الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر @amr_nahy1 Channel on Telegram

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

@amr_nahy1


ይህ ቻናል በመልካም ማዘዝንና ከመጥፎ መከልከልን ዓላማው በማድረግ ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ በመመርኮዝ የተለያዩ አስተማሪና ገሳጭ ምክሮች የሚተላለፍበት ነው።
አስተያየት ለመስጠት= @esmael9

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر (Amharic)

በቀን መስከረምና ሁለተኛውም ነነዌ ዛሬ አስተማሩን ለተመለሱና ለሰማይ ምምትን ማስረጃ ሪፈር ለአስተማሪ። በሚባላህ የብሄራዊ ማስረጃ ተከትለን ሌላ መገናኛ ስራ አለን። በምክንያት ምን ነው። ለምን ሚንስስ ምን ጋለጥና ለምን ስትጠቀም ታላቅነትና ታገኛለች። የብሄራዊ ማስረጃ ስለሚዘኰክ አምስተኛ ከፍተኛና ትምህርት ውስጥ መታከል የሚለዋወረውን የጋዜጠኝ መከላከያ በመሆን እንዳመስገን ለማካሄድ ለኢስማኤሉ።

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

16 Feb, 13:25


⚠️ አደጋ ላይ ነው ያለነው !

بسم الله الرحمن الرحيم

⚠️ ሁላችንም የዓለም ሙስሊሞች በአንድ ነገር ተስማምተናል። ምን መሰላቹ

ሳንዘራ ማጨድ... ወይም ደግሞ ክፋትን ዘርተን መልካምን ማፈስ የተስማማንበት ምኞታችን ሆኗል !!!

🔥 ዛሬ ይነስም ይብዛ በሁሉም የሙስሊም ሀገራቶች ሊባል በሚችል መልኩ የልዕለ አያሉ አምላክ "ሐቅ" የሰው ልጆች ወደው ፈቅደው... ሸራርፈው እንደራሳቸው ፍጡር ለሆኑ ደካማ አካላቶች እየሰጡበት ነው❗️

🔥 ቀብር እየተመለከ ነው ፤ ከአጭበርባሪ ጠንቋይ የሩቅ ሚስጥር እየተገለጠ ነው ፤ ለአጋንንቶች እየተገበረ ነው ፤ ለሙታኖች ጥሪ እየተደረገ ነው ፤ ለድንጋይ ፣ ለዛፍና አስጠሊታ ለሆኑ ፍጥረታቶች ሁሉ ሳይቀር "ሱጁድ" ተወርዶ "በረካ" እየተፈለገ ነው ፤ መተተኛ ተብታቢዎች ምቀኛና ቅናተኞችን ባሪያ አድርገው እንዳሻቸው እየነዱሃቸው በማስገበር ንፁሃንን ሳይቀር እይወታቸውን እየቀጠፉ ምድርን በፍርሐት ውጠዋታል ... እንተወው እንጂ መች ቆጥረን እንዘልቀውና

👉 ታላቁ "ኢማም ኢብን ባዝ" ሙስሊሞች ጥሪያቸውን ለማይሰሙ ሙታኖች ራሳቸውን አዋርደው እንዴት ባሪያ እንደሆኑ አሳዛኙን ክስተት እንዲህ ያስታውሱናል ፦
" ... شركهم في الرخاء والشدة كما يعلم ذلك من خالطهم وسبر احوالهم وراى ما يفعلون عند قبر الحسين والبدوي وغيرهما في مصر, وعند قبر العيدروس في عدن, والهادي في اليمن, وابن عربي في الشام, وشيخ عبدالقادر الجيلاني في العراق, وغيرها من القبور المشهورة التي غلت فيها العامة وصرفوا لها الكثير من حق الله عز وجل, وقل من ينكر عليهم ذلك ويبين لهم حقيقة التحويد الذي بعث الله به نبيه محمد(صلى الله عليه وسلم) ومن قبله من الرسل عليهم الصلاة والسلام, فإنا الله وإنا إليه راجعون!!

ونسأله سبحانه أن يردهم إلى رشدهم وأن يكثر بينهم دعاة الهدى وأن يوفق قادة المسلمين وعلماءهم لمحاربة هذا الشرك والقضاء عليه إنه سميع قريب.

العقيدة الصحيحة وما يضادها (25)

🔥 " ... (በዘመናችን አብዛኞቹ አጋሪዎች) ማጋራታቸው በድሎትም በጭንቅም ሰዓት ነው። ይህንንም ነገር የተቀላቀላቸውና ሁኔታቸውን ያጠና የሆነ ሰው የሚያውቀው ነው።

ከዚህም በመነሳት (ይህም ሰው) "በግብፅ" ሀገር አል-ሑሰይንና አል-በደዊ ቀብር ዘንድ የሚሰሩት የሆነውን ነገር ይመለከታል።

🔥 እንደዚሁም "ዐደን" ውስጥ "አል-ዐይዱሩስ" ቀብር ላይ ፤ "የመን" ውስጥ "አል-ሀዲ" ቀብር ላይ ፤ "ሻም" ውስጥ "ኢብን ዐረቢ" ቀብር ላይ ፤ "ዒራቅ" ውስጥ "የሼይኽ ዐብዱል ቃድር ጀይላኒ" ቀብር ላይና ሌሎችም የሚታወቁ በሆኑ (ቀብሮች ላይ) አብዛኞቹ አላዋቂ የሆኑ ሰዎች ድንበር ያለፉባት ሲሆንና ብዙ የሆነን የአሸናፊውንና የላቀውን አላህ "ሐቅ" ቀንሰው የሰጡበት ነው።

👉 ይህን ነገር በነርሱ (በአጋሪዎቹ) ላይ የሚያወግዝም (ሰው) አንሷል

💐 ያ አላህ ነብዩን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምና) ከሳቸውም በፊትም የላካቸው መልዕክተኞች ሰላምና ሶላት በነርሱ ላይ ይሁንና እነርሱ የመጡበት የሆነውን "የተውሒድ" እውነታ ግልፅ የሚያደረግላቸውም አንሷል

" እኛ ከእርሱ (ከአላህ) ነን ወደ እርሱም ተመላሾች
ነን !! "

ጥራት የተገባው አምላክ ወደ ቅናቻቸው እንዲመልሳቸው እንጠይቀዋለን ! በመካከላቸውም የቅናቻ መሪዎችንእንዲያበዛላቸው
እንዲሁም የሙስሊም መሪዎችንና ዑለማዎችም ይህን አፀያፊ " ሽርክ " አንዲዋጉና እንዲያጠፉት ይገጥማቸው ዘንድ (አላህን እንጠይቀዋለን !!! )

እርሱ (አላህ) ሰሚም ቅርብም ነው !!!

የሸኹ ንግግር አበቃ !

[አል- ዐቂደቱ ሰሒሓ ...(25)]

ኢማሙ ኢብን ባዝ እንዳሉት ባደረገውና ሙስሊሞች ካሉበት ሽርክና ዘመናዊ ድንቁርና የሚያወጣቸው መሪ ባገኙ ምነኛ መታደል ነበር።

🔥 ዛሬ ሸኹ ከሞቱ 20 ምናምን ዓመት በኋላ የሙስሊሞች ጉዳይ አሳሳቢና አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶ ከሙስሊሙ ከራሱ አብራክ የወጣው ትውልድ "university" በሚባል የፍልስፍና ተቋም ውስጥ አራት አምስት ዓመታትን አልፈው ጋዎን አርገው ቆብ ከደፉ በኋላ 70 እስከ 80 ዓመት እንዲሁም እስከ ዕለተ ሞታቸው እስልምናን ከአጥፊዎች ታድገው ክፉን ከደግ ለይተው ሙስሊሙን ሲያነቁና ሲያስጠነቅቁ የነበሩትን ዑለማዎችን "ፊቅሁ አል-ዋቂዕ" ( የተጨባጩ ዓለም ሁኔታ ያልገባቸው...) በሚል ጭምብል ትውልዱ ዑለማዎችን በመተው ወደ እነሱ ተውሒድንም ሱናንም " ትቶ " ከነችግራችንም አንድ ብቻ እንሁን " ወደሚለው ፍልስፍና እንዲተም አደረጉት።

👉 ምን የሚሉት አንድነት ነው ?‼️" ተውሒድና ሱና " አርማ !! ሳይደረግ ?!

አሸናፊው አምላክ ከሃዲያንን የገለፀበት አንድነት ካልሆነ በስተቀር ፦

(( " لَا يُقَٰتِلُونَكُمْ جَمِيعًا إِلَّا فِى قُرًى مُّحَصَّنَةٍ أَوْ مِن وَرَآءِ جُدُرٍۭ بَأْسُهُم بَيْنَهُمْ شَدِيدٌ تَحْسَبُهُمْ جَمِيعًا وَقُلُوبُهُمْ شَتَّىٰ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْقِلُون"َ )) (الحشْر), 14

(( " በተመሸጉ ከተሞች ውስጥ ወይም ከአጥሮች ጀርባ ኾነው እንጅ ፤ የተሰበሰቡ ኾነው አይዋጉዋችሁም፡፡ ኀይላቸው በመካከላቸው ብርቱ ነው፡፡ ልቦቻቸው የተበታተኑ ሲኾኑ የተሰበሰቡ ናቸው ብለህ ትጠረጥራቸዋለህ፡፡ ይህ እነሱ አእምሮ የሌላቸው ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ " ))

በዚህም የተሳሳተ እሳቦት የተነሳ የእስልምና እውነተኛ ገፅታ ጠፍቶ ... ነብዩ ( ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ) እንዳሉት ፦ አስተካካዮች እንደ አጥፊ አጥፊዎች ደሞ እንደ አስተካካይ ተደርገው ተወሰዱ።

👉 ይህ ዕድል ያመቻቸው ከሃዲያኖች ጊዜ ባለማባከን ሙስሊሙን እርስ በራሱ ደም እየተቃባ እንዲኖር በማድረግ መደላድላቸውን በማመቻቸት በሙስሊሙ ላይ የበላይነታቸውን አረጋግጠው እንዲቀመጡ ሆኑ !!!

قال شيخ الإسلام ابن تيمية
رحمه الله

"من أسباب تسلـط العدو ، على ديار المسلـمين ، ظهور الإلحاد ، والنفاق ، والبدع ".

[ مجموع الفتاوى ج١٣ ص١٨٠ ]

ሽኽል ኢስላም ኢብን ተሚያ (አላህ ይዘንለትና) እንዲህ ነበር ያለው ፦

" ጠላት በሙስሊሞች ሀገር ላይ የበላይ ከሚሆንባቸው ምክንያቶች ውስጥ ፦ ፈጣሪ የለም ብሎ ማፈንገጥ ፥ በውጪ እስልምናን ገልፆ በውስጥ ክህደትን መደበቅ እንዲሁም በእስልምና ያልተደነገገን ነገር ዕምነት አርጎ መያዝ ናቸው። " ...

አላህ ሆይ ድረስልን !!!

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

16 Feb, 09:36


⚠️ ባለቤቱን በመቀመጫዋ መገናኘት...❗️

*[☜[١١٠٠] سـلـسـلـة فـتاوى المراة📥*

حكم إتيان المرأة في دبرها

      *【🔴】◣ألــــســــ⇊ــــوأل◢*

فضيلة الشيخ أمر كثر الكلام عليه عند بعض الناس وخصوصاً الشباب الذين لا يعرفون الطريق المستقيم؛ تشكو زوجاتهم بأنهم ربما يجامعونهن في أدبارهن، فما نصيحتك؟ وما الحكم الشرعي في ذلك؟

أرجو التوجيه فقد كثر الكلام في ذلك.

ጥያቄ ፦

ክቡር ሼይኽ ሆይ ! ጉዳዩ ሰዎች ዘንድ በዝቷል። በተለይም ቀጥተኛውን የእስልምና መንገድ የማያውቁ የሆኑ ወጣቶች ዘንድ የበዛ ሲሆን ሚስቶቻቸውም አንዳንዴ ከኋላ በኩል እንደሚገናኟቸው ስሞታን እያሰሙ ነው። ምክሮት ምንድነው ? ሸሪዓዊ ሑክሙስ ምንድነው ?

*▣فَـضيلَـة الــشّيــخِ الـعـَـلّامَـة*
      *مُـحـمَّـدُ بــنُ صــالـِــحٍ الـعُـثَيْمِين*
             *-رَحِمَـﮧُ اللَّـﮧُ تعَالـﮯَ-*
     *【🔵】◣ألــــجــــ⇊ــــوأب◢*

وطء المرأة في دبرها حرام ومن كبائر الذنوب، وقال شيخ الإسلام ابن تيمية -رحمه الله-: إن الرجل إذا عرف به فإنه يجب أن يفرق بينه وبين زوجته، وسماه بعض العلماء اللوطية الصغرى، وهو مع كونه ضلالاً في الدين وسفه في العقل؛ إذ كيف يعدل الإنسان عما خلق الله له إلى محل القذر والنتن والرائحة الكريهة، أليس هذا قذراً في الحقيقة؟ قال لوط لقومه: ﴿أَتَأْتُونَ الذُّكْرَانَ مِنْ الْعَالَمِينَ * وَتَذَرُونَ مَا خَلَقَ لَكُمْ رَبُّكُمْ مِنْ أَزْوَاجِكُمْ بَلْ أَنْتُمْ قَوْمٌ عَادُونَ﴾ [الشعراء:165-166] وقال الله تعالى: ﴿نِسَاؤُكُمْ حَرْثٌ لَكُمْ فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّى شِئْتُمْ ﴾ [البقرة:223]

أين محل الحرث؟

القبل؛ لأنه هو محل الولد، فكيف تعدل عن الأمر الذي أمرك الله به إلى أمر آخر من أوامر الشيطان والعياذ بالله! فنصيحتي لهؤلاء الشباب ولغيرهم من الذين ابتلوا بهذا الأمر أن يتقوا الله في هذا الأمر، وأن يقلعوا عنه، وقد جعل الله لهم ما هو خير منه، وهو أن يأتي الإنسان زوجته في محل الحرث (في الفرج) وله أن يأتيها مقبلة ومدبرة؛ أي: له أن يأتيها وهي على ظهرها، أو مدبرة يأتيها وهي على بطنها، فالأمر في هذا واسع؛ ولهذا قال الله: ﴿فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّى شِئْتُمْ﴾ [البقرة:223] لكن لا يأتيها في الدبر، يكون الوطء في القبل.

🔥 ባለቤትን ከኋላዋ መገናኘት "ሐራም" ነው❗️ከትላልቅ ወንጀልም ውስጥ ነው !!!

ሸይኸል ኢስላም ኢብን ተሚያ እንዲህ አለ ፦

« አንድ ወንድ በዚህ ነገር ከታወቀ በእሱና በባለቤቱ መካከል እንዲለያዩ ይደረጋል። በእርግጥም ከፊል ዑለማዎችም "ትንሹ ሊዋጥ"
(ግብረ-ሰዶም) በሚል ስያሜ ሰጥተውታል። ይህም በዲን ላይ ጥመት እና የአይምሮ ቂልነት ከመሆኑም ጋር ነው። ታዲያ የዚህን ጊዜ የሰው ልጅ እንዴት አላህ ሽታው ቀፋፊና የሚያስጠላ ለሆነ ቆሻሻ ማስወገጃነት የፈጠረው ወደሆነ ቦታ ይዘነበላል⁉️
ይህ ነገር በትክክልም ግም አይደለምን ?!

ነብዩላህ ሉጥ ለህዝቦቹ እንዲህ አላቸው ፦

«ከዓለማት ሰዎች ወንዶችን ትመጣላችሁን ?
ከሚስቶቻችሁም ጌታችሁ ለናንተ የፈጠረላችሁን ትተዋላችሁን ? በእውነቱ እናንተ ወሰን አላፊዎች ሕዝቦ ናችሁ፡፡»
[አል_ሹዓራ (165፥166)]

« ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡ (ተገናኟቸው።)ለነፍሶቻችሁም (መልካም ሥራን) አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ፡፡ ምእመናንንም (በጀነት) አብስር፡፡ »

(አል-በቀራ (223))

👉 የዘር ቦታ የት ነው ?

« አል-ቁቡል » (ብልት) ነው። ምክንያቱም ፦ ልጅ ( ዘር ) የሚገኝበት ስፍራ ስለሆነ ነው።

ታዲያ እንዴት ከዚያ አላህ ካዘዘክ ስፍራ ይልቅ ወደዚያ ሼይጣን ወዳዘዘክ ቦታ ትዘነበላለክ ?!

መጠበቅ በአላህ ነው !

👉 ለእነዚህ ወጣቶችና ለሌሎችም በዚህ ነገር የተፈተኑ የሆኑትን ሰዎች የምመክረው ምክር ፦

« በዚህ ጉዳይ አላህን እንዲፈሩ ነው። እንዲሁም ከዚህ ነገር እንዲወጡም ነው። በእርግጥም አላህ ለነሱ ከሱ የተሻለን ነገር አድርጎላቸዋል ! እሱም ፦ የሰው ልጅ ባለቤቱን ዘር የሚገኝበት በሆነው ስፍራ (በብልቷ) እንዲመጣትና እንዲገናኛት ነው። በሚገናኛት ሰዓት ከፊትም ይሁን ከኋላ አቅጣጫ መሆን ይችላል። ይህም ማለት ፦ ( ከአቅጣጫ አንፃር ሲሆን ) በብልቷ የሚገናኛት ሆኖ እሷ በጀርባዋ ሆና እና በብልቷ የሚገናኛት ሆኖ እሷ በሆዷ ሆና በኋላ በኩል ይገናኛታል ማለት ነው።

በዚህ ዙሪያ ያለው ነገር ሰፋ ያለ ነው።

« ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡(ተገናኟቸው።)... »

⚠️ ይሁን ኤንጂ ከኋላ (ከመቀመጫዋ) እንዳይገናኛት ! ግንኙነቱ የሚሆነው ከፊትለፊት በኩል በብልቷ ነው !!!

(( ኢማሙ ኢብን ዑሰይሚን))

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ...

المصدر: سلسلة اللقاء الشهري > اللقاء الشهري [15]
فتاوى المرأة
النكاح والطلاق > عشرة النساء والحقوق الزوجية
رابط المقطع الصوتي

https://binothaimeen.net/upload/ftawamp3/mm_015_20.mp3

القناة تختص في نشر للشيخ ابن عثيمين رحمه الله تعال فيها سلسل كثيره هذا رابط القناة↙️

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

16 Feb, 06:15


“ረመዳን” 12 ቀን ቀራው !

أسلام عليكم ورحمة الله وبركاته.

👉 ውድ የተከበራችሁ የ«አምር ቢል መዕሩፍ...» ቻናል ተከታታይ ወንድም እህቶች እንዴት ናችሁ ? በያላቹበት አላህ ከክፉ ነገር ይጠብቃችሁ። ሰላሙንም ያብዛላችሁ ! እንደሚታወቀው በዚህ ቻናል ውስጥ ትምህርት በመስጠት ይጠቅመናል ብለን ያሰብናቸውን ኢስላማዊ ስርዓቱን የጠበቁ መልዕክቶች ስናስተላልፍ ቆይተናል። አሁንም ከአለፉት ዓመታቶች ባልተናነሰና በተሻለ መልኩ አሻሽለን እስልምናን ለመርዳት አቅም በፈቀደው ልክ በአላህ ፍቃድና እገዛ የምንቀጥል ይሆናል። ስለዚህ እናንተም የሚለቀቀውን ትምህርት በመከታተል በእናንተ ብቻ የተገታ ሆኖ እንዳይቀር የቻላቹትን ያህል ሰዎች ዘንድ ተደራሽ እንዲሆን "ሼር" በማድረግ እስልምናና አግዙ ! አላህ ደግሞ እናንተን ያግዛችዋል !!

አያሉ አምላክ እንዲህ ይላል ፦

(( يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَنصُرُوا اللَّهَ يَنصُرْكُمْ وَيُثَبِّتْ أَقْدَامَكُمْ ))

(( እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ ይረዳችኋል ! ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል፡፡ ))

(አል-ሙሐመድ (7))

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ይሉናል ፦

(( من دل على خير؛ فله مثل أجر فاعله ))

(( በመልካም ነገር ላይ ያመላከተ የሆነ ሰው የዚያን (አመላክቶት) የሰራውን ሰው አምሳያውን ምንዳ ያገኛል። ))

👉 እንግዲህ ወገኖቼ አስቡት ዛሬ ሰዎች 100 ሰው 200 ሰው "አድ" ካደረጋቹ የዚህን ያህል ብር ትሸለማላቹ ! ተብለው ያልተፈቀደውን ነገር ባልተፈቀደ መንገድ ብዙ ደክመው ሰዎች ጋር ሲያዳርሱ ይታያሉ። ከዚያም ይሸለማሉ። ከዚያም ደስተኛ ይሆናሉ። ግን ይህ ሽልማትና ደስታቸው ጊዜያዊና ጠፊ የሆነ የምድር ደስታ ነው ! ታዲያ እኛ ጠፊ ያልሆነውንና ዘላለማዊው ዓለም ላይ የሚሰጠን የሆነውን ሽልማት ለብዙ ሺህዎች በብዛታቸውና በሰሩትና ቁጥር ድጋሚ እየተፃፈልን አጅር በአጅር የምንሆንበትን የአላህን ዲን "ሼር" አርገን ብናሰራጭና ለሰዎች ቀና መሆን ሰበብ ብንሆን ምን ይጎዳን ይሆን ቢጠቅመን እንጂ... ስለዚህ እንበርታ !!!

(( فَمَا أُوتِيتُم مِّن شَيْءٍ فَمَتَاعُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا ۖ وَمَا عِندَ اللَّهِ خَيْرٌ وَأَبْقَىٰ لِلَّذِينَ آمَنُوا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ ))

(( ከምንም ነገር የተሰጣችሁት የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው፡፡ አላህ ዘንድ ያለውም ምንዳ ለእነዚያ ለአመኑትና በጌታቸው ላይ ለሚጠጉት (ለሚመኩት) በላጭና ሁል ጊዜ ነዋሪ ነው፡፡ ))

(አሽ-ሹዓራ (36))

👉 ሌላው መልዕክቴ ከላይ አንደተጠቀሰው የተከበረው የእዝነት ወር እየተቃረበ ነው ይህን የተከበረ ወረ በክብር እና ለየት ባለ ዝግጁነት መቀበል አለብን። ከቻናላችን ሁኔታ አንፃር ከተለመደው አቀራረብ ውጪ በመለቀቅ ላይ የነበሩ ተከታታይ ፅሁፎችን እና አንዳንድ ትምህርት ነክ ነገሮችን "ረመዳን" እስኪወጣ ድረስ በማቆም በምትኩ ወይም በአብዛኛው ረመዳን ነክ የሆኑ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የፆም ህግጋቶችንና ቁርኣንን ለየት ባለ አቀራረብ ከቁርኣን ፣ ከሐዲስ እና ከዑለማዎች ፈታዋ ጋር በማቆራኘት ወቅታዊ ነገሮች ላይ ትኩረት የምናደርግ ሲሆን የሚለቀቅ ይሆናል። በመሆኑም ለጊዜው ያቆምናቸው ፅሁፎች በአላህ ፍቃድ ከረመዳን በኋላ ቀጣይነት የሚኖራቸው ይሆናል።

👉 እኛ የተከበረውን የተውበት ወር በአግባቡ ለመጠቀም ሲባል በቻልነው ያህል ከወሳኝ ወቅታዊ ጉዳዮች ውጪ በሚድያ አጠቃቀማችን የተገደብ እናደርገዋለን።

አላህ የዛ ሰው ይበለን !

አላህ የሰራነውንና የምንሰራውን ሁሉ ኢኽላስ ሰጥቶ ይቀበለን !!! አሚን !!!

📝ወንድማችሁ ...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Feb, 19:20


« ኪታቡ አል-ተውሒድ »

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم

« كتاب التوحيد »

👉 ትክክለኛ "ዐቂዳን" አውዳሚ ስለሆኑት "ኩፍር" "ሺርክ" "ኒፋቅ" "ቢድዓ" ... ጥልቅ ትንታኔ የተደረገበት ኪታብ ነው !

👉 ቁ.15


👈 الفصل الخامس: بيان حقيقة كل من: الجاهلية، الفسق، الضلال، الردة: أقسامها، وأحكامها. »

🔥 «አል-ጃሂሊያ» (ድንቁርና)


ቦታ ⤵️

(መስጂድ አል-ፈላሕ)

ቀንከጁምዓ ሶላት በኋላና እሁድ ከዐስር ሶላት በኋላ...

ፀሐፊው ⤵️

(( ታላቁ ዐሊም ሸይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል- ፈውዛን ))

አቅራቢው ⤵️

… ኢስማኤል ወርቁ …

👉 አላህ ሁላችንንም በኪታቡ ምንጠቀም ያድርገን !!!!!

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Feb, 15:55


🌱 « ከአንድ ሰው የእስልምናው ማማር ውስጥ የማይመለከተውን ነገር መተው ነው !!! »

((( ረሱል ﷺ )))

(ኢማም ኢብን ባዝ)


https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Feb, 11:31


🌱 ቀዷ ፆምን እስከ ሻዕባን ማዘግየት ፦

ጥያቄ ፦

🌱 ከረመዳን ወር ፆም የተፈጠረውን ቀን እስከ ቀጣዩ ዓመት ሻዕባን የመጨረሻው 10 ቀን ወይም ቀደም ብሎ እስካለው ጌዜ ማዘግየት ይቻላልን ?

መልስ ፦

👉 በአጠቃላይ ከሴትም ይሁን ከወንድ አንፃር ማዘግየቱ ችግር የለውም። እስከ ሻዕባን ወር ማዘግየት ይቻላል። አዒሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እስከ ሻዕባን ወር ድረስ የምታዘገይ ነበረች።

የላቀውና ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

« ( ያልፆማቹትን ቀን ቆጥራችሁ በሌላ ቀን ፁሙ። »

👉 (አላህ) በዚህ ጊዜ ውስጥ ፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ (ቀዷቹን አውጡ !) አላለም። እንዲሁም በፍጥነት የተቻኮላቹ ሆናቹ ቀዷቹን መፆማቹ ግዴታ ይሆናል ! አላለም። ይህ ነገር ጉዳዩን ሰፋ አርጎ ማቅለል እንዳለው ያመላክታል።

👉 የረመዳንን ወር ቀዷን በሸዋል ወር ውስጥ ፤ በዙል-ቃዒዳ ወር ውስጥ ፤ በዙል-ሒጃ ወር ውስጥ ፤ በሙሓረም ወር ውስጥ ፣ በሰፈር ወር እና እስከመጨረሻው ባለው ጊዜ በመፆም ቀዷ ቢያወጣ ችግር የለውም። ትክክል ነው።

(ኑሩን አለደርብ)

(((ኢማም ኢብን ባዝ)))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Feb, 11:30


🌱 ቀዷ ፆምን እስከ ሻዕባን ማዘግየት ፦

ጥያቄ ፦

🌱 ከረመዳን ወር ፆም የተፈጠረውን ቀን እስከ ቀጣዩ ዓመት ሻዕባን የመጨረሻው 10 ቀን ወይም ቀደም ብሎ እስካለው ጌዜ ማዘግየት ይቻላልን ?

መልስ ፦

👉 በአጠቃላይ ከሴትም ይሁን ከወንድ አንፃር ማዘግየቱ ችግር የለውም። እስከ ሻዕባን ወር ማዘግየት ይቻላል። አዒሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እስከ ሻዕባን ወር ድረስ የምታዘገይ ነበረች።

የላቀውና ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

« ( ያልፆማቹትን ቀን ቆጥራችሁ በሌላ ቀን ፁሙ። »

👉 (አላህ) በዚህ ጊዜ ውስጥ ፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ (ቀዷቹን አውጡ !) አላለም። እንዲሁም በፍጥነት የተቻኮላቹ ሆናቹ ቀዷቹን መፆማቹ ግዴታ ይሆናል ! አላለም። ይህ ነገር ጉዳዩን ሰፋ አርጎ ማቅለል እንዳለው ያመላክታል።

👉 የረመዳንን ወር ቀዷን በሸዋል ወር ውስጥ ፤ በዙል-ቃዒዳ ወር ውስጥ ፤ በዙል-ሒጃ ወር ውስጥ ፤ በሙሓረም ወር ውስጥ ፣ በሰፈር ወር እና እስከመጨረሻው ባለው ጊዜ በመፆም ቀዷ ቢያወጣ ችግር የለውም። ትክክል ነው።

(ኑሩን አለደርብ)

(((ኢማም ኢብን ባዝ)))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Feb, 08:28


♻️አዲስ ጥያቄ እና መልስ ከመስጂድ አል-ፉርቃነ ጉቶ አላህ ይጠብቃት .....

አላህ የት ነው ?!
አላህ የት ነው ብሎ መጠየቅ ይቻላልን ?!
ከሰለፎች አላህ ሁሉም ቦታ ነው ያለ አለ
?!

➛ኢብ ጀሪር(አል-ሙፈሲር) የአህባሾች ዓቂዳ ይደግፊልን?!
➛ በሞቱ ሰውች ኢስቲغاሳ መጠየቅ እንዴት ይታያል
?!

ሌሎችም የአህባሽ ፊክራ የተብራራበት ቆንጆ ጥያቄ እና መልስ.......

🎧በሸይኽ አቡ ቀታዳ አብደላህ ቢን ሙዘሚል አላህ ይጠብቀው....

🤳 ሻዕባን 16-1446 ከፈጅርበኋላ
🕌በፉርቃን መስጂድ (ጉራጌ-ጉቶ
)

👇 የመስጂዳችን ቻናል ለማግኘት 👇
🖇
https://t.me/httpgoto

↪️https://t.me/Adamaselefy/9976

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Feb, 03:37


🎉አዲስ ሙሃደራ📌

👉 በደልንን ተጠንቀቁ በሚል ርእስ
በመስጂድ ቂብላ ወሊሶ ሶዶ የተደረገ ሙሃራ።

🎙 በኡስታዝ አቡ ዒክሪማ አብድረዛቅ

🌙 15/08/1446
📅 7/5/2017

👉https://t.me/AbuEkrima

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Feb, 17:58


አሕባሽና መሰሎቹ ድፍረት በቁርአን ላይ... በጥቂቱ እንካቹ ፦

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Feb, 15:31


⚠️ ፍታና እንድርካለን❗️

فتاوى الجامع الكبير

حكم اشتراط الزوجة الثانية طلاق الزوجة الأولى

السؤال:

التي يريدها الرجل أن يشترطوا عليه طلاق الأولى، وهل يجوز له أن يقبل هذا الشرط دون سبب من الأولى؟ 

ጥያቄ ፦

⚠️ አንድ ወንድ ለሁለተኝነት ሊያገባት የፈለጋት የሆነችው ሴትና (ቤተሰቦቿ) የመጀመሪያዋን ሚስቱን እንዲፈታ ቅድመ-ሁኔታ ቢያደርጉበት በመጀመሪያዋ ባለቤቱ ላይ እንዲፈታት የሚያደርገው ምክንያት ሳይኖረው ይህን "ሸርጥ" መቀበል ለሱ ይቻልለታልን ?

الجواب:

هذا لا يجوز، وبعض الناس يقولون: إذا خطب منهم آخر، وعند الخاطب زوجة، يقولون: بشرط أن تطلق زوجتك؛ هذا لا يجوز، الرسول ﷺ نهى عن ذلك، نهى أن تشترط المرأة طلاق أختها.

فالحاصل: أنه لا يجوز للمخطوب منهم أن يشترطوا على الخاطب أن يطلق زوجته الحالية، بل هذا من ظلمهم، وعدوانهم، فليس لهم هذا الشرط، ولا يلزمه الوفاء لهذا الشرط؛ فإن هذا شرط منكر، فيخبرهم أن هذا لا يجوز، وأن الرسول نهى عن هذا الشرط، ولا يليق منكم ذلك، فإن صمموا، فشرطهم باطل، كما قال النبي ﷺ في قصة بريرة: كل شرط ليس في كتاب الله فهو باطل، وإن كان مائة شرط، قضاء الله أحق، وشرط الله أوثق. 

فتاوى الجامع الكبير

 መልስ ፦

⚠️ ይህ አይቻልም ! ከፊል ሰዎች ከእነሱ ዘንድ ሌላ ሚስት ሲጠየቁ ለጠያቂው ሰው እንዲህ ይላሉ ፦

" የመጀመሪያዋን ባለቤትክን ከፈታክ እሺ። " በሚል መስፈርት ያደርጉበታል። ይህ አይቻልም ! ነብዩ ﷺ ይህን ነገር ከልክለዋል ! (እሷም) የእህቷን መፈታት መስፈርት እንዳታደርግ ከልክለዋል !!

👉 ዋናው ቁም ነገር ከእነሱ ሴት ልጃቸው ለትዳር የታጨችላቸው የሆኑ አካሎች የአጨውን ሰው ባለቤቱን እንዲፈታ በሚል መስፈርት ማድረግ አይቻልም ! እንደሁም ይህ ነገር ከእነሱ የሆነ በደልና ድንበር ማለፍ ነው❗️ለእነሱ ይህን መስፈርት ማድረግ የለባቸውም። ይህን መስፈርት ተፈፃሚ ማድረግ በሱ ላይ ግድ አይደረግበትም !!

👉 ይህ መስፈርት መጥፎ ነው !! ይህ ነገር እንደማይቻልም ይነግራቸዋል።

" ረሱል ﷺ ይህን ነገር "ሸርጥ" ከልክለዋልና ለእናንተ ይህን ነገር (ማንሳታቹ) አይገባም !! ይላቸዋል። እነሱ ግን ችክ በማለት አልሰማም ካሉ ረሱል ﷺ በበሪራ ታሪክ ውስጥ እንዳሉት መስፈርታቸው "ባጢል" ውድቅ ነው !!! « ሁሉም በአላህ ኪታብ "ቁርኣን" ውስጥ የሌለ የሆነ "ሸርጥ" ውድቅ ነው ! የአላህ ውሳኔ (ፍርድ) የበለጠ የተገባ ነው ! የእርሱ መስፈርት ጠንካራ ነው !!! »

(( ፈታዋ አል-ጃሚዑል ኩብራ ))

(((ኢማም ኢብን ባዝ)))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Feb, 15:29


📻 تسجيلات مسجد الفلاح السلفية في الحبشة: يسرها أن تقدم لكم هذه المادة وهي عبارة عن خطبة جمعة
🎧 የመስጂደ አል ፈላህ የጁመዓ ኹጥባ ከአማርኛ ትርጉም ጋር።

🔖 بعنوان: الإستعداد لرمضان بقراءت القرآن

🔖
ለረመዳን መዘጋጀት ቁርአንን በመቅራት

🔜 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ የጁመዓ ኹጥባ።

🎙 للداعية المبارك: أبو إبراهيم أنوار بن محمد الحبشي حفظه الله تعالى

🎙️ በኡስታዝ አቡ ኢብራሂም አንዋር ሙሀመድ አላህ ይጠብቀው።

🗓️ سجلت يوم الجمعة في١٥- شعبان ١٤٤٦هـ في مسجد الفلاح في الحبشة حرسها الله تعالى
🗓️ ሸዕባን{15-1446 ሂጅሪያ } አርብ በታላቁ ፈላህ መስጂድ አላህ ይጠብቃት።

ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎https://t.me/selefya

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Feb, 12:39


🍥 « ተርሂብ ከደሴ ለመጡ እንግዶች! »

📌 (የካቲት/05/2017) ለዚያራ ለመጡ እንግዶች ባጠቃላይ የተደረገ የ" እንኳን ደህና መጣችሁ " ንግግር...

🎙 በኡስታዝ:- አቡ አብድልመናን ኻሊድ ቢን ጠይብ አላህ ይጠብቀው።

🕌 በመስጂድ አል ፈላህ አላህ ይጠብቃት።

📅 እሮብ :-05/06/2017 EC

🔗https://t.me/selefya

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Feb, 12:37


♻️ ታላቅ የዳዕዋ እና የኢጅቲማዕ
       ፕሮግራም!!
⤵️

🚘 ሱ.ና....መ.ስ.ጂ.ድ በልዩ የዳዕዋ እና የዝያራ ስብስብ ትደምቃለች!!

🗓️ ዛሬ አርብ የካቲት 06/2017 በውቢቷ አዲስ አበባ ከተማ {ሱና-መስጂድ} ሙስሊሞችን {ሰለፍዮችን} ሰብስባ ለማንበሽበሽ ዝግጅቷን አጠናቃ በመጠባበቅ ላይ ትገኛለች።.....

↪️ በአላህ ፍቃድ ከመግሪብ-ዒሻ ባለው ሰዓት ከወሎ ለዚያራ በመጡ ኡስታዞች ትደምቃለች።.....

↪️ በፕሮግራሙ የሚታደሙት ከወሎ {ደሴ} የመጡ ኡስታዞች እና ዱዓቶች ሲሆን.....

↪️ በየትኛውም አከባቢ የምትገኙ ወንድሞች ከአሁኑ ፕሮግራማችሁ በማስተካከል ዛሬ ማታ ሁላችሁም የኢጅቲማው ድምቀት እንድትሆኑ ከወዲሁ የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፋለን።

📎
https://t.me/mesjidalsunnah/17442

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Feb, 06:14


🌱 "ጁምዓ" መግቢያውና ትጥበቱ...

☄️ بسم الله الرحمن الرحيم

ጥያቄ ፦

ይህ  ጠያቂ  መልዕክቱ ላይ ስሙን ያልጠቀሰ ሲሆን እንዲህ በማለት ይጠይቃል ፦

ዕለተ "ጁምዓ" ወቅቱ የሚገባው መቼ ነው ? አንድ ሰው ዕለተ ሐሙስ ከ"መግሪብ" ሶላት
በኋላ የ"ጁምዓ"ን ትጥበት መታጠብ ይቻልለታልን?

ቀኑስ የሚያበቃው መቼ ነው?

አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳዎት !!!

መልስ ፦

💥 ዕለተ "ጁምዓ" እነደ ሌላው ቀን ነው።... የ"ፈጅር" ወቅት ከገባ በኋላ ወይም ፀሐይ ከወጣ በኋላ ቢታጠብ መልካም ነው።

(በተጨማሪ) "ሱና"ም ነው።

👉 በላጭ የሚሆነው ግን ወደ ሶላቱ ለመሄድ ሲቅጣጭ መታጠቡ ነው። ይህ የተሻለ ነው !!!

👉 የ"ፈጅር" ወቅት ላይ ወይም ፀሐይ ከወጣ በኋላ ቢታጠብ ችግር የለውም።

የተፈለገው ነገር ዕለተ "ጁምዓ" እነደ ሌላው ቀን (መሆኑ ነው።) ሁሉም ቀን የ"ፈጅር" ወቅት ሲገባ ቀኑ ይገባል (ማለት ነው።)

[ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ]

..… ኢስማኤል ወርቁ …..

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

13 Feb, 16:43


⚠️ ብዛት እንጂ ጥራት የለንም !!! ለምን ???

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

04 Dec, 17:48


አላህ ፊታችሁን ይለያየዋል !!!

ضعف حديث (إن الله لا ينظر إلى الصف الأعوج)

السؤال:

كثيراً ما نسمع من أئمة المساجد عند تسوية الصفوف قول: «إن الله لا ينظر إلى الصف الأعوج». هل هو حديث أو قول؟

ጥያቄ ፦

ብዙ ጊዜ የመስጂድ ኢማሞች ዘንድ የሶላትን ሰልፍ በሚያስተካክሉ ጊዜ « አላህ ወደ ተጣመመ ሰልፍ አይመለከትም ! » የሚል ንግግርን እንሰማለን። ይህ ንግግር "ሐዲስ" ነውን ? ወይንስ የሰው ንግግር ነው ?

الجواب:

لا شك أن الصف الأعوج صف ناقص، وأن المصلين يأثمون إذا لم يسووا الصف؛ لأن النبي صلى الله عليه وسلم توعد مَن لم يسوِّ الصف. فقال: «عباد الله لتسوُّن صفوفكم أو ليخالفن الله بين وجوهكم».

وأما الحديث الذي ذكرت: «إن الله لا ينظر إلى الصف الأعوج». فهذا ليس بصحيح.


المصدر: سلسلة لقاءات الباب المفتوح > لقاء الباب المفتوح [1]

መልስ ፦

የተጣመመ ሰልፍ ጎዶሎ መሆኑ ጥርጥር የለውም።

ሰጋጆች ሰልፋቸውን ያላስተካከሉ የሆነ ጊዜ ወንጀለኛ ይሆናሉ !!

ምክንያቱም ፦ ( ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ) "ሰፉን" ያላስተካከለ የሆነን ሰው ዝተውበታልና ነው።

እንዲህም አሉ ፦

« እናንተ የአላህ ባሪያዎች ሆይ ! ሰልፋቹን ልታስተካክሉ ነው። አሊያም (አላህ) በፊቶቻችሁ መሀል ሊለያይባችሁ ነው !!! »

👉 (ከላይ ጥያቄው ላይ ) ያወሳከው « አላህ ወደ ተጣመመ ሰልፍ አይመለከትም ! » የሚለውን ሐዲስ በተመለከተ ይህ ትክክል አይደለም !!!

((ኢማም ኢብን ዑሰይሚን))

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ...

رابط المقطع الصوتي
https://binothaimeen.net/upload/ftawamp3/od_001_18.mp3

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

04 Dec, 11:56


🌱 የተወዳጁ ነብይ  👉ታላቁ ሸፈዓ 👈


👉 ቁ.2️⃣


https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

04 Dec, 10:15


መካሪ የሆነ ኹጥባ ከመስጂደል ሀረም ይደመጥ
خطبة الجمعة من الحرم المكي

"طول العمر وقصر الحياة"

بندر بليلة

https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4542

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

04 Dec, 08:07


ፍልስጤምና ስንክሳሯ‼️

(( ክፍል ዘጠኝ ))

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم

ፅዮናዊነት የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ውጤት ነው❗️

🔥 አንደ አውሮፖ አቆጣጠር ከ1095 እስከ1099 ዓመት ለ4 ዓመት በቆየው እየሩሳሌምን... የክርስቲያን ግዛት የማድረግ ጦርነት ወደ በይተል መቅዲስ የዘመቱት የመስቀል ጦረኞች ከረዥም ጊዜ ከበባና ቆይታ በኋላ በሙስሊሞች ላይ በወሰዱት የጭካኔ ግድያ የተከበረውን መስጂድ አል-ዐቅሳ ከለላ ለማድረግ ሸሽተው የተደበቁትን 70 000 ሙስሊሞች ዕፃን ሴት ወንድ ብለው ሳይሉ አረዱ ጨፈጨፉ‼️

🔥 እሩቅ ሳንሄድ እዚሁ ሀገራችን ላይ ሱዳኖች አንገቱን የቆረጡት ዲያብሎሱ ንጉስ ዩሀንስ በግድ ካልቆረባቹ ካልተጠመቃቹ ብሎ የጨፈጨፋቸው ሙስሊሞች ወደ 30 000 ይደርሳሉ‼️

የቅርብ ጊዜው የማይናማሩ የእሳት አምላኪዎችና የቢዲዝሞች “ ዞር በሉ ! ”
“ ከሀገራችን ውጡ ! ”
“ አንፈልጋቹም ! ” የሚለው አረመኔያዊ ዘመን ተሻጋሪ ጭቆናና መንግስት ዕውቅና የሰጠው ግፍ መሳሪያ በታጠቁ የሴጣን ወታደሮች ታግዞ ተቆርጦ እንደሚጣል ግንድ በተቆፈረ ገደል ላይ ከነ እይወታቸው ደራርበው እያጣሉአቸው የተሰውበትና በእሳት የነደዱበት ከእንቅልፍ የሚያባንነው አሳቃቂ ታሪክ የማነው ?‼️

👉 አያቹ ወገኖች ለናሙና ያህል የጠቀስኩላቹ የቀደመ ታሪካችን ...ምን እንደሚመስል አስተዋላቹህን !?? ከዚህ ታሪክ እንደምንረዳው በሙስሊሞች ላይ ግፍ መሰራቱና መፈተናቸው ዛሬ ላይ የተጀመረ እንዳልሆነ ነው። ይህም የሆነው ልክ አላህ እንደመሰከረላቸው አምነናል በማለታቸው እንጂ በሌላ እንዳልሆነም ነው !!!

ምንም የማይሳነው አሸናፊው አምላክ አላህ እንዲህ ይለናል ፦

(( " وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الْبُرُوجِ ۝ 
وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ ۝ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ ۝ قُتِلَ أَصْحَابُ الْأُخْدُودِ ۝ النَّارِ ذَاتِ الْوَقُودِ ۝ إِذْ هُمْ عَلَيْهَا قُعُودٌ ۝ وَهُمْ عَلَى مَا يَفْعَلُونَ بِالْمُؤْمِنِينَ شُهُودٌ ۝ وَمَا نَقَمُوا مِنْهُمْ إِلَّا أَنْ يُؤْمِنُوا بِاللَّهِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ ۝ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاللَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ ۝ إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ الْحَرِيقِ [سورة البروج:1-10].

(( " የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡ በተቀጠረው ቀንም ፤ በተጣጅና በሚጣዱትም ፤ (እምላለሁ ! )የግድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡ የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡ እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ ፤ (ተረገሙ)፡፡ እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡ ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው ፣ ምስጉን በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም። በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡ እነዚያ ምእመንንና ምእመናትን ያሰቃዩ ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡ " ))

((አል-ቡሩጅ (1፥10))

👉 ታዲያ አሁንስ ከዚህ ምን ተማርን ? ቁም ነገሩ እዚህ ጋር ነው ! እኛም ለአላህ ብለን በማመናችን ከሆነ እቺን ትንሽ ፈተና እየተፈተን ያለነው ልክ እንደቀደምቶቹ ነገ የበለጠ አስከፊው የመከከራ ቀን እንደሚመጣ እያሰብንና እየገመትን በኢስላማዊ ዕውቀት ፣ በዱዓ ፣ በተውበት ፣ በስቲግፋር ፣ በትዕግሥትና ፅናት ለከሃዲያኖች ተንኮል ባለመመቻቸት ከፊትና ቦታ በመራቅ እንጠባበቅ !!!

(( " أَمْ حَسِبْتُمْ أَن تَدْخُلُوا الْجَنَّةَ وَلَمَّا يَأْتِكُم مَّثَلُ الَّذِينَ خَلَوْا مِن قَبْلِكُم ۖ مَّسَّتْهُمُ الْبَأْسَاءُ وَالضَّرَّاءُ وَزُلْزِلُوا حَتَّىٰ يَقُولَ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ مَتَىٰ نَصْرُ اللَّهِ ۗ أَلَا إِنَّ نَصْرَ اللَّهِ قَرِيبٌ " ))

(( " በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን ? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት « የአላህ እርዳታ መቼ ነው ? » እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው ፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ ! የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው (ተባሉም)፡፡ " ))

(አል-በቀራ (214))

👉ግን እኔ አሁን ላይ ያለን ሙስሊሞችን በተመለከተ ሌላም የምፈራው ነገር አለ❗️ምን መሰላቹ

« እንደቀደምቶቹ አላህ የመሰከረላቸው "አስሓቡ አል ቡሩጅ" አምነናል በማለታችንና
አንክድም በማለታችን ብቻ ሳይሆን ልዕልና ያጎናፀፈንና መዳኛችን የሆነውን እስልምና ጥለን ዝቃጭና የተግማማ የሆነውን የከሃዲያን ዕምነትና ባህል ማርኮን የጠላቶቻችን መጥፎ ስነ-ምግባራቸውን በመላበሳችን የተነሳ ውርደትና ትንሽነት ተከናንበን ከእግራቸው ስር ወድቀን የቀረነው !!!

‏{{ " ﻭَﺟُﻌِﻞَ ﺍﻟﺬِّﻟَّﺔُ ﻭَﺍﻟﺼَّﻐَﺎﺭُ ﻋَﻠَﻰ ﻣَﻦْ ﺧَﺎﻟَﻒَ ﺃَﻣْﺮ ِ " }}

[ أخرجه بخاري]

(( " ... ውርደትና ትንሽነት ትዕዛዜን በተቃረነ ላይ ተደረገ❗️" ))

ስለዚህ ተከብሮ ወዳከበረንና ወዳስከበረን እስልምና እንመለስ !

((( إذا تبايعتم بالعِينةِ وأخذتم أذنابَ البقرِ ورضيتم بالزرعِ وتركتم الجهادَ سلط اللهُ عليكم ذُلًّا لا ينزعُه شيءٌ حتى ترجعوا إلى دينِكم. )))
أخرجه أبو داود

ቂል ሙስሊሞች የሰሩትን አይተን እነደ ልዩ ጀብድ "ጀግንነት" እያልን ጠላቶቻችንን አሳንሰን ለማሳየት ስንል ብቻ እነደ ገደል ማሚቱ ከማስተጋባት ይልቅ ጠቢቡ ነብይ እንደነገሩን ወደ እስልምናችን የእውነት እንመለስና ከተከናነብነው ውርደት እንውጣ !

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 20:56


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል- 40 ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

الفصل الثامن أحكام تختص بالمرأة في الحج والعمرة.

4 - إذا اعترى المرأة وهي في طريقها إلى الحج حيض أو نفاس فإنها تمضي في طريقها، فإن أصابها ذلك عند الإحرام فإنها تحرم كغيرها من النساء الطاهرات؛ لأن عقد الإحرام لا تشترط له الطهارة.

قال في [المغني] (3 / 293، 294) : وجملة ذلك أن الاغتسال مشروع للنساء عند الإحرام كما يشرع للرجال؛ لأنه نسك وهو في حق الحائض والنفساء آكد؛ لورود الخبر فيهما، قال جابر: «حتى أتينا ذا الحليفة فولدت أسماء بنت عميس محمد بن أبي بكر، فأرسلت إلى رسول الله صلى الله عليه وسلم كيف أصنع؟ 
قال: اغتسلي، واستثفري بثوب، وأحرمي» وعن ابن عباس عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: «النفساء والحائض إذا أتيا على الوقت يحرمان ويقضيان المناسك كلها غير الطواف بالبيت» وأمر النبي صلى الله عليه وسلم عائشة أن تغتسل لإهلال الحج وهي حائض. انتهى. والحكمة في اغتسال الحائض والنفساء للإحرام التنظيف، وقطع الرائحة الكريهة لدفع أذاها عن الناس عند اجتماعهم، وتخفيف النجاسة، وإن أصابهما الحيض أو النفاس وهما محرمتان لم يؤثر على إحرامهما، فتبقيان محرمتين، وتجتنبان محظورات الإحرام، ولا تطوفان بالبيت حتى تطهرا من الحيض أو النفاس وتغتسلا منهما، وإن جاء يوم عرفة ولم تطهرا وكانتا قد أحرمتا بالعمرة متمتعتين بها إلى الحج فإنهما تحرمان بالحج، وتدخلانه على العمرة، وتصبحان قارنتين. والدليل على ذلك «أن عائشة رضي الله عنها حاضت وكانت أهلت بعمرة، فدخل عليها النبي صلى الله عليه وسلم وهي تبكي، 
قال: ما يبكيك لعلك نفست؟ 
قالت: نعم، قال: هذا شيء قد كتبه الله على بنات آدم، افعلي ما يفعل الحاج غير أن لا تطوفي بالبيت» وفي حديث جابر المتفق عليه: «ثم دخل النبي صلى الله عليه وسلم على عائشة فوجدها تبكي، 
فقال: ما شأنك؟ قالت: شأني
أني قد حضت، وقد حل الناس ولم أحلل ولم أطف بالبيت، والناس يذهبون إلى الحج الآن، فقال: إن هذا أمر قد كتبه الله على بنات آدم، فاغتسلي، ثم أهلي ففعلت ووقفت المواقف كلها، حتى إذا طهرت طافت بالكعبة وبالصفا والمروة، ثم قال: قد حللت من حجك وعمرتك جميعا» انتهى. قال العلامة ابن القيم في 
[تهذيب السنن] (2 / 303) : والأحاديث الصحيحة صريحة بأنها أهلت أولا بعمرة ثم أمرها رسول الله صلى الله عليه وسلم لما حاضت أن تهل بالحج فصارت قارنة؛ ولهذا قال لها النبي صلى الله عليه وسلم: «يكفيك طوافك بالبيت وبين الصفا والمروة لحجك وعمرتك» انتهى.

... 4ኛ. ሴት ልጅ ወደ ሐጅ ስትሄድ መንገድ ላይ የወር አበባ ወይም የወሊድ ደም ቢያጋጥማት መንገዷን ትቀጥላለች ፦

🍇 ይህ ደም በኢሕራም ወቅት ከሆነ ያጋጠማት ልክ እንደ ሌላዋ "ጣሂር" (ንፁህ) የሆነች ሴት "ኢሕራም" ታደርጋለች ፤ ምክንያቱም ፦ የኢሕራም መጀመር "ጦሃራ" መስፈርት አይደረግለትም። (ኢብን ቁዳማ) ሙግኒ ጥራዝ 3 ገፅ 293_294 ላይ እንዲህ ይላል ፦ “የዚህ ነገር ሙሉ መልዕክቱ በኢሕራም ጊዜ መታጠብ ለወንድ ተገቢ እንደሆነ ሁሉ ለሴቶችም መታጠቡ ተገቢ ነው። ምክንያቱም ፦ የሐጂ ስርዓት ስለሆነ የወር አበባ እና የወሊድ ደም ባለቤት ሴት ላይ የጠነከረ ነው። ይህን አስመልቶ የሚከተው ሐዲስ መጥቷል።ጃቢር رضي الله عنه እንዲህ ይላሉ ፦

{ حتى أتينا ذا الحليفة فولدت أسماء بنت عميس محمد بن أبي بكر، فأرسلت إلى رسول الله ﷺ كيف أصنع ؟ قال: اغتسلي، واستثفري بثوب، وأحرمي } البخاري ومسلم

👉 “ዙል ሑለይፋ ስንደርስ አስማዕ ቢንት ኡመይስ ሙሐመድ ኢብኑ አቡበክርን ወለደች ከዚያም ምን ማድረግ እንዳለባት ለመጠየቅ ወደ አላህ መልክተኛ ﷺ ዘንድ ላከች፤ የአላህ መልክተኛም ﷺ 
እንዲህ አሏት ፦ “ታጠቢ እና በጨርቅ አስረሽ ኢሕራም አድርጊ።” (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)

ከኢብኑ አባስ رضي الله عنه በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ፦

{ النفساء والحائض إذا أتيا على الوقت يحرمان ويقضيان المناسك كلها غير الطواف بالبيت } رواه أبو داود .

👉 « የወር አበባ ላይ ያለች ሴት እና የወሊድ ደም ያለባቸው ሴቶች ወደ ኢሕራም ቦታ በመጡ ጊዜ ይታጠቡ እና ኢሕራም ያደርጋሉ ፤ ከዚያም በካዕባ ዙሪያ መዞር ሲቀር ሁሉንም የሐጅ ተግባራት ይፈፅማሉ። » (አቡዳውድ ዘግቦታል።)

👉 ዐኢሻ رضي الله عنها 
የወር አበባ ላይ ስለነበረች ነብዩ ﷺ ለሐጅ ኢሕራም ለማድረግ እንድትታጠብ አዘዋታል።

የወር አበባ እና የወሊድ ደም ያለባቸው ሴቶች በዚህ ሁኔታ እያሉ መታጠባቸው ንፅህናቸውን ለመጠበቅ ነው፤ እንደዚሁም ከሰዎች ጋር ሲቀላቀሉ መጥፎ ጠረን እንዳይኖርና ነጃሳውን ለማስወገድ ሲባል ነው።

የወር አበባ ወይም የወሊድ ደም ሐጅ ከሐረሙ በኋላ ከሆነ የመጣው በኢሕራማቸው ላይ ምንም አይነት ችግር አያመጣም። ሙሕሪም ሆነው በመቆየት ሐጅ ላይ የተከለከሉ ነገሮችን ከመፈፀም ይቆጠባሉ። ከወር አበባ እና ከወሊድ ደም ፀድተው እስከ ሚታጠቡ ድረስ በካዕባ መዞር አይችሉም !!!

👉 ከወር አበባ ወይም ከወሊድ ደም ሳይፀዱ የዐረፋ ቀን ከደረሰ እና "ኢሕራም" ያደረጉት በሐጅ ከዚያም በኡምራ (ተመቱዕ) ከሆነ እሱን ትተው ሐጅ እና ኡምራን አንድ ላይ አድርገው(ቂራን) ያደርጉታል። ለዚህም ማስረጃው ፦

{ أن عائشة رضي الله عنها حاضت وكانت أهلت بعمرة، فدخل عليها النبي ﷺ وهي تبكي، قال: ما يبكيك لعلك نفست ؟ قالت: نعم، قال: هذا شيء قد كتبه الله على بنات آدم، افعلي ما يفعل الحاج غير أن لا تطوفي بالبيت }  أخرجه البخاري ومسلم .

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 20:56


👉 እናታችን ዐኢሻ رضي الله عنها በዑምራ ኢሐራም አድርጋ የወር አበባ መጣባት ፤ እያለቀሰች እያለ ነብዩ ﷺ 
ገቡ ፤ “ ምንድነው እሱ የሚያስለቅስሽ ? የወር አበባ ያየሽ ይመስላል” ሲሏት እርሷም “አዎ” አለቻቸው፤ እሳቸውም “ይህ እኮ አላህ የአደም ሴት ልጆችን የፈጠረበት የሆነ ነገር ነው ፤ በካዕባ መዞር ሲቀር ሓጃጆች የሚሰሩትን ሁሉ ስሪ።” አሏት። (ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።)

የቡኻሪ እና ሙስሊም በጋራ እንደዘገቡትና ጃቢር رضي الله عنه እንዳስተላለፉት ፦

{ ثم دخل النبي ﷺ على عائشة فوجدها تبكي، فقال: ما شأنك ؟ قالت: شأني أني قد حضت، وقد حل الناس ولم أحلل ولم أطف بالبيت، والناس يذهبون إلى الحج الآن، فقال: إن هذا أمر قد كتبه الله على بنات آدم، فاغتسلي، ثم أهلي ففعلت ووقفت المواقف كلها، حتى إذا طهرت طافت بالكعبة وبالصفا والمروة، ثم قال: قد حللت من حجك وعمرتك جميعا } البخاري ومسلم

👉ነብዩ ﷺ ወደ ዐኢሻ رضي الله عنها ዘንድ ሲገቡ እያለቀሰች አገኟት እና “ምን ሆነሽ ነው” አሏት “የሆንኩት እማ ! እኔ የወር አበባ መጣብኝ ! በእርግጥ ሰዎች ከሐጅ ተፈተዋል ፤ እኔ ከሐጅ አልተፈታሁም ፤ በካዕባ ዙሪያም አልዞርኩም ፤ ሰዎች አሁን ወደ ሐጅ እየተጓዙ ነው።” ስትላቸው የአላህ መልክተኛም ﷺ እንዲህ አሏት ፦ “ይህ ጉዳይ አላህ በአደም ሴት ልጆች ላይ የደነገገው ነገር ነው ፤ ታጠቢ እና ኢሕራም አድርጊ” አሏት። እንደተባለችውም ሰራች፤ እስከምትጠራ ድረስ በካዕባ ዙሪያ ሲቀር ሁሉንም የሐጅ መቆሚያዎች (ተግባሮች) ቆመች ፤ ከጠራች በኋላ በካዕባ ዙርያ ዞረች በሶፋ እና በመርዋ መካከልም ተንቀሳቀሰች ፤ ነብዩም ﷺ 
“ከሐጅሽ እና ከዑምራሽ በአንድ ጊዜ ተፈተሻል” አሏት።

ኢብኑል ቀይም “ተህዚቡ አስሱነን” ገፅ 303 ሁለተኛው ጥራዝ ላይ እንዲህ ይላሉ ፦ “እነዚህ ሶሒሕ የሆኑ ሐዲሶች እንደሚያስረዱት መጀመሪያ በዑምራ ኢሕራም አደረገች ፤ የወር አበባ ሲመጣባት በሐጅ ኢሕራም እንድታደርግ ነብዩ ﷺ አዘዟት ፤ ከዚያም ቂራን የሚባለውን የሐጅ ዓይነት የምትፈፅም ሆነች ፤ ለዚህም ነው ነብዩ ﷺ 
በካዕባ መዞርሽ ፣ በሶፋ እና መርዋ መካከል መጓዝሸ በቂሽ ነው አሏት።” ይላሉ።

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 4️⃣1️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 20:56


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ ዘጠኝ ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

الفصل الثامن أحكام تختص بالمرأة في الحج والعمرة.

2 - وإذا كان الحج نفلا اشترط إذن زوجها لها بالحج؛ لأنه يفوت به حقه عليها، قال في [المغني] (3 / 240) : فأما حج التطوع فله منعها منه، 
قال ابن المنذر: أجمع كل من أحفظ عنه من أهل العلم أن له منعها من الخروج إلى حج التطوع؛ وذلك لأن حق الزوج واجب فليس لها تفويته بما ليس بواجب كالسيد مع عبده. انتهى. 

3 - [يصح أن تنوب المرأة عن الرجل في الحج والعمرة] 
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله في [مجموع الفتاوى] (26 / 13) : يجوز للمرأة أن تحج عن امرأة أخرى باتفاق العلماء، سواء كانت بنتها أو غير بنتها، وكذلك يجوز أن تحج المرأة عن الرجل عند الأئمة الأربعة وجمهور العلماء، كما «أمر النبي صلى الله عليه وسلم المرأة الخثعمية أن تحج عن أبيها لما قالت: يا رسول الله إن فريضة الله في الحج على عباده أدركت أبي وهو شيخ كبير، فأمرها النبي صلى الله عليه وسلم أن تحج عن أبيها، مع أن إحرام الرجل أكمل من إحرامها.» انتهى. 

🍇 2ኛ. "ሐጁ" ትርፍ (ሱና) ከሆነ ሐጅ እንድታደርግ የባል ፍቃድ መኖሩ መስፈርት ስለመሆኑ ፦

👉 ሐጁ ትርፍ(ሱና ከሆነ "ሐጅ" እንድታደርግ የባል ፍቃድ መኖር መስፈርት ነው። ምክንያቱም ፦ በእርሷ ላይ ያለው ሐቅ እንድያልፈው ስለማይፈለግ ነው። ኢብኑ ቁዳማ አልሙግኒ ጥራዝ 3 ገፅ 240 ላይ እንዲህ ይላሉ ፦ “ ትርፍ (ሱና) "ሐጅ" ከሆነ ባል ሚስቱን መከልከል ይችላል።
” ኢብኑ ሙንዚር እንዲህ አሉ ፦ “ ንግግራቸው የሚያዝላቸው (ተቀባይነት ያለው) የሆኑ የዕውቀት ባለቤቶች ሁሉ እንደተስማሙበት ባል ሚስቱን ለትርፍ "ሐጅ" ከመሄድ መከልከል ይችላል ! » ይላሉ። ምክንያቱም የባል ሐቅ ግዴታ ስለሆነ ግዴታ ባልሆነ ነገር ይህን ግዴታ የሆነ ሐቁን ልታስመልጠው አትችልም። ባሪያ የሆነ ሰውም ለአለቃው የዚህን ዓይነት ተመሳሳይ ፍርድ አለው።

ንግግሩ አበቃ።

3ኛ. ሴት ልጅ በሐጅ እና በዑምራ ተግባር የወንድ ምትክ ስለመሆኗ ፦

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ رحمه الله 
መጅሙዓ አል-ፈታዋ ጥራዝ 26 ገፅ 13 ላይ እንዲህ አለ ፦ «አንድ ሴት ለሌላ ሴት ሐጅ ማድረግ የሚፈቀድ መሆኑን ዑለማዎች ይስማማሉ። የምትተካት ሴት ልጇም ትሁን ሌላ አንድ ዓይነት ነው። እንደዚሁም ሴት ወንድን ተክታ ሐጅ ማድረግ ትችላለች። ለዚህም ማስረጀው የሚከተው ሐዲስ ነው ፦

{ أمر النبي ﷺ المرأة الخثعمية أن تحج عن أبيها لما قالت: يا رسول الله إن فريضة الله في الحج على عباده أدركت أبي وهو شيخ كبير، فأمرها النبي ﷺ أن تحج عن أبيها، مع أن إحرام الرجل أكمل من إحرامها. } البخاري ومسلم

👉 « ነብዩ ﷺ አንዲት የኸስዓምያህ አገር ሴትን ለአባቷ ሐጅ እንድታደርግ አዘዋታል ፤ ሴትዮዋ እንዲህ ስትል ጠየቀች ፦ “የአላህ መልክተኛ ሆይ ! አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረጋት ሐጅ አባቴን በዕድሜ ከገፋ በኋላ አገኘችው።” ብላ ስትጠይቅ የአላህ መልክተኛ ﷺ የወንድ ኢሕራም ከመሻሉ ጋር ለአባቷ ሐጅ እንድታደርግ አዘዟት። »

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 4️⃣0
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 16:31


🌱 ኢማን ሲገለፅ ...

በሸይኸል ኢስላም...

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 16:26


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ ዘጠኝ ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

الفصل الثامن أحكام تختص بالمرأة في الحج والعمرة.

2 - وإذا كان الحج نفلا اشترط إذن زوجها لها بالحج؛ لأنه يفوت به حقه عليها، قال في [المغني] (3 / 240) : فأما حج التطوع فله منعها منه، 
قال ابن المنذر: أجمع كل من أحفظ عنه من أهل العلم أن له منعها من الخروج إلى حج التطوع؛ وذلك لأن حق الزوج واجب فليس لها تفويته بما ليس بواجب كالسيد مع عبده. انتهى. 

3 - [يصح أن تنوب المرأة عن الرجل في الحج والعمرة] 
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله في [مجموع الفتاوى] (26 / 13) : يجوز للمرأة أن تحج عن امرأة أخرى باتفاق العلماء، سواء كانت بنتها أو غير بنتها، وكذلك يجوز أن تحج المرأة عن الرجل عند الأئمة الأربعة وجمهور العلماء، كما «أمر النبي صلى الله عليه وسلم المرأة الخثعمية أن تحج عن أبيها لما قالت: يا رسول الله إن فريضة الله في الحج على عباده أدركت أبي وهو شيخ كبير، فأمرها النبي صلى الله عليه وسلم أن تحج عن أبيها، مع أن إحرام الرجل أكمل من إحرامها.» انتهى. 

🍇 2ኛ. "ሐጁ" ትርፍ (ሱና) ከሆነ ሐጅ እንድታደርግ የባል ፍቃድ መኖሩ መስፈርት ስለመሆኑ ፦

👉 ሐጁ ትርፍ(ሱና ከሆነ "ሐጅ" እንድታደርግ የባል ፍቃድ መኖር መስፈርት ነው። ምክንያቱም ፦ በእርሷ ላይ ያለው ሐቅ እንድያልፈው ስለማይፈለግ ነው። ኢብኑ ቁዳማ አልሙግኒ ጥራዝ 3 ገፅ 240 ላይ እንዲህ ይላሉ ፦ “ ትርፍ (ሱና) "ሐጅ" ከሆነ ባል ሚስቱን መከልከል ይችላል።
” ኢብኑ ሙንዚር እንዲህ አሉ ፦ “ ንግግራቸው የሚያዝላቸው (ተቀባይነት ያለው) የሆኑ የዕውቀት ባለቤቶች ሁሉ እንደተስማሙበት ባል ሚስቱን ለትርፍ "ሐጅ" ከመሄድ መከልከል ይችላል ! » ይላሉ። ምክንያቱም የባል ሐቅ ግዴታ ስለሆነ ግዴታ ባልሆነ ነገር ይህን ግዴታ የሆነ ሐቁን ልታስመልጠው አትችልም። ባሪያ የሆነ ሰውም ለአለቃው የዚህን ዓይነት ተመሳሳይ ፍርድ አለው።

ንግግሩ አበቃ።

3ኛ. ሴት ልጅ በሐጅ እና በዑምራ ተግባር የወንድ ምትክ ስለመሆኗ ፦

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ رحمه الله 
መጅሙዓ አል-ፈታዋ ጥራዝ 26 ገፅ 13 ላይ እንዲህ አለ ፦ «አንድ ሴት ለሌላ ሴት ሐጅ ማድረግ የሚፈቀድ መሆኑን ዑለማዎች ይስማማሉ። የምትተካት ሴት ልጇም ትሁን ሌላ አንድ ዓይነት ነው። እንደዚሁም ሴት ወንድን ተክታ ሐጅ ማድረግ ትችላለች። ለዚህም ማስረጀው የሚከተው ሐዲስ ነው ፦

{ أمر النبي ﷺ المرأة الخثعمية أن تحج عن أبيها لما قالت: يا رسول الله إن فريضة الله في الحج على عباده أدركت أبي وهو شيخ كبير، فأمرها النبي ﷺ أن تحج عن أبيها، مع أن إحرام الرجل أكمل من إحرامها. } البخاري ومسلم

👉 « ነብዩ ﷺ አንዲት የኸስዓምያህ አገር ሴትን ለአባቷ ሐጅ እንድታደርግ አዘዋታል ፤ ሴትዮዋ እንዲህ ስትል ጠየቀች ፦ “የአላህ መልክተኛ ሆይ ! አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረጋት ሐጅ አባቴን በዕድሜ ከገፋ በኋላ አገኘችው።” ብላ ስትጠይቅ የአላህ መልክተኛ ﷺ የወንድ ኢሕራም ከመሻሉ ጋር ለአባቷ ሐጅ እንድታደርግ አዘዟት። »

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 4️⃣0
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 13:54


🔥…ምዕራባውያንና የእስልምና ጠላቶች ሙስሊሞች ላይ ከሚዘምቱባቸው ዘመቻዎች ውስጥ ሴቶችን ለማበላሸት የሚዘምቱት ዘመቻ ነው!

↪️አንቺም እውነት እንዳይመስልሽ አንቺን ለማበላሸት ሲሉ የሴት ልጅ መብት ተቆርቃሪ መስለው ያታልሉሻል !

↪️እውነታው ግን እንደ እስልምና የሴት ልጅ መብት የሰጠ ዲን የለም።

ኡስታዝ አቡ ሰልማን አብድልመጂድ አላህ ይጠብቀው።

👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy/9190

↪️https://t.me/Abuselmane/3658

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 08:33


ለዕድሜ ብላቹ ትዳር አትግፉ!

📚 ‏نصيحة للنساء اللاتي يرفضن الزواج بالرجل الكبير في السن .

*قال العلامة المصلح الشيخ ابن باز–رحمه الله :-*

*" أوصي الفتيات بألا يرفضن الرجل لكبر سنَّه كأن يكون يكبرها بعشر سنين أو
بعشرين سنة أو بثلاثين سنة ليس هذا بعذر فقد تزوج النبي صلى الله عليه وسلم عائشة رضي الله عنها وهو ابن ثلاث وخمسين سنة  وهي بنت تسع سنين فالكبر لا يضر*

*فلا حرج أن تكون المرأة أكبر ولا حرج أن يكون الزوج أكبر فقد تزوج النبي صلى الله عليه وسلم خديجة رضي الله عنها وهي بنت أربعين سنة وهو ابن خمس وعشرين سنة قبل أن يوحى إليه عليه الصلاة والسلام  أي أنها تكبره بخمس عشرة سنة "*

فتاوى المرأة ص(٩٩–١٠٠)

══════ ❁✿❁ ════

👉 ወጣት ሴቶችን አደራ በማለት የምመክረው ነገር ወንድ ልጅ ዕድሜው ትልቅ ነው በሚል ትዳርን እንዳይገፉ ነው !! ልክ በ10 በ20 እና በ30 ዓመት እንደሚበልጠው ዓይነት ... ይህ ለሷ ምክንያት አይሆንም።

👉 በእርግጥም ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አዒሻን (ረዲየላሁ ዐንሃ) በ53 ዓመት ዕድሜ ላይ ሆነው አግብተዋታል። እርሷ ደሞ የ9 ዓመት ልጅ ነበረች። ትልቅ ዕድሜ አይጎዳም።

👉 ሴት ልጅ ዕድሜዋ ትልቅ ቢሆን ችግር የለውም።
ባልዬውም ዕድሜው ትልቅ ቢሆን ችግር የለውም። በእርግጥም ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ኸድጃን (ረዲየላሁ ዐንሃ) የእሷ ዕድሜ 40 ሆኖ እሳቸው ከአላህ ዘንድ ወሕይ የሚላክላቸው ከመሆኑ በስተፊት በ25 ዓመታቸው አግብተዋታል።

👉 ይህም ማለት እርሷ በዕድሜ 25 ዓመት ትበልጣቸው ነበር ማለት ነው !!!

(( ፈታዋ አል-መርአት 99/100 ))

(((ኢማም ኢብን ባዝ)))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

#قناة_أبي_خالد_الدعوية
https://t.me/AbuKhlid3320/46436

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 04:00


📖 የሙስሊሞች ሀገር የነበረችዋ 📖
🇪🇦 «ስፔን ታሪክ» 🇪🇦

📮 በሚል ርዕስ ስፔን የሙስሊሞች ሀገር እንደነበረችና እንዴት ወደ ከሀዲያኖች ሀገር እንደተቀየረች በሰፊው የተዳሰሰበት .......

↘️ በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Channel ከታላቁ አንዋር መስጂድ

🔁 በቀጥታ ስርጭት ሲተላለፍ የነበረው መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።

🎙 በኡስታዝ አቡ ዐብድልመናን ኻሊድ ቢን ጠይብ አላህ ይጠብቀው።

📅 እሁድ 14/04/2016E.C 📅

🕌 በአንዋር መስጂድ {አዲስ አበባ}

ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/14208

♡ㅤ   ❍ㅤ     ⎙ㅤ     ⌲ 
ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ     ˢʰᵃʳᵉ

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Dec, 04:00


አላህ በቅርብ ቀን ለህትመት አንዲያበቃው ዱዓ አድርጉ

https://t.me/selefya

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Dec, 16:19


📌ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌

📝 ተከታታይ ፅሁፍ

      👉 ክፍል ( ሰላሳ ስድስት ) 👈
    
         بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم

ምሳሌ (4)

(መ) የታሪክ ትምህርት ፦

ዐፄ አምደፂሆን ሙስሊሞችን በሀይል ከወረረ በዋላ እንዲህ ነበር ያለው ፦

☞“ እነዚህ በእ/ብሔር የማያምኑ የውሻና የእባብ ልጆች እየነከሱኝ ወደ ሀገሬ አልመለስም!!! አዳል ሀገር ሣልገባ ወደ ሐገሬ ብመለስ እዚሕ ያለውም የሌለውም እንደ ወለደች እናቴ ሴት ይበሉኝ !!!!!
(ምንጭ መሪ ራሥ ኤ ኤም በላይ ገፅ221)

☞ በተጨማሪ ንጉስ አምደፂሆን በሙስሊሞች ላይ አስከፊ ጭፍጨፋ ከማድረጉ የተነሣ የንጉሱ ዜና…

☞ “አስደናቂውና አንፀባራቂው የአምደፂሆን ድል” በሚል ይታወቃል።

👉 የአፄ ዮሃንስ ግፎች በሙስሊሙ ላይ !

ግንቦት 20 ቀን 1870 በሙስሊም ሐበሾች ታሪክ ውስጥ ልዩ ስፍራ ይዞ ይገኛል።

አፄ ቴዎድሮስ ራሳቸውን መቅደላ
አምባ ላይ በገደሉ በአራተኛ ዓመታቸው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆነው የነገሡት አፄ ዮሐንስ አራተኛ የአፄ ቴዎድሮስን ኃይማኖታዊ መሰረት ያለው ሀገራዊ አንድነት ግንባታ መርህ እጅግ በከፋ መልኩ የተገበሩ ንጉሥ ነበሩ።

የዚህ ፖሊሲያቸው ሰለባም የሰሜን ኢትዮጵያ ሙስሊሞች ነበሩ።

ግንቦት 20 ቀን 1870 በኢትዮጵያ
ክርስቲያናት መካከል ለዘመናት
ለዘለቀው (ቅባት ፣ ጸጋና ካራ
ቡድኖችን ያስታውሷል።)

☞ ቀኖናዊ ውዝግብ እልባት ለመስጠትና ሙስሊሞችን ለማጥመቅ ከደሴ ከተማ በስተ ሰሜን 10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ቀለም ሜዳ (ቦሩ ሜዳ) በአፄ ዮሐንስ ዋና ሊቀመበርነት አንድ ኃይማኖታዊ
የክርክር መድረክ ተከፈተ።

…የሐበሻ ሙስሊሞች ህልውናን አደጋ ላይ የሚጥል አስደንጋጭ ውሳኔን በማሳለፍ ነበር የተጠናቀቀው።

👉 የሰሜን ኢትዮጵያ ሙስሊሞች እንዲጠመቁ ወይም ሀገር እንዲለቁ በይፋ ተነገራቸው !!!

“ተጠመቅ ወይ አገር ልቀቅ ” የሚለው የአፄ ዮሐንስ አዋጅ ለኃይማኖታቸው ቀናዒ ለነበሩት የሰሜን ኢትዮጵያ ሙስሊሞች የሚዋጥ አልነበረም።

👉 እርግጥ ነው ከመሞት መሰንበት
ያሉ ከእምነት ይልቅ ሹመትን የመረጡ የኢማም ሙሐመድ ዓሊ ወይም ራስ ሚካኤል (በኋላ ንጉሥ ሚካኤል) ዓይነት ግለሰቦችም ነበሩ።

ማሳሰቢያ !

የኢማም ሙሐመድ ዓሊ ትክክለኛው መጨረሻ ምን እንደሆነ አላውቅም !!!!!
(አቅራቢው…)

👉 እስኪያልፍ ያለፋል እንዲሉ አንዳንዶችም ለይስሙላ በመጠመቅ ቀን ቀን ክርስቲያን ማታ ማታ ሙስሊም መሆንን መርጠውም ነበር።

👉 እጅግ በርካታዎቹ ተሰደዱ !!

👉 እምነቴን ወይ ሞቴን ያሉ ደግሞ ጂሀድ አወጁ !

(("መስካሪውም በገዛ ራሱ መሰከረ"))
እንደተባለውም ፦

ተክለ ፃዲቅ መኩሪያ ታሪኩን እንዲህ
በማለት በመፅሀፋቸው ገልፀውት ነበር።

👉 ርኩስ ዲዮቆሮስን ቅዱስ ይሉታል፡፡ የኬልቆዶን ጉባኤ በኢትዮጵያ የተነቀፈ ነበር !!!

ስለዚህ ዐፄ ዮሃንስ የኬልቄዶንን ጉባኤ ለማጥፋት ደብረ ሊባኖስንም ለማውደም የኢትዮጵያን መኳንንትና ሊቃውንት
ሰብስበው በፍየል ኣምባ ጉባኤ ኣደረጉ፡፡

ከዚህ በኋላ ኣዋጅ አስነገረ፡፡ እስላምና [ኦሮሞ/ ፓጋን] ላይ ክርስትና(ቲያን)
እንዲነሳ …

[ኦሮሞ] ሁሉ አስቀድሞ የተጠመቀው የወሎ [አሮሞ] ሆነ፡፡ የወሎ ባላባቶች ኢማሞች ተጠመቁ፡፡

👉 ኢማሙ አባ ዋጠው አመዴን ንጉስ ምኒልክ ሀባት ሆነው በግዳጅ አስጠመቁ፡፡ (ስማቸውን) ደጃች ሃይለማርያም አሰኟቸው፡፡

👉 ኢማሙ መሓመድ ዐሊን ዐፄ ዮሃንስ ሀባት ሆነው አስጠምቀው (ስማቸውን) ራስ ሚካኤል አሰኟቸው፡፡

👉 ከዚያ ህዝቡን በግድ ያስጠምቁትና በግድ ያቆርቡት ጀመሩ፡፡

👉ጉልበት ያለውና ለሃይማኖቱ የቆመ የሆነው ሰው ወደ መተማ ከደርቡሽ ሲሆን እኩሉ ወደ ቀቤናና ወደ ጅማ እንዲሁም ወደ ሃረርጌም ተሰደደ፡፡

👉 በየሄዱበት ሀገር ሁሉ ሽፍታ ብቻ ሆነ፡፡ የሃበሻ አውራጃዋ ሁሉ ጦርነት ብቻ ሆነ፡፡በየዥረቷ ሁሉ የሰው ደም ሆነ፡፡ ንጉስ ምኒልክ ወደ ዐፄ ዮሃንስ ቀርበው
ጃንሆይ እግዚኣብሄር ይወድልናልን !? በግድ ቁረብ እያልን ህዝባችንን ብንፈጀው ብለው ጠየቁ፡፡ጃንሆይም ሲመልሱ የኢትዮጵያንን  እበቀልላታለሁ !!!

👉 ግራኝም ኢትዮጵያን ሲያሰልማት
በግድ በእሳትና በሰይፍ ነው፡፡ እኛስ የማርቆስን ሃይማኖት ካላቀናነውና ካልመሰረትነው ማን ያቀናዋል አሉ
ተብሎ በጊዜው ክብር ሆኖ ይወራም ይነገርም ነበር፡፡

👉 ከዚህ በኋላ ዐፄ ዮሃንስ ወሎ ላይ
ከረሙ ፤ ሲያቆርቡ ፣ ያልቆረበውን ሲፈጁ፡፡ ቦሩ ሜዳ ቤተ ክርስቲያን እያሰሩ…ቆዩ፡፡

👉  ራስ አዳልም ጎጃም ተሻገሩ ፣ ቅብኣት የሚባለውን ሲያጠፉ ፣ እስላሙንም ሲያቆርቡ፡፡ ንጉስ ምኒልክ ወደ ኣንኮበር ገቡ የይፋትን እስላም ፣ የኣርጎባንም እስላም ፣ የኣብቹንና የገላንን [አሮሞ] … በግድ ሲያጠምቁ፣ ሲያቆርቡ ከረሙ፡፡››
(ገ.686-688)

👉 ‹‹ከጉባኤው በኋላ መምህር አካለ ወልድ ለወሎ እንደ ሃዋርያ ሆነው የወሎን ህዝብ እያስተማሩ ወደ ክርስትና እንዲመልሱ ተሾመው ስለነበረ በ1870  መጨረሻ ላይ ከላይ ከኢማም አመዴ ኮላስ የሚወለዱትን የወይዘሮ መስታወት ልጅ ይማም አመዴ ዓሊን በፈረስ ስማቸው "አባ ዋጠው" ይባሉ የነበሩትን ንጉስ ምኒልክ የክርስትና አባት ሆነው ካነሷቸው በኋላ ስመ ክርስትናቸው ሃይለማይርያም ተብሎ የደጃዝማችነት ማህረግ ተቀበሉ፡፡

👉 የርሳቸውም የዘመድ ባላንጣ ከግንደ በረቷ ተወላጅ ከወይዘሮ ጌቴና ከዓሊ አባ ቡላ የሚወለዱት ይማም መሓመድ
ዓሊን ራሳቸው ንጉሰ ነገስቱ አፄ ዮሃንስ ክርስትና አንስተው ራስ ሚካኤል ብለው
ሰየሟቸው(ተ.መ.፡ገ. 200-201)

👉 ‹‹የአፄ ዮሃንስ መሰረታዊ አሳብ በክርስቲያኑ ህዝባቸው መካከል ‹‹የፀጋ ልጅ ፣ የቅባት ተከታይ›› የሚባለው ሁሉ ተደምስሶ ሁሉም ክርስቲያን በተዋህዶ እንዲያምን ነበር፡፡ በዚሁ ጎን በኢትዮጵያ ያለው "እስላም" ሁሉ በክርስትና እንዲጠመቅ በየአውራጃው ትዕዛዝ ስላስተላለፉ በዚሁ በ1870 አመት
ሁሉም "እስላም" በያለበት በጭቃ ሹምና በመልከኛ ወደ የአቅራቢያው ቤተ ክርስቲያን እየተነዳ በግድ እንዲቆርብ ተደረገ፡፡

በአላህ ፍቃድ ክፍል ሰላሳ ሰባት
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/abumaherasalafi



https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Dec, 09:27


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ ስምንት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

الفصل الثامن أحكام تختص بالمرأة في الحج والعمرة.

الحج إلى بيت الله الحرام كل عام واجب كفائي على أمة الإسلام، ويجب على كل مسلم توفرت فيه شروط وجوب الحج أن يحج مرة في العمر، وما زاد عن ذلك فهو تطوع، والحج أحد أركان الإسلام، وهو نصيب المرأة المسلمة من الجهاد؛ لحديث عائشة رضي الله عنها أنها قالت: «يا رسول الله، هل على النساء جهاد؟ 
قال: نعم، عليهن جهاد لا قتال فيه: الحج والعمرة» وللبخاري عنها أنها قالت: «يا رسول الله، نرى الجهاد أفضل العمل، أفلا نجاهد؟ قال: لكن أفضل الجهاد حج مبرور» . 

وفي الحج أحكام تختص المرأة منها:

1 - المحرم: الحج له شروط عامة للرجل والمرأة وهي: الإسلام، والعقل، والحرية، والبلوغ، والاستطاعة المالية، وتختص المرأة باشتراط وجود المحرم الذي يسافر معها للحج، وهو زوجها أو من تحرم عليه تحريما مؤبدا بنسب؛ كأبيها وابنها وأخيها، أو بسبب مباح؛ كأخيها من الرضاع، أو زوج أمها، أو ابن زوجها. والدليل على ذلك ما رواه ابن عباس رضي الله عنهما أنه سمع النبي صلى الله عليه وسلم يخطب، يقول: «لا يخلون رجل بامرأة إلا ومعها ذو محرم، ولا تسافر المرأة إلا مع ذي محرم، فقام رجل فقال: يا رسول الله إن امرأتي خرجت حاجة، وإني اكتتبت في غزوة كذا وكذا، قال: 
فانطلق فحج مع امرأتك» 
وعن ابن عمر رضي الله عنهما قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: «لا تسافر المرأة ثلاثا، إلا معها ذو محرم» . والأحاديث في هذا كثيرة تنهى عن سفر المرأة للحج وغيره بدون محرم؛ لأن المرأة ضعيفة يعتريها ما يعتريها من العوارض والمصاعب في السفر لا يقوم بمواجهتها إلا الرجال، ثم هي مطمع للفساق، فلا بد من محرم يصونها ويحميها من أذاهم. ويشترط في المحرم الذي تصحبه المرأة في حجها العقل والبلوغ والإسلام؛ لأن الكافر لا يؤمن عليها، فإن أيست من وجود المحرم لزمها أن تستنيب من يحج عنها.

👉 ምዕራፍ ስምንት 👈

🍇 ሴት ልጅ በሐጅ ተግባሯ ከወንዶች የምትለይባቸው ህግጋቶች ፦

የአላህን ቤት በየዓመቱ መጎብኘት በሙስሊሞች ላይ የወል ግዴታ ነው። እያንዳንዱ መስፈርቱ የተሟላለት የሆነ ሙስሊም በዕድሜው አንድ ጊዜ ብቻ "ሐጅ" ማድረግ ግዴታ አለበት። ከአንድ በላይ የጨመረ ሰው ትርፍ ተጨማሪ ይሆንለታል። ሐጅ ከእስልምና ማዕዘን አንዱ ነው። ለሴት ልጅ በጂሃድ ፋንታ ምትክ ሆኗታል። ይህንን በተመለከተ ዐኢሻ رضي الله عنها እንዲህ ትላለች ፦

{ يا رسول الله، هل على النساء جهاد ؟ قال: نعم، عليهن جهاد لا قتال فيه: الحج والعمرة } .رواه أحمد وابن ماجه بإسناد صحيح .

(( “ የአላህ መልክተኛ ﷺ 
ሆይ ! ሴት ልጅ ጂሃድ አለባትን ? ብላ ጠየቀች። አዎ ! መገዳደል የሌለበት የሆነው "ሐጅ" እና "ዑምራ" ነው " )) ሲሉ መለሱላት።
(አሕመድ እና ኢብኑ ማጅህ ዘግበውታል።)

በቡኻሪ ሌላ ዘገባም ዐኢሻ رضي الله عنها እንዲህ ይለች ፦

{ يا رسول الله، نرى الجهاد أفضل العمل، أفلا نجاهد ؟ قال: لكن أفضل الجهاد حج مبرور } البخاري الحج (1448) ، النسائي مناسك الحج (2628) .

(( “ የአላህ መልክተኛ ﷺ 
ሆይ ! ጂሃድ ከስራዎች ሁሉ በላጭ ስራ ነው እኛም እንዋጋ እንዴ ? ብላ ስትጠይቃቸው... “ለእናንተ በላጩ ጂሃድ ንፁህ የሆነ ሐጅ ነው ” )) አሏት።

👉 በሐጅ ስራ ላይ ሴት ልጅ ከወንድ የምትለይባቸው ስራዎች አሏት። ከእነዚህም ውስጥ ፦

1ኛ. « መሕረም »

👉 "ሐጅ" በጥቅሉ ለወንድና ለሴት የሚሆኑ መስፈርቶች አሉት። እነሱም ፦ ሙስሊም መሆን ፥ አእምሮ ጤነኛ መሆን ፥ ጨዋ (ከባርነት ነፃ) መሆን ፥ ለአቅመ-አዳም መድረስ እና "ሐጅ" ለማድረግ አቅም መኖር ናቸው። ሴት ልጅ አብሯት ወደ ሐጅ ጉዞ የሚጓዝ "መሕረም" መኖሩ ከወንዶች የምትለይበት መስፈርት ነው። አብሯት የሚጓዘው ባሏ ወይም ለሁሌም በስጋነት
(በስጋ ዘመድነት) ምክንያት ማግባት የማይፈቀድላት እንደ አባት ፣ ልጅ ፣ ወንድም ወይም በሚያስፈቅዱ ምክንያቶች እንደ የጥቢ ወንድም ወይም የእናት ባል ወይም የባል ልጅ ናቸው። ለዚህም መረጃው ኢብኑ ዐባስ رضي الله عنه ያወሩት ሐዲስ ነው ፦

ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ፦ (( “ መሕረሟ የሆነ ወንድ አብሯት ከሌለ አንድ ወንድ ከአንዲት ሴት ጋር እንዳያገል ፤ ያለ ዘመዷ ወንድ ሴት ልጅ ብቻዋን እንዳትጓዝ ፤ ” ብለው ሲናገሩ አንድ ሰው ተነስቶ “የአላህ መልክተኛ ሆይ ! ባለቤቴ ለሐጅ ብቻዋን ወጥታለች ፤ እኔ ደግሞ እገሌ እገሌ ዘመቻ ላይ ተመዝግቤሃለው። ምን ላድርግ” ብሎ ሲጠይቅ ነብዩም ﷺ “ ሂድ ከሚስትህ ጋር ሐጅ አድርግ ! ” ብለው መለሱለት። (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)

ዐብደላ ኢብኑ ዑመር رضي الله عنه ባስተላለፉት ሐዲስ የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ ፦

{ لا تسافر المرأة ثلاثا، إلا معها ذو محرم } متفق عليه .

(( “ አንዲት ሴት ልጅ ብቻዋን ሶስት ቀን የሚያስኬድ ርቀት የቅርብ መሕረሟ ሳይኖር ብቻዋን መጓዝ አትችልም። ” ))

👉 ሴት ልጅ ለሐጅ እና ለሌላ ነገር ብቻዋን መጓዝን የሚከለክሉ ሐዲሶች ብዙ ናቸው። ምክንያቱም ሴት ልጅ ከወንዶች አንፃር ድካም ስለሚታይባት እንደ ችግርና አደጋ ያሉ ነገሮች በጉዞ ላይ ሲያጋጥማት ይህንን ለመቋቋም የሚጋፈጥላት ወንድ እንጅ ሌላ አይደለም። እንደዚሁም አማፂያን ሲለሚከጅሏት ከእነርሱ ማስቸገር የሚጠብቃትና የሚከላከልላት መሕረም መኖሩ የማይቀር ነው።

👉 ሴት ልጅ "ሐጅ" ለመጓዝ "መሕረም" አድርጋ የምትይዘው ሰው አእምሮ ጤነኛ ፤ ለአካለ መጠን የደረሰ እና ሙስሊም መሆኑ ቅድመ መስፈርት ይደረግበታል።

ምክንያቱም ፦ ካፊር በእርሷ ላይ የሚታመን አይደለም።

"መሕረም" አላገኝም ብላ ተስፋ የምትቆርጥ ከሆነ "ሐጅ" የሚያደርግላት ሰው መተካት (መወከል) ግድ ይሆንባታል !!!

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 3️⃣9️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Dec, 03:33


🍇ከጀነት በሮች በፈለግሽው ግቢ !!!

عن أبي هريرة رضي الله عنه قال : قال النبي صلى الله عليه وسلم : ( إذا صلت المرأة خمسها وصامت شهرها وحصنت فرجها وأطاعت زوجها قيل لها : ادخلي الجنة من أي أبواب الجنة شئت ) رواه أحمد وصححه الألباني

قال الشيخ الألباني رحمه الله:

" فإذا وجب على المرأة أن تطيع زوجها في قضاء شهوته منها ، فبالأولى أن يجب عليها طاعته فيما هو أهم من ذلك مما فيه تربية أولادهما ، وصلاح أسرتهما ، ونحو ذلك من الحقوق والواجبات "

📚["آداب الزفاف" (282)]

አቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አሉ በማለት አለ ፦

« ሴት ልጅ የአምስት ወቅት ሶላት የሰገደች ጊዜ ፤ የረመዳንን ወር የፆመች ጊዜ ፤ ብልቷን (ከሐራም) የጠበቀች ጊዜ ፤ ባለቤቷን የታዘዘች የሆነ ጊዜ ለእሷ ከጀነተ በሮች ውስጥ በፈለግሽው በር ግቢ ትባላለች። »

(ኢማሙ አሕመድ ዘግበውታል። ኢማም አልባኒ ሰሒሕ ብለውታል።)

ሸይኽ አልባኒ እንዲህ አሉ ፦

👉 በሴት ልጅ ላይ የባለቤቷን ስሜት ከእርሷ ላይ እንዲፈፅም መታዘዟ ግዴታ የሆነ ጊዜ... የበለጠ የእሱን ትዕዛዝ መታዘዝ ግዴታ ይሆንባታል። ከዚህም ውስጥ ይበልጥ አሳሳቢ የሆነው ነገር ልጆቻቸውን በስርዓት ኮትኩቶ ማሳደግና ቤተሰቦቻቸውን ማስተካከል ነው። እነዚህን የመሳሰሉ ተገቢ ሐቆችን መወጣቷ ግዴታ ነው !!!

((አዳቡል-ዚፋፍ (282))

... ኢስማኤል ወርቁ ...

┈┈┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈┈┈

https://t.me/amr_nahy1

#قناة_أبي_رواحة_الشارحي
✺https://t.me/aburawaha_alsharihi

#مجموعة_أبي_رواحة_الشارحي
https://chat.whatsapp.com/EQ7zPpCN7SwC6jsxsgNS1R
📢 *انشر* فمن دل على خير فله كأجر فاعله.

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 14:08


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ ሰባት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

[الفصل السابع أحكام تختص بالمرأة في باب الصيام]

3 - لا يجوز للمرأة أن تصوم تطوعا إذا كان زوجها حاضرا إلا بإذنه؛ لما روى البخاري ومسلم وغيرهما عن أبي هريرة رضي الله عنه، أن النبي صلى الله عليه وسلم قال: «لا يحل لامرأة أن تصوم وزوجها شاهد إلا بإذنه» ، وفي بعض الروايات عند أحمد وأبي داود: إلا رمضان، أما إذا سمح لها زوجها بالصيام تطوعا، أو لم يكن حاضرا عندها، أولم يكن لها زوج فإنها يستحب لها أن تصوم تطوعا، خصوصا الأيام التي يستحب صيامها؛ كيوم الاثنين، ويوم الخميس، وثلاثة أيام من كل شهر، وستة أيام من شوال، وعشر ذي الحجة، ويوم عرفة، ويوم عاشوراء مع يوم قبله أو يوم بعده، إلا أنه لا ينبغي لها أن تصوم تطوعا وعليها قضاء من رمضان حتى تصوم القضاء. والله أعلم.

4 - إذا طهرت الحائض في أثناء النهار من رمضان فإنها تمسك بقية يومها وتقضيه مع الأيام التي أفطرتها بالحيض، وإمساكها بقية اليوم الذي طهرت فيه يجب عليها؛ احتراما للوقت.

🍇 3ኛ. ለሴት ልጅ ባሏ አጠገቧ እያለ ትርፍ ፆም ያለ እርሱ ፍቃድ መጾም የማይቻል ስለመሆኑ ፦

ለዚህም ቡኻሪ እና ሙስሊም እንዲሁም ሌሎችም እንደዘገቡት እና ከአቡ ሁረይራ እንደተወራው ፦

{ لا يحل لامرأة أن تصوم وزوجها شاهد إلا بإذنه } 

البخاري النكاح (4899) ، مسلم الزكاة (1026) ،
أحمد (2/316) .

ነብዩ ﷺ « በባለቤቷ ፍቃድ ቢሆን እንጂ ለአንዲት ሴት ባሏ አጠገቧ እያለ ፃም መፆም አይፈቀድላትም። » ብለዋል።

አሕመድ እና አቡ ዳውድ በዘገቡት ከፊል ዘገባ...

“ረመዳን ሲቀር” የሚል አለ።

ነገር ግን ትርፍ (የሱና) ፆም እንድትፆም ባሏ ከፈቀደላት ወይም አብሯት ከሌለ ወይም ባል ከሌላት ትርፍ ፆም መፆም ይወደድላታል።

በተለይም ደግሞ መፆማቸው የሚወደዱ ቀናቶችን እንደ ሰኞና ሀሙስ ፤ ከየወሩ ሶስት ቀን ፣ የሸዋልን ስድስት ቀን ፣ የዙል-ሒጃን አስር ቀኖች ፣ የዐረፋን ቀን እንዲሁም ከፊቱ አንድ ቀን ከኋላው አንድ ቀን በመጨመር የዐሹራን ቀን መፆም ይወደድላታል።

ነገር ግን በእርሷ ለይ የረመዳን ፆም "ቀዷ" እያለባት ያለባትን ቀዷ ሳታወጣ ትርፍ ፆም መፆም አይገባትም።

ትክክለኛውን አዋቂ አላህ ብቻ ነው !!!

4ኛ. የወር አበባ ደም ያላት ሴት ከወር አበባዋ በረመዳን ቀን ላይ ብትፀዳ የቀኑን ቀሪ ክፍለ-ጊዜ ከመብላት ትቆጠባለች።

ይህን ቀን ካፈጠረቻቸው ቀኖች ጋር አብራ "ቀዷ" ታወጣዋለች። የፀዳችበትን ቀሪውን የቀን ክፍለ-ጊዜ መከልከሏ ለቀኑ ክብር ሲባል በእርሷ ላይ ግዴታ ይሆንባታል።

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 3️⃣8️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 11:45


🔻ነብዩላህ ሱለይማን (عليه السلام) ከመሊከት ሰበዕጋ ያደረገው  ሁድሁድ በተባለው ወፍ  ሳቢያ  የመጀመሪያው ጂሀድ ዳዕዋ ነበር…!
↪️ከሪያድ ደርስ የተወሰደ…

🎙ኡስታዝ አቡ ሰልማን አብድልመጂድ አላህ ይጠብቀው።

👇👇👇
📎https://t.me/Adamaselefy/9162

↪️https://t.me/Abuselmane/3650

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 13

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/74

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 16

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/87

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 15

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/79

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 14

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/78

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 11

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/63

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 17

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/88

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 20

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/91

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 19

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/90

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 18

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/89

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 21

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/94

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 05:44


📙الدروس المهمة 12

⚡️በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙራድ ኸሊፋ حفظه اللة

🕌 በአንዋር መስጂድ


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/69

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Dec, 03:09


ድግምት

بسم الله الرحمن الرحيم 

السؤال: ما هو ‎السحر‎ وما حكم تعلمه؟‎

ጥያቄ ፦

"ሲሕር" ማለት ምንድነው ? ሲሕርን መማሩስ ሸሪዓዊ ፍርዱ ምንድነው ?

الإجابة: ‎السحر‎ قال ‎العلماء‎: هو في اللغة: "عبارة عن كل ما لطف وخفي سببه"، بحيث يكون له تأثير خفي لا يطلع عليه الناس، وهو بهذا المعنى يشمل التنجيم، والكهانة، بل إنه يشمل التأثير بالبيان والفصاحة، كما قال عليه الصلاة والسلام: "‎إن من البيان لسحراً‎"، فكل شيء له أثر بطريق خفي فهو من السحر.‎

መልስ ፦

ሲሕርን ዑለማዎች በቋንቋ ደረጃ እንዲህ ይሉታል ፦

🔥 " በሁሉም ምክንያቱ ስውርና ድብቅ በሆነ መልኩ የሚገለፅ የሆነ ነገር "ሲሕር" ይባላል።

👉 ባለው ተፅኖ ልክ ለሰው ልጆች ስውር የሆነና የማያውቁት የሆነ ነገር ማለት ነው።

👉 "ሲሕር" በዚህ ትርጓሜው " ኮከብ ቆጠራ" እና "ጥንቆላን" ያካትታል።

👉 እንደሁም የገለፃና የአንደበተ ርቱዕነትን ተፅዕኖንም ያካትታል።

ልክ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዳሉት ፦

(( " ከንግግር ማብራራት (ገለፃ) ድግምት አለ ! " ))

🔥 ሁሉም ነገር ፋና ያለው ሆኖ መንገዱ (ምክንያቱ) ስውር ከሆነ "ሲሕር"
(ድግምት) ነው።

وأما في الاصطلاح فعرفه بعضهم بأنه: "عزائم ورقى وعُقَدٌ تؤثر في ‎القلوب‎والعقول والأبدان فتسلب العقل، وتوجد ‎الحب‎ والبغض وتفرق بين المرء وزوجه وتمرض البدن وتسلب تفكيره".‎

👉 በእስልምና ህገ–ደንብ መሰረት ከፊል ዑለማዎች (እንዲህ ሲሉ) ገልፀውታል ፦

🔥 ( "ሲሕር" ማለት ) ሊቋጠር የሚችል በሩቅያ መልኩ (የሚሰራ) የሆነና በልብ ፣ በአይምሮና በአካል ላይ ተፅኖ የሚፈጥር የሆነ (ነገር) ማለት ነው።

👉 አይምሮን ይሰልባል !

👉 ውዴታና ጥላቻን ያስገኛል !

👉 በባልና ሚስት መሀል መለያየትን (ያስከስታል !!!)

👉 አካልንም ያሳምማል !!

👉 አስተሳሰብንም ይሰውራል !!!

وتعلم السحر محرم، بل هو كفر إذا كانت وسيلته الإشراك بالشياطين قال الله تبارك وتعالى: {‎واتبعوا ما تتلوا الشياطين على ملك سليمان وما كفر سليمان ولكن الشياطين كفروا يعلمون الناس السحر وما أنزل على الملكين ببابل هاروت وماروت وما يعلمان من أحد حتى يقولا إنما نحن فتنة فلا تكفر فيتعلمون منهما ما يفرقون به بين المرء وزوجه وما هم بضارين به من أحد إلا بإذن الله ويتعلمون ما يضرهم ولا ينفعهم ولقد علموا لمن اشتراه ما له في الآخرة من خلاق‎}.

ድግምትን መማር "ሐራም" ነው !!!

🔥 እንደሁም መዳረሻው በ"ሽርክ"ና "ሴይጣናዊ" በሆነ መንገድ ከሆነ "ኩፍር"
(ክህደት) ነው !!!

የተቀደሰውና ከፍ ያለው አላህ እንዲህ አለ ፦

(( " ሰይጣናትም በሱለይማን (ሰሎሞን) ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን (ድግምት) ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም ፤ (ድግምተኛ አልነበረም) ፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት ላያ (ያላወረደ ሲሆን) በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር (ያስተምሩዋቸዋል)፡፡
«እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፡፡ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ፡፡ የገዛውም ሰው ለርሱ በመጨረሻይቱ አገር ምንም እድል የሌለው መኾኑን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ ነፍሶቻቸውንም በርሱ የሸጡበት ዋጋ ከፋ ! የሚያውቁ በኾኑ ኖሮ (ባልሠሩት ነበር)፡፡

فتعلم هذا النوع من السحر وهو الذي يكون بواسطة الإشراك بالشياطين كفر، واستعماله أيضاً كفر وظلم وعدوان على الخلق، ولهذا يقتل الساحر إما ردة وإما حداً فإن كان سحره على وجه يكفر به فإنه يقتل ردة وكفراً، وإن كان سحره لا يصل إلى درجة الكفر فإنه يقتل حداً دفعاً لشره وأذاه عن المسلمين.‎

ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ ‎

مجموع ‎فتاوى‎ و رسائل الشيخ محمد صالح العثيمين المجلد الثاني - باب السحر.‎

🔥 የዚህ ዓይነቱ በሽርክ (በማጋራትና) በሴይጣናዊ (ድርጊት) አማካኝነት ድግምትን መማር ክህደት "ኩፍር" ነው !!!

🔥 በተጨማሪም መጠቃቀሙም ክህደት
" ኩፍር " ነው። እንዲሁም በፍጥረታት ላይ በደልና ድንበር ማለፍም ነው !!!

👉 ለዚህም ሲባል ድግምተኛ ይገደላል‼️

( ይህም ማለት ፦ )

👉 ስለካደ (ስለ "ከፈረ") (ማለት ነው።) ወይም በሚያስከፍረው
( በሚያስክደው ) ሁኔታ ድግምቱን ስለሰራው "ሐድ" (የጥፋት ውሳኔ)
ይሆንለታል ማለት ነው‼️

👉 ስለዚህ ስለ "ከፈረ" ( ስለ ካደና ) የሰራው ስራ "ኩፍር" (ክህደት) በመሆኑ ይገደላል ማለት ነው።

👉 የሰራው ድግምት "ኩፍር" ደረጃ ያልደረሰም ቢሆን "ሐድ" (የጥፋት ውሳኔ) እንዲሆንበትና ከሙስሊሞች
ላይ ሸር ነገሩን ለመከላከልና እንዳያስቸግራቸው ሲባል ይገደላል !!!

ታላቁ ኢማም መሐመድ ቢን ሷሊሕ አል–ዑሰይሚን

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

30 Nov, 13:19


🌱 የተወዳጁ ነብይ 👉 ሸፈዓ 👈


👉 ቁ.1


https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

29 Nov, 19:53


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ ስድስት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

[الفصل السابع أحكام تختص بالمرأة في باب الصيام]

[تختص المرأة بأعذار تبيح لها الإفطار في رمضان] 

1 - المستحاضة: وهي التي يأتيها دم لا يصلح أن يكون حيضا - كما سبق - يجب عليها الصيام، ولا يجوز لها الإفطار من أجل الاستحاضة. قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله لما ذكر إفطار الحائض قال: (بخلاف الاستحاضة، فإن الاستحاضة تعم أوقات الزمان، وليس لها وقت تؤمر فيه بالصوم، وكان ذلك لا يمكن الاحتراز منه، كذرع القيء، وخروج الدم بالجراح والدمامل، والاحتلام، ونحو ذلك مما ليس له وقت محدد يمكن الاحتراز منه، فلم يجعل هذا منافيا للصوم كدم الحيض) انتهى (25| 251) .

2 - يجب على الحائض، وعلى الحامل والمرضع إذا أفطرن قضاء ما أفطرنه فيما بين رمضان الذي أفطرن منه ورمضان القادم، والمبادرة أفضل، وإذا لم يبق على رمضان القادم إلا قدر الأيام التي أفطرنها فإنه يجب عليهن صيام القضاء حتى لا يدخل عليهن رمضان الجديد وعليهن صيام من رمضان الذي قبله، فإن لم يفعلن ودخل عليهن رمضان وعليهن صيام من رمضان الذي قبله وليس لهن عذر في تأخيره وجب عليهن القضاء، وإطعام مسكين عن كل يوم، وإن كان لعذر فليس عليهن إلا القضاء، وكذلك من كان عليها قضاء بسبب الإفطار لمرض أو سفر حكمها كحكم من أفطرت لحيض على التفصيل السابق.

... 👉 ማስታዎሻ 👈

1ኛ.የበሽታ ደም ያለባት ሴት ፦

(የበሽታ ደም) ያለባት ሴት ማለት ከላይ እንዳሳለፍነው ያቺ "ሐይድ" ይሆናል ተብሎ የማይጠበቅ ደም የሚፈሳት ማለት ነው። ፆምን መፆም በእርሷ ላይ ግዴታ ነው። በበሽታ ደሙ ምክንያት ማፍጠር አይፈቀድላትም !

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ መጅሙዓ አል-ፈታዋ 25ኛው ጥራዝ ገፅ 251 ላይ እንዲህ አለ ፦

(የወር አበባ ደም ስላለባት ሴት ፆም ማፍጠር ሲያብራራ እንዳለው ፦ )

« የበሽታ ደም ሁሉንም ጊዜ የሚሸፍን (የሚይዝ) ስለሆነ ደም የማይታይበትና ለፆም የምትታዘዝበት ጊዜ የላትም። ይህም እንደ ትውከት ፣ በቁስል ምክንያት ደም እንደመፍሰስ ፣ እንደ ብጉንጅ ፣ በእልም ግንኙነት እንደማድረግ እና የመሳሰሉትን ዓይነት ለመጠንቀቅ የማይቻል እንደሆኑት ክስተቶች ነው።

ይህ የበሽታ ደም የታወቀ የጊዜ ገደብ ስለሌለው እና መጠንቀቁ ስለሚያስቸግር እንደ ወር አበባ ደም ፆምን የሚከለክል አልሆነም። »

2ኛ. ያፈጠሩ ሴቶች ባፈጠሩት ልክ ባለፈው እና በሚመጣው ሁለት ረመዳኖች መካከል ቀዷ ማውጣት በእነርሱ ላይ ግዴታ ስለመሆኑ ፦

የወር አበባ ላይ ያሉ ፣ አጥቢ እና እርጉዝ ሴቶች ከረመዳን ያለፋቸውን ፆም ባለፈው እና በሚመጣው ረመዳን መካከል "ቀዷ" ማውጣት በእነርሱ ላይ ግዴታ ይሆናል።

የሚያጠቡ ሴቶች ረመዳን ወር ላይ ከበሉ በበሉት ቀን ልክ ባለፈው እና በሚመጣው ሁለት ረመዳኖች መካከል ቶሎ ቀዷ ማውጣቱ በላጭ ነው። ይህም የሚሆነው የሚቀጥለው ረመዳን ከመግባቱ በፊት ያፈጠሩትን ቀን ያክል እስከሚቀር ድረስ ነው። ያፈጠሩትን ቀን ያክል ሲቀራቸው በእነርሱ ላይ ቀዷ ማውጣቱ ግዴታ ይሆናል። ምክንያቱም ያለፈው ረመዳን ፆም እያለባቸው አዲሱ ረመዳን እንዳይገባባቸው ነው። ነገር ግን ይህን ሳይሰሩ አዲሱ ረመዳን ቢገባባቸው እና ለማዘግየታቸው ሸሪዓዊ ምክንያት ከሌላቸው ቀዷ ከማውጣታቸው በተጨማሪ በየቀኑ አንዳንድ ሚስኪን ይመግባሉ። ያዘገዩት በሸሪዓዊ ምክንያት ከሆነ "ቀዷ"ን ከማውጣት ውጭ ምንም የለባቸውም።

እንደዚሁም በጉዞ ወይም በህመም ምክንያት አፍጥሮ "ቀዷ" ያለበት የሆነ ሰው በወር አበባ ደም ምክንያት እንዳፈጠረችው ዓይነት ዝርዝር ህግጋት ይመለከተዋል።

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 3️⃣7️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

29 Nov, 15:57


👉 አል-ቀንጠራ 👈


https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

29 Nov, 13:32


💉 ህመም ላይ ላለ ሰው ሶላትን መሰብሰብ...

👉 ህመምተኛ ለሆነ ሰው የሁለት ወቅት ሶላት አንድ ላይ መሰብሰብ ይቻልለታል።

👉 (ስብራት ኖሮበት) ጄሶ ለተደረገም አንድ ላይ ሰብስቦ መስገድ ይችላል።

👉 በዚህ ነገር ውስጥ ችግር የለውም !!!

👉 "ዙሁር"ና "ዐስር"ን ወይም "መግሪብ"ና "ዒሻህ"ን በአንደኛው ሶላት ወቅት ቢሰበስብና ቢሰግድ
(ችግር የለውም።)

👉 ማይቸጋገር ከሆነ ሁሉንም ሶላት በወቅቱ ይሰግዳል።

ለዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው !!!

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://t.me/amr_nahy1

(… ኢስማኤል ወርቁ …)

🍃🍃🍃🍃🍃🍃

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

29 Nov, 12:36


🌱 "ተየሙም" አጠቃቀም ...

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

29 Nov, 03:41


ለሴት ልጅ የጁምዓ ሱና ሶላት...

🌴 بسم الله الرحمن الرحيم 🌴

حكم سنة الجمعة القبلية والبعدية

📬 #السؤال :

النساء يوم الجمعة يتسننون ، يقولون : هذه سنة الجمعة الساعة الحادية عشر كذا ، يركعون لهن أربع ركعات ، أو ركعتين ...؟

ጥያቄ ፦

👉 ሴቶች ዕለተ "ጁምዓ" ሱና ያደርጋሉ (ይሰግዳሉ።) እንዲህም ይላሉ ፦

"ይህ የ"ጁምዓ" ሱና ነው።" "11ኛው ሰዓት ነው"... ይላሉ። አራት ወይም ሁለት "ረከዓ" ያደርጋሉ...

📋 #الجواب :

النساء ليس عليهن جمعة ، وليس لهن سنة جمعة.

👈 الجمعة #للرجال ، وليس لها سنة قبلها ، سنتها بعدها ركعتان ، أو أربع ركعات في المسجد ، أو في البيت ، وأما قبلها فيصلي ما كتب الله له ، إذا جاء المسجد يصلى ما كتب الله له ركعتين ، أو أربعًا أو ستًا أو ثمانًا ، أو أكثر ، ليس لها حد محدود ، وليس لها راتبة قبلها ، ولكن يصلي الإنسان يوم الجمعة ما تيسر قبل الصلاة ، ويصلي بعدها ركعتين ، أو أربعًا.

መልስ ፦

🌸 ለሴቶች የ"ጁምዓ" ሶላትም ይሁን የ"ጁምዓ ሱና" ሶላት የለባቸውም።

የ"ጁምዓ" ሶላት ለወንዶች ነው።

👉 ለሷ (ለሴቲቱ) ከ"ጁምዓ" በፊት (የምትሰግደው) ሱና የላትም !!!

🌺 ለሷ (ለሴቲቱ) ከ"ጁምዓ" በኋላ ሁለት "ረከዓ" ወይም አራት "ረከዓ" በመስጂድ ወይም በቤት  ውስጥ ትሰግዳለች።

👉 ከ"ጁምዓ" በፊት ከሆነ ግን (አንድ ሰው) አላህ የከተበለትን (ያገራለትን) ያህል ይሰግዳል።

💐  አንድ ሰው የ"ጁምዓ" ዕለት መስጂድ ሲመጣ ጊዜ አላህ የከተበለትን (ያገራለትን) (2) (4) (6) (8)...ወይም ከዚህ በላይ እያለ ይሰግዳል።የቁጥር ገደብ የለውም። ከፊትለፊቱ "ራቲባ ሱና"ም የለውም።
ነገር ግን ከፊት ለፊቱ አላህ ያገራለትን ያህል ይሰግድና ከኋላው ሁለት ወይም አራት ረከዓ ይሰግዳል።

فقد ثبت عنه ﷺ أنه كان يصلي ركعتين في بيته -عليه الصلاة والسلام- وقال : من كان مصليًا بعد الجمعة ؛ فليصل أربعًا فإن صلى أربعًا فهو أفضل ، وإن صلى ثنتين ؛ كفى ذلك.

🌴 በእርግጥም ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንዳመጣው እርሳቸው በቤታቸው ሁለት "ረከዓ" ይሰግዱ ነበር።
እንዲህም አሉ ፦ " ከጁምዓ በኋላ መስገድ የፈለገ አራት "ረከዓ" ይስገድ።" አራት "ረከዓ" መስገዱ ለሱ በላጭ ነው። ሁለት "ረከዓ" ቢሰግድም በቂው ነው።

وأما النساء فليس عليهن جمعة إذا صلين في بيوتهن ، وإذا صلين الضحى تكون صلاة الضحى ما هي بصلاة الجمعة ، إذا صلين في بيوتهن الضحى يوم الجمعة فهذه يقال لها : صلاة الضحى ، ما هي سنة الجمعة ، يقال لها : صلاة الضحى.

🎋 ሴቶች ከሆኑ ግን ሶላቱን በቤታቸው ከሰገዱ የ"ጁምዓ ሶላት የለባቸውም። ዕለተ "ጁምዓ" በቤታቸው ውስጥ "ሶላተል ዱሓ"ን ሰግደው ከሆነ ይህ የ"ዱሓ" ሶላት ይባላልም ይሆንላቸዋልም። የ"ጁምዓ" ሱና ግን አይደለም። የ"ዱሓ" ሶላት ግን ይባልላታል።

👈 أما إن صلين مع الناس في المسجد ؛ فإنهن يصلين مع الناس كصلاة الناس ركعتين يوم الجمعة ، تجزئهن عن الظهر ، إذا صلت المرأة مع الناس في المساجد يوم الجمعة أجزأتها الجمعة عن الظهر ، وإذا صلت قبلها ركعات فهي سنة الضحى ، وليست سنة الجمعة ، وإذا صلت بعدها تكون ركعتين ، أو أربعًا سنة الجمعة إذا صلت مع الناس الجمعة.

🌹ሴቶቹ ከሰዎች ጋር በመስጂድ ውስጥ የሚሰግዱ ከሆነ ግን ልክ እንደሰዎቹ አብረው በ(በተመሳሳዩ) የ"ጁምዓ"ን ሁለት "ረከዓ"ን ይሰግዳሉ። ከ"ዙሁር ሶላት"ም ያብቃቃቸዋል።... አንዲት ሴት ከ"ጁምዓ ሶላት" በፊት ሁለት "ረከዓ" ከሰገደች እቺ "ሱነቱል ዱሓ" ነች ። የ"ጁምዓ" ሱና ግን አይደለችም።

🌺 ከኋላ (2) ወይም (4) ከሰገደች የጁምዓ ሱና ይሆንላታል።ከሰዎች ጋር አብራ ከሰገደች "ጁምዓ" ይሆንላታል።

👈 أما في #بيتها فليس لها جمعة ، بل تصلي ظهرًا #أربع ركعات في بيتها ، وليس لها جمعة في البيت ، وإن صلت مع الناس صلت معهم #ركعتين وأجزأتها والحمد لله.
 
📚 فتاوى الجامع الكبير لسماحة الشيخ ابـن بـاز رحمه الله

👉 በቤቷ ውስጥ ከሆች ግን ለሷ የ"ጁምዓ" ሶላት የለባትም !!! እንደሁም በቤቷ ውስጥ የ"ዙሁር" ሶላትን አራት "ረከዓ" ትሰግዳለች።

👉 በቤቷ ውስጥ የ"ጁምዓ" ሶላት የላትም። ከሰዎች ጋር ከሆነ አብራቸው ትሰግዳለች። (ይህም) ያብቃቃታል።

((የዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው !!!!!))

(((ታላቁ ኢማም አብዱላዚዝ ኢብን ባዝ)))

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

=======================

https://binbaz.org.sa/fatwas/3346/حكم-سنة-الجمعة-القبلية-والبعدي

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

28 Nov, 18:43


👉 ሲራጥ 👈


https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

28 Nov, 04:57


በክህደት አትተባበሩ ትውልድ አድኑ‼️

بسم الله الرحمن الرحيم

🎋 ዛሬ እኛ ሙስሊሞች በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች እስልምናንና ሙስሊሞችን ለማዳከምና ከተቻለም ለማጥፋት በማሰብ ... በተለይም በመዲናችን ዙሪያ የረቀቀ ስልት በመጠቀምና አንዳንዴም ምን ታመጣላችሁ ዓይነት መስጂዶቻችንን ለሚያፈርሱ ፥ ለሚያቃጥሉና ለሚያወድሙ ከሃዲያኖች "... እሰይ የኛን ማፍረሳቹ ችግር የለውም የእናንተን ተባብረን እንገነባዋለን። " ምን የሚሉት ነው ???

👉 በተጨማሪ ደግሞ ሀገራችን ውስጥ ስንትና ስንት መስጂዶች ናቸው ህግ ተብሎልናልና የህጋዊነት ጥያቄ የሚነሳባቸው ... መስጂዶች እንዳይገነቡና እስልምና እንዳይስፋፋ እንዲሁም በዕፃናት በታዳጊዎችና በሴትና ወንድ ወጣቶች ወላጆችን ጨምሮ የስነ-ልቦና ጦርነት በመክፈትና በማሴር ስንት ዓይነት ደባ ነው የሚሰራው ??? ታዲያ አንተ ለቤተክርስቲያን ማሰሪያነት የሰጠከውን ብር እነዚህን መስጂዶችና ሙስሊሞች ከክህደት ኃይላት ለመታደግና ለመተባበር አታውለውም ነበር ??!!!

👉 ስንትና ስንት መስጂዶች ናቸው ቁርአን ፣ ውሃ ፣ ማብራት ፣ ምንጣፍ ፣ መድረሳ ፣ ማይክ ፣ ጄኔሬተር ... የሌላቸው ... የእውነት ብሩን የምንሰራበት መልካም ስራ አጥተን ይሆን ???

ለማንኛውም አላህን እንፍራ በክህደት አንተባበር‼️

وقال الحجاوي في " الإقناع " عند " باب حكم المرتد " نقلا عن شيخ الإسلام ابن تيمية : " من اعتقد أن الكنائس بيوت الله ، وأن الله يعبد فيها ، أو أن ما يفعله اليهود والنصارى عبادة لله ، وطاعة لرسوله ، أو أنه يحب ذلك أو يرضاه ، أو أعانهم على فتحها وإقامة دينهم ، وأن ذلك قربة أو طاعة ، فهو كافر " .ا.هـ.

👉 ታላቁ ዓሊም አል-ሓጃዊ «አል-ኢቅናዕ» በሚባለው ኪታቡ ውስጥ « ባቡ ሑክሙ አል-ሙርተድ » በሚለው ምዕራፍ ውስጥ ተከታዩን ፅሁፍ ከሸይኸል ኢስላም ኢብን ተሚያ በመያዝ አስቀምጧል።

« ቤተክርስቲያን የአላህ ቤት ነው ብሎ ያመነ ፤ አላህ በውስጡ ይመለክበታል ብሎ ያለ ፤ የሁዳዎችና ነሳራዎች የሚተገብሩት የሆነው ነገር አላህን ከመገዛት (ከማምለክ) ነው ያለ ፤ መልዕክተኛውንም መታዘዝ ነው ያለ ወይም ይህ ሰው ይህን ተግባር ይወዳዋል‼️ወይም (ይህ የአምልኮታቸው ቦታ) በመከፈቱና ዕምነታቸው በመቋቋሙ ላይ አገዛቸው ይህንንም ወደ አላህ መቃረቢያ መታዘዝ ነው ብሎ የመነ የሆነ ሰው እርሱ "ካፊር" ነው‼️!!!

وقال في موضع آخر : " من اعتقد أن زيارة أهل الذمة كنائسهم قربة إلى الله ; فهو مرتد , وإن جهل أن ذلك محرم عُرِّف ذلك , فإن أصر صار مرتدا ; لتضمنه تكذيب قوله تعالى : ( إِنَّ الدِّينَ عِنْدَ اللَّهِ الإِسْلامُ ) " .ا.هـ.

👉 በሌላ ቦታ ላይም እንዲህ
አለ ፦

🔥 « ከለላ ተሰጥቷቸው የሚኖሩ ኩፋሮች ቤተክርስቲያናቸውን በመዘየር (መጎብኘት) እንዲሁም ወደ አላህ መቃረብ ነው ብሎ ያመነ የሆነ ሰው "ሙርተድ" ከእስልምናው የካደ "ካፊር" ነው‼️

👉 ይህን ነገር "ሐራም " መሆኑን ካላወቀ ትምህርት ይሰጣዋል።
( እንዲያውቅ ይደረጋል። )

👉 (እምቢ ብሎ) በድርጊቱ የቀጠለ ከሆነ « አላህ ዘንድ ዕምነት ብሎ ማለት እስልምና ነው !!! » የሚለውን የአላህን ንግግር ማስዋሸት ስለሆነ "ሙርተድ" ከእስልምናው የካደ "ካፊር" ይሆናል‼️

🌴 በሰውዲ አረቢያ ውስጥ የሚገኙ የሆኑት የዓለማችን ታላላቅ ዑለማዎች ኮሚቴ ቤተ-ክርሰቲያንን ከመስራት ጋር በተያያዘ ተከታዩን ጥያቄ ተጠይቀው ፈታዋ (ምላሽ) ሰጥተዋል ፦

🌴 وقد سئلت اللجنة الدائمة في " فتاويها " (14/482) عن المسلم الذي وظيفته البناء ، هل يجوز له أن يبني كنيسة ، فأجابت : " لا يحل لمسلم يؤمن بالله واليوم الآخر أن يبني كنيسة أو محلا للعبادة ليس مؤسسا على الإسلام الذي بعث اللهُ به محمداً صلى الله عليه وسلم ؛ لأن ذلك من أعظم الإعانة على الكفر وإظهار شعائره، والله عز وجل يقول: ( وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَى وَلا تَعَاوَنُوا عَلَى الأِثْمِ وَالْعُدْوَانِ) " .ا.هـ.

👉 የስራ ድርሻው ግንባታ የሆነ ሰው ሙስሊም ሲሆን ቤተ-ክርሰቲያን መገንባት ይቻልለታልን ?

ዑለማዎቹም እንዲህ በማለት ምላሽ ሰጡ፦

👉 በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የሆነ ሙስሊም
ቤተ-ክርሰቲያንን ወይም (የከሃዲያኖችን) የአምልኮት ቦታቸውን ሊገነባላቸው አይቻልለትም !!!

በዚያ አላህ ሙሐመድን ( ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም )
የላከበት በሆነው እስልምና
ዕምነት ውስጥ የተደነገገ አይደለም‼️

👉 ይህም የሆነበት ምክንያት
በ"ኩፍር" (ክህደት) ላይ ትልቅ የሆነ እገዛ በመሆኑና የክህደት ምልክትን ግልፅ ማድረግም ስለሆነ ነው‼️!!!

አሸናፊና የላቀው አላህ እንዲህ ይላል ፦

(( " በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ
ነውና ! " ))

ለጅነቱ አል-ዳሂማ 14/482

⚠️ ወንድም አቡበከር አላህን እንፍራ ለቤተክርስቲያን የሰጠነው (የተባበርነው) መቶ ሺህ ብር 100,000 ሙስሊሞችን ሊያሳጣን ይችላል !!! ይህን ደግሞ እንዳታርቀው። ወንድም እህቶች አስተውሉ ! ሰሞኑን በአላህ ፍቃድ ወደ ሌራ የሱኒዮች መስጂድ አል-አንሷር እንገኛለን። መገኘታችን እጅግ ቢያስደስተንም እኛ ለእስልምናችን በሰጠነው ያነሰ ቦታና ባለን መዘናጋት የተነሳ ከጉያችን ስር የአብራካችንን ክፋዮች ፥ የነገ የኢስላም ተስፈኞች በነዚሁ ወዳጅ አርገን በያዝናቸውና በምናግዛቸው ካፊሮች እየተነጠቅን መሆኑ የሚያሳዝን ነው !!!

👉 ዛሬ ከፈጅር ሶላት በኋላ ሸይኻችን እንደነገረን ከሆነ እዛው ሌራ አከባቢ 20 ታዳጊ ሙስሊም ዕፃናቶች በቅርቡ በተደረገላቸው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍና የማታለያ ሰባካ የተነሳ ከእስልምና ዕምነት ወጥተው ወደ ጴንጤነት ሄዱ ! " ከፈሩ ! "

ዋ ! ኢስላማ !!!

ተጠያቂው ማነው ???

👉 እስቲ ሁላችንም እነዚህ የከፈሩት ልጆች የኔ ልጆች ቢሆኑ ምን ይውጠኝ ነበር ብለን እናስተንትን።...

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

27 Nov, 19:06


👉 «ቀደር» 👈

👉 ማወቅ የሚገባን ወሳኝ ነጥብ...

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

27 Nov, 15:49


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ አምስት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

[الفصل السابع أحكام تختص بالمرأة في باب الصيام]

[تختص المرأة بأعذار تبيح لها الإفطار في رمضان] 

وتختص المرأة بأعذار تبيح لها الإفطار في رمضان على أن تقضي ما أفطرته بسبب تلك الأعذار من أيام أخر. وهذه الأعذار هي:

1 - الحيض والنفاس: يحرم على المرأة الصوم أثناءهما، ويجب عليها القضاء من أيام أخر؛ لما في الصحيحين عن عائشة رضي الله عنها قالت: 
«كنا نؤمر بقضاء الصوم، ولا نؤمر بقضاء الصلاة» ، وذلك لما سألتها امرأة فقالت: ما بال الحائض تقضي الصوم ولا تقضي الصلاة ؟ بينت رضي الله عنها أن هذا من الأمور التوقيفية التي يتبع فيها النص. حكمة ذلك: قال شيخ الإسلام ابن تيمية في [مجموع الفتاوى] (25| 251) : (والدم الذي يخرج بالحيض فيه خروج الدم، والحائض يمكنها أن تصوم في غير أوقات الدم في حال لا يخرج فيها دمها، فكان صومها في تلك الحال صوما معتدلا لا يخرج فيه الدم الذي يقوي البدن الذي هو مادته، وصومها في الحيض يوجب أن بخرج فيه دمها الذي هو مادتها، ويوجب نقصان بدنها وضعفها وخروج صومها عن الاعتدال، فأمرت أن تصوم في غير أوقات الحيض) انتهى.

2 - الحمل والإرضاع: اللذان يحصل بالصيام فيهما ضرر على المرأة، أو على طفلها، أو عليهما معا، فإنها تفطر في حال حملها وإرضاعها، ثم إن كان الضرر الذي أفطرت من أجله يحصل على الطفل فقط دونها فإنها تقضي ما أفطرته وتطعم كل يوم مسكينا، وإن كان الضرر عليها فإنه يكفي منها القضاء، وذلك لدخول الحامل والمرضع في عموم قوله تعالى: {وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ} 
[البقرة: 184]. قال الحافظ ابن كثير رحمه الله في تفسيره (1| 379) : ومما يلتحق بهذا المعنى الحامل والمرضع إذا خافتا على أنفسهما أو على ولديهما. انتهى. وقال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله: إن كانت الحامل تخاف على جنينها فإنها تفطر، وتقضي عن كل يوم يوما، وتطعم عن كل يوم مسكينا رطلا من خبز. انتهى.(25 318) . [تنبيهات] 

🍇 ሴት ልጅ የረመዷንን ፆም እንድታፈጥር የሚያስችላትና ልዩ የሚያደርጓት ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች አሏት።

በእነዚህም ምክንያቶች የተነሳ ያፈጠረችውን ያክል ቀን በሌላ ጊዜ ቀዷ ማውጣት ይጠበቅባታል። እነዚህም ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው ፦

1ኛ. የወር አበባና የወሊድ ደም ፦

ሴት ልጅ በእነዚህ ሁለት ነገሮች ላይ ባለለችበት ሁኔታ መፆሟ ሐራም ነው። ነገር ግን በሌላ ጊዜ ቀዷ ማውጣት በእርሷ ላይ ግዴታ ነው። ለዚህም ማስረጃው ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት ሐዲስ ነው ፦ ዐኢሻ (رضي الله عنها) እንዲህ አለች ፦

{ كنا نؤمر بقضاء الصوم، ولا نؤمر بقضاء الصلاة } البخاري الحيض (315) ، مسلم الحيض (335) ،

(( “ ፆምን "ቀዷ" እንድናወጣ እንታዘዝ ነበር ፤ ሶላትን ግን ቀዷ አውጡ ተብለን አንታዘዝም ነበር። ” ))

ይህን ሐዲስ የተናገረችው አንዲት ሴት ወደ ዐኢሻ ዘንድ መጥታ የሚከተለውን ጥያቄ በማቅረቧ ነው ፦ « ሴቶች ፆምን "ቀዷ" ያወጣሉ ፤ ሶላትን ግን ቀዷ አያወጡም ይህ ለምንድነው? » በማለት ስትጠይቃት ጊዜ እናታችን ዐኢሻም ይህ መረጃ ጥበባቸው (ሚስጥራቸው) ካልተገለፁት (አላህ ብቻ የሚያውቃቸውና)ቁጥብነትን የሚጠይቁ ከሆኑ ነገሮች ውስጥ መሆኑን አብራራችላት።

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ያለ መፆሟን ምክንያት መጅሙዓ አል-ፈታዋ 25ኛው ጥራዝ ገፅ 251 ላይ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ ፦

👉 « በወር አበባ ጊዜ የሚወጣው ደም ከሰውነቷ ደም መጉደልን የሚያመጣ ደም ነው። ስለዚህ ይህ ደም በማይኖርበት ጊዜ መፆሟ ለሰውነቷ ጥንካሬ የሚያስፈልገው ደም የማይወጣበት ሰዓት በመሆኑ የተነሳ ፆሟ የተስተካከለ ይሆናል። ነገር ግን በወር አበባ ጊዜ የምትፆም ከሆነ ለሰውነቷ የሚያስፈልገው ንጥረ ነገር ከደም ጋር አብሮ ስለሚወጣ የአካል መዳከም እና የሰውነት መቀነስ ሊያስከትል ይችላል ፤ ፆሟም የተስተካከለ አይሆንም። ለዚህም ሲባል የወር አበባ ዘመኗ ሲጠናቀቅ እንድትፆም ታዘዘች።

2ኛ. እርግዝና እና ማጥባት

በእርግዝና እና በማጥባት ላይ መፆም በእናትዬዋ ወይም በልጇ ወይም በሁለቱም ላይ ችግር የሚያመጣ ከሆነ በእርግዝና እና በምታጠባ ጊዜ መብላት ይፈቀድላታል።

ያፈጠረችው በህፃኑ ምክንያት ብቻ ከሆነ ያፈጠረችውን ቀን ቀዷ እያወጣች በየቀኑም አንድ ሚስኪን ትመግባለች። ነገር ግን ለማፍጠሯ ምክንያት ችግሩ ያለው በእርሷ ላይ ብቻ ከሆነ "ቀዷ" ማውጣት ብቻ በቂዋ ነው። ይህም ማፍጠራቸው የተፈቀደበት ምክንያት አጥቢዎች እና እርጉዞች ጭምር በአላህ ንግግር ስር ስለሚካተቱ ነው።

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

﴿ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ ﴾ [ سورة البقرة: 184]

(( “ በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው። ” ))
(አልበቀራህ (184))

ኢብኑ ከሲር በተፍሲራቸው 1ኛው ጥራዝ ገፅ 389 ላይ እንዲህ አሉ ፦ « እነዚህ ህግጋቶች ከሚመለከታቸው ሰዎች ውስጥ በራሳቸው ወይም በልጃቸው ላይ ጉዳት የፈሩ አጥቢዎች እና ነፍሰጡር ሴቶች ይገኙበታል። »

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ እንዲህ አለ ፦

« ነፍሰጡር ሴት በፅንሷ ላይ የምትፈራ ከሆነ ታፈጥርና "ቀዷ" ታወጣለች። በእያንዳንዱ ያፈጠረችው ቀን አንዳንድ ሚስኪን መጠኑ አንድ ዋንጫ (መለኪያ) 450 ምናምን ግራም የሚሆን ገብስ ትሰጣለች። (25/318) »

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 3️⃣6️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

27 Nov, 04:43


⚠️ አካልሽን ለእይታ አታጋልጪ !!!

