እኔ ግን እላለኹ። አገልግሎቱን ከምታቆም አቋምኽን አስተካክል። ምን ማለት ነው? ዕይታኽ ከውስጥ ወደ ውጭ ይኹን።
እና ደግሞ በአብነት ትምህርት ወይም በነገረ መለኮት ትምህርት ቤት የሚነሱ አከራካሪ ጉዳዮችን በማኅበራዊ ሚዲያ አታንሣ።
የጥብርያዶስ ቀለም ለዮርዳኖስ አይኾንም። ቦታው አይደለምና።

ወንድማችን ላይ ጥርጣሬ ያለን ሰዎች፦
ከመቶ ዘጠና ያመጣውን ተፈታኝ ከትምህርት ማባረር አግባብ አይደለም። ሙሉ በሙሉ ፈተናውን እንዲያልፍ ከተፈለገ እንዲያነብብ ያነበበውን በውስጣዊ ዐይን እንዲረዳ ማድረግ ነው ትርፍ። ማባረር ኪሳራ ነው።

ውስጣዊ ዐይን የምለው ምኑን መሰላችኹ?
ኹሉም የሊቃውንት መጻሕፍት ትርጓሜዎች ናቸው። ለምሳሌ የቄርሎስ የዮሐንስ... መጻሕፍት ሃይማኖተ አበውን ጨምሮ ራሳቸው ሊቃውንቱ ሲጽፏቸው በትርጓሜ መልክ ነው።
የእኛ ሊቃውንት ደግሞ ትርጓሜውን ተረጎሙት። ዐውድ እንዳንስት በሀገርኛ ምሳሌ አብራሩት። የሊቃውንት መጻሕፍት የትርጓሜ ትርጓሜ ናቸው። ውስጣዊ ዐይን ያልኩት ይኽ ነው።

Edited
"የወደቀ ሥጋ" ማለት ሞት የሚስማማው ማለት ነው የሚል መልስ እያየኹ ነው፡፡ መልካም፡፡
አዳም ከመውቁ በፊት ሞት የሚስማማው እንጂ የማይስማማው አልነበረምኮ፡፡ ስለኾነም "የወደቀ ሥጋ" ማለትና ሞት የሚስማማው ማለት፥ እንዴት አንድ እንደሚኾን ለሚነግረኝ ሰው እርማቴ ፈጣን ነው፡፡

መጭው ዐቢይ ጾም የፍቅር ጾም ይኹንልን።

( ሊቀ ሊቃውንት ሥሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ

+ በብርሃን ተናገሩ +

"በጨለማ የምነግራችሁን በብርሃን ተናገሩ በጆሮም የምትሰሙትን በሰገነት ላይ ስበኩ " ይላቸዋል (ማቴ1.፥27) ። "ጌታችን ለሐዋርያት"

ይህን በሚነግራቸው ጊዜ ፍጹም ጨለማ አልነበረም ። ይህንኑ ራሱ ጠንካራ ምስልን ተጠቅሞ ነግሯቸዋል እንጂ በስውር አልነገራቸውምና ። ይኽውም ማለት ከዚህ በኋላ ሊሰጣቸው ካለው የንግግር ጥብዓት አሁን እየነገራቸው ከነበረው የንግግር ቃና አንጻር ሲታይ ከእነርሱ ጋር ብቻና በአንዲት ትንሽዬ የፍልስጤም ጥግ ላይ እየተነጋገረ ስለ ነበረ "በጨለማ" እና "በጆሮ" አላቸው ። "

ያን ጊዜ የብስን እና ባሕርን ተሻግራቹ ሰው የሚኖርባትንና የማይኖርባትን ቦታ ኹሉ አካልላቹሁ ለመኳንንት ለነገዶችም ለፈላስፎችና ለንግግር ዐዋቂዎች ፈታችሁን ገልጣችሁና በታላቅ ጥብዓት የምትሰብኩት ለአንድ ወይም ለኹለት ወይም ለሥስት ከተማዎች አይደለምና ለዓለም ኹሉ ነው እንጂ ። ስለዚህ ያለ ምንም መሸማቀቅ በነጻነት ፦ "በሰገነት ላይ " እና " በብርሃን " አለ ።

"በሰገነት ላይ ስበኩ " እንዲሁም "በብርሃን ተናገሩ" ብቻ ሳይኾን ጨምሮ "በጨለማ የምነግራችሁን " እና "በጆሮ የምትሰሙትን " ያለውስ ለምድነው ? ይቀጥላል .....

(የማቴዎስ ወንጌል -ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንደ ተረጎመው ትርጉም ገብረ እግዚአብሔር ኪደ ገጽ-208-209 )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ

🌐 ሰበር ዜና 🌐

ቴሌ ነፃ ኢንተርኔት 🎉 ለ 7 ቀን የሚቆይ ስጦታ መስጠት ጀምሯል፡፡😍❤️😍
👇ከታች #JOIN ብላቹ ሴቲንጎቹን በማስተካከል መጠቀም ትችላቹ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

የማንን ስልክ መጥለፍ ይፈልጋሉ?🤔
የፍቅረኛዎን ፣ የልጆን ወይስ የጓደኛዎን

እንግዳውስ መፍትሄው ትልቁን የHACKING ቻናላችንን መቀላቀል ነው።👨‍💻
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/addlist/17z-JmLyi2U4ZGY0

✳️የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️

💥 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ   ‼️

ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ
👇👇

የየእለቱን የቅዱሳንን ዜና ገድል ስንክሳር ማንበብ ይፈልጋሉ እንግዲያውስ ከታች ያለውን  linkun ነክቸው join ይበሉ

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan