کانال እውነት ለሁሉ [truth for all] @ewnet_lehulum در تلگرام

እውነት ለሁሉ [truth for all]

እውነት ለሁሉ [truth for all]
ይህ ቻናል ዓላማው በማስረጃና በመረጃ በመታገዝ እውነትን ከውሸት በመለየት፣ በአላህ ፈቃድ በጨለማ የሚኖሩ ወገኖችን ብርሃን ወደሆነው ኢስላም መጣራት ነው።

قُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ

[ ሱረቱ ሰበእ - 49 ]
«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም (ተወገደ)» በላቸው፡፡
2,968 مشترک
425 عکس
120 ویدیو
آخرین به‌روزرسانی 09.03.2025 03:43

እውነት ለሁሉ: የእውነትና የተወሰነ እውቀት በማብቃት የሚወጡት ተወግዶች

በዚህ ዕድል በእውነት ለሁሉ ቻናል ዓላማው እውነት እና ውሸት በተያያዙ፣ በማስረጃ እና በመረጃ መሠረት የሚኖር ጉዳይ ነው። የእውነት መረጃዎች ውስጥ ወይንም እውነት ፈልጋለች የተለየ ዕውቀታቸው መረጃ ይወዳድሩ፣ ይህም ለሆን የእውነት ዮጱ ለሥርዓት የመዘጋት ወንበር በግምት የእውነት ይሁን። ይህ ቻናል ማዕከል የማህበረሰብ ውይይት ተዋጽኦ ልቦናዎች ወይንም መነሳ ይህ ዴብይያ የእውነትና ውሸት ፍንዳታ ይኖረዋል።

እውነት ምንድን ነው?

እውነት እንደ ሚያውቅ እንኳን ጊዜ እውነት በኩሉ ማወቅ ነው ወይም ለማስረጃ ወደ ወቅታዊ ቅሬት ይህ እውነት ነዋሪ ይሆናል። ይህ ከሌላው በተለይ ድርሻ አንዳንድ መረጃዎች እውነቱን አስተምር ያውርዳል።

ስለዚህ እውነት ማወዳደር ይህ አቅም ይወሰዳል በተለይም ከሀለም ወይንም ከነ ቢዝን ክንዋል የወቅታዊ መነሣ እንደፈለፈ ይሁንታ ይወዳድር።

የምርመራ ሂደት ምንድን ነው?

የምርመራ ሂደት ማለት የእውነቱ መረጃዎች ወደቀል ወእውነታቸው እንደ እውነታቸው ይሆኑ ይወዳድር መስክ ይሆኑታል። ይህ እንደሚያመለክት ወሲታ ይወዳድር ይባላል።

እንደዚህ ይህ እንዳንድ ምርመራ ያቀነቀሱ ይሆኑ ወይንም ዕፀ የምርመራ በውስጠ ወቅል ይኖርም።

ውሸት የሚለው ምንድን ነው?

ውሸት ማለት የተወለደው ከሆነ ወይንም ውሸታት ከሚያውቅ ይህ እንደ እህል ይታወቃል። ምን ይህ ይህ ውሸት ወይንም ይህ ወቅታት ይወዳድር።

ይኖርም አንዳንድ ውሸታት ይህ ውሸት እንዲኖር እንደ ውሸት ይሆኑ ግን ልዩ ድርሻ ወይንም ውሸት ይኖርም ይህ ይህ አስተግባሪ ይሁኑታል።

እውነትና ውሸት በጋር የሚሰሩት ምንድን ነው?

እውነትና ውሸት በጋር በተያያዘ ያለው ማለት እውነቱ ጊዜ እንዲገኝ ይህ የታወቀ ይወዳድር ይባል።

ይህ እንዴት ይህ የድርማ ይወዳድር ይባል ይህ ይወዳድር ወይንም ይህ ዕውነትና ይሁን።

ኢስላም ወይንም እውነት ታሪክ ምንድን ነው?

ኢስላም ታሪክ የግንዛቤ ታሪክ ይወዳድር ይባሉ ይህ ድርሣማ ይሆኑ ወይንም ይህ ያካትታል።

ምን ይኖርም ከእውነት ጋር አስረኢ ይባላሉ ይህ ይሁን ይወዳድሩ ወይንም የነሱ ወምድበዋት ይወዳድሩ ይባል።

کانال تلگرام እውነት ለሁሉ [truth for all]

እውነት በበዓላት ለሁሉ ሲገኝ ከሀገራችን ይበልጥ ያስከብርለታል። የኢስላም ደህንነትን ከቻይታና ከሌሎች ምንጭ ያጠናበታል። እውነቱ ከመንገድ ላይ ለሆነው ሀገር ምክንያት በማከናወን እና በማስማሚ ኃጢአት ለጥፋት እንደሚያትክ ስለሆነ ቻናል 'እውነት ለሁሉ' በአሁኑ ጊዜ ተባባሰ ሊነበብና ደራሹን ሊረሳሽ ገባለት። በአሁኑ ወቅታዊ ሁኔታ ስለጆመ መረጃዎችን ዘንድ እንሽሻለን እና ኌሊት ነን። 'እውነት ለሁሉ' ቻናል የአዲስ አበባን እና የመሰረታን አካባቢን ለውጦቹ እንድወጣለን።

آخرین پست‌های እውነት ለሁሉ [truth for all]

Post image

ቂብላ

ክፍል 1

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው።

ቂብላ قبلة ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ በአጭሩ "አቅጣጫ" "direction" ማለት ሲሆን!

ሃይማኖታዊ ትርጉሙ ደግሞ ፊታችንን ወደ "አንድ አቅጣጫ" በመዞር "ለ-አምላካችን ለ-አላህ" አምልኮትን "ውዳሴን" የምናቀርብበት መንገድ ነው።

አምላካችን አሏህ ለሁሉም ኡማህ ሶላታቸውን ሲሰግዱ ፊቶቻቸውን የሚያዞርበት ቂብላ direction አድርጎላቸዋል።

وَلِكُلٍّۢ وِجْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا ۖ
ለሁሉም እርሱ (በስግደት ፊቱን) የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው፡፡
(📗2 : 148)

:-እኛ ሙሥሊም ወደ ካዕባህ ፊታችን አዙረን መስገድ ከመጀመራችን በፊት  ፍልስጤም ውስጥ ወዳለው ወደ መስጂደል አል-አቅሷ ነበር የምንሰግደው።

عَنِ الْبَرَاءِ، رضى الله عنه أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صَلَّى إِلَى بَيْتِ الْمَقْدِسِ سِتَّةَ عَشَرَ شَهْرًا أَوْ سَبْعَةَ عَشَرَ شَهْرًا

"በራዕ (ረ•ዓ) እንደተረከው  ነቢዩ (ሰዐወ) ወደ "መስጂደል አቅሷ" "ለ-አስራ ስድስት" ወይም "ለ-አስራ ሰባት" ወራት ሰግደው ነበር።
{📗ቦኻሪ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 13}

:-ከዛም አምላካችን አሏህ ወደ መስጂደል አቅሷ የነበረውን የስግደት አቅጣጫ ወደ ከዕባህ እንድናዞር አዘዘን።

قَدْ نَرَىٰ تَقَلُّبَ وَجْهِكَ فِى ٱلسَّمَآءِ ۖ فَلَنُوَلِّيَنَّكَ قِبْلَةًۭ تَرْضَىٰهَا ۚ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ ۚ وَحَيْثُ مَا كُنتُمْ فَوَلُّوا۟ وُجُوهَكُمْ شَطْرَهُۥ ۗ وَإِنَّ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ لَيَعْلَمُونَ أَنَّهُ ٱلْحَقُّ مِن رَّبِّهِمْ ۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَٰفِلٍ عَمَّا يَعْمَلُونَ

የፊትህን ወደ ሰማይ መገላበጥ በእርግጥ እናያለን፡፡ ወደምትወዳትም ቂብላ እናዞርሃለን፡፡ ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ (ወደ ካዕባ) አግጣጫ አዙር፡፡ የትም ስፍራ ብትኾኑም (ስትሰግዱ) ፊቶቻችሁን ወደርሱ አግጣጫ አዙሩ፡፡
(📗2 : 144)

እኛ ሙስሊሞች ወደ ካዕባህ ፊታችን አዙረን የምንሰግደው "አላህ ስላዘዘን ነው" እንጂ ካዕባህ ይጠቅመናል ወይም ይጎዳናል ብለን አይደለም። ሐጀሩል አስወድ ጥቁር ድንጋይ ነው በራሱ መጥቀምም ሆነ ጉዳት ማድረስ አይችልም።

عَنْ عَابِسِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنْ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُ جَاءَ إِلَى الْحَجَرِ الأَسْوَدِ فَقَبَّلَهُ، فَقَالَ إِنِّي أَعْلَمُ أَنَّكَ حَجَرٌ لاَ تَضُرُّ وَلاَ تَنْفَعُ، وَلَوْلاَ أَنِّي رَأَيْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُكَ مَا قَبَّلْتُكَ‏

ዓቢስ ኢብኑ ረቢዓህ (ረ•ዓ) እንደተረከው ዑመር ወደ ካዕባህ መጥቶ ሐጀሩል አስወድን ሳመውና "አንተ "የማትጠቅምም" "የማትጎዳም" ጥቁር "ድንጋይ" እንደሆንክ አውቃለሁ" ነቢዩ ሲስሙህ ባላይ ኖሮ ባልሳምኩህ ነበር አለው።
{📗ቦኻሪ መጽሐፍ 25 ሐዲስ 83}

:-ባይብልም ላይ ቢሆን ወደ አንድ አቅጣጫ ዞሮ መስገድ የተለመደ ነው።

ወደ መረጥሃትም ወደዚህች ከተማና እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ቢጸልዩ፣
ከማደሪያህ ከሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ ልመናቸውንም ተቀበል፤ ርዳቸውም።
(📗1 ነገሥት 8:48)
  
እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተንም በመፍራት፣ *ወደ ተቀደሰው መቅደስህ እሰግዳለሁ።* 
(📗መዝሙር 5:7)

ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ።
{📗መዝሙር 138:2)

እነዳዊትና ሰለሞን እንዲሁም በጊዜው የነበረው ሕዝብ ወደ አንድ አቅጣጫ ዞሮ መስገዱ ጣዖት አምልኮ ነበረን?

አይ እነርሱ እኮ ፊታቸውን ወደ ቤተ መቅደስ አዙረው ሰገዱ እንጂ የሰገዱት ለእግዚአብሔር ነው ለቤተ መቅደሱ አይደለም ካላችሁ!

እንግዲያስ እኛ ሙሥሊሞችም ሶላት ስንሰግድ ፊታችንን ወደ አንድ አቅጣጫ ወደ ካዕባህ አዙረን ስንሰግድ የምንሰግደው ለ-አሏህ ነው እንጂ ለካዕባህ እንዳልሆነ ተረዱ።


ኢንሻ አሏህ ይቀጥላል...


ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ።
https://t.me/ewnet_lehulum

02 Mar, 17:44
277
Post image

ውድ የቻናላችን ተከታታዮች
🌙እንኳን ለተከበረው የረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ!🌙

አላህ ረመዷንን በትክክል የምንጠቀምበት  ያድርገን!

🌴🍀💫🌙⭐️رمضان مبارك 🌴🍀💫🌙⭐️

🌴🍀💫🌙⭐️Ramadan Mubarak🌴🍀💫🌙⭐️

🌴🍀💫🌙⭐️ረመዷን ሙባረክ🌴🍀💫🌙⭐️

28 Feb, 17:24
357
Post image

▣የህፃናት ጋብቻ ክፍል ሁለት ▣

ክፍል 01 ላይ ገና ለአቅመ ሄዋን  ያልደረሰችን ሴት ልጅ ማግባት ላይ የኡለሞች ልዩነት እንዳለበት እና ትክክለኛው አቋም አንድ አባት ሴት ልጁ ለአቅመ ሄዋን ሳትደርስ ያለ ፍላጎቷ እና ያለ ውዴታ ሴት ልጁን መዳር አይፈቀድም] የሚል እንደሆነ እና ይቻላል ያሉ ኡለሞች የጠቀሱት የዓኢሻህ ጋብቻ ማስረጃ ሊሆንላቸው እንደማይችል አይተን ነበር።
➸ ዛሬ ክፍል ሁለት ላይ ደግሞ ገና ያልደረሱ ህፃናትን ማግባት ይቻላል ብለው ያመጡትን ማስረጃ እንይና መልስ እንስጥበት።
አላህ እንዲህ ይላል👇
وَاللَّائِي يَئِسْنَ مِنَ الْمَحِيضِ مِن نِّسَائِكُمْ إِنِ ارْتَبْتُمْ فَعِدَّتُهُنَّ ثَلَاثَةُ أَشْهُرٍ وَاللَّائِي لَمْ يَحِضْنَ ۚ وَأُولَاتُ الْأَحْمَالِ أَجَلُهُنَّ أَن يَضَعْنَ حَمْلَهُنَّ
*"እነዚያም ከሴቶቻቸው ከዐደፍ ያቋረጡት በዒዳቸው ሕግ ብትጠራጠሩ ዒዳቸው ሦስት ወር ነው፡፡ እነዚያም ገና ዐደፍ ያላዩት ዒዳቸው እንደዚሁ ነው፡፡ የእርግዝና ባለቤቶችም ጊዜያቸው እርጉዛቸውን መውለድ ነው"*፡፡ 
📗አትተሕሪም 65፥4

ዒዳህ” عِدَّة ማለት ሁለት ጥንዶች ከተጋቡ በኃላ ተራክቦ አድርገው ከዚያም አለመግባባት ቢፈጠር ፍቺ ለማድረግ ቢያስቡ ቅድሚያ ነፍሰ-ጡር መሆኗን እና አለመሆኗን ለማረጋገጥ የሚቆይበት የሦስት ወር ጊዜ ቆይታ ነው፤

☝️ ዒዳህ ማለት ከተጋቡ ከተራክቦ በኃላ ያለ ነገር ከሆነ በዚህ አንቀፅ መሰረት ሐይድ(አደፍ) የወር አበባ ያላዩ ሴቶች ዒዳህ እንዳላቸው ስለተነገረ " ለዐቅመ ሄዋን ያልደረሰችን ህፃን ማግባት ይቻላል ይላሉ።
➸ ለዚህ ሹቡሃ መልሳችን
ከላይ ክፍል 01 ላይ እንዳየነው
▸አንዲት ሴት ለአቅመ ሂዋን ምትደርሰው👇
-1.ሀፍረተ ገላ ላይ ፀጉር ማብቀል
-2.ኢሕቲላም(አንድ ልጅ ወይም አንዲት ልጂት ተራክቦ ለማድረግ የሚኖራቸው ፈሳሽ ማምጣት)
-3. አስራ አምስት(15) አመት መድረስ
-4. ለሴት ከ9 አመት ጀምሮ የወር አበባ ማየት
📘አልሙግኒይ ኢብኑ ቁዳማህ 3471 ቅጽ  4 ገፅ 298

አንዲት ሴት☝️ ከነዚህ ምልክቶች አንዱን ካየች ለአቅመ ሂዋን ትደርሳለች አቅመ ሂዋን ለመድረስ የወር አበባ ማየት መስፈርት አይደለም።
የወር አበባ ሳታይ ሌሎች የመድረስ ምልክቶች ቢታይባት ለዐቅመ ጋብቻ ትደርሳለች።
➮ እና አላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ ከላይ በተጠቀሰው አንቀፅ ላይ "አደፍ(የወር አበባን) ያላዩት" እያለ የሚጠቅሰው ገና ለአቅመሂዋን ያልደረሱ ህፃናትን ሳይሆን ሌሎች የአቅመ ሂዋን ምልክቶች አይተው የደረሱ ግን በተለያዩ ምክንያቶች የወር አበባ ስላላዩ ሴቶች እንጂ ገና ለአቅመ ሂዋን ስላልደረሱ ህፃናት አይደለም። ምክንያቱም አንዲት ሴት ልጅ አቅመ ሂዋን ደርሳ እድሜዋ ከሀያዎች አልፎ ገና የወር አበባ ላታይ ትችላለች።  ይቺ ሴት የወር አበባ ስላላየች አልደረሰችም ማለት ነው??  No እንደዛ አይባልም። ምክንያቱም የወር አበባ አቅመ ሂዋን የመድረሰ ምልክት እንጂ አቅመ ሂዋን ለመድረስ መስፈርት አይደለም። ሌሎቹ የወር አበባ ሳታይ ሌሎች ምልክቶች አይታ ልትደርስ ትችላለች።የወር አበባን ባታይ እንኳ ስለደረሰች ታገባለች።

