Musse Solomon @mussesolomon Channel on Telegram

Musse Solomon

@mussesolomon


https://youtube.com/c/MusseSolomon

https://www.facebook.com/mussesolomonsisay/

https://www.tiktok.com/@mussesol?_t=8Uf4N5mSyaT&_r=1

Musse Solomon (English)

Are you a fan of engaging and thought-provoking content? Look no further than the Musse Solomon Telegram channel! Musse Solomon, also known by the username @mussesolomon, is a creative powerhouse who shares his unique perspective on various topics through his YouTube channel, Facebook page, and TikTok account. With content ranging from insightful commentary to entertaining skits, Musse Solomon offers something for everyone

Who is Musse Solomon? He is a content creator who is passionate about storytelling and connecting with his audience. What is Musse Solomon? It is a platform where you can immerse yourself in engaging content that will make you think, laugh, and maybe even shed a tear

Whether you are looking for a new perspective on current events or simply want to be entertained, Musse Solomon has something for you. Join the community today and be a part of the conversation! Connect with Musse Solomon on YouTube, Facebook, and TikTok to stay updated on all the latest content. Don't miss out on the opportunity to engage with one of the most exciting creators on the internet!

Musse Solomon

12 Feb, 08:53


ቢሊየነሩ ኤለን መስክ የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ እንዲዘጋ ሀሳብ አቀረቡ።

በአዲሱ የመንግሥት ተቋመትን አፈጻጸም የሚገመግመውና በርካታ ውሳኔዎችን እያስተላለፈ የሚገኘው Department of Government Efficiency እያሥተዳደሩ የሚገኙት ኤሎን መስክ የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ እንዲዘጋ በኤክስ ገጻቸው ሀሳብ አቅርበዋል።

"ማንም ሰው አያዳምጣቸውም ይዘጉ" ይላል ያሰፈሩት ጽሑፍ።

የአሜሪካ ድምፅ የሬዲዮና እና የቴሌቪዥን ሥርጭት መሠረቱን በአገረ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገና በ47 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች ሥርጭቱን የሚያከናውን ተቋም ነው።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Feb, 15:42


ዴንማርካውያን የአሜሪካዋን ካሊፎርኒያ ለመግዛት ዘመቻ ጀመሩ

ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች እስካሁን ፊርማቸውን ያኖሩበት ዘመቻ ውጤታማ እንዲሆን እያንዳንዱ ዴንማርካዊ 18 ሺህ ዶላር እንዲያዋጣ ተጠይቋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Feb, 14:38


ትራምፕ “ግብፅና ዮርዳኖስ የጋዛ ተፈናቃዮችን የማይቀበሉ ከሆነ የሚያገኝቱን እርዳታ አቆማለሁ” ሲሉ ዛቱ

ፕሬዝዳንት ትራምፕ “ፍልስጤማውያን ከጋዛ በቋሚነት ይወገዳሉ” ሲሉ በድጋሚ አረጋግጠዋል። ትራምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር የያዙትን እቅድ ግብጽና ዮርዳኖስን ጨምሮ በርካታ ሀገራት እየተቃወሙት ነው።




Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Feb, 13:30


የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ ተከልክሏል - የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ

በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ መከልከሉን የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።

በዚህም ከዛሬ የካቲት 04 2017 ዓ.ም ከዚህ ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 09 2017 ዓ.ም ድረስ በመዲናዋ በየትኛውም አካባቢ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር የማይቻል መሆኑን ቢሮው በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልጿል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Feb, 12:46


ፕሬዝደንት ትራምፕ "ዩክሬን አንድ ቀን የሩሲያ ልትሆን ትችላለች" ሲሉ ተናገሩ

ትራምፕ ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆም የሚፈልጉ ሲሆን ዩክሬን ስምምነት ላይ ከመድረሷ በፊት ከአሜሪካ የደህነት ዋስትና ትፈልጋለች።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Feb, 10:00


ዋይኒ ሩኒ በተንታኝነት !

ዋይኒ ሮኒ on prime ስፖርት በሚባል  ጣቢያ ላይ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ተንታኝ ሆኖ ስራውን ይፋ ዛሬ ማንችስተር ሲቲ ከሪያል ማድሪድ የሚያደርጉት የጥሎ ማለፍ ጫወታ ላይ ይጀመራል !



Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Feb, 09:59


Google officially removes Pride Month from its calendar app.


ግዙፉ የአለማችን ኩባንያ ጎግል የ Pride month ን ከ ካላንደር መተግበሪያቸው ላይ በይፋ አጥፍተውታል::


Via @mussesolomon

Musse Solomon

10 Feb, 10:27


Baby Shark የሚለው የህፃናት ዘፈን Despacito ን በመብለጥ ዩቲዩብ ላይ ብዙ ግዜ የታየ ቪድዮ ሆንዋል።

ይህ መዝሙር ከ 15.6 ቢልዮን በላይ ቪው አለው



Via @mussesolomon

Musse Solomon

09 Feb, 15:04


🛑 25% ብቻ በመክፈል ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የተራዘመው የዘውድ ቴክ 4ተኛ ዙር ምዝገባ ሊጠናቀቅ ነው።

100% የስራ እድል
ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
certificate ያለው

️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው orientation ይመልከቱ በመቀጠልም እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።

📩ቻናል ሊንክ👇

https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

09 Feb, 12:11


የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የደህንነት መረጃ እንዳያገኙ ታገዱ

አሜሪካንን በፕሬዝዳንትነት ያገለገሉ መሪዎች በየዕለቱ ያሉ የአሜሪካ ደህንነት መረጃዎች እንዲያውቁት የሚፈቅድ ህግ አላት፡፡

ከአራት ዓመት በፊት በስልጣን ላይ የነበሩት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ተሸንፈው ስልጣን ለጆ ባይደን ካስረከቡ በኋላ ይህ አሰራር ከዶናልድ ትራምፕ ላይ ተሸሮ ነበር፡፡

ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በወቅቱ ዶናልድ ትራምፕ የሚታመኑ ሰዉ ባለመሆናቸው የአሜሪካ ዕለታዊ ደህንነት መረጃ ሊደርሳቸው አይገባም ሲሉ አግደዋቸው ነበር፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

07 Feb, 10:36


በአሜሪካዋ አላስካ 10 መንገደኞችን የጫነች አውሮፕላን መጥፋቷ ተገለጸ


የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አውሮፕላኗን እየፈለጉ ነው ተብሏል


በአሜሪካ ባሁለት ሳምንት ውስጥ ሁለት የአውሮፕላን አደጋዎች ተከስተዋል



Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Feb, 15:18


በ26 ጎማዎች የሚንቀሳቀሰው የዓለማችን ረጅሙ መኪና

ባንድ ጊዜ 75 ሰዎችን የሚያጓጉዘው ይህ መኪና በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍሯል

መኪናው ከትራንስፖርት ባለፈ የመዋኛ፣ አነስተኛ የጎልፍ ሜዳ እና አነስተኛ ሂልኮፕተር ማረፊያ ቦታ አለው ተብሏል



Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Feb, 14:22


በግሪክ ካንሰር ቀዳሚው የሞት መንስኤ መሆኑ ተነገረ

ካንሰር በግሪክ ውስጥ ዋነኛው የሞት መንስኤ ሲሆን በአብዛኛው በከፍተኛ የሲጋራ ማጨስ መጠን፣ በአየር ብክለት እና በደካማ የህዝብ ጤና ስርዓት ምክንያት እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

የሳንባ ካንሰር በጣም የተለመደ ከካንሰር ጋር በተገናኘ ለሞት የሚዳርግ መንስኤ ነው ሲል ዕለታዊ ቶ ቪማ ዘግቧል። በሴቶች ላይ በብዛት የሚታወቁት የጡት እና የሳንባ ካንሰር ሲሆኑ የፕሮስቴት እና የሳንባ ካንሰር በወንዶች ላይ በብዛት እንደሚገኙ ዘገባው አክሎ ገልጿል።

እንደ ጣሊያን እና ስፔን ካሉ የሜዲትራኒያን ሀገራት ግሪክ ከፍተኛ የሆነ የዜጎች ውፍረት ያለባት ሀገር ስትሆን እስከ 70 በመቶው ዝቅተኛ ገቢ ያለው ህዝብ ይጎዳል ይላል ዘገባው። ዕለታዊው የብሔራዊ የካንሰር ስትራቴጂ አስፈላጊነትን አበክሮ ገልጿል።  “ካንሰርን ለመከላከል ቅድሚያ በመስጠት፣ አዳዲስ ሕክምናዎችን በማድረግ ኢንቨስት በማድረግ እና እኩል የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን በማረጋገጥ፣ ግሪክ ከካንሰር ጋር የተያያዘ ሞትን በእጅጉ በመቀነስ የታካሚዎችን ውጤት ማሻሻል ትችላለች ሲል የመፍትሄ ሀሳብ አቅርባል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Feb, 09:45


የኦሃዮ ዩኒቨርስቲ እንዳጠናው ወንዶች የራሳቸውን ፎቶ አብዝተው የሚፖስቱ ከሆነ የአእምሮ በሽተኞች ናቸው።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Feb, 08:59


ለ15 ቀን ለኢትዮጵያ እንዲጸለይ የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን አወጀች

በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ባሉት ቀጣናዎች፣ ክልሎች እና አጥቢያዎች በሙሉ አገራችን ኢትዮጵያን አስመልክቶ ከየካቲት 1 ጀምሮ እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በጌታ ፊት ጸሎት እንዲደረግ በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን አስተዳደር መሪዎች ጉባኤ መወሰኑን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል::




Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Feb, 08:40


በብሪታንያ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በሀገሪቱ ታሪክ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለጸ

በ2023 በሀገሪቱ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

05 Feb, 15:35


በአዲስ አበባና አካባቢዋ ድሮን ያለ ፈቃድ ማብረር አይቻልም

በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ማንኛውንም አይነት ድሮን ያለ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፈቃድ ማስነሳትም ሆነ ማብረር እንደማይቻል የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታውቋል፡፡

አገልግሎቱ በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የሚደረግ የድሮን እና ሌሎች በራሪ አካላት አጠቃቀምን በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል።

አገልግሎቱ በመግለጫው÷ተቋሙ በአዋጅ ቁጥር 1276/2014 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የመሪዎችን፣ የቁልፍ መሠረተ-ልማቶችን እና ብሔራዊ ኩነቶችን ደኅንነት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የማስጠበቅ ኃላፊነት አለበት ብሏል።

Via @mussesolomon

Musse Solomon

05 Feb, 13:26


ዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻዎች የምትጓዙ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ በረራችሁ ተሳፋሩ " - የኢትዮጵያ አየር መንገድ

ዛሬ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (#ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት ማቋረጡን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሳውቋል።

በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻዎች የሚጓዙ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ በረራቸው እንዲሳፈሩ አየር መንገዱ አሳስቧል።

ከነገ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለመደው የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት እንደሚቀጥል ገልጿል።

" ለተፈጠረው መጉላላት መንገደኞቻችንን ይቅርታ እንጠይቃለን " ብሏል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

05 Feb, 09:19


በሩሲያ በተካሄደ የከንቲባነት ምርጫ የከተማዋ የቀድሞ ከንቲባ በግል ሹፌሩ ሚስት ተበለጠ

ሩሲያ የከተሞቿን ከንቲባ በምርጫ ውጤት መሰረት እንዲመራ የሚፈቅድ ህግ ትከተላለች

የከንቲባ ምርጫው ውጤት ያልታሰበ እጩ ማሸነፉ አግራሞትን ፈጥሯል



Via @mussesolomon

Musse Solomon

05 Feb, 08:01


በማቹሴት ዩኒቨርሲቲ በተሰራ ጥናት የሀሰት ዜና ሰሚ ጋር በመድረስ 6 እጥፍ ከእውነተኛው ዜና እንደሚፈጥን አረጋግጧል::


Via @mussesolomon

Musse Solomon

04 Feb, 11:11


ኢትዮጵያን ጨምሮ ሶስት የአፍሪካ ሀገራት ከሩሲያ ጋር በራሳቸው ገንዘብ ለመገበያየት መስማማታቸው ተገለጸ

ሀገራቱ በማዕከላዊ ባንኮቻቸው በኩል ገንዘቦችን በመለዋዋጥ በራሳቸው ገንዘብ ለመገበያየት ነው የተስማሙት።

ከክሪምሊን የወጣው መረጃ እንደሚያመላክተው ይህን ተከትሎ ከሩሲያ ጋር በሀገር ውስጥ ገንዘብ ለመገበያየት ስምምነት ላይ የደረሱ ሀገራት ቁጥር 40 ደርሷል፡፡

እንደ አልጄሪያ፣ ግብፅ፣ ሞሮኮ እና ደቡብ አፍሪካ ያሉ የአፍሪካ ሀገራት በመስከረም 2023 በሩሲያ መንግስት የጸደቀው የመጀመሪያው ዝርዝር ውስጥ ነበሩ።

የአርጀንቲና፣ የካምቦዲያ፣ የላኦስ፣ የሜክሲኮ፣ የናይጄሪያ፣ የቱኒዚያ እና የኢትዮጵያ የንግድ ተወካዮች በመገበያያ ገንዘብ ንግድ እንዲሰማሩ አዲስ ፈቃድ አግኝተዋል፡፡

የሩሲያ መንግስት መመሪያው የሩስያ ኢኮኖሚን በመገበያያ ገንዘብ የሚከፍለውን ፍላጎት ለማሟላት እና ወዳጃዊ እና ገለልተኛ መንግስታት ብሔራዊ ገንዘቦችን በቀጥታ በመለዋወጥ የስርዓቱን ውጤታማነት እንደሚያሳድግ አስታውቋል፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

03 Feb, 18:57


ከአዲስ ፍቅረኛዋ ጋር ለመኖር የባሏን ኩላሊት ያሸጠችው ህንዳዊት

ከኩላሊት ሽያጭ የተገኘውን ከ11 ሺህ በላይ ዶላር በፌስቡክ ከተዋወቀችው አዲሱ ፍቅረኛዋ ጋር እየተዝናናችበት ነው ተብሏል
የባሏን ኩላሊት አግባብታ ያሸጠችው ህንዳዊት ከሽያጩ የተገኘውን ገንዘብ ይዛ ከአዲስ ፍቅረኛዋ ጋር ጎጆ ቀልሳለች።

በምዕራብ ቤንጋላ ሳንካሬል በተባለች ከተማ ነዋሪ የሆነችው እንስት ባሏ የአካል ክፍሉን እንዲሸጥ ያሳመነችው የሴት ልጃችን የትምህርት ወጪ ለመሸፈንና ለትዳር እድሜዋ ሲደርስ ለጥሎሽ የሚሆን ገንዘብ እንዳንቸገር በሚል ነው።

ባል መጀመሪያ ላይ የሚስቱን አንድ ኩላሊትህን ሸጠን ችግራችን እንለፍ በሚለው ሀሳብ በፍፁም እንደማይቀበለው ቢገልፅም የወራት ውትወታዋ አቋሙን እንዲለውጥ አድርጎታል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

03 Feb, 13:45


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ደረሰ፡፡
• ባንኩ በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ 58.3 በመቶ መሰብሰብ ችሏል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድሥት ወራት ብር 245 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ ጠቅላላ የተቀማጭ የገንዘብ መጠኑን ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ማድረስ ችሏል፡፡ ይህ አፈፃም ከእቅድ አንፃር 147.6 በመቶ አፈፃፀም የተመዘገበበት ነው፡፡

ዛሬ በተጀመረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2017 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ጉባኤ ላይ እንደተገለፀው ባንኩ በግማሽ ዓመት ያሰባሰበው የተቀማጭ ገንዘብ መጠን በተመሳሳይ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሰበሰበው ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ ብር 423.1 ቢሊዮን ብር ውስጥ 58.3 በመቶ ድርሻ እንዲኖረው ያስቻለ ነው፡፡

በባንኩ የተመዘገበው ይህ ውጤት ደንበኞች ከባንኩ ጋር ያላቸው ግንኙነት እና የባንኩ የአገልግሎት ጥራት መሻሻል ማሳያ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፣ ባንኩ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለማንቀሳቀስ የተጣለበትን ትልቅ ኃላፊነት ለመወጣት እንደሚያግዘውም ተመላክቷል፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

02 Feb, 12:58


🛑 25% ብቻ በመክፈል ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 4ተኛ ዙር ምዝገባ በብዙዎቻችሁ ጥያቄ መሰረት ለጥቂት ጊዜ ተራዝሟል።

100% የስራ እድል
ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
certificate ያለው

️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው orientation ይመልከቱ በመቀጠልም እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።

📩ቻናል ሊንክ👇

https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

01 Feb, 16:19


የአንድ ስታዲየም ስፋት ያለው የጠፈር አለት ከሰማይ ወደ መሬት እየተምዘገዘገ ነው ተባለ

የጠፈር አለቱ አሜሪካ በጃፓኗ ሂሮሽማ ላይ ከጣለችው ቦምብ 500 እጥፍ ሀይል አለውም ተብሏል

የአንድ ስታዲየም ስፋት ያለው የጠፈር አለት ከሰማይ ወደ መሬት እየተምዘገዘገ ነው ተባለ፡፡

የአሜሪካ ጠፈር ሳይንስ ምርምር ማዕከል ወይም ናሳ እንደገለጸው ከሆነ አሜሪካ በዓለም ጦርነት ወቅት በጃፓኗ ሂሮሽማ ላይ ከጣለችው ቦምብ በመቶዎች እጥፍ ሀይል ያለው የጠፈር አለት ወይም አስተሮይድ ወደ ምድር እየመጣ ነው ብሏል፡፡

የአንድ ስታዲየም ስፋት መጠን አለው የተባለው ይህ የጠፈር አለት በመጠኑ ባለፉት ስምንት ዓመታት ወደ ምድር ከመጡት ውስጥ ትልቁ እንደሆነ ተገልጿል፡፡




Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Feb, 07:41


በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የቅድመ ጥገና ሥራ ለማከናወን ሲባል በዕቅድ ኃይል የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ::



Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Feb, 07:32


ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ 300 ሚሊዮን በላይ አፍሪካዊያንን የኤሌትሪክ ተጠቃሚ ያደርጋል ለተባለዉ ፕሮጀከት 54 ቢሊዮን ዶላር ተመድቧል ተባለ

የአፍሪካ የኃይል ጉባዔ ሚሽን 300 በሚል መሪ ሀሳብ በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ኢትዮጵያን ጨምሮ 300 ሚሊዮን አፍሪካውያንን የኤሌትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት መታቀዱ ተነግሯል።

ለዚህም ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ከተለያዩ አለምአቀፍ ለጋሽ ተቋማት 53 ነጥብ 95 ቢሊዮን ዶላር መገኘቱን የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታውቋል።

ለሁለት ቀናት በታንዛኒያ ዳሬሠላም በተደረገው ጉባዔ ላይ 30 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ተመጣጣኝ እና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2030 እንዲስፋፋ ያላቸውን ቁርጠኝነት ማሳየታቸው ተገልጿል።




Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Feb, 06:47


ትራምፕ በBRICS አባል ሐገራት ሸቀጦች ላይ 100% የግብር ጭማሪ ለማድረግ ዛቱ!

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS አባል ሐገራት የአሜሪካዉን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለዩናይትድ ስቴትስ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ለማድረግ ዛቱ።

ትራምፕ Truth Social በተባለዉ የማሕበራዊ መገናኛ ዘዴያቸዉ ባሠራጩት ማስጠንቀቂያ እንዳሉት የBRICS አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ «ማብቃት አለበት።

ትራምፕ የBRICS አባል መንግሥታትን ለዩናይትድ ስቴትስ «የጠላትነት አዝማሚያ» የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋቸዋልም።

እነዚሕ ሐገራት፣ ትራምፕ «ግዙፍ» ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ።

ትራምፕ እንደሚሉት መስተዳድራቸዉ ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሐገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።

ቡድኑን በመሠረቱት አምስት ሐገራት ስም የመጀመሪያ ፊደላት ተገጣጥሞ BRICS ተብሎ የሚጠራዉ ቡድን ባሁኑ ወቅት 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Feb, 05:56


የቻይናው አሊባባ ኩባንያ ከዲፕ ሲክ የተሻለ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ይፋ አደረገ

ዲፕሲክ የተሰኘው የቻይናው ኤአይ ከሰሞኑ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባያዎችን ማስደንገጡ ይታወሳል

መሰረታቸውን ቻይና ያደረጉ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች የዓለም አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ውድድሩን እያፋጠኑት ይገኛሉ



Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Feb, 05:30


አዲሱ የትራንፕ አስተዳደር የግብረ ሰዶማዊያን ምልክት የሆነውን ማንዲራ እንዲሁም "black lives matter" በየትኛውም የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በህንፃዎች እና በፌደራል ተቋማት ላይ እንዳይሰቀል ከልክለዋ


በተጨማሪም ይህንን መመሪያ የጣሱ የመንግስት ሰራተኞች ከስራ መባረርን ጨምሮ የዲሲፕሊን እርምጃ ሊወስዱ እንደሚችሉ ትእዛዝ ሰጥተዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

31 Jan, 14:15


🚗 መኪና መግዛት ወይም መሸጥ ይፈልጋሉ?

Nexline የሚፈልጉትን መኪና በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ዋጋ ለማግኘት የሚያግዝዎት ሲሆን ከትንንሽ መኪናዎች እስከ ቅምጡ ሞዴሎች ሁሉንም አካትተናል፤ በባንክም እንናመቻቻለን!

ሰፊ የመኪና ምርጫ
ደህንነታቸው የተጠበቀ መኪኖች
በባንክ እንናመቻቻለን
ቀላል እና ፈጣን ሂደት
በተመጣጣኝ ዋጋ
ያገለገሉ መኪኖችን መግዛት

📞 ዛሬውኑን ያግኙን! +215911593030
+251911260700

ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።

https://t.me/NexlineBusinesGroup
https://t.me/NexlineBusinesGroup
https://t.me/NexlineBusinesGroup

Musse Solomon

30 Jan, 08:09


የግብጽን ጥቅም ለማስከበር ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉት አሜሪካዊው ሴናተር የ11 ዓመት እስር ተላለፈባቸው

ሴናተሩ ከህዳሴው ግድብ ጋር በተገናኘ የግብጽን ጥቅም እንዲያስከብሩ እና በሌሎች ጉዳዮች ከ600 ሺህ ዶላር በላይ ሙስና ወስደዋል በሚል ክስ ጥፋተኛ ሆነው ተገኝተዋል

የግብጽን ጥቅም ለማስከበር ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉት አሜሪካዊው ሴናተር የ11 ዓመት እስር ተላለፈባቸው።

ባለፉት 40 ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ የነበሩት ቦብ ሜነንዴዝ ለዓመታት የሀገሪቱ ውጭ ግንኙነት ስራዎች ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰውም ነበሩ፡፡

የዘር ሀረጋቸው ከኩባ የሚመዘዘው ሜኔንዴዝ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው የአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤትን ከመቀላቀላቸው በፊት የኒው ጀርሲዋ ዩኒየን ሲቲን በከንቲባነት መርተዋል፡፡

እኝህ ጉምቱ ፖለቲከኛ በፈረንጆቹ 2020 ላይ የወቅቱ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጫና አድርገዋል ተብሏል፡፡

እንደ ሲኤንኤን ዘገባ ከሆነ ፖለቲከኛው ይህን ያደረጉት ከግብጽ ባለስልጣናት ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ጉቦ ከተቀበሉ በኋላ ነበር፡፡

የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን መሪዎች በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሶስትዮሽ ውይይት በማድረግ ላይ የነበሩ ሲሆን የወቅቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይህ ውይይት ወደ ዋሸንግተን እንዲመጣ ማድረጋቸው አይዘነጋም፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

29 Jan, 19:18


የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰት ብርሃኑ ነጋ ፥ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተት አሳውቀዋል።

ሚኒስትሩ ይህንን ያሳወቁት ከከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ነው።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

29 Jan, 11:13


የቻይናው ዲፕሲክ የሳይበር ጥቃት ደረሰበት

በተለቀቀ በቀናት ውስጥ በዓለም ላይ ተቀባይነት እያገኘ የመጣው የቻይናው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ አጋዥ መተግበሪያ (DeepSeek) የሳይበር ጥቃት እንደደረሰበት ተዘግቧል::

ዲፕሲክ የአሜሪካውን ቻትጂፒት (ChatGPT) የሚፎካከር እና ተፈላጊነቱም እያደገ መሆኑ በተዘገበ በቀናት ውስጥ ነው ከፍተኛ የተባለ የሳይበር ጥቃት የደረሰበት::

ይህን ተከትሎም ዲፕሲክ በጊዜያዊነት አዳዲስ ተጠቃሚዎችን መቀበል ከማቆሙ በስተቀር ሌሎች ተጠቃሚዎች መጠቀማቸውን እንደማያስተጏጉል አስታውቋል::

በአሜሪካ አፕ ስቶር እና ጎግል ስቶር ላይ በነጻ ከሚገኙ መተግበሪያዎች ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያገኘ ሆኗል::

ይህን ተፈላጊነቱን ተከትሎም ሀገራት መተግበሪያውን መጠቀም አለመጠቀም ላይ የተለያዩ ምክረሃሳቦችን እየሰጡ ነው::

በዚህ ወቅት ዲፕሲክ የደረሰበት የሳይበር ጥቃት ከማን እንደሆነ በግልፅ ባይታወቅም ከተፎካካሪዎቹ ሊሆን እንደሚችል ዘጋርዲያን ዘግቧል::



Via @mussesolomon

Musse Solomon

28 Jan, 08:05


ከዚህ በታች ያለው ቲክቶክ አካውንት የኔን ስም በማስመሰል እና የተሳሳተ መረጃ በመስራት ብዙ ተከታዮችን እያጭበረበረ ይገኛል::

ሪፖርት እና ብሎክ በማድረግ አካውንቱን ተባብረን እናዘጋው::

1, https://www.tiktok.com/@sugklnwf?_t=ZM-8tRC4AvfAO5&_r=1

Musse Solomon

28 Jan, 08:04


ማይክሮሶፍት የቲክቶክን 50 ፐርሰንት ድርሻ ለመግዛት ንግግር እያደረገ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

28 Jan, 05:52


ከሳፋሪ ፊጋ ላልተወሰነ ቀናት ዝግ ነው

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2ኛው ዙር ከሚለሙት የኮሪደር መስመሮች መካከል የሲሚት- ጎሮ መንገድ አንደኛው መሆኑ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ከዚሁ ልማት ጋር በተያያዘ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የሲ ኤም ሲ- ፔፕሲ - ጎሮ - መንገድ ልዩ ቦታው ሳፋሪ መብራት አካባቢ ብሪቲሽ ትምህርት ቤት አጠገብ የመንገድ ቆረጣ ይከናወናል፡፡

በመሆኑም ከጥር 20/2017 ዓ.ም ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶቹ ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ ስለሚሆኑ አሽከርከሪዎች ይህንኑ አውቃችሁ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን።

የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን



Via @mussesolomon

Musse Solomon

28 Jan, 05:44


ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑ የትራፊክ ደንብ የተላለፉ ዜጎች እንደተቀጡ ባለስልጣኑ አስታወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን በ6 ወራት ዉስጥ ከ50ሺህ በላይ የትራፊክ ደንብ ተላልፈዉ የተገኙ ዜጎችን መቅጣቱን አስታዉቋል፡፡

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በ6 ወራት ጊዜ ዉስጥ መንገዶችን ለእግረኛ ምቹ ማድረጉን እና ከ5መቶ በላይ የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶችን ማሰልጠኑንም ገልጿል፡፡

ከ50ሺህ በላይ የትራፊክ ደንብ የተላለፉ ዜጎችን መቅጣቱን እና የተሽከርካሪ ማቆሚያ ቦታዎችን መገንባቱን የገለጹት በባለሥልጣኑ የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክተር አቶ ጎይቶም አስፋው ናቸዉ፡፡

ከደንብ ማስከበር ቢሮ ጋር በመሆን 1መቶ19 ሕንፃዎች ላይ አስተዳደራዊ ርምጃዎችን በመውሰድ የገንዘብ ቅጣት እንዲጣል መደረጉም ተገልጿል፡፡

1መቶ45 ሕንፃዎች የብቃት ማረጋገጫ ወስደው ወደ ሥራ እንዲገቡ እንዲሁም የሕንፃ ሥር ተሽከርከሪ ማቆሚያ ቦታዎቻቸውን ለታለመላቸው ዓላማ እንዲያውሉ ማድረግ መቻሉንም አቶ ጎይቶም ተናግረዋል፡፡




Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Jan, 17:59


ስንቶቻችን ነን ይህ ባንዲራ የምድራችን (Planet Earth) መሆኑን የምናውቀው?   አለም የሚትወከለው በዚህ ሰንደቅ ነው።  



Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Jan, 17:36


ኢትዮጵያ በቅርብ ወራት ውስጥ በድሮን የክትባት መድሀኒቶችን ታከፋፍላለች ተባለ

ሁለት ድሮኖች በመጠቀም በቅርቡ የመደበኛ ክትባት መድሀኒቶችን በሀገሪቱ ገጠር ውስጥ ያሉ ራቅ ያለ ቦታዎች ላይ ለማድረስ ቅደመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር  አብዱልቃድር ገልገሎ ለፊደል ፖስት ገልፀዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Jan, 11:48


ይህ የእጅ ፅሁፍ የአለማችን ምርጡ የእጅ ፅሁፍ ፣ በሚል ዕውቅና ተሰጥቶታል ፣ የፅሁፉ ባለቤት ኔፓላዊቷ ልጅ " Prakriti Malla" ትባላለች የ 8ተኛ ክፍል ተማሪ ሆና ስትፅፍ እድሜዋ 16 ነበር።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Jan, 14:29


🛑 25% ብቻ በመክፈል ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የሚወስዱበት የዘውድ ቴክ 4ተኛ ዙር ምዝገባ ተጀመረ።

100% የስራ እድል
ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
certificate ያለው
ተምረው ሲጨርሱ በወር ከ 30,000 ብር በላይ የሚሰሩበት እድል

⚠️ለእዚህ ዙር ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው orientation ይመልከቱ በመቀጠልም እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ መልዕክት።

📩ቻናል ሊንክ👇

https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

22 Jan, 11:06


ሁሉንም በአንድ የያዘ ስማርት ካርድ ወደ ሥራ ለማስገባት እየተሰራ ነው ተብሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የያዘ፣ የመንጃ ፍቃድ ቁጥር ያለው እንዲሁም እንደ ኤቲ ኤም ካርድ የሚያገለግል ሁሉንም በአንድ የያዘ የነዋሪነት መታወቂያ ስማርት ካርድ ወደ ሥራ ለማስገባት በፕሮጀክት ደረጃ እየሰራ መሆኑን ጠቅሷል።

የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያን ስማርት አርጎ አሁን ከምንጠቀምበት የተሻለ ተደርጎ ሰዎች የተለያዩ ካርድ ይዘው ከሚንቀሳቀሱ ሁሉንም አገልግሎቶችን በአንድ የያዘ ካርድ በቀጣዮቹ 6 ወራት ውስጥ ወደ አገልግሎት ለማስገባት በእቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከኤጀንሲው ሰምቷል።

ካርዱ የሚሰራበት ዋነኛ አላማም አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያሉ ችግሮችን በመቅረፍ፣ ነዋሪዎች 3 ወይም 4 ካርድ ይዘው ከሚንቀሳቀሱ በ1 ካርድ ሁሉንም አገልግሎቶች አግኝተው አገልግሎት አሰጣጥና ተጠቃሚነትን ቀላል ለማረግ መሆኑን አሳውቋል።

ኤጀንሲው ለቲክቫህ እንደገለፀው ይህ ጉዳይ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር ትስስር ሊኖር እንደሚገባና በአሁኑ ሰዓትም ፋይዳ ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።

