ሚኒሊክ TV @minilikcom Telegram 频道

ሚኒሊክ TV

ሚኒሊክ TV
He is still our hero!
3,365 订阅者
2,795 张照片
221 个视频
最后更新于 05.03.2025 13:11

ሚኒሊክ ሕይወት እና ታሪክ

ሚኒሊክ II ወይም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታዋቂ የአባል ጉዳይ ተቀዳቅ ምንጭ ይኖርበታል። የኢትዮጵያ አውራጃ ታሪክ እና ወቅታዊ ንድፍ የተዋዓ ነው። ሚኒሊክ ወንድም የሆኑ የታበቁ ኦርቶዶክስ መንግሥት ሲሆን፣ ታሪኮቹ በሚኒሊክ ግንባር ውስጥ ይቆም የሚለው የታገለ ጉዳይ እንደሆነ የተወለደ ከፍተኛ ትምህርት ዶክመንት፣ እንኳን የመንግሥት ወንድም የአንዳንዴ መገናኛ ይሁን ወይም የገንጉይ ይደረሳል።

ሚኒሊክ TV Telegram 频道

ሚኒሊክ TV ህወሃት በመንግስት የተበረከተ ኢትዮጵያዊ ባህርያትን ማዕከላት እና ሸክምታት እንዲሁም ግዢና በዓልባ ውስጥ ተመላከተች ዕድሜዋን አትሌትሱቃማሄል ፡፡ ትኽክትና ለኢዮዮዘርድ በረራ ከማኩሪ ይልቁን በጋሜጠርስ ደስታ እንዲከብር ካፈረሰች ዳዘዝ ጀርሰውን የተወሰደ መንግስት እና አትሌትሣት እንዳለ ህወሃትን አነሱቅ ወራ ፡፡ ኢትዮጵያን ለመስራቴ ካለ ፈላጊ የሴቶዮድ እንድው ያወርሳሉ ፡፡

ሚኒሊክ TV 最新帖子

Post image

# የአበው አምሓራውያን ግርመኛ መስመር⁉️

05 Mar, 11:37
149
Post image

የፋሽስቱ አብይ አህመድ የግል ተቋም (ምርጫ ቦርጭ) ግለሰቦችን አፋኝ ደብዳቤ ማውጣት ጀምሯል።

05 Mar, 11:20
139
Post image

https://youtu.be/scBKYYaaZ-o?si=CKA0emicUTOP-JQE

05 Mar, 08:23
287
Post image

የህሊና እስረኞች ችሎት ውሎ ዘገባ‼️

በእነ ቴዎድሮስ ጣምራይ መዝገብ የዐቃቤ ሕግ ምስክር የማሰማት ሂደት ቀጥሏል ፤ እስካሁን ከ13 ምስክሮች መካከል 7 የሚሆኑት በችሎት ተገኝተው የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል።

አውሎግሶን- Awulogson
የካቲት 25/2017
አዲስ አበባ- ኢትዮጵያ

በእነ ቴዎድሮስ ጣምራይ የሽብር ክስ መዝገብ የተከሰሱ (23) ሰዎች ማለትም ፦

1) ቴዎድሮስ ጣምራይ ፈንታው፣
2) ብርሃኑ ተውልኝ አምበሉ፣
3) ታሪኩ ታደሰ ታፈሰ፣
4) ደሳለ አለሙ በላቸው፣
5) ሀብታሙ ፍቃዴ ሞላ፣
6) እዮብ ታምሩ ካሳ፣
7) ፍታለው አድማሱ መላኩ፣
8) መኮንን ደሳለኝ መንግስቴ፣
9) ጌትነት አማረ አሰፋ፣
10) ደጀኔ ገ/ጻዲቅ ገ/ሕይወት፣
11) ግዛቸው ታምር ጥሩነህ፣
12) ፈንታሁን ፍቃዴ ጎቤ፣
13) ወንድም በርሄ ወልደ ጋብር፣
14) አብዱረኸማን አህመዲን ኑር፣
15) ም/ኢ/ር የሽዋስ አልታሰብ ደስታ፣
16) ሳጅን ጌትነት ድንቁ ዘገዬ፣
17) ኮን/ል ሳምሶን ማሞ እንዳይላሉ፣
18) ኮን/ል ደሳለኝ ውቡ ተሾመ፣
19) ኮን/ል ሀብታሙ ተሻገር ሙሉነህ፣
20) ኮን/ል መልኩ ተስፋዬ ፍቃዱ፣
21) ኮን/ል አስማማው አረጋ ካሳ፣
22) ኮን/ል ምስጋናው አባትነህ አያሌው እና
23) ሁሴን ሰይድ ሙሀባ የካቲት 25/2017 በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ቀርበው ነበር።

ከአሁን ቀደም በቅድመ ምርመራ ወቅት አንዷለም የሚለውን ስሙን አቤኔዘር ታደሰ በሚል ቀይሮ እንዲሁም ከሁለት ወር በላይ ከሚመሰክርባቸው ሰዎች ጋር አብሮ የታሰረ ቢሆንም ይህንን እውነታ ክዶ ከቤቱ እንደመጣ አድርጎ እንዲመሰክር በዐቃቤ ሕግ የተገደደው ሰው ብቻ በእለቱ ተገኝቶ የምስክርነት ቃሉን ሰጥቷል ።

የምስክርነት ቃሉ ክህደት የሞላበትና ዐቃቤ ሕግ እየቀለበ ውሸት ሲያስጠናው የከረመ ስለመሆኑ ከቃሉ ለመረዳት ይቻላል ይላሉ ተከሳሾች ።

ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ምስክሩ የተሰማ ቢሆንም የዐቃቤ ሕግ እና የጠበቆች የማብራሪያ እና መስቀለኛ ጥያቄ ገና ባለመጠየቁ በይደር ቀሚል ለየካቲት 26/2017 ተቀጥሯል ።

ዐቃቤ ሕግ አሉኝ ካላቸው 13 ምስክሮች መካከል እስካሁን 7 የሚሆኑት በችሎት ተገኝተው የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል።

በተመሳሳይ በእነ ዘነበ ሽታ እንዳይላሉ መዝገብ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ ማለትም ፦

1. ዘነበ ሽታ እንዳይላሉ፣
2. አማኑኤል ሳህልዬ እና
3. ብስራት ካሳዬ የተባሉ ተከሳሾች በእለቱ ፍ/ቤት ቀርበው ለመጋቢት 30/2017 በችሎት እንዲገኙ በሚል ተለዋጭ ቀጠሮ የተሰጣቸው መሆኑ ታውቋል ።

#የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችን ይቀላቀሉ።

#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

25/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh

05 Mar, 00:24
389