🌙 የት ለመስገድ አስበዋል⁉️
🕌መስጂደል ፉርቃን አላህ ይጠብቃትና ዘንድሮም እንደ አምናው ሰጋጆቿን ለመቀበል ሽር…ጉድ በማለት ላይ ትገኛለች።
በአላህ ፍቃድ ከዛሬ የመጀመሪያው የረመዷን ሌሊት ጀምሮ የተራዊሕ እና የተኸጁድ ሰላቶች በድምቀት የሚጀመሩ ይሆናል።
በዚህም መሰረት;
በመጀመሪያው ሌሊት የተራዊሕ ሰላት የሚሰገድ ሲሆን;
👇
👉የለይል ሰላት ከሌሊቱ 7:00 ሰዓት የሚጀመር ይሆናል‼️
ልብ ይበሉ;
🕰7:00 ሰዓት ማለት ኢማሙ ተክቢረተል ኢህራም አድርጎ ሰላቱን የሚጀምርበት ነው።
እርሶ ግን ቢያንስ 6:30 መገኘት ይኖርቦታል።
በሕይወታችን ሌላ ረመዷን ለማግኘታችን ምንም ማረጋገጫ ስለ ሌለን በአላህ እየታገዝን መወጠር ይኖርብናል።
🕌መስጂደል ፉርቃን
🛣ዓለም ባንክ ስልጤ ሰፈር
💫አቅምና ነሻጣ ያለው
የለይል ሰላት 🕰7:00
💫እንቅልፍና ድካም የፈራ
የተራዊሕ ሰላት ከዒሻ ሰላት ቀጥሎ‼️ ይካፈል
በድጋሚ
🌙🌙 🌙🌙
ረመዷን ሙባረክ
🌙🌙🌙🌙🌙🌙🌙🌙
📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio