Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council @eiasc1 Channel on Telegram

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
9,010 Subscribers
907 Photos
24 Videos
Last Updated 09.03.2025 00:23

The Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council: Overview and Significance

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ከዚህ በፊት የተመለከተ የአማራ ገዢዎች አነሰ ብቃትን እንዲሰጣቸው በማስታወቂያ ንዴት ተመልከትዋል። እንደእርስዎ ያለን በኮንስትራኒ ቦታ ላይ ይችላሉ። የህዝቢ ይወስዳል ወይም የአማራ እስም ይባላል ወደ እርስዎ ማድረጓሌ ይጣይ ይበልበሉ ይቀሩሙት። ይህ ኩባንያ የእስልምና ሀብት እና የማብባለምነት አካል ይደርሳል። ይህ ዓለም ሙሉ ይወስዳል።

የእስልምና ሥርዓቶች እና የተወራዥ ተየር ወር ይሆኑ?

ይህ ድርጅት በዚህ ግን እንደ አማራ በውአል እንዲሁም ይህ የድርጅት ም/ቤት ይኖድ እንደ አማራ አለ እንዲሁም ይህ ይሰጡል ይኑዋል።

ይህ እንዲሁ አቅም ወ ይህ የፊታው ማሻሻል እስልምና ወይም ይህ ይለዋል ይለዋል።

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council Telegram Channel

ኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት እንዴት ነው? ምን ነገር ነበር? የሚፈልጉትን ህዝብ እና ዘርፍ መሠረት ለማድረግ እየተነገረን ስለዚህ ኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የቀረበ አገልግሎት ለመቅጣት በተጎዳው የሁለትን ህዝብ ሲሆኑ ለጥሩ ተግባርነት በጽሁፍ እና በቅጥዮቹ ለማድረግ አስፈላጊ ነው። የመሰረቱን ድርጅቶች እና ውድ ግምትን በማድረግ አንድ የሚሠሩት ኦነጋዴ እና ቸገሪዎች አሉ። ወደ ቴምሰጥ የመወሰን ሀበሻዎች ሴት ልጆችን በግንብ በማጥቃት የሚሰረቱትን ደንብና የውድ ስራ እርዳን እንዲደርስ ከቴምሰጥ ጋር የምረቃ አካባቢ እና መረጃዎች እንጠቀማለን። ከዚህ በታች በመጠቀም በቴምሰጥ ሊሳይቷችን መረጋገጥ ይችላሉ።

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council Latest Posts

Post image

29፣ 2017 ዓ.ል | ረመዷን 8፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ              
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••
መጋቢት 07 ለሚካሄደውን ሐገር ዓቀፍ የቁርአን ውድድር ሶስት ክልሎችና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር  የሚወክላቸውን ተወዳዳሪ አሳወቁ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |

በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አዘጋጅነት «ቁርዓን የእውቀት እና የሰላም ምንጭ» በሚል መሪ ሃሳብ መጋቢት 7/17  ዓ.ል (ረመዷን 16/446 ዓ.ሒ) በአዲስ አበባ ሀገር አቀፍ የቁርአን ውድድር ይካሄዳል።

በዚህ ሀገር አቀፍ የቁርአን ውድድር ሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ይሳተፋሉ።

የክልልና ከተማ አስተዳደር እስልምና ጉዳይ ምክር ቤቶች ክልላቸውንና ከተማ አስተዳደራቸውን ወክለው በማጣሪያው ውድድር ላይ የሚሳተፉ ቃሪዎቻቸውን በመለየት ላይ እንደሚገኙ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የፈትዋና ምርምር ዘርፍ ተጠሪና የቁርአን ውድድሩ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሸይኽ እድሪስ ዓሊ ሁሴን ገልፀዋል።

ሸይኽ እድሪስ አሊ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ ህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ እንደገለፁት ውድድሩ ይፋ ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ወደ ተወዳዳሪ ልየታ ገብተዋል።

ሼይኽ እድሪስ አክለውም እስከ አሁን የኦሮሚያ፣ የሶማሌና የሐረር ክልሎች እንዲሁም የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የማጣሪያ ውድድር ያለፉ ተወካዮቻቸውን አሳውቀዋል ብለዋል።

የተጠቀሱት ክልሎችና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር እያንዳንዳቸው ሁለት ወንዶችና አንድ ሴት የፍፃሜ ተወዳዳሪ ለይተው ማሳወቃቸውን የተናገሩት ሼይኽ እድሪስ ሌሎች ክልሎችና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ ቀናት በማጣሪያ ውድድር የመረጧቸውን ተወካዮቻቸው እንደሚያሳውቁ ይጠበቃልም ብለዋል።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍን ይከታተሉ | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1