ለወደፊት ደሞ ስራው ተጠናቆ ካርዱ ወደስራ ሲገባ ባንኮች እና ሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት የጋራ ትብብር እንደሚፈጠርም ተገልጿል።

ይህ አገልገሎት በሚቀጥሉት 6 ወራት ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት እቅድ የተያዘለት ፕሮጀክቱ አሁን ላይ ማሳያዎች (Samples) እየተሰራ ይገኛል።

አዲስ የሚሻሻለው የመታወቂያ አገልግሎት ፕሮጀክት ተግባር ላይ መዋል ሲጀምር ወይም የሚሻሻሉ፣ የሚጨመሩ ጉዳዮች ሲኖሩ ኤጀንሲው ለህዝብ በይፍ እንደሚያሳውቅም ነው ያስታወቀው።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

21 Jan, 10:58


ሁሉም ሀብታም ሰዎች በቲክቶክ ጉዳይ ደውለውልኛል" - ትራምፕ

በቲክቶክ ከ15 ሚሊየን በላይ ተከታይ ያላቸው ትራምፕ በ2020 የቻይናውን መተግበሪያ ለማገድ መሞከራቸው የሚታወስ ነው

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በባይደን አስተዳደር ታግዶ አገልግሎት አቁሞ የነበረውን ቲክቶክ እንዲከፈት የሚያስችል የስራ አስፈጻሚ ትዕዛዝ ፈረሙ።


በእነዚህ ቀናት ባለፈው አመት በኮንግረንሱ የጸደቀው ህግ እና በቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የተላለፈው ውሳኔ ተፈጻሚ እንደማይሆንም ነው የተገለጸው።

የፕሬዝዳንታዊ ውሳኔው ቲክቶክ በ75 ቀናት ውስጥ ለአሜሪካ ባለሀብቶች ካልተሸጠ ሊዘጋ እንደሚችል የሚያመላክት ቢሆንም ለ170 ሚሊየን አሜሪካውያን የመተግበሪያው ተጠቃሚዎች እና ለቻይናው ኩባንያ እፎይታ የሰጠ ነው ተብሏል።

በነጩ ቤተመንግስት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ ያደረጉት ትራምፕ "ሁሉም ሀብታም ሰው በቲክቶክ ጉዳይ እንደደወለልኝ ልነግራችሁ እወዳለሁ" ብለዋል።

በ2020 የባይትዳንስ ኩባንያ ንብረት የሆነውን ቲክቶክ ለመዝጋት ጥረት ያደረጉት የ78 አመቱ ፕሬዝዳንት "አቋምዎን ምን አስቀየረዎ?" ተብለው ሲጠየቁ "ምክንያቱም ተጠቅሜበታለኋ!" የሚል አጭር ምላሽ ሰጥተዋል።

ትራምፕ የ2024ቱ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሲቃረብ የከፈቱት የቲክቶክ አካውንት ከ15 ሚሊየን በላይ ተከታዮችን አግኝቷል፤ የለቀቋቸው ቪዲዮዎችም ከ60 ቢሊየን በላይ ተመልካች እንዳገኙ የቲክቶክ ስራ አስፈጻሚ ሱዚ ቼው መናገራቸው ይታወሳል።

ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ እና የቻይናው ባይትዳንስ ኩባንያ እኩል 50 በመቶ ድርሻ ይዘው ሊያስተዳድሩት እንደሚችሉ ቢገልጹም ዝርዝር ጉዳዮችን ከመናገር ተቆጥበዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

19 Jan, 18:51


ቲክቶክ እንደገና ስራ ጀምሯል።

ቲክቶክ ከታገደ ከሰዓታት በኋላ በአሜሪካ ውስጥ እንደገና ስራ ጀምሯል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

19 Jan, 12:27


ዜና ዕረፍት


አንጋፋው አርቲስት እንቁስላሴ ወርቅአገኘሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡

አርቲስት እንቁስላሴ ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ሕይወቱ ማለፉን የአርቲስቱ ቤተሰቦች ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡

አርቲስት እንቁስላሴ 30 በሚሆኑ ፊልሞች እና ቴአትሮች ላይ በትወና በመሳተፍ በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን አግኝቷል፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

19 Jan, 06:59


በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ከሰዓት 10 ሰዓት አካባቢ በተራሮች ላይ የእሳት ቃጠሎ መነሳቱን የወረዳው ኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።

የእሳቱ መከሰት መንስዔው በድርቅ ምክንያት የተከሰተ ነው ያለው ቢሮው የተከሰተውን ቃጠሎ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ለማጥፋት እየተሞከረ ነው ሲል አስታውቋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

19 Jan, 06:06


በአሜሪካ የቲክቶክ አገልገሎት ተቋረጠ

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቲክቶክ የብሔራዊ ጸጥታ አደጋ በመደቀኑ እንዲዘጋ ካልሆነም እዲሸጥ ለሚጠይቀው የፌደራል ህግ ድጋፍ መስጠቱን ተከትሎ በሀገሪቱ የቲክቶክ አገልገሎት ተቋርጧል።

በመሆኑም መተግበሪያው ከሰዓታት በፊት አገልግሎት በማቋረጡ ተጠቃሚዎቹ መተግበሪያውን መጠቀም እንደማይችሉ መልዕክት ተላልፎላቸዋል፡፡

የቲክቶክ ተጠቃሚዎች እንደገለፁትም ክልከላውን ተከትሎ መተግበሪያው ከጉግል ስቶር እና ከአፕል ስቶር ወጥቷል፡፡

የጆ ባይደን አስተዳደር ያስተላለፈውን የእገዳ ውሳኔ በቀጣይ ሰኞ ወደ ኋይትሀውስ የሚገቡት የአሜሪካ 47ኛው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክን ወደ ነበረበት ለመመለስ እንደሚሰሩ መግለፃቸው ተመላክቷል፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

17 Jan, 17:06


የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።

ከጥር 10 እስከ ጥር 12 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ጃን ሜዳ እና አቃቂ ቃሊቲ ታቦት ማደሪያ በሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ምክንያት መንገዶች ይዘጋሉ።

አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል።

- ከ6 ኪሎ አደባባይ - ምኒልክ ሆስፒታል
- ከምኒልክ ሆስፒታል - መከላከያ 3ኛ ሻለቃ አደባባይ
- ከ3ኛ ሻለቃ አደባባይ - 6 ኪሎ አደባባይ እንዲሁም አቃቂ ቃሊቲ አካባቢ
- ከዋልያ ቢራ - ጥሩነሽ ቤይጂንግ ሆስፒታል
- ከአቃቂ ዋናው መንገድ - ጥሩነሽ ቤይጂንግ ሆስፒታል
- ከ08 - አቃቂ ድልድይ ድረስ ከጥር 10 ቀን 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይሆናሉ።

በተጨማሪ ከጥር 10 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በ11ዱም ክ/ከተሞች ጥምቀተ ባህር ባሉባቸው ቦታዎች ሁሉ በ500 ሜትር  ክልል ውስጥ ታቦታት ሲወጡና ሲገቡ እንዲሁም በሚሄዱባቸው መንገዶች ለአጭር ጊዜም ይሁን ለረዥም ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል።




Via @mussesolomon

Musse Solomon

15 Jan, 19:29


በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ነዳጅ ማደያዎችን ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል መሙያ ጣቢያ ለመቀየር ጥናት እየተደረገ ነው ተባለ።

ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወርቁ ደስታ ናቸው፡፡

ከዚህ በተጨማሪ " በሁለተኛው ምዕራፍ እየተከናወነ ባለው የኮሪደር ልማት በመኪና ማቆሚያዎች የኃይል መሙያ እየተሠራ ነው " ሲሉ ተደምጠዋል።

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ዴዔታ በርኦ ሀሰን፥ ደግሞ " ከዚህ በኃላ የተሽከርካሪ አስመጪና የሚገጣጥሙ ድርጅቶች የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ ሳይተክሉ በሥራ ላይ መሰማራት አይችሉም " ብለዋል።

" አሁን ላይ ከ400 በላይ ተቋማት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ እያስመጡና እየገጣጠሙ ናቸው " ያሉ ሲሆን ሁሉም የኃይል መሙያ አላቸው " ሲሉ ገልጸዋል።




Via @mussesolomon

Musse Solomon

15 Jan, 10:59


በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ጫማ ጠራጊዎች ያለ ደረሰኝ ግብር እየከፈልን ነው አሉ

በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ወዴሳ ወረዳ በጫማ መጥረግ ሥራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች ያለ ደረሰኝ በወር 2,700 ብር ግብር በመክፈል ላይ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ የኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ገቢዎች ጽሕፈት ቤት በበኩሉ ስለጉዳዩ የማውቀው ነገር የለም ብሏል፡፡

በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ወዴሳ ወረዳ መናኸሪያ አካባቢ ጫማ በመጥረግ ሥራ የተሰማራና ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ ግለሰብ እንደተናገረው፣ ቀደም ባሉት ጊዜያት በቦታው ላይ ራሱ ባዘጋጀው ወንበር የጫማ መጥረግ ሥራ ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ ሆኖም ከስምንት ወራት ወዲህ ከቀበሌ መጣን ያሉ ሰዎች በላሜራ የተሠሩ ሼዶችን በመትከል እዚያ ሆነው እንዲሠሩና በቀን 90 ብር እንዲከፍሉ ማድረጋቸውን ይገልጻል፡፡

ግለሰቡ ሼዱ ከተቀመጠ ጊዜ አንስቶ እስከ ቅርብ ጊዜያት ድረስ በወር 60 ብር ይከፍሉ ነበር፡፡ ካለፈው ወር ጀምሮ ግን ክፍያው በቀን ወደ 90 ብር ማደጉንና ለሚከፍሉትም ክፍያ ደረሰኝ እንደማይሰጣቸው ተናግሯል፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

15 Jan, 10:54


16.3 ቢሊዮን ብር ሰብስበናል ! " - ICS

ባለፋት ስድስት ወራት 10 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅደን ከ16.3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰብስበናል። ከ721 ሺህ 623 በላይ ፓስፖርቶችን የማተም ስራም ተሰርቷል።

ከታተመው 98 በመቶው ለተገልጋዮች ተሰጥቷል " - ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት (የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር)



Via @mussesolomon

Musse Solomon

15 Jan, 10:34


በኢትዮጵያ ከሚፈጠሩ እርግዝናዎች 42 በመቶው ያልተፈለገ እንደሆነ ይነገራል፡፡

ከዚህ ውስጥም አብዛኛው እርግዝና የሚፈጠረው በአስገድዶ መድፈር መሆኑን ጥናቶች ያሳያሉ ተብሏል፡፡

ፅንሱን ለማጨናገፍም የሚኬደው መንገድ ትክክል ስላልሆነ ብዙዎቹ ሴቶች ለውስብስብ ችግር ይጋለጣሉ ከፍ ሲልም ህይወታቸውን ሊያጡ የሚችሉበት አጋጣሚ ቀላል የሚባል አይደለም ተብሏል፡፡

እንዲህ አይነት ጉዳዮች እና በስነተዋልዶ ጤና ላይ መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ስራዎችን እየሰሩ ቢሆንም አሁን እንደ ሀገር በተለያዩ አካባቢዎች እየተፈጠረ ያለው የሰላም እጦት ችግሩን እንዲጨምር አድርጎታል መባሉን ሰምተናል።

ይህንን ያለው በስነ ተዋልዶ ዙሪያ በኢትዮጵያ ለ25 ዓመታት ሲሰራ የቆየው አይፓስ የተሰኘ መንግስታዊ ያለሆነ ድርጅት ነው፡፡

በዚህም ምክንያት ለስነ ተዋልዶ ጤና ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍልን ለማገዝ ፕሮጀክት አሰናድቻለሁ ብሏል፡፡

ለሰባት ዓመታት ይቆያል የተባለው ይሄው ፕሮጀክት በአምስት ክልሎች ላይ የሚተገበር ሲሆን በገጠራማ የሀገሪቱ አካባቢ የሚኖሩ፣ በግጭት ምክንያት ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸውን፣ የአካል ጉዳት ያለባቸውን ሴቶች እና ልጃገረዶችን ጨምሮ ለስነ ተዋልዶ ጤና ተጋላጭ የሆኑ እና አገልግሎቱን በቀላሉ ማግኘት የማይችሉትን እንደሚደርስ ተነግሯል፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

15 Jan, 09:16


ሳምንታዊ የስራ ቀናትን ወደ አራት ቀናት የማውረዱ እቅድ በብዙ ሀገራት ተቀባይነት እያገኘ ነው ተባለ

በቤልጂየም ከሁለት ዓመት በፊት የተጀመረው ይህ አዲስ አሰራር የሰራተኞችን የመስራት አቅም ከማሳደጉ ባለፈ ተቋማትን ትርፋማ አድርጓል ተብሏል

ሳምንታዊ የስራ ቀናትን ወደ አራት ቀናት የማውረዱ እቅድ በብዙ ሀገራት ተቀባይነት እያገኘ ነው ተባለ፡፡

ከአራት ዓመት በፊት የኮሮና ቫይረስ ሲከሰት የተለመዱ የስራ ባህሎች እንዲቀየሩ አስገድዶ ነበር፡፡ ለአብነትም ከቤት ሆኖ መስራት፣ ለሰራተኞች በቂ እረፍት መስጠት፣ የስራ ሰዓትን መቀነስ እና ሌሎችም እርምጃዎች ተወስደው ነበር፡፡

የቫይረሱ ስርጭት ከቀነሰ እና ህይወት ወደ ቀድሞ መመለስ ሲጀምር ግን ከቤት ሆኖ መስራት እና ሌሎች አሰራሮች በዛው ቀጥለዋል፡፡

ሳምንታዊ አራት የስራ ቀናት ማለት ሰራተኞች ሳምንታዊ ስራቸውን ሙሉ ለሙሉ በተጠቀሱት ቀናት መስራት የሚጠበቅባቸው ሲሆን ደመወዛቸው ደግሞ አምስት ቀናት እንደሰሩ ተደርጎ ይከፈላቸዋል የሚል ነው፡፡

በተለይም ሰራተኞች የተሻለ እረፍት ሲያገኙ ተጨማሪ ስራዎችን የመስራት ፍላጎታቸው መጨመር፣ የተቋማት አትራፊነት መጨመር እና ሌሎችም ጥቅሞች እየታዩበት መምጣታቸው ተገልጿል፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

14 Jan, 19:48


ለ32 አመት ብቻቸውን የኖሩት ጣሊያናዊ ወደ ከተማ ህይወት በተመለሱ በ3 አመት ውስጥ ሞቱ

አዛውንቱ ስግብግብ ሰዎችን እና ፖለቲከኞችን ለመሸሽ ነበር የብቸኝነት ህይወትን የመረጡት
ከ30 አመት በላይ ብቻቸውን የኖሩት ጣሊያናዊ ወደ ከተማ ህይወት በተመለሱ በሶስት አመት ውስጥ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ።

ማውሮ ማራንዲ የተባሉት አዛውንት በፈረንጆቹ 1989 ነበር በደቡባዊ ሳርዲና ቡዴሊ ወደተባለች ደሴት ያቀኑት።

የቀድሞው የስፖርት መምህር "ስግብግብ ሰዎችን እና የጣሊያን የፖለቲካ ህይወትን ለመሸሽ" እና ከስልጣኔ ለመራቅ በሚል ከጓደኞቻቸው ጋር የጀመሩት ጉዞ ቡዴሊ እንዳደረሳቸው በ2018 ለቢቢሲ በሰጡት ቃለምልልስ ተናግረው ነበር።

ጓደኞቻቸው ለመመለስ ሲወስኑ ሞራንዲ ግን በጡረታ የሚወጡትን የቡዴሊ ደሴት ጠባቂ ተክተው ለመቆየት ተስማምተው ለ32 አመታት ብቸኛው የደሴቷ ነዋሪና ጠባቂ ሆነው ቆይተዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

