https://www.bbc.com/amharic/articles/cx2g9gwj5qyo
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃማስ በጋዛ ያገታቸውን እንዲለቅ "የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ" ሰጡ።
ዶናልድ ትራምፕ በትሩዝ ማኅበራዊ ድረገጻቸው ላይ በለጠፉት ረዥም ጽሑፍ ላይ "እስራኤል የጀመረችውን ለመጨረስ እንዲያስችላት የሚያስፈልጋትን ሁሉ እየላኩ ነው። እኔ ያልኳችሁን የማታደርጉ ከሆነ አንድም የሃማስ አባል አይተርፍም" ሲሉ ተናግረዋል።