Publicaciones de Telegram de 📻✉️Anush_tube✉️📻

Cʀᴇᴀᴛᴏʀ .... @Anush6
ከመከራም(ማንንም) አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን (ለትዕግስት) ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
*ሱራህ 64,አያህ 11*
ከመከራም(ማንንም) አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን (ለትዕግስት) ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
*ሱራህ 64,አያህ 11*
1,102 Suscriptores
471 Fotos
59 Videos
Última Actualización 10.03.2025 11:39
Canales Similares

8,810 Suscriptores

4,826 Suscriptores

4,826 Suscriptores
El contenido más reciente compartido por 📻✉️Anush_tube✉️📻 en Telegram
✍በአንድ ረከዓ ሙሉ ቁርኣንን ያነበቡ አራት ሰዎች፡-
1. ዑሥማን ኢብኑ ዓፋን (ረድየል'ሏሁ ዓንሁ)
2. ተሚም አድ-ዳሪይ (ረድየል'ሏሁ ዓንሁ)
3. ሰዒድ ኢብኑ ጁበይር (ረሒመሁ'ሏህ)
4. አቡ ሐኒፋ (ረሒመሁ'ሏህ)
ምንጭ፦📚ተብይድ' አስ-ሶሒይፋህ (94-95)
1. ዑሥማን ኢብኑ ዓፋን (ረድየል'ሏሁ ዓንሁ)
2. ተሚም አድ-ዳሪይ (ረድየል'ሏሁ ዓንሁ)
3. ሰዒድ ኢብኑ ጁበይር (ረሒመሁ'ሏህ)
4. አቡ ሐኒፋ (ረሒመሁ'ሏህ)
ምንጭ፦📚ተብይድ' አስ-ሶሒይፋህ (94-95)
ወንጀል እየሰሩ አላህን እያመፁ ሰዉን እበደሉ በሰዉ ሀቅ ላይ እየተረማመዱ በድሎት የሚያኖራቸዉ ሰዎች አላህ የጠላቸዉ ናቸዉ ። በቃ አላት ትቷቸዋል
አላህ የወደደዉ በተቃራኒ ከሱ መንገድ ስታፈነግጥ በህመሙም በምኑም በምኑም ወደ እርሱ እንድትመለስ እንድቶፀፀት ያደርግሀል።
አላህ የወደደዉ በተቃራኒ ከሱ መንገድ ስታፈነግጥ በህመሙም በምኑም በምኑም ወደ እርሱ እንድትመለስ እንድቶፀፀት ያደርግሀል።
ከልብህ ያረብ ያረብ ጌታዬ በለዉ እጅህን ከፍ አርገህ ረሂሙ ሀያእ ያደርጋል ዱአህን ሳይቀበልህ በባዶዉ አይመልስህም 🥹