Debre Tabor University Registrar @dturegistrar Channel on Telegram

Debre Tabor University Registrar

@dturegistrar


This is the official telegram channel of Debre Tabor University Registrar and Alumni Directorate.

Debre Tabor University Registrar (English)

Welcome to the official Telegram channel of the Debre Tabor University Registrar and Alumni Directorate! Are you a current student or alumni of Debre Tabor University? Do you want to stay updated on important announcements, events, and news from the university's Registrar's office? If so, then this channel is perfect for you! Here, you will find information about registration procedures, academic calendars, exam schedules, and other important updates related to your academic journey at Debre Tabor University. Additionally, the channel serves as a platform for alumni to connect, network, and stay engaged with their alma mater. Whether you are a current student looking for guidance or an alumni seeking to reconnect with old classmates, the Debre Tabor University Registrar and Alumni Directorate channel is the place to be. Join us today and become part of our growing community of students, alumni, and staff members who are dedicated to excellence in education and lifelong learning.

Debre Tabor University Registrar

28 Jan, 07:06


Distance course Registration dates for Summer students:-

Debre Tabor University Registrar

27 Jan, 14:19


🎖የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች።🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇


📖በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል በመሳተፍ ላይ የሚገኘው የደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ የስፖርት ቡድን በወርልድ ቴኳንዶ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አገኘ።

📖የሚድዊፍሪ ተማሪ የሆነቸው እፀገነት ጎርፉ በወርልድ ቴኳንዶ ሁሉንም ዙር በማሸነፍ የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳልያ አስገኝታለች።


🙏🙏🙏መልካም የውድድር እና የአብሮነት ጊዜ
ለሁሉም ተሳታፊ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሆን ይመኛል🙏
📖ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ።






Telegram=https://t.me/DTUniversity

Debre Tabor University Registrar

27 Jan, 14:19


🎖ሁለተኛን የወርቅ ሜዳልያ አሸንፈዋል ።🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇🥇


📖የስፖርት ሳይንስ ተማሪ የሆነቸው አድዋ ካሳ በወርልድ ቴኳንዶ በ49 ኪ.ግ በማሸነፍ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳልያ አስገኝታለች።

🙏🙏🙏
ለሁሉም ተሳታፊ ዩኒቨርሲቲዎች መልካም የውድድር እና የአብሮነት ጊዜ እንዲሆን ይመኛል🙏

📖ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ።



Telegram=https://t.me/DTUniversity

Debre Tabor University Registrar

27 Jan, 12:47


ለክረምት ተመራቂ ተማሪዎች
-----------------------------------
በክረምት መርሃ-ግብር ትምህርታችሁን ያጠናቀቃችሁ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና የሚሰጠው ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሆኑን እያሳዎቅን ማንኛውም ለፈተና የሚቀርብ የክረምት መርሃ ግብር ተፈታኝ 500ብር ሲከፍል ብቻ እንደሚያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር ስላሳወቀን እስከ ጥር 21/2017 ዓ.ም ብቻ ክፍያ እንድትፈፅሙ
እናሳስበለን።
ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
1000030628245
Debre Tabor University Internal Revenue

ብላችሁ ገቢ አድርጉ።
ማሳሰቢያ :- እስከተጠቀሰው ቀን ክፍያ ያልፈፀመ ተማሪ ፈተናው ላይ የማይቀመጥ መሆኑን በድጋሜ እናሳስባለን።
👉 ክፍያውን አቅራቢያችሁ ባለ ባንክ መክፈል የምትችሉ ሲሆን ደረሰኙን ለፈተና ስትመጡ ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል።

Debre Tabor University Registrar

23 Jan, 12:59


👆ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኋል!

Debre Tabor University Registrar

20 Jan, 06:51


የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) የተፈተናችሁ ተማሪዎች በዚህ ሊንክ ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። https://result.ethernet.edu.et

Debre Tabor University Registrar

20 Jan, 03:42


Scholarship for Alumni graduated in the listed fields below. Everyone who fulfill the requirements can apply

Debre Tabor University Registrar

20 Jan, 03:42


"Dear Prof/Dr.,

greetings from AIMS Cameroon! I am Daniel, the Academic Director of AIMS Cameroon.