ما هي عورة المرأة أمام أبنائها (الذكور والإناث) وأمام غيرها من نساء المسلمين؟...

ጥያቄ ፦

ሴት ልጅ (ወንድና ሴት) ልጆቿ ፊትና ከነሱ ውጪ አማኝ ሴቶች ዘንድ (መከፈት የሌለበት) "ዐውራ"
ምንድነው?

1. سئل فضيلة الشيخ محمد الصالح ابن عثيمين عن هذا فأجاب :

لبس الملابس الضيقة التي تبين مفاتن المرأة ، وتبرز ما فيه الفتنة : محرم ؛ لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال : " صنفان من أهل النار لم أرهما بعد ؛ رجال معهم سياط كأذناب البقر يضربون بها الناس - يعني : ظلماً وعدواناً - ونساء كاسيات عاريات مائلات مميلات " .

መልስ ፦

የሴት ልጅን ፈታኝ የሆነ ቦታ ግልፅ የሚያደርግ ጠባብ ልብስ መልበስ "ሐራም" ነው ‼️

ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ በማለታቸው ነው ፦

(( " ሁለት ዓይነት ሰዎች ከእሳት ባልተቤት ናቸው...
አንደኛው ዓይነት ልክ እንደ ላም ሻኛ ከትከሻቸው ላይ አለንጋ ማይለያቸው ወንዶች ሲሆኑ ሰዎችንም ይመቱበታል። ይህም ማለት በግፍና ድንበር በማለፍ ማለት ነው !!! ሁለተኛው ዓይነቶች ደግሞ ሴቶች ሲሆኑ ራሳቸውን (አካላላቸውን) አራቁተው ታይታን በመፈለግና ( ሌሎችን ለፀያፍ ስራ በመጋበዝ ) ዘንበል እያሉ የሚሄዱ ናቸው !!!

فقد فُسِّر قوله " كاسيات عاريات " : بأنهن يلبسن ألبسة قصيرة ، لا تستر ما يجب ستره من العورة ، وفسر : بأنهن يلبسن ألبسة خفيفة لا تمنع من رؤية ما وراءها من بشرة المرأة ، وفسرت : بأن يلبسن ملابس ضيقة ، فهي ساترة عن الرؤية لكنها مبدية لمفاتن المرأة .

" كاسيات عاريات "

👉 ይህ "ካሲያት ዐሪያት" የሚለው ቃል እንደሚከተለው ተተርጉሟል ፦

👉 ( አጭር ልብስ ነው። ) ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ከዐውራቸው(አፍርተ-ገላቸው) እንዲሸፍኑት ግዴታ የሆነውን ክፍል ሳይሸፍኑ አጭር ልብስ ይለብሳሉ ማለት ነው ።

በሌላ ትርጉምም ፦

👉 ( ስስ ልብስ ነው። )
ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ከለበሰቱ ልብስ ኋላ ሲታዩ ቆዳቸው እንዳይታይ በማይከለክል መልኩ ስስ የሆነ ልብስን ይለብሳሉ
ማለት ነው።

በሌላ ትርጉምም ፦

👉 ( ጠባብ ልብስ ነው። )

ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ጠባብ ልብስ በመልበስ አካላቸውን ከእይታ የሸፈኑ ይመስላል። ነገር ግን ፈተናን ቀስቃሽ የሆነው አካላቸው ግን ግልፅ ሆኖ ይታያል ማለት ነው።

وعلى هذا : فلا يجوز للمرأة أن تلبس هذه الملابس الضيقة ، إلا لمن يجوز لها إبداء عورتها عنده ، وهو الزوج ؛ فإنه ليس بين الزوج وزوجته عورة ، لقوله تعالى والذين هم لفروجهم حافظون إلا على أزواجهم أو ما ملكت أيمانهم فإنهم غير ملومين [ المؤمنون 5،6 ] ، وقالت عائشة : كنتُ أغتسل أنا والنبي صلى الله عليه وسلم - يعني من الجنابة - مِن إناء واحد ، تختلف أيدينا فيه .

فالإنسان بينه وبين زوجته لا عورة بينهما .

وأما بين المرأة والمحارم : فإنه يجب عليها أن تستر عورتها .

والضيِّق لا يجوز لا عند المحارم ، ولا عند النساء إذا كان ضيِّقاً شديداً يبيِّن مفاتن المرأة . أ.هـ " فتاوى الشيخ محمد الصالح ابن عثيمين " ( 2 / 825 ) .

👉 ከዚህ በመነሳት ሴት ልጅ ይህን ጠባብ ልብስ መልበስ
አይቻልላትም !!!

👉 ለእርሷ አፍረተ-ገላዋን ግልፅ እንድታደርግለት የሚቻልላት ከሆነው ሰው ውጪ አይቻልም‼️

👉 አሱም "ባለቤቷ" ሲሆን በባልና ሚስት መሀል "ዐውራ"
የሚባል ነገር የለም።

ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦

« እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡

በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ »
(አል-ሙእሚኑን (5፥6))

እናታችን ዐኢሻ እንዲህ
አለች ፦

« እኔ ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጋር የ"ጀናባ"
ትጥበትን በአንድ ዕቃ ላይ ሆነን የምታጠብ ነበርኩኝ።
በትጥበታችን ጊዜ እጃችን የሚጠላለፍ ይሆን ነበር። »

ለአንድ ሰው በእሱና በባለቤቱ መሀል (የተከለከለ) ዐፍረተ-ገላ የለውም !!!

👉👉👉 በሴት ልጅና ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት በሆኑ ቤተሰቦቿ መሀል ከሆነ ግን "ዐውራዋን" መሸፈን ግዴታ ይሆናል‼️

👉👉👉 ጠባብ ልብስ አይቻልም ‼️በጣም ጠባብ ሆኖ ፈታኝ የሆነውን አካሏን አጋልጦ የሚያሳይ ከሆነ ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት በሆኑ ቤተሰቦቿ መሀልም ይሁን በሴቶች መሀል አይቻልም‼️

(ፈታዋ ( 2 / 825)

(( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

27 Nov, 04:18


أسلام عليكم ورحمة الله وبركاته

🌱 ውድ እህት ወንድሞች እንዴት ናችሁ ? አላህ ይጠብቃችሁ !!!

👉 ዛሬ አላህ ፍቃዱ ከሆነ ሸይኽ አቡ ዐብደላ ሙሰፋ ወደ ቆመበት ሌራ የሚገኘው ታላቁ የሱኒዮች መስጂድና መርከዝ አል-አንሷር ከወንድሞች ጋር ...ጉዞ ወጣ ብለናል። አላህ ብሎ አጃችንን ጨረሰን እስክንመለስ ድረስ የፕሮግራም ክፍተት ቢኖር ከወዲሁ ይቅርታን እያቀረብኩ ጭርታ እንዳይሰማቹ ያህል ከአሁን ቀደም ስንማማራቸው የነበሩ አንዳንድ ትምህርቶችን እለቅላችዋለሁ።

አላህ ስራችንን ይቀበለን !!! አሚን !

ወንድማቹ ኢስማኤል ወርቁ

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

26 Nov, 13:53


📌ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌

📝 ተከታታይ ፅሁፍ

         👉 ክፍል ( ሰላሳ አምስት ) 👈
    
         بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم

ምሳሌ (4)

(መ) የታሪክ ትምህርት ፦

《 وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَٰهُ بِهَا وَلَٰكِنَّهُۥٓ أَخْلَدَ إِلَى ٱلْأَرْضِ وَٱتَّبَعَ هَوَىٰهُ فَمَثَلُهُۥ كَمَثَلِ ٱلْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ذَّٰلِكَ مَثَلُ ٱلْقَوْمِ ٱلَّذِينَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا فَٱقْصُصِ ٱلْقَصَصَ لَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ 》
(الأعراف),  176

(( “ በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን
ተርክላቸው፡፡ ” ))
አል–አዕራፍ 176

አዎ ! ሐቀኛው አምላክ እንዳለው ታሪካቸውን ሳይሆን ታሪካችንን እንተርክላቸው …

ሐቅን በመተዋችን የተነሳ ልክ እንደነሱ
በሚያለከልክ ውሻ እንዳንመሰል ዘንዳ
ወደ ምንመከረው እውነት እንመለስ !!!

በት/ቤት ውስጥ ከታች ታዳጊ እፃናት ጀምሮ  እስከ ትልቁ የትምህርት ተቋም በካፊሮች ተፅኖ ውስጥ ወድቀው በመማቀቅ ላይ ነው ያሉት …

በመማሪያ ክፍል ውስጥ ታሪክን ማወቅ ከአከባቢ ይጀምራል… በሚል መርዝ የተለወሰበት ሴራ "ትምርታዊ ጉዞ" የሚል ስያሜ ይሰጠውና የነብዩንና የሰሓባዎቻቸውን ታሪክ በቅጡ እንዳያውቅ በወላጆቹ አስገዳጅነት ት/ቤት የተወረወረው “የኢስላም ትውልድ” የኢስላም ጠላት የሆኑ ከሃዲያን አፄዎችን የግፍ ገድል አጣፍጠው ታሪክክ … ይሉታል።

ሰማይና ምድር በፍትሕ የቆሙበትን የኢስላም ታሪክ ከክርስቶስ ከመሐመድ ልደት በፊት በኋላ እያሉ የእስልምናን አመጣጥ በተዛባ እይታ ለተማሪዎቹ ይግቷቸዋል።

የእስልምና ምልክትና መገለጫ የሆኑ ነገሮችን ባጠቃላይ ፦ “ሒጃብ” ታሪክን ያላገናዘብ ተፅኖና ነፃነት ገፈፋ ፣ አፈና…፤ “ሶላት” የዕድገት ፍጥነት ገደብን ወደ ኋላ የሚጎትትና የመማር ማስተማር ሂደትን የሚያዛባ ፤ ፍትሓዊ ስርዓተ–ገደብ የተደረገለትን "ጋብቻ" የሴት ልጅ መብትን
መግፈፍና ማስገደድ በማለት ባጠቃላይ የእስልምና አስተምሮን የኋልዮሽ እንጂ ከዘመን ጋር የማይሄድ ጎታታ ጨለምተኛ አድርጎ በመሳል ማነወር…

እነሱ የመስቀል ጦርነት ብለው በሚልዮን የሚቆጠር ንፁሐንን ደም በግፍ ያፈሰሱበትን ፤ የአረር መስጂዶችን ወደ ቤተ–ክርስቲያንነት የቀየሩበትን ፤ ሙስሊም እናቶቻችንን… ቆርጠው ገደል የከተቱበትን ፤ ወንዶቻችንን አስገድደው ያስጠመቁበትን ፤ በግፍ ያቃጠሉት መስጂድና ያነደዱት ቁርኣን ታሪክ ደብቀው “የግራኝ አህመድን” የነፃነት ጥያቄና ፍትሕን የማስፈን ትግል …

እንደሚያስፈራ አውሬ ስሎ ሙስሊሞችን
በእምነታቸው ፍትሓዊነት ላይ ጥርጣሬ እንዲኖራቸው ማድረግ…

ከዚህም ባለፈ የእስልምና መንፈሳዊና ታሪካዊ ስርጭትን በዓለም ህዝብ ሀንገት ላይ በተሳለ ስለት ነው እዚህ ያደረሰው የሚለው ድብቅ የታሪክ ሸፍጥ የሙስሊም ታዳጊዎችና ወጣቶች “ግን ለምን ? ” እያሉ እውነተኛውን የእስልምና ታሪክ ከምንጩ የሚያገኙበትን ስፍራ እንዳይመለከቱ አውረዋቸው እንደ ተጠመደ በሬ እነሱ በፈለጉት አቅጣጫ ወደ ፊት ብቻ
አርገው አስቀሩሃቸው !!!

ተጠያቂው ማነው !? አዎ !  ታሪክ ይፍረደን !!! ብለን ግን ዝም አንልም የሚሰማን ብናጣም ትውልድን የማንቃት
አላፊነት አለብን !!!!!

«… لِّيَهْلِكَ مَنْ هَلَكَ عَنۢ بَيِّنَةٍ وَيَحْيَىٰ مَنْ حَىَّ عَنۢ بَيِّنَةٍ وَإِنَّ ٱللَّهَ لَسَمِيعٌ عَلِيمٌ»
(الأنفال) 42

(( " …ግን አላህ ሊሠራው የሚገባውን ነገር ሊፈጽም የሚጠፋ ሰው ከአስረጅ በኋላ እንዲጠፋ ሕያው የሚኾንም ሰው ከአስረጅ በኋላ ሕያው እንዲኾን… ፡፡ አላህም በእርግጥ ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ " ))
[አል–አንፋል 42]

አዎ ! እናንተ ለዚህ ጥፋትና…
እውነተኛውን የኢስላም ታሪክን ለማዛባት ራሳቹንና ልጆቻቹን ገንዘባቹን ፣ ጊዜያቹን ጭምር ሳይቀር አሟጣቹ በመስጠት እንደ የድርሻቹ በመወጣት ትብብር እያረጋቹ መሆኑን ቆም ብላቹ በመገንዘብ አላህ ዘንድ ከሚያስጠይቃቹ አደገኛ ስህተት ለራሳቹ ስትሉ በፍጥነት ተመለሱ !! በማለት ለሀገራችን ዑለማዎች ፣ ለሁስታዞች ፣ እንዲሁም ለወላጆችና ለወጣቶች ጥሪዬን አቀርባለሁ !!!

ሙስሊም ወገኖቼ ሆይ ! እስቲ በጣም
በጥቂቱ በአንድ አላህ በማመናቸው ብቻ
ካልካዳቹ በሚል አስገዳጅ የዐፄዎች ግፍ ደማቸው ፈሶ ስለ ቀራውና ስለ ተረሳው … አሳቃቂ የሙስሊሞች ታሪክ በስሱ ላውጋቹ !!!

አሁን ላይ እኛ ባንፈልገውም (ታሪኩ) የሚፈልገን ቀን ይመጣ ይሆናል !

እኛ የመቶ ዓመታት ዘመን ተሻጋሪ
የአማኝ እህት ወንድሞቻችን ዕምባ…መጥረግ ቢያቅተን ቢያቅተን የነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) “ሱና” የሙጥኝ በማለትና “ዱዓ” በማድረግ ልናስባቸው ሲገባን "በምን አገባኝ” ስሜት የውለታቸውን ተጋድሎ ረስተን ደማቸውን ጠጥተው ካልረኩ አረመኔ ከሃዲያን ጋር ወደጅነታችን
ደርቷል ! ያንን ሁሉ የዘመናት የግፍ
ታሪክ ገልብጠን የ"ነገስታቶቻችን" አኩሪ ታሪክ በሚል ቅኝት የልጆቻችንን ስነ–ልቦና አንጥፈን የ3000 ዓመት የውሸት ትርክት አዙሪት እንዲሆንባቸው ከአፀደ እፃናት ጀምሮ እስከ ዩንቨሪስቲ እያስጋትናቸው ነው !!!

የአማኞችን ታሪክ በግፍ ከተቀበረበት አውጥተን ፍትሕን ማስፈን አቅቶን…
የጨካኝ ግፈኞችን ታሪክ ማጣፈጫ ቀባብተን እንደ ገደል ማሚቱ እናስተጋባለን !!!

ታላቁ ነብይ እንዳሉት ፦ የትንሳሔ ዕለትም አብረናቸው እንዳንቀሰቀስ ያስፈራልናል !!!

አላህ ሆይ ከወዳጆችህ ጋር ወዳጅ አድርገን !!!!! አሚን

«ሳናውቀው ቀርተን ይሆን…» እስቲ ልጆቻችን ት/ቤት የሚማሩት የማንን ታሪክ ነው ! አማኝ አባት እናቶቻችን በግድ ጠምቀው መስቀል ያሸከሙሃቸውን ሴይጣን ነገስታቶች ታሪክ እንደሆነ ለምልከታ ያህል ከማይገፋው ግፋቸው ውስጥ እጅግ በጣም ጥቂቱን እንመልከት ፦

በ1314 ዐፄ አምደፂሆን በሰሜን ነገሰ በ1316/7 በተ/ሀብት የበለፀገችውን የዳሞትን ግዛት በመውረር ወደ ግዛቱ ጨመረ በዚሑ ጊዜ የሙስሊም ሐገር የሆነችውን ሀዲያን አጠቃ !

ህዝቡንም ማረከ ! ሀይቅ ገዳም በተገኘው ጥንታዊ ፅሁፍ አምደፂሆን ስለ አገኘው ድሉ እንዲህ ብሎ ነበር ፦

“የቅዱሥ እስጢፋኖሥንና የአባቴን ክርሥቶስ ተስፋና ፀሎት በማመን ወደ ጦርነት ሄድኩ ! እ/ብሄር ሁሉንም የዳሞት ሕዝቦች በእጄ ሰጠኝ ወንዱንም ሴቱንም ወደ ሌላ ቦታ አጋዝኩዋቸው ! ከዚያ እ/ብሔር ሁሉንም የሀድያ ሕዝብ ሴት ወንዱን ሠጠኝ ! እነርሱንም ወደ ሌላ ቦታ
አጋዝኩዋቸው !!!

ዐፄ አምደፂሆን ሙስሊሞችን በሀይል ከወረረ በዋላ እንዲህ ነበር ያለው …

በአላህ ፍቃድ ክፍል ሰላሳ ስድስት
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …


https://t.me/abumaherasalafi

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

26 Nov, 05:15


☝️ ይህ የግብረ - ሶደማዊያን ባንዲራ (አርማ) ነው !

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

🔥 ከፊት-ለፊታችን የሚጠብቀንን ጣፋጭ ደስታ ነጥቀው በመርዛማው እሳት አክስለው አመድ ሊያረጉን ከሚያሳድዱን ዋልጌዎች የሴራ ትብታቦሽ በዕየለቱ ማዕበራዊ ግላዊና ዕምነታዊ እንቅስቃሴያችን ውስጥ ሆነንም ቢሆን እንዳንረሳ !

የአላህ ጠላቶች ምድርን ለማቆሸሽ እየሄዱበት ያለው እርቀት እጅግ በጣም መርዛማ ከመሆኑ የተነሳ ትውልድ እየተበላሸ ነው !

እኛም በአላህ እገዛ እራሳችንና ትውልዱን ከአስፈሪው ጥፋት ለመታደግ በመጠንቀቅ እና በማስጠንቀቅ የጎላ ሚናችንን እንወጣ !

ለምሳሌ ፦ ዑለማዎች ኢማሞች ነጋዴዎች ወላጆች ወጣቶች ዕፃናትና ታዳጊዎች... በምናስተምረው በምናመላክተው በምንነግደው በምንገዛው በምንለብሰው በምንጌጠው እንዲሁም በምንማረውና ባጠቃላይ በሁሉም ሁኔታችን ይህን ፀያፍ የአላህ ቁጣ ባለማወቅ ከማንፀባረቅ ይልቅ በጥንቃቄ በጥንካሬ እናውግዝ !

«فَلَوْلَا كَانَ مِنَ الْقُرُونِ مِن قَبْلِكُمْ أُولُو بَقِيَّةٍ يَنْهَوْنَ عَنِ الْفَسَادِ فِي الْأَرْضِ إِلَّا قَلِيلًا مِّمَّنْ أَنجَيْنَا مِنْهُمْ ۗ وَاتَّبَعَ الَّذِينَ ظَلَمُوا مَا أُتْرِفُوا فِيهِ وَكَانُوا مُجْرِمِينَ»

" ከእናንተም በፊት ከነበሩት ከክፍለ ዘመናት ሰዎች ውስጥ በምድር ላይ ከማበላሸት የሚከለክሉ የመልካም ቀሪ ሥራዎች ባለቤቶች ለምን አልነበሩም ግን ከእነሱ ያዳንናቸው ጥቂቶቹ (ከለከሉና ዳኑ)፡፡ እነዚያም የበደሉት ሰዎች (አልከለከሉም)፡፡ በእርሱ የተቀማጠሉበትን ተድላ ተከተሉ፡፡ አመጸኞችም ነበሩ፡፡ "

(አል-ሁድ (116))

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

26 Nov, 04:54


አሰላሙ አለይኩምወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ኡስጣዝ ጥያቄ ነበረኝ ያለሁት ሳኡድነው ከመጣሁ ዘገኝ ወሬ ግንበድኔ ጉዳይ ከጠለብ ወጣሁ ከዚም በድኔ ችግር እየፈጠሩብኝ ሶስት ቤት ቀየርኩ ምንም አይነት ለውጥ አላገኜሁም መልሼ ስወጣ ስራ አጣሁ ሁለት ወር ካስራ አምስት ቀን ተቀመኩ ከዚያ ስራ በስት ዱአ መጣልኝ ስራው እየሰራሁ ነበር ግን ሴትየዋ ስራ የላት ከየት እዴምታመጣ አላቅ ብዙ ወዶች ጋር ግኑኝነት አላት እና የምሰጠኝ ብር ለኔ ሀራም ይሆንብኛልእን??

