Falcon Grade 10 2017 E.C

@falcongrade5


Falcon Academy grade 10 channel is dedicated to grade 10 students and their parents to send worksheets and exchange info

Falcon Grade 10 2017 E.C

21 Jan, 00:20


ስልክ ተደውሎ ከተነገራችሁ የተማሪዎች ወላጆች ውጭ ያስገባችሁት ማመልከቻ የሚፈፀመው በዚህ አግባብ ይሆናል።

Falcon Grade 10 2017 E.C

21 Jan, 00:10


ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
ከላይ በተላለፈው ፕሮግራም መሰረት ከፊታችን ሰኞ 04/02/ 2017ዓ.ም ጀምሮ የጥናት ትምህርት መሰጠት የሚጀመር ሲሆን ሁሉም ተማሪ በቂ ዝግጅት በማድረግ እንዲገኝ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:
1ኛ፦በደብዳቤ የተላከው መልዕክት ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ላሉ ለሁሉም ተማሪዎች የሚያገለግል መሆኑን እንገልፃለን።
2ኛ፦የጥናት ትምህርቱ እስከ 10:30 የሚቆይ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ የሚማርበትን ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ይኖርበታል።
3ኛ፦እስከ አርብ 01/02/2017 የጥናት ትምህርት ባለመኖሩ የመውጫ ሰዓታችን 9:10 እንደነበረ ይታወቃል በዚህ ወቅት ምሳ የማትይዙ የነበራችሁ ተማሪዎች የምሳ መውጫ ካለቸው ተማሪዎች ውጭ የጥናት ትምህርት እስከ 10:30የሚቆይ ስለሆነ የምትመገቡትን ምሳ ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችሗል።
ት/ቤቱ።

Falcon Grade 10 2017 E.C

21 Jan, 00:00


በቀን 24/01/2017ዓም በመንገድ መዘጋጋት ምክንያት ትምህርት የሚሰጠው እስከ 6:00 ብቻ መሆኑን እንገልፃለን ።
ት/ት ቤቱ

Falcon Grade 10 2017 E.C

20 Jan, 23:48


ለወላጆቹ እና ተማሪዎች
ነገ በ16/01/2017 ትምህርት የሚሰጠው ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ ቀኑ 6:00 መሆኑን እናሳውቃለን ።
ትምህርት ቤቱ ።

Falcon Grade 10 2017 E.C

20 Jan, 23:40


ከላይ በተቀመጠው ክፍለ ጊዜ መሰረት ከፊታችን ሰኞ 13/01/2017ዓ.ም ጀምሮ የመማሪያ ቁሳቁሶችን በማሟላት እንድትገኙ።
ትምህርት ቤቱ ።

Falcon Grade 10 2017 E.C

20 Jan, 23:32


FALCON ACADEMY HIGH SCHOOL
ለውድ የፋ.አ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች
የ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን ማክሰኞ፣ መስከረም 7፣2017.ዓ.ም ይጀመራል። ትምህርቱም የሚሰጠው ለግማሽ ቀን ይሆናል። ስለዚህ ወላጆች ይህን አውቃችሁ ልጆቻችሁን ከመስከረም 7፣2016ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኩ ስንል እናስታውቃለን።

በመጀመሪያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን  ለወላጆች/ሕጋዊ አሳዳጊዎች በተለይም አዲስ ለሆኑት የሚከተሉትን ነጥቦች ማስገንዘብ እንወዳለን፡፡
#  ሁሉም የት/ቤታችን ተማሪዎች ሰደርያ፣ነጭ እጀ-ሙሉ ሸሚዝ፣ ሱሪ ጉልበት ድረስ መሰብሰብ የሚችል እና ለሴቶች ቀሚስ ከጉልበት በታች ዩኒፎርም መልበስ አለባቸው ፡፡ ካለ ት/ቤቱ ዩኒፎርም የሚመጣን ተማሪ ወደ ት/ቤቱ ቅጥር ግቢ የማናስገባ መሆናችንን እናሳውቃለን፡፡
#  ወንዶች ተማሪዎች ፀጉራቸው እኩል ሆኖ ባጭሩ መቆረጥ (መስተካከል) አለባቸው፣ ሴቶች ተማሪዎች ደግሞ ሹሩባ/ ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።
#  ማንኛውንም አይነት ጌጣጌጥ ( አምባር፣ ተንጠልጣይ ጉትቻዎች፣ የአንገት ሃብሎች እና የመሳሰሉትን) እና ኤሌክትሮኒክስ ( ሞባይል፣ ስማርት የእጅ ሰዓት፣ አይ ፓድ እና የመሳሰሉትን) ይዘው መምጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው።
ሁሉም ተማሪዎች የተሟላ መጽሐፍት ይዘው መምጣታቸውን ለማረጋገጥ የመግቢያ በር ላይ ፍተሻ ይኖረናል።
#  ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ በቂ ምግብ መያዝ አለባቸው፡፡ እባክዎ በምሳ ዕቃዎቹ ላይ የተማሪዎቹ ስም መለጠፉን ያረጋግጡልን፡፡
#  ወላጆች /ሕጋዊአሳዳጊዎች ተማሪዎች በቂ የሆነ የትምህርት መሣሪያዎች እንዳለው/ላት/ላቸው እርግጠኛ መሆን አለባቸው፡፡
#  ተማሪዎች ወደ ት/ቤቱ በሰዓቱ መምጣት አለባቸው፡፡ልብ ይበሉ የት/ቤቱ በር ከጥዋቱ 1፡00 ጀምሮ ክፍት ሲሆን ትምህርቱ  2፡00 ላይ ጀምሮ 9:10 ሰዓት ላይ ያበቃል፡፡
#  ተማሪዎች መታወቂያ በር ላይ ለአስተዳዳር ሰራተኞች /ለጥበቃሠራተኞች ማሳየት አለባቸው፡፡ ካለ ት/ቤቱ መታወቂያ ተማሪዎች እንዲወጡ  አይፈቀድላቸውም፡፡
ፋልከን አካዳሚ ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የስራ ሂደት

Falcon Grade 10 2017 E.C

20 Jan, 23:30


10G