The call for application for the 2025 -2026 master's program at the African Institute for Mathematical Sciences is now opened up to March 21st, 2025. This is a funded program and your students might be interested to apply.

Could you please share the attached flyers in the Whatsapp groups of your BSC 4 or Master students (Mathematics, Statistics, Computer Science, Physics, Engineers). They could also register to attend online webinars for us to answer questions they might have related to the application, the training, the funding, .... Please also share these flyers with any colleague you know who could distribute to the targeted students.

At AIMS for the academic year 2025 -2026, we have the following streams: Data Science, Machine Learning and Artificial Intelligence, Climate Science, Fundamental Mathematics, Quantum Science, Mathematical Epidemiology, Malaria Modelling."

Debre Tabor University Registrar

16 Jan, 07:19


በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተናን ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Debre Tabor University Registrar

14 Jan, 06:21


Revised

Debre Tabor University Registrar

01 Jan, 13:46


Revised Academic Calendar.

Debre Tabor University Registrar

30 Dec, 15:49


የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመመዝገን ይህንን ሊንክ ይጫኑ፣HTTPS://NGAT.ETHERNET.EDU.ET

Debre Tabor University Registrar

25 Dec, 10:03


🔊WELCOMING PROGRAM

❗️DECEMBER 31❗️


UNA-ET-DTU CHAPTER has prepared a welcoming event for its fresh students and existing members ✨️

This event will include:

● Pannel discussion with senior students
● Presentation about UNA-ET-DTU chapter and its activities
● Entertaining program


📅 December 31
📍 Aleqa Tekle Hall

⚠️ IT'S MANDATORY FOR BOTH NEW AND EXISTING MEMBERS TO ATTEND

Debre Tabor University Registrar

05 Dec, 16:43


👆ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

Debre Tabor University Registrar

04 Dec, 01:54


📣 Attention, Debre Tabor University Graduates! 📣

Exciting events in partnership with Dereja!

🗓 Dates & Times:
Thursday, December 05
Main Campus, @ Aleqa Tekilie Gebrehana in the Afternoon | @2:30PM  

ARE YOU #GC2025? (From Tir 2017 EC to Tir 2018) Don’t miss out on the opportunity to elevate your career journey! 🚀

Debre Tabor University Registrar

03 Dec, 23:55


https://t.me/dtustudenstunion
You can follow Debre Tabor University Students union telegram channnel to create an efficient communication . The link is attached here.

Debre Tabor University Registrar

22 Nov, 16:24


For First Year Health Science students

Debre Tabor University Registrar

20 Nov, 05:21


የኦረንቴሽኑ ሰዓት ደረሷል ወደ አዳራሹ ግቡ።

Debre Tabor University Registrar

19 Nov, 09:54


ማስታዎቂያ
ለአዲስ አንደኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ
የፍሬሽማንን ኮርስ የምትጀምሩ አዲስ አንደኛ አመት ተማሪዎች ረቡዕ(በ11/03/2017 ዓ.ም) ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ጧት 2:00 ላይ አለቃ ተክሌ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን።

Debre Tabor University Registrar

19 Nov, 08:03


2017 Academic calendar

Debre Tabor University Registrar

18 Nov, 15:28


ለሁሉም ተማሪዎች
ኮርስ መጨመርና መጣል(Add&Drop)
የሚያስፈልጋችሁ የመልሶ ቅበላ ይሁን የመደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚፈፀመው ህዳር 11/2017 ዓ.ም ብቻ ሲሆን ከሬጅስትራር ፎርሙን በመውሰድ ኮርሶቹን በጥንቃቄ ሞልታችሁ ከአማካሪ/ትምህርት ክፍል ማህተም በማስመታት ከሬጅስትራር Registered የሚል ቲተር በማስመታት እንድትጨርሱ እናሳስባለን።
ከተጠቀሰው ቀን በኋላ አናስተናግድም።

