እንኳን ለ እመቤታችን ለ ቅድስት ድንግል ማሪያም አመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ❤️
Postagens do Canal የኛ ግጥም 😍😄❤🥰🥺

እንኳን ደና መጡ🙏
በዚህ ቻናል
#ግጥሞች
#ቀልዶች
እንዲሁም ሀገርኛ ወጎችን አዝናኝ መረጃዎችን በለዛ እናገኛለን
ለማንኛውም አስተያየት እንዲሁም ስራዎን ማቅረብ ከፈለጉ ወይም cross ከፈለጉ
በዚህ ያናግሩኝ 👉 @berii34
እዚህ ለይ ደሞ👇
@ethiopianye👈join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
for any comment👉 @berii34
በዚህ ቻናል
#ግጥሞች
#ቀልዶች
እንዲሁም ሀገርኛ ወጎችን አዝናኝ መረጃዎችን በለዛ እናገኛለን
ለማንኛውም አስተያየት እንዲሁም ስራዎን ማቅረብ ከፈለጉ ወይም cross ከፈለጉ
በዚህ ያናግሩኝ 👉 @berii34
እዚህ ለይ ደሞ👇
@ethiopianye👈join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
for any comment👉 @berii34
2,332 Inscritos
284 Fotos
90 Vídeos
Última Atualização 07.03.2025 00:50
Canais Semelhantes