➮,እና አላሁ ሱብሐነሁ ወተዓላ "አደፍን(የወር አበባን) ያላዩት ሲል ገና ያልደረሱ ሴቶች እያለን ሳይሆን አቅመ ሂዋን ደርሰው ግን የወር አበባ ያላዩትን ነው።
🚩*ሼይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁላህ* እንዲህ ይላሉ
" አደፍ(የወር አበባ) ያላዩት የሚለውን ገና ለአቅመ ሂዋን ያልደረሱትን ነው ማለት ትክክል አይደለም።ምክንያቱም አቅመ ሂዋን ለመድረስ የወር አበባ ማየት መስፈርት ስላልሆነ። የወር አበባ ሳታይ 15 አመት ቢሞላት፣ሀፍረተ ገላ ላይ ፀጉር በማብቀል ወይም ተራክቦ ለማድረግ የሚኖራቸው ፈሳሽ በማምጣት ለአቅመ ሂዋን ልትደርስ ትችላለች። በዚህ ምክንያት ታገባለች፣ ትፋታለች የወር አበባን ያየችው 20 አመት ከሞላ በኃላ ሊሆን ይችላል።
ይቺ አቅመ ሂዋን የደረሰች የወር አበባ ያላየች ሴት ዒዳዋ ሶስት ወር ነው። አደፍ ያላዩት ሲባል ገና ያልደረሱትን አይደለም።
📘አትተዕሊቅ ዓላ ሶሒሕ አልቡኻሪይ ቅጽ 11 ገፅ 337

አንዳንድ የተፍሲረ ኪታቦች ላይ አደፍ ያላዩት የተባሉት صغيرة small በሚል ተገልጿልና ገና ያልደረሱትን ለማመላከት ነው የሚሉም አሉ።
ለነዚህ ደግሞ ሴት ልጅ صغير small መባሏ አለመድረሷን ብቻ አያመላክትም። صغيىرة small ሆና ልትደርስ ትችላለች። ለምሳሌ የ 9፣10፣11 አመት ልጅ صغيرة small ናት። ይህ ከመሆኑ ጋር ግን ለአቅመ ሂዋን ልትደርስ ትችላለች።

🚩,ኢማሙ ሻፊዒይ ረሒመሁላህ" የ9 አመት ሆነው የወር አበባ የሚያዩ ብዙ ሴቶቸን አይቻለሁ ብሏል
📘 ሱነኑል ኩብራ ጥራዝ 2 ገፅ 432 ሐዲስ 1547
በሌላ ሐዲስ ላይ ደግሞ
"ሰንዓ በሚባለው ሀገር በ9 አመቷ የወር አበባ ያየች በ 10 አመቷ የወለደች ሴት አይቻለሁ" ብሏል።
📘ሱነኑል ኩብራ ጥራዝ 2 ገፅ 433 ሐዲስ 1548
ዓኢሻህ እራሷ በ9 አመቷ የወር አበባ ያየች ሴት ለሚስትነት  ደርሳለች ብላለች
📘 ሱነኑ ቲርሚዚይ ሀዲስ 1109
📘 ሱነኑል ኩብራ ጥራዝ 2 ገፅ 433 ሐዲስ 1548

➮ ስለዚህ በአንዳንድ ተፍሲሮች ላይ صغيرة small መባሉ አቅመ ሂዋንን አለመድረሳቸውን አያመላክትም።

በኢስላም ሴትን ልጅ ሳትደርስ ያለ ፍቃዷ መዳር አይፈቀድም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَا تُنْكَحُ الْأَيِّمُ حَتَّى تُسْتَأْمَرَ، وَلَا تُنْكَحُ الْبِكْرُ حَتَّى تُسْتَأْذَنَ ". قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، وَكَيْفَ إِذْنُهَا ؟ قَالَ : " أَنْ تَسْكُتَ﴾