Debre Tabor University Registrar

17 Nov, 15:27


🌿16 የአብሮነት ዓመታት !
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
የጊዜ ምህዋራችንን ወደ ኋሊት ስንጠመዝዝ የዛሬ 16 ዓመት ህዳር 10/ 2001 ዓ.ም የደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ ፡፡

👉ዩኒቨርስቲው ባለፉት 16 ዓመታት ስኬታማ ጉዞ እያደረገ ይገኝ ዘንድ ሌት ከቀን በመስራት አሁን ላለበት ስኬት ላበቃችሁት ውድ የዩኒቨርስቲው ሰራተኞች ያለእናንተ ድካምና ብርታት ተቋሙ ዛሬን ማየት አይችልም ነበርና ለብርታታችሁ ለአበርክቷቹሁ ምንም እንኳን ውዳሴን ፈልጋችሁ እንዳልሰራችሁ ቢታወቅም ዩኒቨርስቲው ከታላቅ አክብሮት ጋር ያመሰግናችኋል ፡፡🙏

ዩኒቨርስቲው በትክክለኛው የውጤት ጎዳና ላይ አመታትን ይዘልቅ ዘንድ ከሰራተኞቹ ጋር እጣትና ቀለበት በመሆን ዛሬን በውጤት ሰገነት ይነግስ ዘንድ ላበቃችሁት የአካባቢው ማህበረስብ በሙሉ ዩኒቨርስቲው ሁሌም ሲያከብራችሁ እና ሲያመሰግናችሁ ይኖራንል ፡፡

ለስካዛሬው ውጤት መገኘት የእያንዳንዱ የዩኒቨርስቲው ሰራተኛ የእለት ከእለት የልፋት ውጤቶች ናቸው ፡፡ የሽልማቶቹ ቁጥር ከእድሜው በላይ እንዲሆኑ ላስቻላችሁት ታታሪ ሰራተኞቹ ምስጋና ይድረሳችሁ፡፡
👉ዩኒቨርሲቲው ሁሌም በሰራተኞቹ ይኮራል ፡፡

ደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ

👉16 Years Together!
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
👉Dear Staff and Community,

As DTU celebrates the 16th anniversary of the laying of its foundation stone, DTU wants to take a moment to express its heartfelt gratitude to each and every one of you.

This journey has been remarkable, filled with challenges and achievements that have shaped the university into what it is today. Your dedication, hard work, and unwavering support have been the backbone of its success.

To the staff, thank you for your commitment to excellence in education and research. Your passion and innovation inspire our students and enrich the community.
Your partnership and engagement, community members, have been invaluable. Together, we have created a vibrant environment that fosters learning and growth.

As DTU reflects on the past 16 years, let us also look forward to the future with optimism and determination. DTU is excited to continue this journey, building on our shared values and aspirations.
Thank you for being an essential part of the university family.

🙏Warm regards,
👉Debre Tabor University

Debre Tabor University Registrar

16 Nov, 17:01


🌿ሁሉም ነገር በጥበብ ነው!!!

በደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ የአለቃ ገብረ ሐና የባህል ጥናት እና ልማት ዳይሬክቶሬት የሚዘጋጀው ወርሃዊ የጥበብ ምሽት ለ17ኛ ጊዜ ህዳር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ በ9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ተከናወነ ።

በዕለቱ የመክፍቻ ነግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው የምርምር ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አብርሃም መልኬ ሲሆኑ በንግግራቸውም


ስለ ሰውልጅ ፤ስለ ሥልጣኔ፣ ስለ ትምሕርት፣ ስለ ጥበብ፣ ስለ እውቀት፣ ስለ ነፍስ፣ ስለ ሥጋ፣ ስለ ፍቅር፣ ስለ ሙዚቃ እና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ውብና ረቂቅ ሐሳቦችን በያዘው "የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ"በሚል ርዕሰ በዶ/ር እጓለ ገብረዮሐንስ ከተጻፈው መጽሀፍ መካከል በርካታ ሀሳቦችን ለታዳሚዎች ያካፈሉ ሲሆን ።


