ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
ከላይ በተላለፈው ፕሮግራም መሰረት ከፊታችን ሰኞ 04/02/ 2017ዓ.ም ጀምሮ የጥናት ትምህርት መሰጠት የሚጀመር ሲሆን ሁሉም ተማሪ በቂ ዝግጅት በማድረግ እንዲገኝ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:
1ኛ፦በደብዳቤ የተላከው መልዕክት ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ላሉ ለሁሉም ተማሪዎች የሚያገለግል መሆኑን እንገልፃለን።
2ኛ፦የጥናት ትምህርቱ እስከ 10:30 የሚቆይ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ የሚማርበትን ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ይኖርበታል።
3ኛ፦እስከ አርብ 01/02/2017 የጥናት ትምህርት ባለመኖሩ የመውጫ ሰዓታችን 9:10 እንደነበረ ይታወቃል በዚህ ወቅት ምሳ የማትይዙ የነበራችሁ ተማሪዎች የምሳ መውጫ ካለቸው ተማሪዎች ውጭ የጥናት ትምህርት እስከ 10:30የሚቆይ ስለሆነ የምትመገቡትን ምሳ ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችሗል።
ት/ቤቱ።