“አግብታ የፈታችን ሴራ እስኪያማክሯት ድረስ፤ ልጃገረድ የሆነችን ሴት ደግሞ እስኪያስፈቅዷት ድረስ አትዳርም። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ፍቃዷ እንዴት ሊታወቅ ይችላል? ሲባሉ። ‘በዝምታዋ’ አሉ።”
📘*ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 5136*

➮ ቀጣይ የህፃናት ጋብቻ በክርስትና የሚል ርዕስ አይተን ከዚያ ስለ እናታችን ዓኢሻህ ጋብቻ እናያለን ኢንሻአላህ

➤➤አልሃምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን➤➤

ከላይ የጠቀሰኳቸውን ማስረጃዎች ከኪታብ በማስረጃ ከፈለጉ ይህንን ይጫኑ👇👇https://t.me/iwnetlehullu1/488?single
☝️☝️☝️☝️☝️

16 Feb, 10:07
640
Post image

▣የህፃናት ጋብቻ▣

▸በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

▣አላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ በዚህ የዱንያ ዓለም  ሴትና ወንድ ፈጥሮ በመካከላቸው ፍቅርና እዝነት ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ እና ተዓምራቶቹ ነው፡፡

وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
ለእናንተም ከነፍሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ሚስቶችን ወደእነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አልሉ።
📗የሮም ምዕራፍ الروم 30:21
የወንድና የሴት ግንኙነት ሀላል(የተፈቀደ) እንዲሆን "ኒካሕ" መታሰር አለበት።
▸وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ
የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡
[📗አልኒሳእ 4፥6]
☝️ ,ጋብቻ እስከደረሱ ግዜ* በሚለው አንዲት ሴት ለጋብቻ የምትደርስበት ግዜ እንዳለ ቁርአን ይመሰክራል።
▸አንዲት ሴት ለጋብቻ ምትደርሰው
ለጋብቻ የመድረስ ምልክቶች
-1.ሀፍረተ ገላ ላይ ፀጉር ማብቀል
-2.ኢሕቲላም(አንድ ልጅ ወይም አንዲት ልጂት ተራክቦ ለማድረግ የሚኖራቸው ፈሳሽ ማምጣት)
-3. አስራ አምስት(15) አመት መድረስ
-4. ለሴት ከ9 አመት ጀምሮ የወር አበባ ማየት
📘አልሙግኒይ ኢብኑ ቁዳማህ 3471 ቅጽ  4 ገፅ 298

☝️ እነዚህ ምልክቶች ከታዩ ለአቅመጋብቻ ደርሰዋል ይባላል።
ሴት ልጅ እነዚህ ምልክቶችን ካላየች(ዐቅመ ጋብቻን ካልደረሰች) መዳር ወይም ማግባት ይቻላልን? ለሚለው ጥያቄ
▸▸ ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሂመሁላህ በሶሂህ አልቡኻሪይ ሸርሐቸው ላይ ያስቀመጡትን ላስፍርላችሁ🙌

➸ኢብኑ ዑሰይሚን ረሂመሁላህ ነቢዩ ዓኢሻን በ 9 አመቷ እንዳገቡ በተጠቀሰበት ሀዲስ ሸርህ ላይ እንዲህ ይላሉ
"አባት ትንሽ ሴት ልጁን ያለ ምርጫዋ ሳትወድ መዳር ይችላል ምክንያቱም ለሷ የሚጠቅመውን በበለጠ ስለሚያውቅ ያሉ ብዙ ኡለሞች ቢኖሩም ኢብኑ ሹብሩማን እና አቡበከር አልአሰም የመሳሰሉት ኡለሞች አንድ አባት ሴት ልጁ ለአቅመ ሄዋን ሳትደርስ ያለ ፍላጎቷ እና ያለ ውዴታ መዳር አይፈቀድም" ብለዋል። ትክክለኛው እና ሚዛን የሚያደፋው ይህንን አይፈቀድም የሚል ነው።
ይፈቀዳል ያሉ ኡለሞች ነቢዩ ዓኢሻን አግብተዋል ብለው ስለዚህ ይፈቀዳል
ብለው የተናገሩት ስህተት ነው። ▸ ምክንያቱም ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዓንሃ የተዳረችው ለተራ ሰው ሳይሆን የሰው ልጆች አለቃ ለሆኑት ለነቢዩ ነው። በዚህም ደስተኛ ነበረች። ለዚህ ማስረጃው👇👇👇
📚 ሶሂህ አልቡኻሪይ 4785 ላይ በተዘገበው ሀዲስ👇
- የነቢዩ ሰላሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ሚስት ዓኢሻ እንደተናገረችው ነቢዩ ሰላሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ሚስቶቻቸውን ከእርሳቸው ጋር መቅረትን ወይስ ትዳራቸውን ትተው ከሳቸው መለየትን ባማረጧቸው ግዜ ወደኔ( ዓኢሻ ናት) መጡና ከሳቸው ጋር እንድቀር ወይም እነሱን መተው አማረጡኝ። እኔም " አላህ፣መልእክተኛው፣እና የመጨረሻው አገር እመርጣለሁ"አልኩዋቸው ትለናለች
➸ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዓንሃ ዱንያና ጌጦቿን ሳይሆን አላህና ነቢዩን ሰላሏሁ ዓለይሂ ወሰለም መምረጧ ደስተኛ መሆኗን ያመላክታል። ስለዚህ[አባት ሴት ልጁ ለአቅመ ሄዋን ሳትደርስ ያለ ፍላጎቷ እና ያለ ውዴታ ሴት ልጁን መዳር አይፈቀድም]
📕 አትተዕሊቅ ዓላ ሶሂህ አልቡኻሪይ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሂመሁላህ ቅጽ 11 ገፅ 338

በተጨማሪም ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዓንሃ ለትዳር ደርሳ ነበር።
📘አልመብሱጥ ሊስሰርኸሲይ ቅጽ 4 ገፅ 149
ስለዚህ የዓኢሻን ጋብቻ ጠቅሶ ገና ያልደረሱ ህፃናት ማግባት ይፈቀዳል የሚለው አቋም ደካማ ይሆናል።

▸ ተመሳሳይ ሀሳብ ኢማሙ ሰርኸሲይ ከኢብኑ ሸብሩማህ እና አቡበከር አልአሶም ጠቅሷል።
📘አልመብሱጥ ሊስሰርኸሲይ ቅጽ 4 ገፅ 212

▸  እነዚያ ይቻላል ያሉ ኡለሞች" እንደሚቻል ኢጅማዕ አለ ብለው ቢጠቅሱም ኢጅማዑ ትክክል እንዳልሆነ እና ኺላፍ እንዳለበት ከላይ አይተናል።
▧ ይቻላል ያሉ ኡለሞች እራሳቸው  ለዐቅመ ግንኙነት ሳትደርስ መገናኘትን ከልክለዋል።
📘ፈትሁል ባሪ ሸርህ ሶሂህ አልቡኻሪይ ቅጽ 11 ገፅ 347
▧ገና ያልደረሱ ህፃናትን ስለማግባት በኢስላም ሊቃውንት መካከል ልዩነት ቢኖርም ትክክለኛውና ሚዛን የሚያደፋው አባት ሴት ልጁ ለአቅመ ሄዋን ሳትደርስ ያለ ፍላጎቷ እና ያለ ውዴታ ሴት ልጁን መዳር አይፈቀድም]

- ስለ ዓኢሻህ ጋብቻ ደግሞ ቀጣይ ርዕስ ላይ በሰፊው እናየዋለን ኢንሻአላህ


ከላይ የጠቀሰኳቸውን ማስረጃዎች ከኪታብ በማስረጃ ከፈለጉ ይህንን ይጫኑ👇👇
https://t.me/iwnetlehullu1/482?single
☝️☝️☝️☝️☝️

11 Feb, 16:58
744