መጽሀፉ
"ሰው ትክክለኛውን ትምህርት ካገኘ እግዜርን የሚመሥል ፍጥረት ነው... ካላገኘ ግን... በምድር ላይ ካሉት አራዊት ሁሉ የባሰ ነው " (ገጽ 10)

"ሰው በህሊናው ተገዝቶ ወደ ከፍታ መብረር አለበት" (ገጽ 90)

"መማር የሠውን ልጅ ወደ ከፍታ አስተሳሰብ ልዕልና አምጥቶ ለመላ የሰው ልጅ ሰላም እኩልነት ካልታገለ ዋጋ የለውም " (ገጽ 94)

"ለማወቅ የሚፈልግ መጠራጠር... አለበት" (ገጽ 98)

"የትምህርት ዓላማው ከሰውነት (Humanity) መድረስ ነው"

"ሕሊና ሊያድግ የሚችለው በትምህርት ነው" (ገጽ 117) የሚሉት ሀሳቦችን የያዘ መጽሐፍ ሲሆን ከመክፈቻ ንግግሩ በመቀጠል በዩኒቨርሲቲው የኪሚስትሪ መምህር እና የዶክትሬት (PhD) ተማሪ የሆኑት መ/ር ዝናቡ ጋሻው "ውጤታማ ተማሪ እና ስልጡን ዜጋ መሆን" በሚል ርዕስ አጭር ዳሰሳ የቀረበበት ውብ መርሃ ግብር ነበር።
ከዚህ ባሻገር በዕለቱ በተማሪዎችና በመምህራን
👉ግጥም
👉ግጥም በውዝዋዜ
👉beatbox(ቢት ቦክስ)
👉ሙዚቃ
👉ውዝዋዜ
👉ሽራፊ አንቀጽ
👉ሽለላና ቀረርቶ

በሀሳብ ገብያው መምህራን እና ተማሪዎች የተሳተፉበት ባህል እና ጥበብ ተዋህደው የነገሱበት ደማቅ ምሽት ነበር።

Debre Tabor University Registrar

14 Nov, 15:08


👆ቀን፦04/03/2017 ዓ.ም
ልዩ የጥበብ ማዕድ ግብዣ
ለዩኒቨርሲቲያችን የጥበብ አፍቃርያን በሙሉ
ዓርብ ማለትም ህዳር 06 /2017 ዓ.ም በአለቃ ተክሌ አዳራሽ የጥበብ መሰናዶዎች ተዘጋጅተው እናንተን በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ። ስለሆነም ይህን ልዩ መሰናዶ እንድትታደሙ ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኋል።
ሰዓት፦ ከቀኑ 9:00 ጀምሮ
አዘጋጅ፡- የአለቃ ገ/ሐና ባህል ጥናትና ልማት ዳይሬክቶሬት የጥበብ ክበብ አባላት፤
በእለቱ
  ግጥም፤
  ሙዚቃ፤
  ዉዝዋዜ፤
  ወግ፤
  ግጥም በውዝዋዜ
  ሽለላ እና ቀረርቶ                 
  ሽራፊ አንቀጽ
  እና መሰል የጥበብ ሥራዎች ተካተዋል፣
  እንዳያመልጣችሁ ሁላችሁም ታደሙ! ተማሩበት ግብዣችን ነው።
ማስታወሻ፦ ሰዓት አለማክብር ያስቆጫል!
ሁሉም ነገር በጥበብ ነዉ!!!

