=================
የካቲት 29/2017 ዓ.ም ( ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ክሮታጅ ጣህኒ የሰሊጥ ማቀነባበሪያ ፋብሪካን ጎብኝተዎል።
በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረትና በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዎል፡፡
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለዘርፉ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል፡፡
ወደ ውጪ ከሚላኩ የግብርና ምርቶች መካከል ሰሊጥ ትልቅ ድርሻ እንዳለው ጠቁመው ፋብሪካው ሰሊጥ ምርት ላይ እሴት በመጨመር ለገበያ የማቅረቡን ሥራ እንዲያጠናክር አሳስበዋል፡፡
#ኢትዮጵያ_ታምርት
#እኛም_እንሸምት
http://linktr.ee/fdremoi