11,641 Inscritos
3,512 Inscritos

2,481 Inscritos
O conteúdo mais recente compartilhado por የኛ ግጥም 😍😄❤🥰🥺 no Telegram
አስኪ የተደረገለት🥰
እንኳን ለ እመቤታችን ለ ቅድስት ድንግል ማሪያም አመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ❤️
እንኳን ለ እመቤታችን ለ ቅድስት ድንግል ማሪያም አመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ❤️
የተመደበልኝ ዘመን ከባከነ
የተሰፈረልኝ ቀን አልቆ ከሆነ
ተፈጥሮን ደጅ ልጥና
ባዲስ መንገድ ትስራኝ
ባዲስ የፍጥረት ውል::
መስኮትሽ ላይ ሆና
ስትዘምር የምትዉል
ድንቢጥ ወፍ ታድርገኝ::
ብኖር አንቺን አየሁ
ከመሞት ምን ሊገኝ ።
በዕውቀቱ ስዩም
@ethiopianye
የተሰፈረልኝ ቀን አልቆ ከሆነ
ተፈጥሮን ደጅ ልጥና
ባዲስ መንገድ ትስራኝ
ባዲስ የፍጥረት ውል::
መስኮትሽ ላይ ሆና
ስትዘምር የምትዉል
ድንቢጥ ወፍ ታድርገኝ::
ብኖር አንቺን አየሁ
ከመሞት ምን ሊገኝ ።
በዕውቀቱ ስዩም
@ethiopianye
ሌሎችም ውስጥ...
(ሳሙኤል አለሙ)
መች ኑር ብለሽኝ...
አልኖርም አልኩ፤
መች ሙት ብለሽኝ...
አልሞትም አልኩ፤
በክቡራን'ና ክቡራት
አልታይሽም እየተቀደምኩ።
እንደው...
ታክቶሽ እንጂ ለምስጋናው
ዝለሽ እንጂ ለፍለጋው፤
አታጭኝም ነበር...
ሌሎችም ውስጥ እየተጠጋጋው።
ሳሙኤል አለሙ
@Samuelalemuu
@ethiopianye
(ሳሙኤል አለሙ)
መች ኑር ብለሽኝ...
አልኖርም አልኩ፤
መች ሙት ብለሽኝ...
አልሞትም አልኩ፤
በክቡራን'ና ክቡራት
አልታይሽም እየተቀደምኩ።
እንደው...
ታክቶሽ እንጂ ለምስጋናው
ዝለሽ እንጂ ለፍለጋው፤
አታጭኝም ነበር...
ሌሎችም ውስጥ እየተጠጋጋው።
ሳሙኤል አለሙ
@Samuelalemuu
@ethiopianye
አትገለን የለንም
የፃድቃኖች አርማ
አትቀጣን አንችል
ፍጡር ነን ደካማ
ብቻ....
ብቻ ይኼዉ አለን
እኛ ስናጨልም አንተ ስታበራ
መሃሪዉ ክርስቶስ.....
አንተ በኛ እፈር እኛ ባንተ እንኩራ
#Geni
@ethiopianye
የፃድቃኖች አርማ
አትቀጣን አንችል
ፍጡር ነን ደካማ
ብቻ....
ብቻ ይኼዉ አለን
እኛ ስናጨልም አንተ ስታበራ
መሃሪዉ ክርስቶስ.....
አንተ በኛ እፈር እኛ ባንተ እንኩራ
#Geni
@ethiopianye
መንቃት መረገም ነው
(በእውቀቱ ስዩም)
ሰማሽኝ ወይ እቱ!
ለንጀራው ለርስቱ
ፍጥረት ሲተባበር፥
አፍርሼው ተኛሁኝ ፤የቀን ሌቱን ድንበር
ህልም የሚሸጥ ቢሆን ፥ ከብሬልሽ ነበር::
እንዴት እንደዛልሁኝ ፥
በኑሮ እንደታከትሁ
በቅርበት ያላየች ፥
ጸሀይ ያለ ልምዷ ፥ ለመጥለቅ ዘገየች ፥
ልቤን ለንቅልፍ ሰጠሁ
ዓይኔን ለሰመመን
መንቃት መረገም ነው ፤በዚህ በኛ ዘመን ::
@AdamuReta
@isrikመንቃት መረገም ነው
(በእውቀቱ ስዩም)
ሰማሽኝ ወይ እቱ!
ለንጀራው ለርስቱ
ፍጥረት ሲተባበር፥
አፍርሼው ተኛሁኝ ፤የቀን ሌቱን ድንበር
ህልም የሚሸጥ ቢሆን ፥ ከብሬልሽ ነበር::
እንዴት እንደዛልሁኝ ፥
በኑሮ እንደታከትሁ
በቅርበት ያላየች ፥
ጸሀይ ያለ ልምዷ ፥ ለመጥለቅ ዘገየች ፥
ልቤን ለንቅልፍ ሰጠሁ
ዓይኔን ለሰመመን
መንቃት መረገም ነው ፤በዚህ በኛ ዘመን ::
@ethiopianye
(በእውቀቱ ስዩም)
ሰማሽኝ ወይ እቱ!
ለንጀራው ለርስቱ
ፍጥረት ሲተባበር፥
አፍርሼው ተኛሁኝ ፤የቀን ሌቱን ድንበር
ህልም የሚሸጥ ቢሆን ፥ ከብሬልሽ ነበር::
እንዴት እንደዛልሁኝ ፥
በኑሮ እንደታከትሁ
በቅርበት ያላየች ፥
ጸሀይ ያለ ልምዷ ፥ ለመጥለቅ ዘገየች ፥
ልቤን ለንቅልፍ ሰጠሁ
ዓይኔን ለሰመመን
መንቃት መረገም ነው ፤በዚህ በኛ ዘመን ::
@AdamuReta
@isrikመንቃት መረገም ነው
(በእውቀቱ ስዩም)
ሰማሽኝ ወይ እቱ!
ለንጀራው ለርስቱ
ፍጥረት ሲተባበር፥
አፍርሼው ተኛሁኝ ፤የቀን ሌቱን ድንበር
ህልም የሚሸጥ ቢሆን ፥ ከብሬልሽ ነበር::
እንዴት እንደዛልሁኝ ፥
በኑሮ እንደታከትሁ
በቅርበት ያላየች ፥
ጸሀይ ያለ ልምዷ ፥ ለመጥለቅ ዘገየች ፥
ልቤን ለንቅልፍ ሰጠሁ
ዓይኔን ለሰመመን
መንቃት መረገም ነው ፤በዚህ በኛ ዘመን ::
@ethiopianye
ፈላስፋ ሆንኩ
አንድ ዕለት እንጀራ እናቴ በጠዋት አቡክታ ያስቀመጠችውን ሊጥ ውሻ ስለደፋባት እውጭ እየተንጎራደደች የኢትዮጵያን ውሾች ጠቅላ ስትራገም አገኘኋት ።
"ምን ታየኛለህ?! አንተ ደሞ ከውሻ አትሻልም!" አለችኝ ።
" ሕይወት ወጣ ገባ ነው " አልኳት ።
የሚረሳ አይደለም ። ሕይወት ወጣ ገባ ነው ። ፓፓ ። ፈላስፋ ሆንኩ ።
" ምን? " አለች ዞር ብሎባት ።
ያዙርባትና የሚያዞር ።
ግራጫ ቃጭሎች
@ethiopianye
አንድ ዕለት እንጀራ እናቴ በጠዋት አቡክታ ያስቀመጠችውን ሊጥ ውሻ ስለደፋባት እውጭ እየተንጎራደደች የኢትዮጵያን ውሾች ጠቅላ ስትራገም አገኘኋት ።
"ምን ታየኛለህ?! አንተ ደሞ ከውሻ አትሻልም!" አለችኝ ።
" ሕይወት ወጣ ገባ ነው " አልኳት ።
የሚረሳ አይደለም ። ሕይወት ወጣ ገባ ነው ። ፓፓ ። ፈላስፋ ሆንኩ ።
" ምን? " አለች ዞር ብሎባት ።
ያዙርባትና የሚያዞር ።
ግራጫ ቃጭሎች
@ethiopianye
" ተቀምጦ መነሳትን የመሰለ ቀላል ድርጊት ለማከናወን ተስፋ እንደሚያስፈልግ የሚገባው ጥቂት ሰው ነው ። "
አዳም ረታ ( የስንብት ቀለማት )" ተቀምጦ መነሳትን የመሰለ ቀላል ድርጊት ለማከናወን ተስፋ እንደሚያስፈልግ የሚገባው ጥቂት ሰው ነው ። "
አዳም ረታ ( የስንብት ቀለማት )
አዳም ረታ ( የስንብት ቀለማት )" ተቀምጦ መነሳትን የመሰለ ቀላል ድርጊት ለማከናወን ተስፋ እንደሚያስፈልግ የሚገባው ጥቂት ሰው ነው ። "
አዳም ረታ ( የስንብት ቀለማት )