Debre Tabor University Registrar

13 Nov, 14:23


ማስታዎቂያ
የተወሰኑ የአንደኛ ዓመት ህክምና ተማሪዎች በዝውውር ወደ ሌላ ቦታ ስለተዛወሩ በምትኩ የተማሪውን ከፍተኛ ፍላጎት መሰረት በማድረግ የMedicine መቁረጫ ነጥብ ስለተስተካከለ Medicine የመጀመሪያ ምርጫ አድርጋችሁ ውጤታችሁ 59.5 እና ከዛ በላይ ያላችሁ (ከዚህ በታች የተዘረዘራችሁ) ነገ ሬጅስትራር እንድታመለክቱ እናሳውቃለን።

Debre Tabor University Registrar

12 Nov, 07:42


Call for Freshman.

Debre Tabor University Registrar

06 Nov, 05:45


~~~~



ⒹⒶⓎ ⓄⓃⒺ ⒸⓁⒶⓈⓈ ⓄⓃⒺ
The day one class one will be Monday(Hidar 2/2017 E.C)

Debre Tabor University Registrar

03 Nov, 09:25


law

Debre Tabor University Registrar

03 Nov, 08:51


Natural Science New department and section placement

Debre Tabor University Registrar

03 Nov, 08:48


Cutoff points from 70% (12th grade result 20% + GPA 50%) for First year Department placement.

Debre Tabor University Registrar

02 Nov, 08:10


Dormitory placement.

Debre Tabor University Registrar

29 Oct, 05:29


ማብራሪያ
👉በ2016 ፍሬሽማን አንደኛውን ሴሚስተር መምጣት ሳትችሉ የቀራችሁ ወይንም ዊዝድሮዋል ሞልታችሁ የወጣችሁ (አንደኛውን ሴሚስተር ያልተማራችሁ) ተማሪዎች የመጀመሪያው ዙር ጥሪ አይመለከታችሁም።
የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ሲጠሩ ነው የምትመጡት።
👉 2015 ዓ.ም 2ኛ አመት የመጀመሪያውን ሴሚስተር ጨርሳችሁ ነገር ግን በ2016 ዓ.ም መምጣት ያልቻላችሁ በዚህ ሰዓት ባች ስለሌለ መምጣት አትችሉም።
👉በ2015 ዓ.ም 3ኛ አመትና በላይ የነበራችሁ ነገር ግን በ2016 ዓ.ም መምጣት ያልቻላችሁ የመግቢያ ቀን ጥቅምት 25-26 ነው።

Debre Tabor University Registrar

27 Oct, 07:15


ቀን 17/02/2017 ዓ.ም
ለፒጅዲቲ ተመራቂዎች በሙሉ፦
የሰርትፍኬት መውሰጃ ቀናትን ስለማሳወቅ

በ2016 ዓ.ም በክረምቱ መርሃግብር የፒጅዲቲ ስልጠናችሁን አጠናቃችሁ የጨረሳችሁ ሰርትፍኬታችሁ ስለተዘጋጀ ከጥቅምት 18-22/2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት ብቻ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ
👉ስትመጡ የዩንቨርስቲውን መታዎቂያ(ID) ማምጣት አለባችሁ።
👉በአካል መምጣት ያልቻላችሁ በህጋዊ ውክልና ወክላችሁ መውሰድ ትችላላችሁ።
👉ከተጠቀሱት ቀናት ውጭ የሚመጣ ተመራቂ የሚስተናገደው በቅጣት መሆኑን እናሳውቃለን።

Debre Tabor University Registrar

22 Oct, 06:42


For DTU Regular Undergraduate students,
Registration dates are Tikimit 25-26/2017 E.C
Or
November 4-5/2024

Debre Tabor University Registrar

16 Oct, 11:21


ለመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ:-
የምዝገባ/የመግቢያ ቀንን በተመለከተ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል በዩንቨርሲቲው ፌስቡክ ገፅ እና ድህረ ገፅ በቅርቡ የምናሳውቅ ሲሆን የዩንቨርሲቲው ካልሆኑ የመረጃ ምንጮች የሚወጡ ማስታዎቂያዎችን ከትክክለኛዎቹ ገፆቻችን የተወሰዱ መሆኑን እንድታረጋግጡ እየገለፅን ትክክለኛ ገፆቻችን:-
👉ቴሌግራም ቻናል https://t.me/dturegistrar እንዲሁም https://t.me/DTUniversity
ፌስቡክ ገፅ
https://www.facebook.com/profile.php?id=61561529794471
ድህረ ገፅ
www.dtu.edu.et
ናቸው።
~~~~~
ዋና ሬጅስትራር

