ቂብላ
ክፍል 1
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው።
ቂብላ قبلة ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ በአጭሩ "አቅጣጫ" "direction" ማለት ሲሆን!
ሃይማኖታዊ ትርጉሙ ደግሞ ፊታችንን ወደ "አንድ አቅጣጫ" በመዞር "ለ-አምላካችን ለ-አላህ" አምልኮትን "ውዳሴን" የምናቀርብበት መንገድ ነው።
አምላካችን አሏህ ለሁሉም ኡማህ ሶላታቸውን ሲሰግዱ ፊቶቻቸውን የሚያዞርበት ቂብላ direction አድርጎላቸዋል።
وَلِكُلٍّۢ وِجْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا ۖ
ለሁሉም እርሱ (በስግደት ፊቱን) የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው፡፡
(📗2 : 148)
:-እኛ ሙሥሊም ወደ ካዕባህ ፊታችን አዙረን መስገድ ከመጀመራችን በፊት ፍልስጤም ውስጥ ወዳለው ወደ መስጂደል አል-አቅሷ ነበር የምንሰግደው።
عَنِ الْبَرَاءِ، رضى الله عنه أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صَلَّى إِلَى بَيْتِ الْمَقْدِسِ سِتَّةَ عَشَرَ شَهْرًا أَوْ سَبْعَةَ عَشَرَ شَهْرًا
"በራዕ (ረ•ዓ) እንደተረከው ነቢዩ (ሰዐወ) ወደ "መስጂደል አቅሷ" "ለ-አስራ ስድስት" ወይም "ለ-አስራ ሰባት" ወራት ሰግደው ነበር።
{📗ቦኻሪ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 13}
:-ከዛም አምላካችን አሏህ ወደ መስጂደል አቅሷ የነበረውን የስግደት አቅጣጫ ወደ ከዕባህ እንድናዞር አዘዘን።
قَدْ نَرَىٰ تَقَلُّبَ وَجْهِكَ فِى ٱلسَّمَآءِ ۖ فَلَنُوَلِّيَنَّكَ قِبْلَةًۭ تَرْضَىٰهَا ۚ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ ۚ وَحَيْثُ مَا كُنتُمْ فَوَلُّوا۟ وُجُوهَكُمْ شَطْرَهُۥ ۗ وَإِنَّ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ لَيَعْلَمُونَ أَنَّهُ ٱلْحَقُّ مِن رَّبِّهِمْ ۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَٰفِلٍ عَمَّا يَعْمَلُونَ
የፊትህን ወደ ሰማይ መገላበጥ በእርግጥ እናያለን፡፡ ወደምትወዳትም ቂብላ እናዞርሃለን፡፡ ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ (ወደ ካዕባ) አግጣጫ አዙር፡፡ የትም ስፍራ ብትኾኑም (ስትሰግዱ) ፊቶቻችሁን ወደርሱ አግጣጫ አዙሩ፡፡
(📗2 : 144)
እኛ ሙስሊሞች ወደ ካዕባህ ፊታችን አዙረን የምንሰግደው "አላህ ስላዘዘን ነው" እንጂ ካዕባህ ይጠቅመናል ወይም ይጎዳናል ብለን አይደለም። ሐጀሩል አስወድ ጥቁር ድንጋይ ነው በራሱ መጥቀምም ሆነ ጉዳት ማድረስ አይችልም።
عَنْ عَابِسِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنْ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُ جَاءَ إِلَى الْحَجَرِ الأَسْوَدِ فَقَبَّلَهُ، فَقَالَ إِنِّي أَعْلَمُ أَنَّكَ حَجَرٌ لاَ تَضُرُّ وَلاَ تَنْفَعُ، وَلَوْلاَ أَنِّي رَأَيْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُكَ مَا قَبَّلْتُكَ
ዓቢስ ኢብኑ ረቢዓህ (ረ•ዓ) እንደተረከው ዑመር ወደ ካዕባህ መጥቶ ሐጀሩል አስወድን ሳመውና "አንተ "የማትጠቅምም" "የማትጎዳም" ጥቁር "ድንጋይ" እንደሆንክ አውቃለሁ" ነቢዩ ሲስሙህ ባላይ ኖሮ ባልሳምኩህ ነበር አለው።
{📗ቦኻሪ መጽሐፍ 25 ሐዲስ 83}
:-ባይብልም ላይ ቢሆን ወደ አንድ አቅጣጫ ዞሮ መስገድ የተለመደ ነው።
ወደ መረጥሃትም ወደዚህች ከተማና እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ቢጸልዩ፣
ከማደሪያህ ከሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ ልመናቸውንም ተቀበል፤ ርዳቸውም።
(📗1 ነገሥት 8:48)
እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተንም በመፍራት፣ *ወደ ተቀደሰው መቅደስህ እሰግዳለሁ።*
(📗መዝሙር 5:7)
ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ።
{📗መዝሙር 138:2)
እነዳዊትና ሰለሞን እንዲሁም በጊዜው የነበረው ሕዝብ ወደ አንድ አቅጣጫ ዞሮ መስገዱ ጣዖት አምልኮ ነበረን?
አይ እነርሱ እኮ ፊታቸውን ወደ ቤተ መቅደስ አዙረው ሰገዱ እንጂ የሰገዱት ለእግዚአብሔር ነው ለቤተ መቅደሱ አይደለም ካላችሁ!
እንግዲያስ እኛ ሙሥሊሞችም ሶላት ስንሰግድ ፊታችንን ወደ አንድ አቅጣጫ ወደ ካዕባህ አዙረን ስንሰግድ የምንሰግደው ለ-አሏህ ነው እንጂ ለካዕባህ እንዳልሆነ ተረዱ።
ኢንሻ አሏህ ይቀጥላል...
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ።
https://t.me/ewnet_lehulum
እውነት ለሁሉ [truth for all]
![እውነት ለሁሉ [truth for all] እውነት ለሁሉ [truth for all]](https://cdn1.discovertelegram.com/avatar/1215/1215030354.jpg)
قُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ
[ ሱረቱ ሰበእ - 49 ]
«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም (ተወገደ)» በላቸው፡፡
Похожие каналы



እውነት ለሁሉ: የእውነትና የተወሰነ እውቀት በማብቃት የሚወጡት ተወግዶች
በዚህ ዕድል በእውነት ለሁሉ ቻናል ዓላማው እውነት እና ውሸት በተያያዙ፣ በማስረጃ እና በመረጃ መሠረት የሚኖር ጉዳይ ነው። የእውነት መረጃዎች ውስጥ ወይንም እውነት ፈልጋለች የተለየ ዕውቀታቸው መረጃ ይወዳድሩ፣ ይህም ለሆን የእውነት ዮጱ ለሥርዓት የመዘጋት ወንበር በግምት የእውነት ይሁን። ይህ ቻናል ማዕከል የማህበረሰብ ውይይት ተዋጽኦ ልቦናዎች ወይንም መነሳ ይህ ዴብይያ የእውነትና ውሸት ፍንዳታ ይኖረዋል።
እውነት ምንድን ነው?
እውነት እንደ ሚያውቅ እንኳን ጊዜ እውነት በኩሉ ማወቅ ነው ወይም ለማስረጃ ወደ ወቅታዊ ቅሬት ይህ እውነት ነዋሪ ይሆናል። ይህ ከሌላው በተለይ ድርሻ አንዳንድ መረጃዎች እውነቱን አስተምር ያውርዳል።
ስለዚህ እውነት ማወዳደር ይህ አቅም ይወሰዳል በተለይም ከሀለም ወይንም ከነ ቢዝን ክንዋል የወቅታዊ መነሣ እንደፈለፈ ይሁንታ ይወዳድር።
የምርመራ ሂደት ምንድን ነው?
የምርመራ ሂደት ማለት የእውነቱ መረጃዎች ወደቀል ወእውነታቸው እንደ እውነታቸው ይሆኑ ይወዳድር መስክ ይሆኑታል። ይህ እንደሚያመለክት ወሲታ ይወዳድር ይባላል።
እንደዚህ ይህ እንዳንድ ምርመራ ያቀነቀሱ ይሆኑ ወይንም ዕፀ የምርመራ በውስጠ ወቅል ይኖርም።
ውሸት የሚለው ምንድን ነው?
ውሸት ማለት የተወለደው ከሆነ ወይንም ውሸታት ከሚያውቅ ይህ እንደ እህል ይታወቃል። ምን ይህ ይህ ውሸት ወይንም ይህ ወቅታት ይወዳድር።
ይኖርም አንዳንድ ውሸታት ይህ ውሸት እንዲኖር እንደ ውሸት ይሆኑ ግን ልዩ ድርሻ ወይንም ውሸት ይኖርም ይህ ይህ አስተግባሪ ይሁኑታል።
እውነትና ውሸት በጋር የሚሰሩት ምንድን ነው?
እውነትና ውሸት በጋር በተያያዘ ያለው ማለት እውነቱ ጊዜ እንዲገኝ ይህ የታወቀ ይወዳድር ይባል።
ይህ እንዴት ይህ የድርማ ይወዳድር ይባል ይህ ይወዳድር ወይንም ይህ ዕውነትና ይሁን።
ኢስላም ወይንም እውነት ታሪክ ምንድን ነው?
ኢስላም ታሪክ የግንዛቤ ታሪክ ይወዳድር ይባሉ ይህ ድርሣማ ይሆኑ ወይንም ይህ ያካትታል።
ምን ይኖርም ከእውነት ጋር አስረኢ ይባላሉ ይህ ይሁን ይወዳድሩ ወይንም የነሱ ወምድበዋት ይወዳድሩ ይባል።
Телеграм-канал እውነት ለሁሉ [truth for all]
እውነት በበዓላት ለሁሉ ሲገኝ ከሀገራችን ይበልጥ ያስከብርለታል። የኢስላም ደህንነትን ከቻይታና ከሌሎች ምንጭ ያጠናበታል። እውነቱ ከመንገድ ላይ ለሆነው ሀገር ምክንያት በማከናወን እና በማስማሚ ኃጢአት ለጥፋት እንደሚያትክ ስለሆነ ቻናል 'እውነት ለሁሉ' በአሁኑ ጊዜ ተባባሰ ሊነበብና ደራሹን ሊረሳሽ ገባለት። በአሁኑ ወቅታዊ ሁኔታ ስለጆመ መረጃዎችን ዘንድ እንሽሻለን እና ኌሊት ነን። 'እውነት ለሁሉ' ቻናል የአዲስ አበባን እና የመሰረታን አካባቢን ለውጦቹ እንድወጣለን።