14 Jan, 18:59


ቲክቶክ ለአለማችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር ሊሸጥ ነው መባሉን "ልቦለድ" ነው ሲል አስተባበለ

ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክን ከመዝጋት ይልቅ በፖለቲካዊ ንግግር መፍትሄ መፈለግ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል

የቻይናው ባይትዳንስ ኩባንያ ንብረት የሆነው ቲክቶክ በአሜሪካ ያለውን ድርሻ በአለማችን ቁጥር አንድ ባለሃብት ኤለን መስክ እንዲተዳደር ተስማምቷል በሚል የወጣውን ዘገባ አስተባበለ።

ብሉምበርግ የቻይና ባለስልጣናት የቲክቶክ ኩባንያ የአሜሪካ ኦፕሬሽን ለኤለን መስክ እንዲሸጥ ጫና እያደረጉ ነው የሚል ዘገባ አውጥቶ ነበር።

ቲክቶክ በአሜሪካ ስራውን ለመቀጠል ለአሜሪካ ኩባንያዎች መሸጥ እንዳለበት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መወሰናቸው ይታወሳል።

የቪዲዮ ማጋሪያ መተግበሪያው ግን የአሜሪካ ገበያውን ለአሜሪካ ባለሀብቶች እንደማይሸጥ በተደጋጋሚ ገልጿል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

14 Jan, 17:58


በTelegram ላይ የተረጋገጠ ምልክት (Verified Checkmark) ለማግኘት የእርስዎን አካውንት አሁን Premium ያድርጉት

Telegram Premium በመግዛት የተረጋገጠ ምልክት ያግኙ!
በHulupay በTelebirr አማካኝነት በቀላሉ ይክፈሉ።

Musse Solomon

14 Jan, 08:16


በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ የሚስተዋልባቸዉ ቦታዎች ሙሉ በሙሉ በዉሃ ሊዋጡ ይችላሉ የሚል ስጋት እንዳለ በአፋር ክልል የዞን 3 ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዶ አሊ አቡበከር ከኢትዩ ኤፍ ኤም ጋር በነበራቸው ቁይታ ገልፀዋል ፡፡

በአካባቢው ጥናት እያደረጉ ያሉት ከአዲስአበባ እና ከሰመራ ዩኒቨርስቲ የተውጣጡ የጂኦሎጂ ተመራማሪዎች የመሬት መንቀጥቀጥ ያለባቸው ቦታዎች በውሃ ሊዋጡ ስለሚችሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ቦታውን መልቀቅ እንዳለባቸው ማስታውቃቸውን ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል፡፡

የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ አብዶ አሊ ዜጎችን ከስፍራው የማንሳት እና ወደ ሌላ ቦታ የማዘዋወር ስራ እየተስራ መሆኑን ተናግረዋል።

በዚህም ከአዋሺ ፈንታሌ ወረዳ አራት ቀበሌዎች እና ከዱላቻ ወረዳ ደሞ ሁለት ቀበሌ ነዋሪዎችን እንዲሁም የከሰም ስኳር ፋብሪካን ስራተኞች ከስጋት ቀጠና በማንሳት ወደ ተሻለ ቦታ ማስፈር ተችሎል ብለዋል ፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

13 Jan, 11:50


ድሮኖቹ ቁጥጥር ከማድረግ በተጨማሪ እርምጃም መውሰድ ይችላሉ ተባለ

የከተማዋን የፀጥታ ሁኔታና የትራፊክ ፍሰት ለመቆጣጠር ይሰማራሉ የተባሉ ድሮኖች ቁጥጥር ብቻ ሳይሆን እርምጃም እንደሚወስዱ ተገለጸ።

የትራፊክ ፍሰት እና በበዓላት ወቅት የከተማዋን ጸጥታ ለመቆጣጠር  በርካታ ድሮኖች መግባታቸው እና የሚቆጣጠሯቸው ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች ሰልጠና አጠናቅቀው በቀጣይ ጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ ስራ እንደሚገቡ ተገልጿል፡፡

ድሮኖቹ የከተማዋን ፀጥታ ሁኔታና የትራፊክ ፍሰት ከመቆጣጠር ባሻገር እርምጃም እንደሚወስዱ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል፡፡

በቅርብ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ ፍሰትና አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ እንዲሁም ታላላቅ ፕሮግራሞችን ቁጥጥር ማድረግ የሚችሉ የድሮኖች ስምሪት እንደሚደረግ፣ የፀጥታ ጥምር ግብረ ኃይል ከቀናት በፊት መግለጹ ይታወቃል፡፡

አሁን ላይ በርካታ ድሮኖች አገር ውስጥ መግባታቸውን እና የሚቆጣጠሯቸው ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች ስልጠና አጠናቅቀው በቀጣይ ጥቂት ቀናት ወደ ስራ እንደሚገቡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ጄይላን አብዲ አስታውቀዋል፡፡

ድሮኖቹ ቀድሞ ስምሪት ተሰጥቷቸው ለዋናው መስሪያ ቤት መረጃ የሚያቀብሉ ሲሆን መረጃ ከመስጠት ባሻገር ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ በመሆናቸው አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ፈጣን እርምጃ እንደሚወስዱም አቶ ጄይላ ተናግረዋል፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

13 Jan, 07:34


ያልተመዘገበ ተማሪ አይፈተንም " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2ዐ17 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና ምዝገባ መጪ ማክሰኞ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገቡ ካሉ በእነዚህ ቀሪ ሁለት ቀናት ላይ ብቻ እንዲመዘገቡ ያሳሰበ ሲሆን " ያልተመዘገበ አይፈተንም " ብሏል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

11 Jan, 08:37


ተሻሽሎ የፀደቀው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ የሚንስትሮች ም/ ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016.


Via @mussesolomon

Musse Solomon

09 Jan, 20:24


በ ኢትዮጵያ ሰማይ ስር ታይቶ የነበረው ተቀጣጣይ የሚመስል ነገር በኬኒያ ሰማይ ስርም ታይቶ እንደነበረ ሪፖርቶች አመላክተዋል።

አሁን ላይ እየወጡ ባሉ ሪፖርቶች ይህ ተቀጣጣይ ነገር አሁን ላይ ሞያሌ ላይ አርፏል።

እናም አካባቢው ላይ ያሉት ሰዎች እንደተናገሩት ይህ ነገር ከ (space) ላይ የወደቀ የ ሳተላይት ቁርጥራጭ ነገር ሳይሆን እንዳልቀረ ተናግረዋል።

እና ሲወድቅ ከፍተኛ የሆነ ድምጽ እና የ ቃጠሎ ሽታም እንዳለው አስረድተዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

09 Jan, 08:08


የነዳጅ ዋጋ በአንድ አመት ውስጥ በእጥፍ ሊጨምር ይችላል ተባለ

መንግስት አሁንም ቢሆን የነዳጅ ዋጋን እየደጎምኩ ነው ያለውት ሲል ተናገረ፤ በተለይ ቤንዚል 67 በመቶ፣ ናፍጣ 75 በመቶ በመንግስት እየተደጎመ እንደሆነ ተገልጿል።

በአንድ አመት ውስጥ ድጎማውን ሙሉ በሙሉ ለማንሳት እየተሰራ እንደሚገኝ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስትር ዲኤታ አብዱልሃኪም ሙሉ (PHD) ዛሬ በሰጡት መግለጫ ላይ ተናግሯል።




Via @mussesolomon

Musse Solomon

09 Jan, 07:11


የስራ ሰዓታችን ተጠናቋል በሚል ራሱን በማጥፋት ላይ የነበረ ሰው ለመርዳት ፈቃደኛ ያልሆኑት የአሜሪካ ፖሊሶች ከስራ ተሰናበቱ

ድርጊቱ በተፈጸመበት መናፈሻ አቅራቢያ የነበሩ ሁለት የሴንት ሊዊስ ሚዙሪ ፖሊሶች ከስራ ተሰናብተዋል

የስራ ፈረቃቸው በመጠናቀቅ ላይ በመሆኑ ራሱን በማጥፋት ላይ የነበረ ግለሰብን ህይወት ለመታደግ ፈቃደኛ ያልሆነት ፖሊሶች ጉዳይ በአሜሪካ ቁጣን ቀስቅሷል፡፡

ኦስቲን ፍሬዘር እና ታይ ዋረን የተባሉት የሴንት ሉዊስ ፖሊስ አባላት ወደ 911 ተደውሎ ኡራያን ሮድሪጌዝ ሪቬራ የተባለ ወጣት ራሱን ሊያጠፋ እንደሆነ የአደጋ ጥሪ ይደርሳቸዋል፡፡

የአደጋ ጥሪው ከተሰማ ከደቂቃዎች በኋላ ፍሬዘር እና ዋረን የተባሉት ፖሊሶች ሮድሪጌዝሪቬራን በሴንት ሉዊስ የደን መናፈሻ ውስጥ ጭንቅላቱ በጥይት ተመቶ ሲያጣጥር ያገኙታል፡፡

ፖሊሶች በአደጋው ስፍራ ከደረሱ በኋላ ባደረጉት ንግግር፤ ዋረን የ29 አመቱ ሮድሪጌዝ አሁንም በህይወት እንዳለ እና ወደ ሆስፒታል ሊወስዱት እንደሚገባ ለባልደረባው ሲነግረው በሰውነት ላይ በሚገጠም ካሜራ ላይ በተቀረጸ ድምጽ ይሰማል፡፡

በአደጋው ስፍራ ቀድሞ እንደደረሰ የህግ አካል አካባቢውን መከለል እና ከንክኪ ማራቅ እንዲሁም ግለሰቡን ወደ ሆስፒታል መውሰድ ይጠበቅባቸዋል፡፡

 ይህን ማድረግ የሚወስደውን ረጅም ጊዜ የሚያውቀው ፍሬዘር የተባለው ሌላኛው ፖሊሲ ከ30 ደቂቃ በኋላ ፈረቃው እንደሚጠናቀቅ እና ሌሎች ፖሊሶች ተጎጂውን እስኪያገኙት ተዘዋውረው እንዲመጡ ለባልደረባው ምላሽ ሲሰጥ ተደምጧል፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

08 Jan, 18:12


ሰሜን ኮሪያ ፍቺ የሚፈልጉ ጥንዶችን እስከ ስድስት ወር ድረስ ለማሰር ወሰነች።

ኪም ጆንግ-ኡን የተፋቱ ጥንዶችን እስከ ስድስት ወር ድረስ ወደ የጉልበት ካምፖች እንዲላኩ ይደረጋል፥ ሴቶችም ረዘም ያለ ቅጣት ሊጠብቃቸው ይችላል ተብሏል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

07 Jan, 15:20


ቤንዚን በሊትር 101.47 ብር ሲገባ ናፍጣ በሊትር 98.98 ብር ሆኗል።

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ።

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተወስኗል።

በዚሁ መሰረት ፦

አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣

አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣

አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣

የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣

አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር

አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Jan, 12:33


ዜና እረፍት

አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።

ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን !



Via @mussesolomon

Musse Solomon

04 Jan, 17:59


ፔፕ ጋርዲዮላ ለማንችስተር ሲቲ አቋም መውረድ ተጠያቂ መሆናቸውን ተናገሩ

ከመሪው ሊቨርፑል በ14 ነጥብ ዝቅ ብሎ በ6ተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝው ሲቲ ዛሬ ምሽት 12 ሰአት ዌስትሀምን ይገጥማል
የማንችስተር ሲቲ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድኑ ለሚገኝበት የውጤት ማጣት ተጠያቂ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡

የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ላለፉት አራት አመታት ያሸነፈው ሲቲ በደረጃ ሰንጠረዡ ከመሪው ሊቨርፑል በ14 ነጥብ ዝቅ ብሎ ይገኛል።

ለክለቡ አስከፊ የውድድር ዘመን ተጠያቂ ነኝ ያሉት ስፔናዊው አሰልጣኝ “ማድረግ ሲኖርብኝ ያላደረኩት አንድ ነገር እንዳለ ይሰማኛል” ብለዋል

“በ8 ዓመታት ውስጥ እንደዚህ አይነት ጊዜ አሳልፈን አናውቅም”- ጋርዲዮላ 

ያለፉት አራት አመታት የፕርሚየርሊጉ ሻምፒዮን የነበረው ሲቲ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ባለፈው እሁድ ሌስተር ሲቲን 2-0 ያሸነፉበት ጨዋታ በ14 ጨዋታዎች ሁለተኛ ድሉ ነበር።

Musse Solomon

04 Jan, 17:05


የኢንተር ማያሚ እና የአርጀንቲና ኮከቡ የሆነው ሊዮ ሜሲ ከቀደሙት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የአሜሪካን ከፍተኛ የሲቪል የክብር ሽልማት (Presidential Medal of Freedom the USA's highest civilian honor) ሊቀበል ነው።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

04 Jan, 08:59


በመሬት መንቀጥቀጥ ጊዜ መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች


ከቤት ውጭ ከሆኑ
በተለያየ ምክንያት ከቤት ውጭ ከሆኑ ከዛፎች፣ ከሕንጻዎች፣ ከኤሌክትሪክ ምሶሶዎች እና ሌሎች ወድቀው ጉዳት ሊያደርሱ ከሚችሉ ነገሮች መራቅ እና ገላጣ ሜዳ አካባቢ መሆን ይመከራል፡፡

በቤት ውስጥ ከሆኑ
የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰት በቤት ውስጥ ያለ ሰው በበር መቃኖች፣ ኮርነሮች እና ኮሪደሮች ተጠግቶ ማሳለፍ እንዲሁም ከእሳት ምድጃዎች፣ ከተሰቀሉ ፍሬሞች እና የግድግዳ ጌጦች፣ ከመጽሐፍ መደርደሪያዎች ፣ ከመስኮት አካባቢ መራቅ እና የጋዝ ምድጃዎችን በተቻለ ፍጥነት ማጥፋት ካልሆነም ከአካባቢው መራቅ።

ትልልቅ ሕንጻዎች ውስጥ ከሆኑ
የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰት ትልልቅ ሕንጻዎች ውስጥ ያለ ሰው ከሕንጻዎቹ ለመውጣት አለመሞከር፣ አሳንሰር (ሊፍት) በፍፁም አለመጠቀም።
ከደረጃዎች አካባቢ መራቅ ይመከራል።

መኪና እያሽከረከሩ ከሆኑ
በመሬት መንቀጥቀጥ ወቅት መኪና የሚያሽከረክር ሰው የኤሌክትሪክ መተላለፊያ ምሶሶዎች፣ ዛፎችና ሽቦዎች አካባቢ አለመቆም፣ የኤሌክትሪክ መስመር ምሶሶዎች እና ሽቦዎች ተሽርካሪው ላይ ከወደቁ ከመኪናው ለመውጣት አለመሞከር፣ በተቻለ ፍጥነት ገላጣ ወደሆነ አካባቢ መኪናን ማቆም እና መሰል የጥንቃቄ መንገዶችን መከተል እንደሚገባ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ መክሯል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

02 Jan, 12:59


የቴስላ ሳይበርትራክ መኪና ላስ ቬጋስ በሚገኘው የትራምፕ ሆቴል ፊት ለፊት መፈንዳቱ ተነገረ

በፍንዳታው የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ 7 ሰዎች ቆስለዋል
በአሜሪካዋ ላስቬጋስ በሚገኘው የትራምፕ ሆቴል ፊት ለፊት የቴስላ ሳይበርትራክ መኪና መፈንዳቱ ተነግሯል።

በነዳጅ እና ርችት ተሞልቶ ነበር የተባለው ሳይበርትራክ መኪና ላስቬጋስ፣ ኔቫዳ በሚገኘው የዶናልድ ትራምፕ ሆቴል መግቢያ በር ላይ መፈንዳቱ ተገልጿል።

በፍንዳታው የመኪናው አሽከርካሪ ወዲያው ህይወቱ ሲያልፍ ሌሎች 7 ሰዎች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው።

ፖሊስ በጉዳዩ ላይ በሰጠው ማብራሪያ፤ መኪናው ላይ በርካታ የነዳጅ መያዣዎች እና ርችት ተጭነው ነበር ብሏል።

የአሜሪካ የፌደራል የምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ድርጊቱ የሽብር ተግባር ሊሆን ይችላል ወይ የሚለውን እየመረመረ መሆኑን አስታውቋል።