Debre Tabor University Registrar

16 Oct, 10:59


ቀን 06/02/2017 ዓ.ም
ማስታዎቂያ
ለመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ:-
የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያው ሴሚስተር ምዝገባ የሚከናወነው ጥቅምት 13&14 ሲሆን ትምህርት የሚጀምረው ደግሞ ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በተጠቀሱት ቀናት ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ እንድመዘገቡ እናሳስባለን
×××××××××××××××××××
ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት

Debre Tabor University Registrar

05 Oct, 12:21


Congratulations our Medical graduates.

Debre Tabor University Registrar

05 Oct, 12:16


Stay connected with Debre Tabor University official Facebook account/page.
It is authentic.

Debre Tabor University Registrar

27 Sep, 09:45


For Extension undergraduate and PGDT applicants

Debre Tabor University Registrar

27 Sep, 09:44


For post graduate applicants

Debre Tabor University Registrar

25 Sep, 11:56


Registration call for students
September 28-30 E.C.

Debre Tabor University Registrar

24 Sep, 10:48


https://result.ethernet.edu.et/ngat_result

Debre Tabor University Registrar

24 Sep, 10:47


You can check your NGAT result using the link below .

Debre Tabor University Registrar

05 Sep, 13:05


Exam Room
For Medical and Business (pagume 1)

Debre Tabor University Registrar

05 Sep, 08:12


B-147
Exam Room for Today .
For Tomorrow Exam, we will announce in the evening.

Debre Tabor University Registrar

05 Sep, 07:39


Today's Final schedule of GAT notice

Debre Tabor University Registrar

04 Sep, 13:46


User Name of examinees at DTU.
We deliberately hide your name and father name after second place. Please try to find your self using the first two characters & your Full G.F.Name.
The password will be changed/reset in the exam room at exam time.

Debre Tabor University Registrar

04 Sep, 07:10


ሰላም ለናንት ይሁን

NGAT ፈተናን በተመለከተ አጭር ማብራሪያ


1. የመፈተኛ ተቋም እና የመፈተኛ schedule በ portal በኩል የምታኙ ሲሆን ዘርዝር መረጃውን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
2. ማንኛውም ተፈታኝ በ portal በኩል የተላከለትን Pass Card ሳይዝ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የማይችል መሆኑን እያሳሰብን Pass Card የሚገኘው በያንዳንዳችሁ Poral Dashboard ላይ ብቻ ነው። የፖርታል አድራሻ ngat.ethernet.edu.et ነው።

ማሳሰቢያ
Pass Card ላይ ያሉ መረጃዎች እደሚከተለው ይቀርባል
a. የተፈታኝ ሙሉ መረጃ
b. የሚፈተኑበት ተቋም እና ካምፓስ አድራሻ
c. የሚፈተኑበት የትምህርት ዘርፍ
d. User Name እና Password
e. የሚፈተኑበት Session እና የፈተና ሰዓት እንዲሁም
f. የተፈታኝ ፎቶ ሲሆኑ ሁሉም ተፈታኝ Pass Card Print አድርጎ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
3. ፈተናው ሊሰጥ የታቀደው ነሐሴ 30 እና ጳጉሜን 1/2026 ሲሆን ለውጦች ካሉ በዚህ በኩል መረጃዎችን ይከታተሉ።

መልካም ምሽት።

Debre Tabor University Registrar

04 Sep, 06:43


GAT Schedule Revised 2017 is to mean 2016
For Detail programs refer the next Pdf file ⬇️⬇️⬇️