® ከአቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "በቀን ውስጥ ለመቶ ጊዜ ያህል ‹‹ሱብሐነላሂ ወቢ ሐምዲሂ ሱብሐነላሂል ዐዚም›› ያለ ሰው፡ ኃጢአቱ እንደ ባሕር ዐረፋ የበዛ ቢኾንም ይሰረዛል" (ቡኻሪይ 6042)፡፡
Publicaciones de Telegram de ISLAMIC SCHOOL️

ኢስላም በትምህርት ቤት
5,451 Suscriptores
1,764 Fotos
334 Videos
Última Actualización 01.03.2025 11:37
Canales Similares

67,557 Suscriptores

6,900 Suscriptores

3,755 Suscriptores
El contenido más reciente compartido por ISLAMIC SCHOOL️ en Telegram
ከ አምሥት ደቂቃ የበለጠ ጊዜ አይወስድም። ኃጢአትን ግን በብዙ ያስምራል። እንዘክረው:–
® ከአቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "በቀን ውስጥ ለመቶ ጊዜ ያህል ‹‹ሱብሐነላሂ ወቢ ሐምዲሂ ሱብሐነላሂል ዐዚም›› ያለ ሰው፡ ኃጢአቱ እንደ ባሕር ዐረፋ የበዛ ቢኾንም ይሰረዛል" (ቡኻሪይ 6042)፡፡
® ከአቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "በቀን ውስጥ ለመቶ ጊዜ ያህል ‹‹ሱብሐነላሂ ወቢ ሐምዲሂ ሱብሐነላሂል ዐዚም›› ያለ ሰው፡ ኃጢአቱ እንደ ባሕር ዐረፋ የበዛ ቢኾንም ይሰረዛል" (ቡኻሪይ 6042)፡፡
ካላንደር ለሌላችሁ!
የኢፍጣር፣ የሰሑር፣ እና የሶላት ወቅቶች ሰዓት ለአዲስ አበባና ዙሪያዋ!
Credit: የመጅሊሱ ጠቅላይ ም/ቤት
ለሌሎችም አሰራጩት።
@islam_in_school
የኢፍጣር፣ የሰሑር፣ እና የሶላት ወቅቶች ሰዓት ለአዲስ አበባና ዙሪያዋ!
Credit: የመጅሊሱ ጠቅላይ ም/ቤት
ለሌሎችም አሰራጩት።
@islam_in_school
ሰበር
በሳኡዲ ዛሬ ጨረቃ በመታየቱ ነገ ቅዳሜ የረመዳን የመጀመሪያ ቀን ይሆናል። ዛሬ ተራዊህ ይጀመራል።
@islam_in_school
በሳኡዲ ዛሬ ጨረቃ በመታየቱ ነገ ቅዳሜ የረመዳን የመጀመሪያ ቀን ይሆናል። ዛሬ ተራዊህ ይጀመራል።
@islam_in_school
በሳኡዲ አረቢያ ጨረቃን ለማየት በፍለጋ ላይ!
21/6/2017
29 ሻዕባን 1446
@islam_in_school
21/6/2017
29 ሻዕባን 1446
@islam_in_school
እጅግ የሚገርም ነው ለማመን የሚከብድ ነው! ባለፈው ሳምንት ብቻ 5 ሚልየን አማኞች የረሱላችንን(ሰዓወ) ሀገር መዲናን ጎብኝተዋል!
ያረብ እኛንም ይህንን የተከበረ ቦታ ለመዘየር ያብቃን ።
@islam_in_school
ያረብ እኛንም ይህንን የተከበረ ቦታ ለመዘየር ያብቃን ።
@islam_in_school
➿አየያዙ ብርቱ የሆነው የአለማቱ ጌታ!➿
ነቢዩ (🤍) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عزَّ وجلَّ يُمْلِي لِلظّالِمِ، فإذا أخَذَهُ لَمْ يُفْلِتْهُ، ثُمَّ قَرَأَ وكَذلكَ أخْذُ رَبِّكَ، إذا أخَذَ القُرى وهي ظالِمَةٌ إنَّ أخْذَهُ ألِيمٌ شَدِيدٌ﴾
“የላቀውና ከፍ ያለው አላህ በደለኛን ያቆያል፤ የያዘው ግዜ ግን እንዲሁ አይለቀውም (አይቀጡ ቅጣት ነው የሚቀጣው)። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘የጌታህም ቅጣት የከተሞችን ሰዎች እነሱ በዳዮች ሲሆኑ በቀጣቸው ጊዜ እንደዚህ ነው። ቅጣቱ በእርግጥ አሳማሚ ብርቱ ነው።’”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2583
@islam_in_school
ነቢዩ (🤍) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عزَّ وجلَّ يُمْلِي لِلظّالِمِ، فإذا أخَذَهُ لَمْ يُفْلِتْهُ، ثُمَّ قَرَأَ وكَذلكَ أخْذُ رَبِّكَ، إذا أخَذَ القُرى وهي ظالِمَةٌ إنَّ أخْذَهُ ألِيمٌ شَدِيدٌ﴾
“የላቀውና ከፍ ያለው አላህ በደለኛን ያቆያል፤ የያዘው ግዜ ግን እንዲሁ አይለቀውም (አይቀጡ ቅጣት ነው የሚቀጣው)። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘የጌታህም ቅጣት የከተሞችን ሰዎች እነሱ በዳዮች ሲሆኑ በቀጣቸው ጊዜ እንደዚህ ነው። ቅጣቱ በእርግጥ አሳማሚ ብርቱ ነው።’”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2583
@islam_in_school
«ልጄ ሆይ!
መልካም ስራዎችን የሚያበላሽ አንድ ስራ አለ።
ብዙ ሰዎች ግን ልብ አይሉትም።
እርሱም የአላህ ባርያ የአላህን ፍርድ መጥላቱ ነው።
አላህ እንዲህ ብሏል: ‐
ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ كَرِهُوا۟ مَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأَحْبَطَ أَعْمَٰلَهُمْ
«ይህ እነርሱ አላህ ያወረደውን ስለጠሉ ነው፡፡ ስለዚህ ሥራዎቻቸውን አበላሸባቸው፡፡»
ሰዪዲ ኢማም አቡልሐሰን አሽሻዚሊ [ቀደሰላሁ ሲረሁ]
:
በውሳኔው ተፅናና። ፍርዱንም ውደድ። እርሱ ከእዝነቱ ተነጥሎ አይፈርድም!
@islam_in_school
መልካም ስራዎችን የሚያበላሽ አንድ ስራ አለ።
ብዙ ሰዎች ግን ልብ አይሉትም።
እርሱም የአላህ ባርያ የአላህን ፍርድ መጥላቱ ነው።
አላህ እንዲህ ብሏል: ‐
ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ كَرِهُوا۟ مَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأَحْبَطَ أَعْمَٰلَهُمْ
«ይህ እነርሱ አላህ ያወረደውን ስለጠሉ ነው፡፡ ስለዚህ ሥራዎቻቸውን አበላሸባቸው፡፡»
ሰዪዲ ኢማም አቡልሐሰን አሽሻዚሊ [ቀደሰላሁ ሲረሁ]
:
በውሳኔው ተፅናና። ፍርዱንም ውደድ። እርሱ ከእዝነቱ ተነጥሎ አይፈርድም!
@islam_in_school