08 Mar, 14:50
736
Post image

የካቲት 29 2017 ዓ.ል | ረመዷን 8፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••
በኢስላማዊ አንድነት ላይ ሲመክር የቆየው የመካው ጉባኤ የዓለም ሙስሊሞች ለአንድነት እንዲሰሩ የሚያሳስብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ።

የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝደንት ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋ ከጉባኤው ጎን ለጎን ጠቃሚ ውይይቶችንም አድርገዋል።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••

በዓለም ሙስሊሞች አንድነት ላይ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲመክር የቆየው የመካው ጉባኤ ትላንት ሌሊት ተጠናቋል።

በጉባኤው ላይ ከመላው ዓለም የተጋበዙ የኢስላም ሊቃውንትና የሀይማኖቱ መሪዎች የተሳተፉበት ሲሆን በጉባኤው ማጠቃለያ ከተሳታፊዎች የተነሱ ሃሳቦችን የያዘ የጋራ የስምምነት ሰነድ ተዘጋጅቶ ለሁሉም ተሳታፊዎች እንዲደርስ ተደርጓል።

የጋራ ስምምነት ሰነዱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ኢስላማዊ አንድነትን ለመፍጠርና ለማጠናከር እንደሚያግዝም ተስፋ ተጥሎበታል።

ጉባኤው የዓለም ሙስሊሞች ለኢስላማዊ አንድነት ቅድሚያ ሰጥተው በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የሚያሳስብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው የተጠናቀቀው።

ሀገራቸውን ወክለው በመካው የሙስሊሞች አንድነት ጉባኤ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት የክብር ዶክተር ሸይኸ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋ ከጉባኤው ጎን ለጎን ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሌሎች አቻ ተቋማት ጋር አብሮ መስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ዙሪያ ከተለያዩ ሀገራት ሙፍቲዎች፣ ኡለማዎችና ከመጅሊስ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።

ፕሬዝደንቱ በዛሬው ዕለት (ቅዳሜ) ውሏቸውም ከዓለም አቀፉ የፊቅህ ልሂቃን ጥምረት ሰብሳቢ ዶክተር ቁጥቢ ሳኖ፣ ከቡርኪና ፋሶ ፕሬዝደንት አማካሪ ዶክተር አቡበከር አብደላ፣ ከአፍሪካ ዑለማዎች ሰብሳቢ ዶክተር ሰዒድ እና ሌሎች መንፈሳዊ መሪዎች ጋር በኢስላምና ሀገራዊ ትውውቅ ዙሪያ መክረዋል።

በተጫማሪም በግንባታ ላይ የሚገኘው የንጉስ ነጃሺ ኢስላማዊ ማዕከል ግንባታ ሊፋጠን በሚችሉባቸው መንገዶች ዙሪያ ከዓለም አቀፉ ኢስላማዊ ዕርዳታ ድርጅት (ራቢጣ) ዋና ፀሀፊ የክብር ዶክተር ሙሀመድ አብዱልከሪም አልኢሳ ጋር ገንቢ ውይይት አድርገዋል።
••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ/ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍን ይከታተሉ| Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1

08 Mar, 14:10
743
Post image

#የረመዷን_መልዕክቶች

08 Mar, 08:03
985
Post image

የካቲት 28 2017 ዓ.ል | ረመዷን 7፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ቅርንጫፋዊ በሆኑ ነገሮች ከመለያዬት ወጥተን እንደ ኢስላም አንድ ሆነን ልንቆም ይገባል ― ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋ በሳውድ አረቢያ መካ ከተማ እየተካሄደ ባለው በኢስላማዊ አንድነት ዙሪያ በሚመክረው መድረክ ላይ የሀገራቸው መልካም ተመክሮ ለተሳታፊዎች አጋርተዋል።

ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም የሀገራቸውን ተመክሮ በገለፁበት ልግግራቸው የኢትዮጵያ ዑለማእ የስምምነት ሰነድን በዋቢነት ጠቅሰዋል።

ሙስሊሞች በመዝሃባዊና ጥቃቅን የሀሳብ ልዩነቶች ከመከፋፈል ይልቅ አንድ በሚያደርጉን የኢስላም መሰረቶች ዙሪያ በመሰባሰብ ጠክረን ልንቆም ይገባል ብለዋል።

የሚያስተሳስረንን የአላህ ገመድ በጋራ በመያዝ ጠላት ወደ ውስጣችን ሰርጎ እንዳይገባ ልናደርግ ይገባል ያሉት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ሙስሊሞች እንደ ሀገርም ሆን እንደ ዓለም አንድ ሆነን ልንቆም ይገባል ብለዋል።

ለሁለት ቀናት የቆየው ጉባኤ በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሀ ግብሮች የሚጠናቀቅ ይሆናል።
••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ/ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍን ይከታተሉ| Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1

07 Mar, 15:53
1,389