መልስ በኡስታዝ አቡ አብዲላህ ሀፊዘሁሏ
https://t.me/c/2320057935/453

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

26 Nov, 03:22


📌 ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌

📝 ተከታታይ ፅሁፍ

👉 ክፍል ( 76 ) 👈

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم

2. ( ትምህርትና የተለያዩ ወንጀሎች )

👉👉👉 ... ሌላው የኬሚስትሪ ፍልስፍና ያመጣው ክፉ ምጥቀት ሀኪሞቹን እጅ እንዲሰጡና መድሃኒቱን በሚቀምሙት ሰዎች ፍላጎት ተፅኖ ስር እንዲወድቁ ያደረጋቸው መሆኑ ነው። በዚህም የተነሳ በሚሰጡት ህክምናና በሚያዙት መድሃኒት ላይ አስፈሪ እክል ከፈጠረባቸው ቆይቷል። አደገኛው ነገርም ይህ ነው‼️

👉 ዛሬ ብዙ የህክምና ቦታ ሄደክ በአብዛኛው ተስማሚ መድሃኒት አታገኝም። እንደሁም ብዙ ቦታ ላይ ፈፅሞ የማይገናኝ መድሃኒት በመላምት ያስታቅፉካል ! በዚህም የተነሳ ለሌበክ በሽታ ተጋላጭ ትሆናለክ‼️ለምን ???

ያው እንግዲህ መከረኛው "said effect " መሆኑ ነዋ !

... እሱም እራሱ አንድ የህክምና ዓይነት ከሆነ ሰነባብቷል

" አረ ጉድ ! ይህን መድሃኒት መውሰድ ከጀመርኩ በኋላ ያልነበርኩትን ሆንኩ ብለክ " ስሞታ ይዘክ ወደ ሀኪም ዘንድ
ስትሄድ " ማነው እሱ ከበሽታክ ጋር ጨርሶ ማይገናኝ መድሃኒት ያዘዘልክ ?! ሁሉንም
ሽንት ቤት ጣለው ! " በማለት ነገ በሌላው ሀኪም የሚተችበትን መድሃኒት ለተራው ያስታቅፍክና ደህና ሰንብት ይልካል።

👉 አንዳንዴ ደግሞ መድሃኒቱ ተገኝቶልክ ሳለ የዕድል ጉዳይ ሆኖ መሞከሪያ ተደርገክ ሊሆን ይችላልና አንተ ሳትገነዘበው ለጎንዮሽ ጉዳት ተጋላጭ በመሆን ስር ይሰድብክና እይወትህን እስከማጣትና አካልክ እስከ መኮላሸት ልትደርስ ትችላለህ‼️ታዲያ የዚህ ሁሉ ፍትሕ የተዛነፈበትና እዝነት የጠፋበት የህክምና ስርዓት ከየት መጣ ???‼️ ከተባለ ስርዓት የሌለው ትምህርትን ከመማር የመጣ ነው‼️ ያም ማለት... እንዳንረሳ መነሻችን ላይ እንዳልነው ተፈጥሮአዊውን "የኪሚስትሪ" ውህደት ከህክምናው አንፃር እንደነበረው ጠብቀን ተንከባክበን ተፈጥሮአዊ ይዘቱን እንዳይቀየር ጥንቃቄ ማድረግ ሲገባን ሳይንሳዊ ፍልስፍና ውስጥ ገብተን እራስን ብቻ በመጥቀም አባዜ ተጠምደን ለሌላው ፍጡር ተፈጥሮአዊ ድርሻውን ከመንፈጋችን የተነሳና የመጣ ነው። ለዚህም ነው ዛሬ ላይ እንኳንስ ተምረው ተመርቀው ስራ ውስጥ የተሰማሩ ሰዎች ይቅርና ገና ስለ ትምህርት የሚያስቡ ሰዎች የትኛውን ፊልድ ብማር ነው የበለጣ ከገንዘብ አኳያ ተጠቃሚ የሚያረገኝ ?? በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚያከብረኝስ... በማለት ወደ ህክምናው ዘው የሚሉት። ታዲያ መጠቀሜስ ባልከፋ ግን ሰብዓዊነት ተሰምቶኝ ሰዎችን ከህመማቸው ለማስታገስና ለማዳን ሰበብ ልሁን ብሎ እስከ መጨረሻው ልሂድ የሚለው ስንቱ ነው ???

👉👉👉 መጀመሪያ አከባቢ ለማለት እንደሞከርነው ይህን መልካም ተግባር የሚተገብሩት ሀኪሞች እጅግ በጣም ውስን ናቸው !!!

👉 ታዲያ ይህ ሁሉ ብልሽት የመጣው ተፈጥሮአዊውን ስርዓት ተቃርኖ በመጣው ዘመናዊ ትምህርት ምክንያት አይደለምን ?! ... ወገን እራስን ከማታለል ወጣ ብለን እናስብ !

👉👉👉 አላህና መልዕክተኛው እንደነገሩን ዓለም ላይ የሰው ልጆች በገዛ እጃቸው በሚሰሩት አስከፊ ወንጀል የተነሳ ለተለያዩ ፈተናዎችና መከራዎች እንደሚዳረጉ እውን ነው።

ምንም ጥርጥር የለውም !!
ከነዚህም ፈተናዎች ውስጥ አንዱ በተለያዩ በሽታዎች መጠቃታቸው ነው‼️

((( " ظَهَرَ الْفَسَادُ فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ بِمَا كَسَبَتْ أَيْدِي النَّاسِ لِيُذِيقَهُم بَعْضَ الَّذِي عَمِلُوا لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ " )))

((( " የሰዎች እጆች በሠሩት ኃጢኣት ምክንያት የዚያን የሠሩትን ከፊሉን ያቀምሳቸው ዘንድ መከራው በየብስና በባሕር ተገለጠ ፤ (ተሰራጨ)፡፡ እነርሱ ሊመለሱ ይከጀላልና፡፡ " )))
(አል-ሩም (41))

👉👉👉 እናም እነዚህን በሽታዎች ለማከምና ለማዳን
ሲባል የሰው ልጆች የገቡበት
ወጥመድ እንደ ዋዛ ላይለቃቸው ግራ አጋብቷቸዋል !!! መውጫው የእስልምና ብርሃን መሆኑም ጠፍቷቸዋል። ከአንድ ግፍ ወደ ሌላ ግፍ እየተሸጋገሩ የጥበበኛውንና የዐዋቂውን አላህ ስራ በስልጣናቸው የነጠቁ ይመስል ፍጥረተ-ዓለምን ግራ አጋብተው ይኖራሉ‼️

👉👉👉 አላህ ግን ቻይ አምላክ ነው !!!

ወገኖቼ ሆይ ! እስቲ ተመልከቱ አንድን ፍጡር ለማከምና ለማዳን በሚል ምክንያት ሌላውን ፍጡር ማሰቃየት...

አንዱን ለማኖር (ለማዳን) ሌላውን ፍጡር መግደል ...

👉 ምን አጥፍተው ይሆን ?!

👉 ... ዚንጀሮ ፣ አይጥ...
የመሳሰሉትን ፍጥረታቶች አሰቃይቶ ማጥፋት...?
የአላህ ፍጡር አይደሉምን ??

👉 የሆነ መድሃኒት ተገኝቷል! በዚንጀሮ ወይም በአይጥ ይሞከር ... እንዴት ያረገዋል ?
ያሸልበዋል ፣ ያሰክረዋል ፣ ይገለዋል ፣ ያድነዋል ወይስ ሌላም ሌላ ??? ... ይህ ሁሉ የምርምሩ ኢደት ነው‼️ታዲያ ፍትሓዊነት ነውን ???

👉 በተለይም በየትኛውም ሁኔታ ዓለማዊ ትምህርትን መማር መመራመር ማስተማር የምትሉ ሙስሊሞች መልስ ስጡን !!!

👉👉👉 ዛሬ በዓላም ላይ በተለይም ሰለጠኑ በሚባሉት አይሁዳውያን አሜሪካና አውሮፓ ላይ ቁጭ ብለው ዶላር ባሰከራቸው ቢሊየነሮች እጃቸውን ተጠምዝዘው አገኘነው ያሉት መድሃኒት በነዛው ሀብታም ቢሊየነሮች "መድሃኒት አምራች ..." የሚል ስያሜን በመያዝ የሰው ልጆችን እይወት የሚቀጥፉ እና አደጋ ላይ የሚጥሉ መድሃኒቶችን በማምረትና ገቢያ ላይ በማውጣት ካዝናቸውን ካደለቡ በኋላ ...የሰው ልጆች በተጠቀሙት መድሃኒት ሲማቅቁ /ሲሰቃዩ/ ጊዜ የአዞ ዕንባቸውን እያፈሰሱ ለሌላ ትልቅ የብር ማካበቻ ግባቸው አዲስ የምርምር ፕሮጄክት ይከፍቱና " አብሽር ! አለንልክ ! በቅርቡ ዓለምችን ላይ በስቃይ ለሚማቅቁ ወገኖች አዲስ መድሃኒት እናስተዋውቃለን ! ለታዳጊና ድሃ ሀገራትም በቅናሽ ዋጋ ተደረሽ እንዲሆን በማድረግ እናቀርባለን ! " እንዲሁም በእርዳታ ስም /በነፃ/ ይታደል ! እያሉ በውስጠ ሚስጥር ከማይናገሩት ዱዳዎቹ እንሰሳዎች አልፈው ወደ ተናጋሪው የሰው ልጅ ይዞሩና በስውር " በዚህ መድሃኒት ምን ያህል ሰው ሞተ ፣ ዳነ ፣ ተሰቃየ ወይስ ምን ችግር ገጠመው ? " በማለት ለማይቋረጠው ቀጣይ የክፋት ምርምራቸው ግብአት ያገኙበታል‼️

👉👉 ከዚህ የባሰ አስነዋሪ ኢሰብአዊነት ይኖር ይሆን ???

በአላህ ፍቃድ ክፍል ✍️77✍️ ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

25 Nov, 18:12


አስደናቂው « ሐውድ » ለነብዩ ህዝብ...

👉 ግን ምን ይመስላል ???

https://t.me/amr_nahy1

... ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

25 Nov, 17:28


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሰላሳ አራት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

[الفصل السابع أحكام تختص بالمرأة في باب الصيام]

صوم شهر رمضان واجب على كل مسلم ومسلمة، وهو أحد أركان الإسلام ومبانيه العظام، 
قال الله تعالى: {يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ} [البقرة: 183] 
ومعنى (كتب) : فرض، فإذا بلغت الفتاة سن التكليف بظهور إحدى أمارات البلوغ عليها، ومنها: الحيض، فإنه يبدأ وجوب الصوم في حقها، وقد تحيض وهي في سن التاسعة، وقد تجهل بعض الفتيات أنه يجب عليها الصيام حينذاك، فلا تصوم؛ ظنا منها أنها صغيرة، ولا يأمرها أهلها بالصيام، وهذا تفريط عظيم بترك ركن من أركان الإسلام، ومن حصل منها ذلك وجب عليها قضاء الصوم الذي تركته من حين بداية الحيض بها، ولو مضى على ذلك فترة طويلة؛ لأنه باق في ذمتها . ويجب عليها مع القضاء إطعام مسكين عن كل يوم نصف صاع من الطعام.

[من يجب عليه رمضان] 

إذا دخل شهر رمضان وجب على كل مسلم ومسلمة بالغين صحيحين مقيمين صيامه، ومن كان منهما مريضا أو مسافرا في أثناء الشهر فإنه يفطر ويقضي عدد ما أفطر من أيام أخر، قال الله تعالى: {فَمَنْ شَهِدَ مِنْكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ وَمَنْ كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَى سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِنْ أَيَّامٍ أُخَرَ} [البقرة: 185]

 كما أن من أدركه الشهر وهو كبير هرم لا يستطيع الصيام أو مريض مرضا مزمنا لا يرجى ارتفاعه عنه في وقت من الأوقات من رجل أو امرأة فإنه يفطر، ويطعم عن كل يوم مسكينا نصف صاع من قوت البلد، قال الله تعالى: {وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ} [البقرة: 184] قال عبد الله بن عباس رضي الله عنهما: هي للكبير الذي لا يرجى برؤه، رواه البخاري، والمريض الذي لا يرجى برؤ مرضه في حكم الكبير، ولا قضاء عليهما؛ لعدم إمكانه،

ومعنى (يطيقونه) يتجشمونه.

(ምዕራፍ ሰባት)

🍇 ሴት ልጅ ፆምን በተመለከተ የምትለይባቸው ህግጋቶች ፦

👉 የረመዷንን ፆም መፆም በእያንዳንዱ ወንድ ሙስሊም እና ሴት ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው። ከኢስልምና ማዕዘናት አንዱ እና ከታላቁ መገንቢያም ውስጥ ነው።

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

﴿ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ ﴾ [ البقرة: 183]

(( “ እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት (ሕዝቦች) ላይ እንደተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ (ተደነባ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና። ” )) (አል-በቀራህ (183))

👉 ወጣት ሴት ለአቅመ ሄዋን መድረሷን ከምንለይባቸው ምልክቶች ውስጥ አንዱን ካየች... ለምሳሌ ፦ የወር አበባ ደም በማየቷ የተነሳ በእርሷ ላይ ረመዳንን መፆም ግዴታ ይሆንባታል።

👉 በእርግጥ አንዲት ሴት በዘጠኝ አመቷ የወር አበባ ደም ልታይ ትችላለች። ነገር ግን አንዳንድ ወጣት ሴቶች ዲኑን ባለማወቅ በዚያን ጊዜ ፆም ግዴታ አልሆነብኝም ብለው በማሰብ (እራሳቸውን እንደ ትንሽ በመቁጠር) አይፆሙም። ቤተሰቦቻቸውም እንዲትፆሙ አያዟቸውም። ይህም ከእስልምና ማዕዘን አንዱ የሆነውን በመተው ከመጠን በላይ ወደኋላ መቅረት ነው።

ይህ አይነት ነገር የተከሰተባት ሴት የወር አበባ ማየት ከጀመረችበት ጊዜ አንስታ ያልፆመችው ወቅት ብዙ ቢሆን እንኳን ቀዷ ማውጣት ግዴታ ይሆንባታል !!!

⚠️ እስካልፆመችው ድረስ በእርሷ ላይ ግዴታው እንደተንጠለጠለባት ይቆያል።

የረመዳን ፆም ግዴታ የሚሆነው በማን ላይ ነው?

የረመዳን ወር ሲገባ በእያንዳንዱ እድሜያቸው በደረሱ ፤ ጤነኛ በሆኑ እና አገራቸው ላይ በሚኖሩ ሴትና ወንድ ሙስሊሞች ላይ መፆሙ ግዴታ ይሆናል።

በወሩ ውስጥ መንገደኛ ወይም ህመምተኛ ከሆኑ ፆምን ይፈቱና ያፈጠሩትን ያክል በሌላ ጊዜ "ቀዷ" ያወጣሉ።

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

﴿ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ ﴾ [ سورة البقرة: 185]

(( “ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው። በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት። ” ))

(አል-በቀራህ (185))

በዕድሜ የገፉ መፆም የማይችሉና የሆነ አንድ ወቅት ላይ ይድናል ተብሎ የማይታሰብ የቆየ ህመም ያለባቸው ሰዎች ወንድም ይሁኑ ሴት ያፈጥሩና በሀገሩ ላይ ለምግብነት ከሚውለው የምግብ ዓይነት በእየለቱ የቁና ግማሽ ያበላሉ።

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

﴿ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ ﴾ 
[ سورة البقرة: 184]

(( “ በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው። ” ))
(አልበቀራህ (184))

ዐብደላ ኢብኑ ዐባስ እንዲህ ይላሉ ፦

👉 « ይህ ( የቁርኣን አንቀፅ የተፈለገበት) ተመልሶ ወደነበረበት ይመለሳል ተብሎ ተስፋ የማይጣልበት የሆነው በዕድሜ ለገፋ ሰዎች ነው።

እንዲሁም ያገግማል ተብሎ ተስፋ የማይጣልበት ህመምተኛም ልክ በእድሜ እንደገፉት ሰዎች አይነት ብይን ይኖራቸዋል። »

(ቡኻሪ ዘግቦታል።)

እነዚህ ሰዎች “ቀዷ” ማውጣት ስለማይችሉና ስለማይመች በእነርሱ ላይ “ቀዷ” የለባቸውም።

👉 “የሚችሉት” "يُطِيقُونَهُ" ማለት ፦

( እየተቸገሩ የሚፆሙት ማለት ነው።)

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 3️⃣5️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

25 Nov, 11:16


🔥 በቃ ምን ትጠብቃለህ ከፍረካል❗️


👉 ዑለማዎች እንደሚሉት الوُصول قبل الوُصول يمنع الوُصول « ሳይደርሱ መድረስ መድረስን ይከለክላልና »
እባካችሁ ትናንሾች ብስል እስክትሉ አትቾክሉ ! ቦታውን ለነሸይኸል ኢስላምና ለነ ኢብን ዑሰይሚን ... ለቀቅ አድርጉት !!!

... ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

25 Nov, 10:51


💡ነብዩ صلى الله عليه وسلم የተወለዱበት ሰኞ እለት ይፆሙ ነበር እንጂ አሁን ላይ አንዳንድ ሰዎች እንደሚሰሩት የኢድ ቀን አድርገው አይዙትም ነበር።

🎙አቡ ሰልማን አብድልመጂድ አላህ ይጠብቀው።

👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy/9146

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

25 Nov, 03:19


☝️☝️☝️ኢራንና ራፊዳዎች በእስልምና
ላይ ያላቸው ጠላትነት…

【የመጨረሻው ክፍል】


📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Nov, 13:47


📮  በረካን ማምጫ ሰበቦች📮

📌 በሚል ርዕስ  የተደረገ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ኹጥባ።

(ክፍል ሶስት )

🎙️ በኡስታዝ አቡ ዒክሪማ አብደረዛቅ ግርግቦ  አላህ ይጠብቀው።

(١٣/جمادى الأول/١٤٤٦هـ


https://t.me/selefya
https://t.me/selefya

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Nov, 10:45


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሃያ ዘጠኝ ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

هـ - إذا سهى الإمام في الصلاة فإن المرأة تنبهه بالتصفيق ببطن كفها على الأخرى؛ لقوله صلى الله عليه وسلم: «إذا نابكم في الصلاة شيء فليسبح الرجال، وليصفق النساء» وهذا إذن إباحة لهن
التصفيق في الصلاة عند نائبة تنوب، ومنها سهو الإمام؛ وذلك لأن صوت المرأة فيه فتنة للرجال، فأمرت بالتصفيق ولا تتكلم. و إذا سلم الإمام بادرت النساء بالخروج من المسجد وبقي الرجال جالسين؛ لئلا يدركوا من انصرف منهن؛ لما روت أم سلمة قالت: إن النساء كن إذا سلمن من المكتوية قمن وثبت رسول الله صلى الله عليه وسلم ومن صلى من الرجال ما شاء الله، فإذا قام رسول الله صلى الله عليه وسلم قام الرجال. قال الزهري: فنرى ذلك - والله أعلم - أن ذلك لكي ينفذ من ينصرف من النساء، رواه البخاري، انظر [الشرح الكبير على المقنع] (1|422) . قال الإمام الشوكاني في [نيل الأوطار] (2| 326) : الحديث فيه أنه يستحب للإمام مراعاة أحوال المأمومين والاحتياط في اجتناب ما قد يفضي إلى المحظور، واجتناب مواقع التهم، وكراهة مخالطة الرجال للنساء في الطرقات فضلا عن البيوت. انتهى. قال الإمام النووي رحمه الله في 
[المجموع] (3| 455) : ويخالف النساء الرجال في صلاة الجماعة في أشياء:

أحدها: لا تتأكد في حقهن كتأكدها في الرجال. 

الثاني: تقف إمامتهن وسطهن.

الثالث: تقف واحدتهن خلف الرجل لا بجنبه، بخلاف الرجل. 

الرابع: إذا صلين صفوفا مع الرجال فآخر صفوفهن أفضل من أو لها. انتهى.

ومما سبق يعلم تحريم الاختلاط بين الرجال والنساء.

🍇 ሴት ልጅ ኢማሙ ከተሳሳተ ምን ታድርግ... ?

መ- ኢማም እያሰገደ የሆነ ነገር ከረሳ ሴት ልጅ የእጇን አንደኛውን የውስጥ መዳፍ ከሌላኛው እጇ ጋር በመምታት (በማጨብጨብ) ታስታውሰዋለች። (ለቀጣዩ)
የነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ንግግር ሲባል ፦

« በሶላት ውስጥ የሆነ ነገር የገጠማቹ ጊዜ ወንዶች "ሱብሓነላህ" ይበሉ ! ሴቶች ደግሞ ያጨብጭቡ ! »

👉 ይህም ለሴቶች በሶላት ውስጥ የሆነ ክስተት ሲከሰት በማጨብጨብ ( አሰጋጁን እንዲያስታውሱ) የሚቻል የሆነ የተፈቀደላቸው ነገር ነው። ከዚህ ውስጥም የኢማሙ መርሳት ይካተታል።

👉 ይህም ማጨብጨብ የሆነበት ምክንያት የሴት ልጅ ድምፅ ለወንድ ልጅ ፈተና ስለሆነ ነው !!!

ስለሆነም ሴት ልጅ በእጇ ታጨበጭባለች ግን አትናገረም።

👉 ኢማሙ አሰግዶ ሲጨርስ ሴቶች ከመስጂድ ፈጥነው በመውጣት ይሄዳሉ።
ከሴቶች የወጡት ላይ እንዳይደርሱባቸው በሚል
ወንዶች ደግሞ ባሉበት የተቀመጡ ሲሆኑ ