21ኛው Century መልዕክት Telegram-Beiträge

" ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር፤ የሚያገለግልም ቢሆን፥ እግዚአብሔር በሚሰጠኝ ኃይል ነው ብሎ ያገልግል፤..." 1ጴጥ 4፣11።
⚜️ ኢየሱስ ይወደናል❤
ለጥያቄ እና አስተያየት 👉 @CHRISTIAN_NEGN1 ተጠቀሙና አድርሱኝ!
ወዳጆን መጋበዝ አይርሱ
ሃቅ ሃቁ ይፃፋል🙏
⚜️ ኢየሱስ ይወደናል❤
ለጥያቄ እና አስተያየት 👉 @CHRISTIAN_NEGN1 ተጠቀሙና አድርሱኝ!
ወዳጆን መጋበዝ አይርሱ
ሃቅ ሃቁ ይፃፋል🙏
14,677 Abonnenten
75 Fotos
8 Videos
Zuletzt aktualisiert 06.03.2025 14:25
Ähnliche Kanäle

4,987 Abonnenten
2,234 Abonnenten

2,155 Abonnenten
Der neueste Inhalt, der von 21ኛው Century መልዕክት auf Telegram geteilt wurde.
የእግዚአብሔር ፍቅር ከዘላለም ሞት ስያድናን ብቻ ሳይሆን አንድን ደካማ ሰው ህይወት ከሰጠው በኃላም ኢየሱስን እስክመስል አብሮት መኖር ውስጥም ተገልጦል።
ከእኔ ጋር ዘወትር ድካሜን ሁሉ እያወቀ እንድቆይ ያደረገው ፍቅሩም ይገርመኛል😭
ሁሉን እያወቀ ተስፋ የማይቆርጥብን ወዳጅ❤
ከእኔ ጋር ዘወትር ድካሜን ሁሉ እያወቀ እንድቆይ ያደረገው ፍቅሩም ይገርመኛል😭
ሁሉን እያወቀ ተስፋ የማይቆርጥብን ወዳጅ❤
ሰው በእግዚአብሔር ካልረካ
ሰው በኢየሱስ ካልረካ
ሰው በመንፈስ ቅዱስ ካልረካ
መቼም በምንም በማንም አይረካም። እንደ ዋተተ ይኖራል!
ሰው በኢየሱስ ካልረካ
ሰው በመንፈስ ቅዱስ ካልረካ
መቼም በምንም በማንም አይረካም። እንደ ዋተተ ይኖራል!
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ መንፈሳዊ ህይወቶንም ይቀይሩ
😍 መልካም ዕድል!!!😍
👤Waver @samazion_cj
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ መንፈሳዊ ህይወቶንም ይቀይሩ
😍 መልካም ዕድል!!!😍
👤Waver @samazion_cj
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
🎤የማንን መዝሙር ይፈልጋሉ???🤔🤔
👇👇👇👇👇
በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ
➨Wave ለመግባት የምትፈልጉ
👉ከ5K በላይ Subscriber ያላችሁ
📥inbox 👉 @seer_lewi
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🎤የማንን መዝሙር ይፈልጋሉ???🤔🤔
👇👇👇👇👇
በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ
➨Wave ለመግባት የምትፈልጉ
👉ከ5K በላይ Subscriber ያላችሁ
📥inbox 👉 @seer_lewi
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በክርስትና ህይወት በራሳችን ምንም ማድረግ እንደማንችል እና በጣም መንፈስ ቅዱስ እንደሚያስፈልገን real deep conviction ውስጥ ከሆናን ለለውጥ ቅርብ ነን።ነገር ግን just ዝም ብሎ በአንደበት እኔ አልችልም እና ወደ ፍለጋ የማይገፋ በጣም መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል ማለት ውስጥ እንድንሆን በጣም እንጠንቀቅ 🙏🙏
✍️TTA
✍️TTA
እኔ ከሐዋርያት ሁሉ የማንስ ነኝና፥ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ስላሳደድሁ ሐዋርያ ተብዬ ልጠራ የማይገባኝ፤”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥9
ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤”
— ኤፌሶን 3፥8-9
“ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤”
— 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15
በእግዚአብሔር ቤት ብዙ ስንቆይ
ብዙ መገለጥ ስናገኝ
ብዙ የአገልግሎት history ስኖረን
እራሳችንን ዝቅ እያደረገን መሄድ ይሁንልን🙏🙏🙏🙏
ማደገችን በትህትናችን ይላከል
በጣም ትሁት ስንሆን ያኔ በመንፈሳዊ አለም አድገናል 🙏🙏
ጸጋው ይብዛልን 🙏
— 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥9
ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤”
— ኤፌሶን 3፥8-9
“ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤”
— 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15
በእግዚአብሔር ቤት ብዙ ስንቆይ
ብዙ መገለጥ ስናገኝ
ብዙ የአገልግሎት history ስኖረን
እራሳችንን ዝቅ እያደረገን መሄድ ይሁንልን🙏🙏🙏🙏
ማደገችን በትህትናችን ይላከል
በጣም ትሁት ስንሆን ያኔ በመንፈሳዊ አለም አድገናል 🙏🙏
ጸጋው ይብዛልን 🙏
እግዚአብሔር እኔን የወዳዳኝ ፍቅር ድካሞቼን ተስፋ አስቆረጠቸው
ከእርሱ እጅ ማን?ምን ? ይለያኛል?🙏
የማይለቁኝ እጆቹ በክፉ ለሚፈልገኝ ስጋት ሆኖበታል ❤🙏
ከእርሱ እጅ ማን?ምን ? ይለያኛል?🙏
የማይለቁኝ እጆቹ በክፉ ለሚፈልገኝ ስጋት ሆኖበታል ❤🙏