በ ስነ ምግባር ና በቀለም ትምህርቱ ምሉዕ የሆነው የ 8ተኛ ክፍሉ ዮናስ መላኩ ትምህርት ቤታችንን ወክሎ በ " ቃል ሚሞሪ " አዘጋጅነት ለ 5 ተከታታይ ዙሮች ሲካሄድ የነበረውን ከተማ አቀፍ የሒሳብ የፅሁፍና የመድረክ ውድድሮች ሁሉ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ውጤት አሸንፎ ባለፈው ቅዳሜ በ 25/12/2016 በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ግቢ ውስጥ የተካሄደውን የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ዋንጫ በመውሰድ በማጠናቀቁ አካዳሚያችን ለእርሱ እና ለቤተሰቦቹ የእንኳን ደስ ያላችሁ ምኞቱን ይገልፃል !!!!🙏🙏🙏🙏