ሚኒሊክ TV @minilikcom Telegram 频道

ሚኒሊክ TV

ሚኒሊክ TV
He is still our hero!
3,349 订阅者
2,882 张照片
224 个视频
最后更新于 12.03.2025 11:38

ሚኒሊክ ሕይወት እና ታሪክ

ሚኒሊክ II ወይም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታዋቂ የአባል ጉዳይ ተቀዳቅ ምንጭ ይኖርበታል። የኢትዮጵያ አውራጃ ታሪክ እና ወቅታዊ ንድፍ የተዋዓ ነው። ሚኒሊክ ወንድም የሆኑ የታበቁ ኦርቶዶክስ መንግሥት ሲሆን፣ ታሪኮቹ በሚኒሊክ ግንባር ውስጥ ይቆም የሚለው የታገለ ጉዳይ እንደሆነ የተወለደ ከፍተኛ ትምህርት ዶክመንት፣ እንኳን የመንግሥት ወንድም የአንዳንዴ መገናኛ ይሁን ወይም የገንጉይ ይደረሳል።

ሚኒሊክ TV Telegram 频道

ሚኒሊክ TV ህወሃት በመንግስት የተበረከተ ኢትዮጵያዊ ባህርያትን ማዕከላት እና ሸክምታት እንዲሁም ግዢና በዓልባ ውስጥ ተመላከተች ዕድሜዋን አትሌትሱቃማሄል ፡፡ ትኽክትና ለኢዮዮዘርድ በረራ ከማኩሪ ይልቁን በጋሜጠርስ ደስታ እንዲከብር ካፈረሰች ዳዘዝ ጀርሰውን የተወሰደ መንግስት እና አትሌትሣት እንዳለ ህወሃትን አነሱቅ ወራ ፡፡ ኢትዮጵያን ለመስራቴ ካለ ፈላጊ የሴቶዮድ እንድው ያወርሳሉ ፡፡

ሚኒሊክ TV 最新帖子

Post image

https://youtu.be/rNxcw2glG1Y?si=HgWTANuM8xFDEsIR

11 Mar, 21:15
376
Post image

https://youtu.be/i3P_BKoqNug?si=oaYTedyCijzP3jwD

11 Mar, 20:01
389
Post image

የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ  እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ የካቲት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።

ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።

በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ
https://ngat.ethernet.edu.et/registration  በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

#MoE

11 Mar, 14:18
491
Post image

#BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
@BBCAmharic_Revives
"በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል በማንኛውም ቅፅበት ጦርነት ሊነሳ ይችላል" ጄኔራል ፃድቃን ገብረትንሳይ
ጄኔራል ፃድቃን ገብረትንሳይ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል "በማንኛውም ቅፅበት ጦርነት ሊነሳ ይችላል" በማለት አስጠነቀቁ።የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳም "በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል በግልጽ የሚታይ መቃቃር አለ። የእኔ ስጋት ይህ ከቃላት አልፎ ወደ ጦርነት እንዳያድግ ነው" ብለዋል።
Powered by Physics and Affiliates®
@BBCAmharic_Revives
መልካም ቀን!😊

11 Mar, 08:40
535