የትራምፕ ሆቴል የሳይበርትራክ ፍንዳታ አንድ ግለሰብ የአይኤስ ባንዲራ በያዘ መኪና በኒው ኦርሊየንስ በርካታ ሰዎችን በመግጨት ቢያንስ 15 ሰዎችን ከገደለ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የተከሰተ ነው።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

02 Jan, 09:04


በአዋሽ_ፈንታሌ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ አጎራባች ስፍራዎች እየሸሹ መሆኑ ተገለጸ

በአፋር ክልል አዋሽ ፈንታሌ ከሰሞኑን በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በርካታ ሰዎች አከባቢያቸውን ለቀው አጎራባች ወደሆኑ ስፍራዎች እየሸሹ መሆናቸውን ነዋሪዎች ገልፀዋል።

የአካባቢው ነዋሪ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት አስፋልት ሲሰነጠቅ ማየታቸውን ገልጸው አሁን ላይ ስንጣቂው እየሰፋ መምጣቱን እና ከሰዎች መኖሪያ ቤት ውስጥ ሳይቀር ውሃ ሲፈልቅ ማየታቸውን ጠቁመዋል።

በተለይም በአርብሃራ እና ቦሊቃ መካከል የተሰነጠቀው አስፋልት ጥልቀቱ በጣም ትልቅ መሆኑ ገለጿል።

የአዋሻ ፈንታሌ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ አደን በለአ በበኩላቸው፤ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ሳቡሬ ቀበሌ የሚገኘው የኡንጋይቱ መጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ላይ ጉዳት ማድረሱንና ትምህርት መቋረጡን አረጋግጠዋል።

በተጨማሪም በዱሃ ቀበሌ የሚገኝ መስጂድ ላይ መሰነጣጠቅ አጋጥሟል ብለዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Jan, 14:46


በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣  የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።

ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

ምክር ቤቱ ላለፉት ወራት የተለያዩ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Jan, 09:44


በህንድ የኮምፒውተር ባለሙያው ለአለቃው ስራ ማቆም እንደሚፈልግ ከመናገር ይልቅ አራት ጣቶቹን ቆረጠ

የ32 ዓመቱ ህንዳዊው ሰው በዘመድ ኩባንያ ውስጥ የኮምፒተር ኦፕሬተር ሆኖ ሲሰራ የነበረ ሲሆን የግራ እጁን አራት ጣቶችን እንደቆረጠ አምኗል።

አይሆንም ማለትን መማር ቀላል ይመስላል፣ ነገር ግን ለአንዳንድ ሰዎች፣ አይሆንም ወይም እምቢ ከማለት ይልቅ የገዛ ህይወታቸውን የበለጠ ከባድ አደጋ ላይ እስከ መጣል ሊሄዱ ይችላል። ለአለቃው ስራውን መልቀቅ እንደሚፈልግ ላለመናገር በግራ እጁ ላይ አራት ጣቶቸን እንዲቆረጥ ያደረገው የጉጃራቱ ሰው አደጋ እንደደረሰበት ሲያስመስል ቆይቷል። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ማዩር ታራፓራ የግራ እጁ አራት ጣቶች መቆረጣቸውን ለማሳወቅ በትውልድ ከተማው ሱራት ወደሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ አምርቷል። ሞተር ብስክሌቱን እየጋለበ ወደ ጓደኛው ቤት እየሄደ እንደነበር ተናግሯል።

ታዲያ በድንገት ራስን የማዞር ስሜት ተሰማው እና በመንገዱ ዳር ላይ መውደቁን ገልጿል። ከ10 ደቂቃ በኋላ ከእንቅልፉ ሲነቃ የግራ እጁ አራት ጣቶች ተቆርጠዋል። ፖሊሶች መጀመሪያ ላይ የሰውዬው ጣቶች ለጥቁር የአስማት የአምልኮ ሥርዓቶች እንደተቆረጠ በማመን እርሱ ከተናገረው ውጪ ተጠራጥረው ነበር። ነገር ግን ምርመራቸው ማዩር ላይ ጫን አድርገው ሲቀጥሉ ያልጠበቁት ሆኖ ተገኝቷል።አስገራሚው ጉዳይ ወደ ከተማው የወንጀል ቅርንጫፍ ከመዛወሩ በፊት በሱራት ፖሊስ ጣቢያ ተመዝግቧል። መርማሪዎች ተጎጂው እንደወደቀ በተናገረበት አካባቢ የክትትል ካሜራ ቀረጻ እና የዓይን እማኞችን ማጣራት ሲጀመር ግን እርሱ የተናገረውን መረጃ ማግኘት አልቻሉም።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Jan, 08:59


ኢለን መስክ በኤክስ ገጹ ላይ ስሙን "ኬኪዩስ ማክሲመስ" በሚል መቀየሩ አነጋገረ

ታዋቂው ቢሊየነር መስክ የአሜሪካ ምርጫ 2024ን ላሸነፉት ትራምፕ ድጋፍ ካደረጉት ባለሀብቶች ውስጥ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው
ኢለን መስክ በኤክስ ገጹ ላይ ስሙን "ኬኪዩስ ማክሲመስ" በሚል መቀየሩ አነጋገረ።

የአለም ቁጥር አንዱ ሀብታም ኢለን መስክ የራሱ በሆነው ማህበራዊ ሚዲያ ኤክስ ላይ ስሙን "ኬኪዩስ ማክሲመስ" በሚል ከቀረ በኋላ መነጋገር ሆኗል።

የቴክኖሎጂ ከበርቴው እና የተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሚስጥረኛ ስሙን የቀየረበትን እና በቀኝ ዘመም ቡድኖች የሚዘወተረውን አስቂኝ ምስል ወይም 'ሜም' ለምን 'ፕሮፋይል' እንዳደረገው እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።

ይህን ተከትሎ ተመሳሳይ ስም የሚጋራ ሜምኮይን ወይም ዲጂታል ከረንሲ እንዲነቃቃ በማድረግ የክሪፕቶከረንሲ ገበያ ላይ ተጽዕኖ መፍጠሩን ቢቢሲ ዘግቧል።

ከዚህ ቀደም መስክ በማህበራዊ ሚዲያ በሰጠው አስተያየት በክሪፕቶ ገበያ ላይ ተጽዕኖ አሳድሮ የነበረ ቢሆንም በዚህ ሜምኮይን ላይ ተሳትፎ ስለማድረጉ ግልጽ አይደለም።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

01 Jan, 03:41


ባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረው አመታዊ የብድር እድገት ገደብ በመጠኑ ተሻሻለ።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ቦርድ በቅርቡ ማእከላዊ ባንኩን ለማቋቋም በፀደቀው አዲስ አዋጅ መሰረት በተቋቋመው የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አፅድቋል።

በዚህም መሰረት ከፀደቁ የውሳኔ ሃሳቦች መካከል በ2015ዓም ነሃሴ ወር አንስቶ ተግባራዊ መደረግ የጀመረው የባንኮች አመታዊ ብድር እድገት ገደብ ላይ ማሻሻያ አድርጓል።

በዚህ መሰረት ቀደም ሲል ተጥሎ ከነበረው የ14 በመቶ አመታዊ እድገት ወደ 18 በመቶ እንዲሆን ተወስኗል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

31 Dec, 14:39


በ2024 የአለም ህዝብ ቁጥር በ71 ሚሊየን ጨመረ

የአለም ህዝብ ቁጥር በነገው እለት 8.09 ቢሊየን እንደሚደርስም የአሜሪካ የህዝብ ቆጠራ ቢሮ ገልጿል።

በተገባደደው 2024 የአለም ህዝብ ቁጥር በ0.9 በመቶ አድጓል፤ ይሁን እንጂ ከ2023 የህዝብ ቁጥር እድገት (75 ሚሊየን) አንጻር ዝቅ ያለ ነው ተብሏል።

በጥር 2025 በየሰከንዱ 4.2 በመቶ ውልደት እና 2.0 ሞት እንደሚመዘገብ ተተንብዩዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

31 Dec, 12:24


የአሜሪካ ግምጃ ቤት በቻይና የመረጃ መንታፊዎች መበርበሩን ገለጸ

በቤጂንግ የሚደገፍ የመረጃ ጠላፊ የሰራተኞች ኮምፒውተሮችና ሚስጢራዊ መረጃዎች ተመልክቷል ተብሏል።

የአሜሪካ ግምጃ ቤት በቻይና የመረጃ መንታፊዎች መበርበሩን ገለጸ።
በቤጂንግ የሚደገፍ የመረጃ ጠላፊ በታህሳስ ወር መጀመሪያ የሰራተኞች ኮምፒውተሮችና ሚስጢራዊ መረጃዎችን መመልከቱን ነው የአሜሪካ ባለስልጣናት የተናገሩት።

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ "ትልቅ ክስተት" ነው ያለው ጥቃት ያስከተለውን ጉዳት ከአሜሪካ የወንጀል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) እና ሌሎች የደህንነት ተቋማት ጋር በመሆን እየመረመረ ነው።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

31 Dec, 08:04


በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከ13 በላይ የመሬት መንቀጥቀጦች ተመዝግበዋል


የመሬት መንቀጥቀጦቹ ሌሊት ላይ በተደጋጋሚ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ እስከ አዲስ አበባ ተሰምቷል
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከ13 በላይ የመሬት መንቀጥቀጦች መመዝገባቸውን የአሜሪካ ጂኦሎጂካ ሰርቬይ መረጃ ያመለክል።

የመሬት መንቀጥቀጦቹ በሬትከተር ስኬል ከ4.4 እስከ 4.8 ማግኒትዩት መካከል መመዝገባቸውንም ነው ከማእከሉ ያገኘነው መረጃ የሚያመለክተው።

በአዋሽ እና መትሃራ አካባዎች ከትናንት ቀን ጅምሮ እስከ ሌሊት ድረስ ከ4.5 እስከ 4.7 ማግኒትዩት መካከል የተመዘገቡ ከስምንት በላይ የመሬት መንቀጥቀጦች መከሰታቸውን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያመለክታል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

30 Dec, 10:51


ከ499 ሺህ በላይ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል

እስካሁን 499 ሺህ 200 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የተፈታኞች ምዝገባ፣የፈተና ዕርማትና ውጤት ጥንቅር ዴስክ ሀላፊ ማዕረፉ ሌሬቦ÷በ2017 የትምህርት ዘመን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በመደበኛና በግል 750 ሺህ ተማሪዎች ይመዘገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።

Musse Solomon

29 Dec, 18:21


በሲዳማ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ71 ሰዎች ሕይወት አለፈ

በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን ቦና ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ71 ሰዎች ሕይወት አለፈ።

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፣ አደጋው አይሱዙ ተሽከርካሪ ሰርገኞችን ጭኖ ሲጓዝ በቦና ዙሪያ ወረዳ ጋላና ወንዝ ድልድዩን ስቶ ወደ ወንዝ በመግባቱ ነው የተከሰተው።

በዚህም የ የ71ሰዎች ሕይወት ማለፋን ገልጸው ፥ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በቦና አጠቃላይ ሆስፒታል ሕክምና እየተከታታሉ ነው ብለዋል ።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

29 Dec, 18:16


በአዋሽ አካባቢ ዛሬ ምሽት በሬክተር ስኬል 5.0 የደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ!

በዛሬው ዕለት ከተሰሙ ሰባት የመሬት መንቀጥቀጦች አንዱ በአዋሽ አካባቢ ተመዝግበዋል። በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ ከሰሞኑ ከደረሱት የመሬት መንቀጥቀጥ ክሰተቶች በመጠኑ ከፍተኛ የሆነ ርዕደ መሬት ዛሬ እሁድ ምሽት መከሰቱን የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል አስታወቀ።

በአካባቢው ከምሽቱ 2 ሰዓት ከ10 ላይ የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ፤ በሬክተር ስኬል 5.0 የደረሰ እንደሆነ የማዕከሉ መረጃ አመልክቷል። በሬክተር ስኬል የመለኪያ መሳሪያ ከ2.5 እስከ 5.4 መጠን ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጦች አነስተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ እንደሆኑ በዘርፉ ምርምር የሚያደርጉ ተቋማት ይገልጻሉ።

በዚህ መጠን የሚከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦች ንዝረታቸው በበርካታ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባሉ ከተሞች ጭምር የሚሰማ እንደሆነም የተቋማቱ መረጃ ያሳያል። የምሽቱ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዲስ አበባ ጭምር ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየ ንዝረት አስከትሏል። ከአዋሽ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ ስፍራ የተከሰተው የምሽቱ ርዕደ መሬት፤ በዛሬው ዕለት ብቻ በአካባቢው የተመዘገቡ መሬት መንቀጥቀጦችን ቁጥር ሰባት አድርሶታል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

29 Dec, 12:05


ስታዲየም አካባቢ የሀ ህንፃ ከሚገኘው ከአዲስ አበባ ቁጥር 2 ወደ ጉርድ ሾላ አካባቢ በተከፈተው ከሳሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ወደሚገኘው አዲስ አበባ ቁጥር 3 የተዘዋወሩ ግብር ከፋዮች ስም ዝርዝር ከዚህ በታችና ካለው ፎልደር ይመልከቱ



Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Dec, 18:04


ቪኒሰስ ጁኒየር የአመቱ ምርጥ አጥቂ ተባለ !

የ 2024 የግሎብ ሶከር የአመቱ ምርጥ ሽልማት ስነስርዓት በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ዱባይ ሲካሄድ የአመቱ ምርጥ አጥቂ እና አማካይ ታውቋል።

በዚህም መሰረት ብራዚላዊው የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር የግሎብ ሶከር የ2024 የአመቱ ምርጥ አጥቂ በመባል መመረጥ ችሏል።

እንግሊዛዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ጁድ ቤሊንግሀም በበኩሉ የአመቱ ምርጥ አማካይ በመሆን መመረጥ ችሏል።

የሪያል ማድሪዱ አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ የግሎብ ሶከር የ2024 የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ በመባል ተመርጠዋል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Dec, 10:54


በአዲስ አበባ ባለቤት አልባ ውሾች ቁጥር በጣም ጨምሮ ከ300 ሺህ በላይ እንደደረሰ ይገመታል፤ እነዚህ ውሾች የሚያደርሱት ንክሻ የእብድ ውሻ በሽታን ወደ ሰዎች ያስተላልፋሉ የሚል ስጋት ፈጥሯል፡፡

ከእነዚህ አካባቢዎች አንዱ አስኮ አካባቢ የሚገኘው ሚኪሊላንድ ኮንዶሚኒየም ነው፡፡ 5,000 ነዋሪዎች ባሉበት በዚህ አካባቢ እየተፈጠረ ያለው የባለቤት አልባ ውሾች ንክሻ ነዋሪውን ስጋት ውስጥ ከትቶታል ተብሏል፡፡

ችግሩ የተፈጠረው በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስኮ ብርጭቆ ወይም ሚኪሊላንድ እየተባለ በሚጠራው ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው፡፡

በአካባቢው በሚርመሰመሱ ባለቤት የሌላቸው ውሾች ልጆቻችንና አቅመ ደካሞች እየተነከሱ ነው፤ በወር 5 እና 6 ሰዎች ይነከሳሉ፤ በዚህም ምክንያት ለመውጣትም ይሁን ለመግባት ተቸግረናል የአስኮ ሚኪሊ ላንድ ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎች ነግረውናል፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Dec, 10:49


የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት እስከምሽቱ 4:00 እንዲሰጥ ተወስኗል

በአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የምትሰጡ አካላት እስከ ምሽቱ 4:00 የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ 4ተኛ ዓመት፣ 4ተኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ወስኗል። በዚህ ውሳኔ መሠረት ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የምትሰጡ አውቶቡሶች፣ ሚዲ ባስ እና ሚኒ ባሶች ቢሮው ባወጣው መደበኛ ቀን በሚትሰሩበት መስመር እና ቀን ላይ በሚከፈለው ህጋዊ ታሪፍ መሠረት እስከምሽቱ 4:00 አገልግሎት እንድትሰጡ ቢሮው ያስታውቃል።

ስለሆነም የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚዎች ይህን በሚገባ በመረዳት እስከምሽት 4:00 አገልግሎት እንድታገኙ እና የትራንስፖርት ቁጥጥር ሠራተኞች እንዲሁም የሚመለከታችሁ አካላት ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ለተግባራዊነቱ የበኩላችሁን ሚና እንድትወጡ ቢሮው ጥሪ ያስተላልፋል።




Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Dec, 07:16


ደንበኞች ካሉበት ሆነው ኃይል ለመግዛት የሚያስችሉ ስማርት ቆጣሪዎች እየተገጠሙ ነው

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞች ካሉበት ሆነው የኤሌክትሪክ ሃይል መግዛት የሚችሉበትን የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል ፕሮጀክት ነድፎ ነባር ቆጣሪዎችን በኤስ.ቲ.ኤስ ስማርት ሜትር በመቀየር ላይ ይገኛል፡፡ 

ፕሮጀክት በሁለት ምዕራፍ የሚተገበር ሲሆን በመጀመሪያው ዙር 25 ሺህ ነባር ቆጣሪዎችን በአዲስ አበባ ለመቀየር ታቅዶ እስካሁን በባልደራስ ኮንዶሚኒየም እና በመካኒሳ ባቱ አንድ ኮንዶሚኒየም ከ1 ሺህ 6 መቶ በላይ ነባር ቆጣሪዎች በኤስ.ቲ.ኤስ ስማርት ቆጣሪዎችን መቀየር ተችሏል፡፡

እየተቀየሩ የሚገኙት የኤስ.ቲ.ኤስ ስማርት ቆጣሪዎች ደንበኞች ወደ ማዕከል መምጣት ሳይጠበቅባቸው ካሉበት ቦታ ሆነው በእጅ ስልካቸው በመጠቀም ብቻ ኃይል መግዛት እንዲሁም የኃይል አጠቃቀማቸውን መከታተል የሚያስችሉ ናቸው፡፡ 

በተጨማሪም የኤስ.ቲ.ኤስ ስማርት ቆጣሪዎች ደንበኞች ኃይል ገዝቶ ለመጠቀም የሚያጠፉትን ጊዜና ጉልበት ለመቀነስ ብሎም ከቢል ጋር በተያያዘ የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት የሚያግዙ ይሆናል፡፡

በፕሮጀክቱ ሁለተኛ ዙር ትግበራ 125 ሺህ ነባር ባለ ሶስት ፌዝ ቆጣሪዎች በመላ ሃገሪቱ ለሚገኙ ደንበኞች በአዲስ ኤስ.ቲ.ኤስ ስማርት ቆጣሪዎች የሚቀየሩ ይሆናል፡፡

በአጠቃላይ በዚህ ፕሮጀክት የ500 ሺህ ደንበኞች ነባር ቆጣሪዎች የሚቀየሩ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የቆጣሪዎቹ ግዢ ተፈጽሞ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ 

ለፕሮጀክቱ ትግበራ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ የሚደረግ ሲሆን ወጪው በዓለም ባንክ የሚሸፈን ነው፡፡


Via @mussesolomon

Musse Solomon

27 Dec, 05:31


ዛሬ ሌሊቱንም በድጋሚ በሬክተር ስኬል 4.9 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተሰምቷል።

11 ሰዓት ገደማ ላይ የተሰማዉ ንዝረቱ እስካሁን ከታዩት የመሬት መንቀጥቀጦች ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየም እንደነበር ዳጉ ጆርናል ታዝቧል። የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ የመሬት መንቀጥቀጡ ከመተሃራ አቅጣጫ በስተሰሜን 26 ኪሜ ርቆ መሆኑን እና 4.9 በሬክተር ስኬል የተለካ መሆኑን አሳዉቋል።

በተከታታይ የተከሰተዉ የመሬት መንቀጥቀጥ እስካሁን ከነበሩት ከፍ ያለ እና ሁነቱ አዲስ ሆኖ መታየት ከጀመረበት እና በወቅቱ ከታዩት የመሬት መንቀጥቀጥ ስሜቶች ጋር ተመሳሳይነት ያለዉ ነዉ።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 19:02


6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ልጅ ተወለደ


በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አንዲት እናት 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ወንድ ልጅ በተደረገላት የቀዶ ህክምና በሰላም ተገላግላለች፡፡

የሆስፒታሉ የማህፀን ስፔሻሊስት እና የዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ረታ ትዕዛዙ፤ በስራ ዘመን ቆይታቸው ይህን ያህል ክብደት የሚመዝን ልጅ ሲወለድ የመጀመሪያው መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ልጆች ከ5 ኪሎ በላይ ሆነው ሲወለዱ የሚደረግላቸው ህክምና መኖሩን የገለፁት ዶ/ር ረታ፤ ለልጁ የህክምና ክትትል እየተደረገለት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 15:56


የጥንቃቄ መልዕክት

ዛሬ ማለትም ታህሳስ 17 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች ከላይ በተጠቀሰው የማስገሪያ (phishing link) እና ሌሎች ተጨማሪ ማስገሪያዎች አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ ስለሆነ ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከምታውቁት እና ከማታውቁት ) ግለሰብ ሊንክ ቢላክላችሁ መክፈት እንደሌለባችሁ እና ወዲያውኑ እንድታጠፉት እናሳስባለን!!



Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 14:23


ባለፉት አምስት ወራት 380 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ገለፁ።

ሚኒስትሯ ባለፉት የለውጥ አመታት የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸምን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ፤ በሀገር ደረጃ የተያዙ የልማት ዕቅዶችን ተግባራዊ ለማድረግ ዋነኛ አቅም ተደርጎ የሚወሰደው የሀገር ውስጥ ገቢን ማሻሻልና ማሳደግ ነው ብለዋል።

ይህም የህዝብ የልማት ፍላጎትን ደረጃ በደረጃ የሚመልሱ መሰረተ ልማቶችን መገንባት እንደሚያስችልም ገልጸው።

እንደ ሀገር የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ሊደግፍ የሚችል እና አስተማማኝ የፋይናንስ ምንጭ እንዲኖር የገቢ አሰባሰብ ሂደት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢትዮጵያን የብልፅግና ጉዞ ሊደግፍ የሚችል የሀገር ውስጥ የፋይናንስ አቅም መገንባቱንም አረጋግጠዋል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 13:58


ጋና ሁሉም አፍሪካውያን ዜጎች ያለቪዛ ወደ ሀገሯ እንዲገቡ ፈቀደች


የጋናው ፕሬዚዳንት ናና አድዶ ዳንክዋ አኩፎ-አዶ የሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ያለቪዛ ወደ ጋና የሚገቡበትን ፈቃድ ሰጥተዋል።

የቪዛ ነጻ የጉዞ ፖሊሲው የአፈጻጸም ፈቃድ ባለፈው ሳምንት እንደተሰጠ ዝርዝር መረጃዎች የሚጠቁሙ ሲሆን፣ ከመጪው የፈረንጆች አዲስ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ታውቋል፡፡

ከ2025 መጀመሪያ ወራት ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው ፖሊሲው፣ ጋናን ሁሉም የአፍሪካ ፓስፖርት የያዙ ዜጎች ያለቪዣ ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ የፈቀደች አምስተኛዋ የአፍሪካ ሀገር ያደረጋታል።

ከዚህ ቀደም ሩዋንዳ፣ ሲሼልስ፣ ጋምቢያ እና ቤኒን የአፍሪካ ፓስፖርት የያዙ ሀገራት ከቪዛ ነጻ ወደ የሀገራቸው እንዲገቡ የፈቀዱ ሀገራት ናቸው።

ፈቃዱ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና (AfCFTA) በኩል ከአፍሪካ ሕብረት የኢኮኖሚ ውህደት ራዕይ ጋር የሚናበብ እንደሆነም የጋና ዌብ ዘገባ ያመላክታል።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 13:38


የኢትዮጵያ ዋንጫ በነገዉ ዕለት ጅማሮዉን ያደርጋል።

ለሁለተኛ ዙር የሚደረገዉ ዉድድር በነገዉ ዕለት በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ጅማሮዉን ያደርጋል ።

በነገዉ ዕለት የሚጀመረው ሁለተኛ ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ በ3መርሀ ግብር ተከፍሎ ይደረጋል።

4:00 ወልዋል አዲግራት ዩኒቨርስቲ ከሱሉልታ ክፍለከተማ
7:00 ሸገር ከተማ ከቦሌ ክ/ከተማ

9:30 የመጨረሻው ጨዋታ ወላይታ ዲቻ ከመቀሌ 70"እንደርታ
በማገናኘት የዕለቱ ዉድድር ይጠናቀቃል ።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 13:18


አምበሉ ካየል ዎከር ከቡድኑ ስብስብ ውጪ ሆነ

የውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኙት ማንችስተር ሲቲዎች በዛሬው እለት ከሌስተር ሲቲ በሚኖራቸው ወሳኝ ጨዋታ ላይ አምበሉ ካየል ዎከር ከስብስቡ ውጪ እንደሆነ ታውቋል።

ከእርሱ በተጨማሪ የውሃ ሰማያዊዎቹ ወሳኝ ተጫዋቾች ጃክ ግሪሊሽ፣ ኤደርሰን፣ ኑኔዝ፣ ጆን ስቶንስም የተቀያሪነት ወንበር ላይ እንኳን እንደማይቀማጡ ታውቋል።

ፔፕ ጋርዲዎላ የቡድናቸውን የአሸናፊነት መንፈስ ለመመለስ እና የውጤት ቁልቁለቱን ለመግታት በመስራት ላይ እንደሚገኙ መግለፃቸው ይታወሳል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 12:55


በስህተት ለ17 ዓመታት የታሰረው ግለሰብ 100 ሺህ ፓውንድ እንዲከፍል ተፈረደበት


ታሳሪው ነጻ መባሌን ሳላጣጥም በእዳ መያዜ ፍትሃዊ አይደለም ሲል መንግስትን በህግ እንደሚፋለመው ተናግሯል
በስህተት ለ17 ዓመታት የታሰረው ግለሰብ 100 ሺህ ፓውንድ እንዲከፍል ተፈረደበት፡፡

አንድሪው ማለኪንሰን የተባለው እንግሊዛዊ ከ17 ዓመት በፊት በማንችስተር ከተማ ፖሊስ ሆኖ ህዝብን ያገለግል ነበር፡፡

ይሁንና ህግ በማስከበር ላይ እያለ አንድ ሴትን አስገድዶ ደፍሯል የሚል ክስ ከተመሰረተበት በኋላ ጥፋተኛ ሆኖ ተገኝቷል በሚል ያለፉትን ዓመታት በእስር አሳልፏል፡፡

በመጨረሻም ወንጀሉን እንዳልፈጸመ ባደረጋቸው የፍርድ ክርክሮች ላይ ማሳመኑን ተከትሎ ከእስር ይለቀቃል፡፡

የሀገሪቱ ፍትህ ቢሮ ግን ከወንጀሉ ነጻ ብትሆንም ለ17 ዓመታት ለምግብ እና መኝታ የወጣው 100 ሺህ ፓውንድ እዳ አለብህ ማለቱን ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፡፡

በባንክ የነበረው ገንዘብ ተቆርጦ የተወሰደበት ይህ ግለሰብም ካሳ ሊከፈለኝ ሲገባ እዳ አለብህ በሚል ገንዘቤ ተወስዶብኛል በመንግስት ላይ ክስ እመሰርታለሁ ሲል መናገሩ ተገልጿል፡፡

ለ10 አመታት በስህተት የታሰረው አሜሪካዊ 50 ሚሊየን ዶላር ካሳ እንዲከፈለው ተወሰነ
በተያያዘ ዜና በጀርመን ሀገር በተመሳሳይ በግድያ ወንጀል ተጠርጥሮ በእስር ላይ የነበረ ዜጋ ከ13 ዓመት እስር በኋላ ከወንጀሉ ነጻ ነህ በሚል ከእስር ተለቋል፡፡

ከእድሜዬ ላይ 13 ዓመታትን ስለተቀማሁ ከእስር በመለቀቄ ደስታ አይሰማኝም የሚለው ይህ ጀርመናዊ 100 ሺህ ዩሮ እንዲከፍል ተፈርዶበታል፡፡

ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡

የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡

Via @mussesolomon

Musse Solomon

26 Dec, 12:53


በኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት የኃይል አቅረቦት ተቋርጧል

ከጅማ-ቦንጋ በተዘረጋው 132 ኪሎ ቮሎት የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በከፋ፣ በቤንቺ ሸኮ ዞን፣ በምዕራብ ኦሞ እና በአካባቢ የኃይል አቅረቦት ተቋርጧል።

ስለሆነም በኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ላይ የተፈጠረው ብልሽት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል በኩል ተጠግኖ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁ በአክብሮት እንጠይቃለን።



Via @mussesolomon

Musse Solomon

25 Dec, 18:34


በ አዲስ አበባ ከ ኤሌክትሪክ መስመር ጥገና ጋር በተያያዘ ሃይል የሚቋረጥባቸው ቦታዎች።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

25 Dec, 13:52


ዚነዲን ዚዳን ወደ ማኔጅመንት የሚመለሰው ለሁለት ቡድን ብቻ ​​ሲሆን አንዳቸውም በፕሪምየር ሊግ አይጫወቱም እነሱም ሪያል ማድሪድ ወይም ፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድን ሊሆኑ ይችላሉ።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

25 Dec, 13:28


በሳዑዲ አረቢያ ከሚኖሩ 7መቶሺህ ኢትዮጵያዊያን መካከል 4መቶ50ሺዎቹ መደበኛ ያልሆኑ ናቸዉ ተባለ፡፡

ከ2017 እስከ 2023 ባለዉ ጊዜ ዉስጥ ከ5መቶ61ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸዉ መመለሳቸዉም ተገልጿል፡፡

93ሺህ 5መቶ የሚሆኑ ዜጎች በ2022 በግዴታ ወደ አገራቸዉ ተመልሰዋል ነዉ የተባለዉ፡፡

በ2023 ደግሞ 43ሺህ የሚሆኑ ዜጎች በግዴታ ወደ አገራቸዉ መመለሳቸዉን ዘ ፍሪደም ፈንድ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት አስታዉቋል፡፡

የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ፤1መቶ33 ሺህ የሚሆኑ ዜጎች ከሳዑዲ መመለሳቸዉን የገለጸ ሲሆን፤ 46 የሚሆኑት ከባድ ጉዳት የደረሰባቸዉ ነበሩ ብሏል፡፡

ህጻናትን እና የአዕምሮ ህሙማንን ጨምሮ 6ሺህ ኢትዮጵያዊያንም ወደ አገራቸዉ ተመልሰዋል ሲል ሚኒስቴሩ አስታዉቋል፡፡

ከሱዳን ከጦርነቱ መቀስቀስ በኋላ ወደ 47ሺህ 8መቶ ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል ያለዉ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ከየመን ከ4ሺህ በላይ ዜጎቻችን ተመልሰዋል ብሏል፡፡

በሁለት ዙር በተደረገ ስራ 2መቶ80ሺህ ዜጎች ወደ አገር መመለሳቸዉንም ሰምተናል፡፡



Via @mussesolomon

Musse Solomon

06 Dec, 17:34


📱TikTok creative awards ላይ ድምፃችሁ ያስፈልገኛል

ከስር ባለው link በመጠቀም 👇👇
🔗 https://www.tiktokcreativeawards.com/categories/5

‘Best Informative content’ ዘርፍ ላይ ‘Musse Solomon’ የሚለው ላይ Vote በማለት ከዛም የሚጠይቃችሁን በመከተል ባለፈው ዓመት በዚህ ዘርፍ ያሳካነውን ድል🏆 በዚኛውም ዓመት እንድገመው


Via @mussesolomon

Musse Solomon

04 Dec, 16:03


💲ዶላር ማግኘት ቀላል ሆኗል!💲
———————————————
🔥 ጀማሪዎችን ለማበረታታት ብርፎሬክስ ለአስረኛ ዙር የዲሞ አካውንት ውድድር ይዞላችሁ መቷል

🔥10ኛዙር የፎሬክስ ዲሞ አካውንት ውድድር
(ከህዳር 30 እስክ ታህሳስ 11)

1️⃣ 1ኛ ሽልማት🥇 ፡ 400 ዶላር
2️⃣ 2ኛ ሽልማት🥈 ፡ 250 ዶላር
3️⃣ 3ኛ ሽልማት🥉 ፡ 100 ዶላር

🧡በዚውድድር ለመሳትፍ ከናንተ ምንም አይነት ወጪ አያስፈልግም፤ በዲሞ አካውንት ብቻ ሰርታችሁ ጥሩ ልምድ ታካብታልችሁ ተሽላሚም ትሆናላችሁ።

📌ስለውድድሩ ሙሉ መረጃ ከታች የተቀመጠው የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት ላይ ታገኛላችሁ
➡️➡️➡️➡️➡️@birrforex  👈👈👈👈👈

⭐️ውድድሩ የፊታችን ህዳር 30 ይጀምራል፣ አሁኑኑ ወደ ብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት በመሄድ ቦታችሁን ያዙ⭐️

Musse Solomon

01 Dec, 12:25


10ኛዙር የፎሬክስ ዲሞ አካውንት ውድድር
(ከህዳር 30 እስክ ታህሳስ 11)

🥇 1ኛ ሽልማት 🥇፡ 400 ዶላር
🥈 2ኛ ሽልማት🥈፡ 250 ዶላር
🥉 3ኛ ሽልማት🥉፡ 100 ዶላር

ጀማሪዎችን ለማበረታታት ብርፎሬክስ ለዘጠነኛ ዙር የዲሞ አካውንት ውድድር ይዞላችሁ መቷል. በዚውድድር ለመሳትፍ ከናንተ ምንም አይነት ወጪ አያስፈልግም፤ በዲሞ አካውንት ብቻ ሰርታችሁ ጥሩ ልምድ ታካብታልችሁ ተሽላሚም ትሆናላችሁ።

ስለውድድሩ ሙሉ መረጃ ከታች የተቀመጠው የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት ላይ ታገኛላችሁ

⭐️ውድድሩ የፊታችን ህዳር 30 ይጀምራል፣ አሁኑኑ ወደ ብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት በመሄድ ቦታችሁን ያዙ⭐️
👉👉👉 @birrforex 👈👈👈

Musse Solomon

24 Nov, 15:15


🛑 ጥቂት ሰአታቶች ብቻ ቀሩት

በ25% ቅድመ ክፍያ ከስራ ዕድል ጋር ግራፊክስ ዲዛይን ፣ ቪድዮ ኤዲቲንግ ፣ ዲጅታል ማርኬቲንግ እና አፕ ወርክ እንድትወስዱ የሚያስችላችሁ የዘውድ ቴክ ስልጠና ዛሬ ህዳር 15 ከምሽቱ 2 ሰዓት ስለሚያበቃ አሁኑኑ ከታች ባስቀመጥኩላችሁ የቴሌግራም ቻናል ሊንክ ገብታችሁ የ ኦረንቴሽን ቪድዮ ተመልክታችሁ እዛው ላይ ባሉት ስልኮች መደወል እና በዩዘር ኔም መልዕክት መላክ ትችላላችሁ መልካም ዕድል


👉 https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

23 Nov, 08:02


🛑በብዙዎቻችሁ ጥያቄ መሠረት በ25% ቅድመ ክፍያ ብቻ ግራፊክስ ዲዛይን ፣ ቪድዮ ኤዲቲንግ ፣ ዲጅታል ማርኬቲንግ እና አኘ ወርክን በአንድ ላይ የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 3ተኛ ዙር ስልጠና ለመጨረሻ ጊዜ እስከ ነገ እሁድ ህዳር 15 ከምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ ተራዝሟል።

በባለፈው ምዝገባ ዕድሉ ያመለጣችሁ ይህን ዕድል አሁኑኑ ተጠቀሙበት ፡ ለመመዝገብ ከታች በተቀመጠው የዘውድ ቴክ ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ እና እዛ ላይ ያለውን የስልጠና ገለፃ ቪድዮ ተመልክታችሁ በስልክ ቁጥሮቻቸው በመደወል ወይንም እዛ ላይ ባለው username መልዕክት ልካችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ መልካም እድል።


👉 https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

21 Nov, 11:54


1️⃣2️⃣3️⃣4️⃣ የ ፎሬክስ ትሬዲንግ ስኬት ሚስጥሮችን ለመማር ዝግጁ ናቹ
😐ከ ህዳር እስከ ታህሳስ 1 ድረስ የሚሰጠውን ተከታታይ የ ፎሬክስ Free Webinar በመቀላቀል የ ትሬዲንግ ጉዟቹን እስከወዲያኛው ይቀይሩ።

ምን ታገኙበታላቹ

➡️የ xesniperን ለየት ያለውን Secret Trading Strategy በግልጽ ማወቅ እና መረዳት።
➡️ከ Basic እስከ Advanced ድረስ የተዘጋጀውን የፎሬክስ ትሬዲንግ ትምህርት በአጭር ጊዜ ውስጥ መረዳት።
➡️የ xesniperን ስኬታማ የህይወት ተሞክሮን ጨምሮ ወሳኝ Trading Psychology ትምህርቶችን ማግኘት።
➡️ይህ Webinar ሁሉንም አካታች እንዲሆን በተጨማሪም በ Afaan Oromoo የተዘጋጀ ሲሆን
➡️ይህንን Webinar ለመካፈል ምንም አይነት ክፍያ የሌለው Free Webinar ነው።


▶️ያለው ቦታ በጣም ውስን ስለሆነ እንዳያመልጣችሁ!
ይህንን Webinar ማንኛውም ሰው መካፈል የሚችል ሲሆን ነገር ግን ያለው ቦታ ውስን ነው‼️
በዚህ FREE WEBINAR ለይ በመሳተፊ
በ Forex Trading profitable ለመሆን አንድ እርምጃ ይራመዱ።

ቦታችሁን ለማስጠበቅ ይህንን ሊንክ ይጫኑ።
▶️ @XESNIPER1

⚡️The markets wait for no one. It’s time to take control. Let’s make 2024 your year of trading success!
See you at the webinar
🙂

Musse Solomon

16 Nov, 14:32


🚦ለ24ኛ ጊዜ የተዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ አዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።

ለጋራ ደህንነት ሲባል ፍተሻ እንደሚኖር የውድድሩ ተሳታፊዎች ተገንዝበው አስፈላጊውን ትብብር ማድረግ እንዳለባቸው ፖሊስ ገልፆ  የወድድሩ ተሳታፊዎች  በሚያልፉት አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች እንደ ከዚህ ቀደሙ ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም ትብብራቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አዲስ አበባ ፖሊስ  ጥሪውን እያስተላለፈ  ውድድሩ የከተማችንን ዋና ዋና መንገዶች የሚያካልል በመሆኑ ሩጫው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ አዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቆ ውድድሩ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት  አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት አጠናቀው  ስራ መጀመራቸውን አዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።

ከውድድሩ ዓላማ ውጪ ህገ-ወጥ ተግባራትንና መልእክቶችን ማስተላለፍ የውድድሩን መንፈስ የሚረብሽ ስለሆነ አዘጋጅ ተቋሙ እና ተሳታፊዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደለባቸው እያሳሰበ ውድድሩ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ፡-

-ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ )
-  ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ) ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ
-   ከአፍሪካ ህብረት መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ )
-ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት )
-  ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ )
  ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ )
  ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ )
-  ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ )
-  ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ )
-  ከፒኮክ አዲሱ መንገድ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ፒኮክ መብራት)
-  ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ)
-  ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ )
-  ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት  (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ )
-  ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ )
-  ከአፍሪካ ህብረት መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ )
-   ከፈረሰኛ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ (ፈረሰኛ መብራት )
-  ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር (ጌጃ ሰፈር መስቀለኛ )
-  ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት  አደባባይ)
-  ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ)
-  ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት)
-  ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ )
-  ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን  (ጥቁር አንበሳ ሼል)
-  ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢምግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ)
-  ከቴዎድሮስ አደባባይ ወደ አገር አስተዳደር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ)

ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ የተጠቀሱት መንገዶች የሚዘጉ ሲሆን በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ ቅዳሜ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ እያስታወቀ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘት 011 1110111 ወይም ነጻ የስልክ መስመር 991 መጠቀም እንደሚቻል ፖሊስ አስታውቋል።

Via @mussesolomon

Musse Solomon

10 Nov, 15:42


#RhobotDigitals
#Flash_Discount✔️

❗️የRhobot Digitals Dropshipping እና Forex Trading ስልጠና ምዝገባ ሊያበቃ 6 ሰዕታት ብቻ ቀርተውታል❗️

💎ሙሉ የForex Trading እና የDropshipping ስልጠና በአማርኛ እያንዳንዳቸው በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ


🔔በተጨማሪም ሁለቱንም ስልጠናዎች መውሰድ ለሚፈልጉ በቅናሽ በ1200 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ።🔔

📌ስልጠናዎቹ የሚሰጡት በtelegram ሲሆን
       ✉️በሳምንት ለ 3 ቀናት live ከአስተማሪ ጋር እየተወያያቹ የምትማሩ ይሆናል።
        ✉️live ትምህርቱ ቢያመልጣቹ ሁሉም live ትምህርቶች ስለሚቀዱ እነሱን መከታተል ትችላላቹ
        ✉️በየቀኑ የተለያዩ ቪድዮዎች እና በራሳችን የተዘጋጁ ምፅሃፍት የምንልክ ይሆናል።

💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

10 Nov, 13:18


🛑 በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ 25% ቅድመ ክፍያ ብቻ 4 ለውጥ ፈጣሪ የዲጅታል ስልጠናዎችን ያካተተው የዘውድ ቴክ ማስተር ክላስ ዛሬ እሁድ ህዳር 1 ከምሽቱ 2፡30 ሲል ይጠናቀቃል።

👉ታዲያ ይህ ትልቅ እድል እንዳያመልጦት አሁኑኑ ከታች የምናስቀምጥላችሁን ሊንክ በመንካት ወደ ዘውድ ቴክ ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል በመቀላቀል ኦረንቴሽን ቪድዮ ተመልከቱ ፡ በመቀጠል እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መደወል እና መልዕክት መላክ ትችላላችሁ

የ ዘውድ ቴክ ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ👇

https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

09 Nov, 11:32


🛑 ከ 100% የስራ እድል ጋር በ 25% ቅድመ ክፍያ ብቻ 4 ለውጥ ፈጣሪ የዲጅታል ኮርሶችን
(Graphics design: Video Editing : Digital Marketing : Upwork)
በአንድ ላይ ይዞ የቀረበው የዘውድ ቴክ ስልጠና ነገ እሁድ ህዳር 1 ሲል ይጠናቀቃል።

👉ታዲያ ይህ ትልቅ እድል እንዳያመልጦት አሁኑኑ ከታች የምናስቀምጥላችሁን ሊንክ በመንካት ወደ ዘውድ ቴክ ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል በመቀላቀል ኦረንቴሽን ቪድዮ ተመልከቱ ፡ በመቀጠል እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መደወል እና መልዕክት መላክ ትችላላችሁ


የ ዘውድ ቴክ ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ👇

https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

05 Nov, 08:42


🎉እንኳን ደስ ያላቹ☄️

📈Rhobot Digitals በመጀመርያው ዙር የForex Trading ስልጠና ከ2000 በላይ ተማሪዎችን አስተምሮ በዘርፉ ብቁ እንዲሆኑ ያደረገ ሲሆን፣ አሁን ደሞ በአፍሪካ ትልቁ ከሆነው Exness Broker ጋር በመተባበር የ2ኛ ዙር ስልጠና ይዞላቹ መቷል።

💎Exness በአለም ዙርያ ከ 800,000 ቋሚ ተጠቃሚ ያለው Brokers ሲሆን አሁን ደሞ ለRhobot Digitals Forex Trading ሰልጣኞች Exclusive Offers ይዞ ቀርቧል። በRhobot Digitals Forex Trading ለሚሰለጥኑ ሰልጣኞች በትምህርት ላይ እያሉ ሆነ ትምህርቱን ሲያጠናቅቁ በExness Platform እንዴት Trade እንደሚያደርጉ በራሳቸው የPartnership Management Team ለRhobot Digitals Forex Trading ሰልጣኞች ብቻ የተዘጋጀ Live Orientation የሚዘጋጅ ይሆናል።  💸በትምህርቱ መጨረሻ ደሞ ከራሱ ከExness ጋር በመተባበር ትልቅ የTrading ውድድር ለሰልጣኞች በማዘጋጅት በርካቶችን ተሸላሚ የሚያደርግ ይሆናል።

🗓ስልጠናው የሚጀምረው ህዳር 2 (November 11) ይሆናል።  ምንም ቀዳሚ እውቀት አያስፈልግም፡ ከመሠረታዊ ነገሮች ጀምሮ እስከ ጥልቅ የትሬዲንግ ሀሳቦች ስልጠናው ያጠቃልላል።

ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።

⚠️ማሳሰብያ፡ ከአጭበርባሪዎች እራሶን ይጠብቁ። ✔️ብቸኛው የቴሌግራም ገጻችን @RhobotDigitals ሲሆን እኛን ማግኘት የሚችሉበት ብቸኛ አካውንት ደግሞ @RhobotDigitals_Admin ነው።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

04 Nov, 13:45


ምደባ!

የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን
Website: https://placement.ethernet.edu.et 
Telegram: https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።



Via @mussesolomon

   

Musse Solomon

04 Nov, 09:15


"ብዙ አክሲዮን ብገዛ ኖሮ!🤔"

የሁሉም ባለአክሲዮኖቻችን ምኞት ነው

አያት አክሲዮን ማህበር በ2015 ዓ.ም 51.3% ትርፍ ሲያተርፍ

የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የገዛ 513,000 ብር አትርፏል



የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2,500

በብር 250,000 ብር

ከፍተኛ የ 20 ሚሊዮን ብር

40% ቅድመ ክፍያ ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መክፈል ይችላሉ

በጊዜ ባለቤት ይሁኑ ፣ ብዙ ትርፍ ያግኙ
አያት አ.ማ የተሰማራባቸው መስኮች:-

🎯 በሪል እስቴት
🎯በሆቴል እና ቱሪዝም
🎯በማርብል ማምረቻ ኢንደስትሪ
🎯በጠጠር ማምረቻ ኢንደስትሪ
🎯በብሎኬት ማምረቻ ኢንደስትሪ
🎯በእንጨት ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ
🎯በትምህርት ኢንቨስትመንት እና
🎯በፋይናንሺያል ኢንቨስትመንት ናቸው።

ለመመዝገብ ይደውሉ📞 09-31-77-10-10

📞 09-86-83-66-33

Musse Solomon

02 Nov, 10:52


ለብዙዎቻችሁ ጥያቄ መልስ የሰጠሁበትን ቪድዮ ይሄን ሊንክ ተጭናችሁ መመልከት ትችላላችሁ


https://vm.tiktok.com/ZMhCbTswG/

Musse Solomon

31 Oct, 17:18


#RhobotDigitals
#Flash_Discount✔️

❗️የRhobot Digitals Dropshipping እና Forex Trading ስልጠና ምዝገባ እስከ እሁድ ህዳር 1 ተራዝሟል ❗️

💎ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

            🗓ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 25 (November 4) ይሆናል።  ምንም ቀዳሚ እውቀት አያስፈልግም፡ ከመሠረታዊ ነገሮች ጀምሮ እስከ ጥልቅ የትሬዲንግ ሀሳቦች ስልጠናው ያጠቃልላል።

💎ሙሉ የDropshipping ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

          በ 0️⃣ Capital መጀመር የሚችሉት እና በአጭር ጊዜ እጅግ ትርፋማ የሚሆኑበትን ስራ ሲሆን ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 18 (October 28) ይሆናል።


🔔በተጨማሪም ሁለቱንም ስልጠናዎች መውሰድ ለሚፈልጉ በቅናሽ በ1200 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ።🔔

📌ስልጠናዎቹ የሚሰጡት በtelegram ሲሆን
       ✉️በሳምንት ለ 3 ቀናት live ከአስተማሪ ጋር እየተወያያቹ የምትማሩ ይሆናል።
        ✉️live ትምህርቱ ቢያመልጣቹ ሁሉም live ትምህርቶች ስለሚቀዱ እነሱን መከታተል ትችላላቹ
        ✉️በየቀኑ የተለያዩ ቪድዮዎች እና በራሳችን የተዘጋጁ ምፅሃፍት የምንልክ ይሆናል።

💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።

⚠️ማሳሰብያ፡ ከአጭበርባሪዎች እራሶን ይጠብቁ። ✔️ብቸኛው የቴሌግራም ገጻችን @RhobotDigitals ሲሆን እኛን ማግኘት የሚችሉበት ብቸኛ አካውንት ደግሞ @RhobotDigitals_Admin ነው።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

24 Oct, 12:52


የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል።



በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።


የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች👇

🔗lWEBSITE:
https://placement.ethernet.edu.et

TELEGRAM
https://t.me/moestudentbot
Via_atc


Via @mussesolomon

Musse Solomon

24 Oct, 09:41


🆕Rhobot Digitals በሌላ ዙር የForex Trading እና የDropshipping ስልጠናዎች ተመልሶ መጥቷል። 🆕

💎ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

🗓ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 25 (November 4) ይሆናል። ምንም ቀዳሚ እውቀት አያስፈልግም፡ ከመሠረታዊ ነገሮች ጀምሮ እስከ ጥልቅ የትሬዲንግ ሀሳቦች ስልጠናው ያጠቃልላል።

💎ሙሉ የDropshipping ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

0️⃣ Capital መጀመር የሚችሉት እና በአጭር ጊዜ እጅግ ትርፋማ የሚሆኑበትን ስራ ሲሆን ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 18 (October 28) ይሆናል።


🔔በተጨማሪም ሁለቱንም ስልጠናዎች መውሰድ ለሚፈልጉ በቅናሽ በ1200 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ።🔔

📌ስልጠናዎቹ የሚሰጡት በtelegram ሲሆን
✉️በሳምንት ለ 3 ቀናት live ከአስተማሪ ጋር እየተወያያቹ የምትማሩ ይሆናል።
✉️live ትምህርቱ ቢያመልጣቹ ሁሉም live ትምህርቶች ስለሚቀዱ እነሱን መከታተል ትችላላቹ
✉️በየቀኑ የተለያዩ ቪድዮዎች እና በራሳችን የተዘጋጁ ምፅሃፍት የምንልክ ይሆናል።

💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።

⚠️ማሳሰብያ፡ ከአጭበርባሪዎች እራሶን ይጠብቁ። ✔️ብቸኛው የቴሌግራም ገጻችን @RhobotDigitals ሲሆን እኛን ማግኘት የሚችሉበት ብቸኛ አካውንት ደግሞ @RhobotDigitals_Admin ነው።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

20 Oct, 10:28


🛑ከላይ በምስሎቹ ላይ እንደምታዩት አንድ በዲጅታል ዘርፉ ላይ ብዙ ልምድ የወሰድኩበት ኤቨንት ላይ ተጋብዤ ሄጄ ነበር ፡

🖋ኤቨንቱ ዘውድ ቴክ ለመጀመሪያ ዙር ተመዝጋቢዎቹ ID ካርድ እንዲወስዱ እና አግሪመንት እንዲፈራረሙ ያዘጋጀው ፕሮግራም ነበር ፡ ታድያ ብዙዎቻችሁ በውስጥ መስመር በቀደመው ምዝገባ ሳንሳተፍ ተዘጋብን ላላችሁ ጥሩ ዜና ይዤላችሁ መጥቻለሁ።

🖋ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ግራፊክስ ዲዛይን ፣ ቪድዮ ኤዲቲንግ እና ዲጅታል ማርኬቲንግ ከነፃ አፕወርክ ስልጠና ጋር በአንድ ላይ ከምትጠየቁት ክፍያ 25% ብቻ በመክፈል የተቀረውን 75% ደሞ በብድር ተምራችሁ ስትጨርሱ በዘውድ ቴክ በኩል ስራ ሲሚመቻችሁ የምትከፍሉት ነው የሚሆነው (በዘውድ ቴክ በኩል ስራ ካልተመቻቸ የ 75% ክፍያውን የመክፈል ግዴታ የለባችሁም: እንዲሁም የተዘጋጀው ብድር ከወለድ ነፃ ነው።

⚠️ያለው ቦታ ውስን ስለሆነ በዚህ ዙር ስልጠና ለመካፈል ከታች በማስቀምጥላችሁ የዘውድ ቴክ ኦፊሻል ቴሌግራም ቻናል ገብታችሁ ኦረንቴሽን እዩ እና እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መደወል እና መልዕክት መላክ ትችላላችሁ።

ለመመዝገብ👇🏽
https://t.me/zewdtech/43

Musse Solomon

19 Oct, 15:08


🆕Rhobot Digitals በሌላ ዙር የForex Trading እና የDropshipping ስልጠናዎች ተመልሶ መጥቷል። 🆕

💎ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

🗓ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 25 (November 4) ይሆናል። ምንም ቀዳሚ እውቀት አያስፈልግም፡ ከመሠረታዊ ነገሮች ጀምሮ እስከ ጥልቅ የትሬዲንግ ሀሳቦች ስልጠናው ያጠቃልላል።

💎ሙሉ የDropshipping ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

0️⃣ Capital መጀመር የሚችሉት እና በአጭር ጊዜ እጅግ ትርፋማ የሚሆኑበትን ስራ ሲሆን ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 18 (October 28) ይሆናል።


🔔በተጨማሪም ሁለቱንም ስልጠናዎች መውሰድ ለሚፈልጉ በቅናሽ በ1200 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ።🔔

📌ስልጠናዎቹ የሚሰጡት በtelegram ሲሆን
✉️በሳምንት ለ 3 ቀናት live ከአስተማሪ ጋር እየተወያያቹ የምትማሩ ይሆናል።
✉️live ትምህርቱ ቢያመልጣቹ ሁሉም live ትምህርቶች ስለሚቀዱ እነሱን መከታተል ትችላላቹ
✉️በየቀኑ የተለያዩ ቪድዮዎች እና በራሳችን የተዘጋጁ ምፅሃፍት የምንልክ ይሆናል።

💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።

⚠️ማሳሰብያ፡ ከአጭበርባሪዎች እራሶን ይጠብቁ። ✔️ብቸኛው የቴሌግራም ገጻችን @RhobotDigitals ሲሆን እኛን ማግኘት የሚችሉበት ብቸኛ አካውንት ደግሞ @RhobotDigitals_Admin ነው።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

19 Oct, 05:30


በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ስራዎችን ለማከናወን ሲባል ከጥቅምት 9-30 2017 ዓ.ም በዕቅድ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት እንደሚኖር የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።

የሚቋረጥባቸው ሠፈሮች እና ሌሎች ዝርዝር መረጃዎች ከላይ ተያይዘዋል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

15 Oct, 15:31


የህዝብ ትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ጭማሪ ተደረገ፡፡

አዲሱ ታሪፍ ከነገ ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።

ጭማሪ በተደረገበት በአዲሱ ታሪፍ ዝቅተኛው 10 ብር ሲሆን ከፍተኛው 65 ብር ገብቷል።


የአዲሱ ታሪፍ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል 🔼🔼

    

Via @mussesolomon

Musse Solomon

14 Oct, 14:24


💥Lexus ES300
💫Selling price: 240,000AED
💫25% investment: 63,000AED
💫Monthly income: 3,500AED-4,000AED
💫Yearly income: 44,000AED
Luxury on Wheels: Your Path to Profitable Investing!
For more information
+251910509491
+251911232918

Musse Solomon

13 Oct, 13:49


🆕Rhobot Digitals በሌላ ዙር የForex Trading እና የDropshipping ስልጠናዎች ተመልሶ መጥቷል። 🆕

💎ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

🗓ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 25 (November 4) ይሆናል። ምንም ቀዳሚ እውቀት አያስፈልግም፡ ከመሠረታዊ ነገሮች ጀምሮ እስከ ጥልቅ የትሬዲንግ ሀሳቦች ስልጠናው ያጠቃልላል።

💎ሙሉ የDropshipping ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

0️⃣ Capital መጀመር የሚችሉት እና በአጭር ጊዜ እጅግ ትርፋማ የሚሆኑበትን ስራ ሲሆን ስልጠናው የሚጀምረው ጥቅምት 18 (October 28) ይሆናል።


🔔በተጨማሪም ሁለቱንም ስልጠናዎች መውሰድ ለሚፈልጉ በቅናሽ በ1200 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ።🔔

📌ስልጠናዎቹ የሚሰጡት በtelegram ሲሆን
✉️በሳምንት ለ 3 ቀናት live ከአስተማሪ ጋር እየተወያያቹ የምትማሩ ይሆናል።
✉️live ትምህርቱ ቢያመልጣቹ ሁሉም live ትምህርቶች ስለሚቀዱ እነሱን መከታተል ትችላላቹ
✉️በየቀኑ የተለያዩ ቪድዮዎች እና በራሳችን የተዘጋጁ ምፅሃፍት የምንልክ ይሆናል።

💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።

⚠️ማሳሰብያ፡ ከአጭበርባሪዎች እራሶን ይጠብቁ። ✔️ብቸኛው የቴሌግራም ገጻችን @RhobotDigitals ሲሆን እኛን ማግኘት የሚችሉበት ብቸኛ አካውንት ደግሞ @RhobotDigitals_Admin ነው።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

12 Oct, 15:21


#RhobotDigitals
#Flash_Discount

💎ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ

#2ኛው ዙር የRhobot Digitals Academy  Forex Trading ምዝገባ ተጀምሯል። የዚህ ዙር ስልጠና የሚጀምረው ጥቅምት 25 (November 4) ይሆናል።

📆የስልጠናው ቆይታ: ለ4 ሳምንታት፣ በሳምንት ለ3 ቀናት።

😀የማስተማር ክፍለ ጊዜ፡ ስልጠናው ሚሰጠው ሙሉ በሙሉ ኦንላይን በቀጥታ ቪድዮ ቻት ይሆናል።

🔖የስልጠናው ይዘት: ምንም ቀዳሚ እውቀት አያስፈልግም፡ ከመሠረታዊ ነገሮች ጀምሮ እስከ ጥልቅ የትሬዲንግ ሀሳቦች ስልጠናው ያጠቃልላል።

💹VIP Signals: በየቀኑ የVIP Signals እና Market outlooks የሚለቀቅ ይሆናል።


📃ስልጠናው ላጠናቀቁ ሰልጣኞች Certificate የምንሰጥ ይሆናል።

👉ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ
@RhobotDigitals_admin ያናግሩን።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

10 Oct, 16:29


#Second_Round
#RhobotDigitals
#Flash_Discount✔️

❗️Rhobot Digitals Academy የሚሰጠው የForex Trading Course የ2ኛ ዙር ምዝገባ ተጀምሯል ❗️

🆕2nd round registration has began🆕

💎ሙሉ የForex Trading ስልጠና በአማርኛ
              
💵በ750 ብር ሙሉ ክፍያ ብቻ


📊ስልጠናው ላጠናቀቁ ሰልጣኞች Certificate የምንሰጥ እና የስራ ማስጀመርያ ካፒታል የምንሸልም ይሆናል።
         
🗓ስልጠናው የሚጀመረው ጥቅምት 25 (November 4) ሲሆን ለምዝገባ ያሉን ቦታዎች በጣም ጥቂት ስለሆኑ አሁኑኑ ይመዝገቡ።

ለመመዝገብ በመጀመርያ ይሄንን ይመልከቱ https://t.me/RhobotDigitals/87

       
💬ለተጨማሪ መረጃ እና ለመመዝገብ በ @RhobotDigitals_Admin ያናግሩን።


⚠️ማሳሰብያ፡ ከአጭበርባሪዎች እራሶን ይጠብቁ። ✔️ብቸኛው የቴሌግራም ገጻችን @RhobotDigitals ሲሆን እኛን ማግኘት የሚችሉበት ብቸኛ አካውንት ደግሞ @RhobotDigitals_Admin ነው።

@RhobotDigitals

Musse Solomon

08 Oct, 19:20


የትምህርት ሚኒስቴር የ2016 አመት የ12ኛ ክፍል ሬሚዲያል ፕሮግራም መቁረጫ ዉጤት ይፋ አድርጓል።

ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል 🔼


Via @mussesolomon

Musse Solomon

08 Oct, 12:44


9ኛዙር የፎሬክስ ዲሞ አካውንት ውድድር
(ከጥቅምት 4 እስከ ጥቅምት 15)

🥇 1ኛ ሽልማት 🥇500 ዶላር
🥈 2ኛ ሽልማት🥈350 ዶላር
🥉 3ኛ ሽልማት🥉200 ዶላር

ጀማሪዎችን ለማበረታታት ብርፎሬክስ ለዘጠነኛ ዙር የዲሞ አካውንት ውድድር ይዞላችሁ መቷል. በዚህ ውድድር ለመሳትፍ ከእናንተ ምንም አይነት ወጪ አያስፈልግም፤ በዲሞ አካውንት ብቻ ሰርታችሁ ጥሩ ልምድ ታካብታላችሁ ተሽላሚም ትሆናላችሁ።

📝ስለውድድሩ ሙሉ መረጃ ከታች የተቀመጠው👇 የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት ላይ ታገኛላችሁ

⭐️ውድድሩ የፊታችን ጥቅምት 4 ይጀምራል፣ አሁኑኑ ከታች ወደተቀመጠው የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት በመሄድ ቦታችሁን ያዙ⭐️

👉👉👉
@birrforex 👈👈👈

Musse Solomon

07 Oct, 11:41


🇪🇹 ሰበር ዜና‼️

ሀገራችን ኢትዮጲያ አዲስ ፕሬዚዳንት አግኝታለች።

አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾዋል።


Via @mussesolomon

Musse Solomon

04 Oct, 15:42


🛑 ያለምንም ገቢ ወይንም በ1 ደሞዝ ብቻ መተዳደር አስጊ በሆነበት በዚህ ጊዜ ከምትጠየቁት ክፍያ 25% ብቻ ከፍላችሁ ግራፊክስ ዲዛይን ፣ ቪድዮ ኤዲቲንግ እና ዲጂታል ማርኬቲንግን በአንድ ላይ መማር ትልቅ ዕድል ነው።

ታድያ እነዚህን 4 ኮርሶች በአንድ ላይ የያዘው ስልጠና አሜሪካ እና እዚሁ ሀገራችን ላይ ባሉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን በመሠረቱት ዘውድ ቴክ በተባለ አንጋፋ የስልጠና ተቋም የሚሰጥ ይሆናል።

25% ቅድሚያ ከፍላችሁ ስልጠናውን ስትጨርሱ የተቀረውን 75% በዚህ ተቋም በሚመቻቸው 100% የስራ ዕድል ተጠቅማችሁ የምትከፍሉ ይሆናል። ዘውድ ቴክ የስራ ዕድል የማያመቻች ከሆነ የተቀረውን 75% ክፍያ አትከፍሉም።

ይህ ስልጠና ነፃ የአፕ ወርክ ኮርስን አካቷል።

⚠️ምዝገባ ነገ ከሰዓት 9:30 ሲል ስለሚዘጋ ከታች የማስቀምጥላችሁን ሊንክ በመንካት ወደ ዘውድ ቴክ ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል በመቀላቀል ኦረንቴሽን ቪድዮ ተመልከቱ ፡ በመቀጠል እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መደወል እና መልዕክት መላክ ትችላላችሁ እንዲሁም www.zewdtech.com ላይ በመግባት ዌብሳይታቸውን መጎብኘት ትችላላችሁ።

የ ዘውድ ቴክ ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ👇

https://t.me/zewdtech/43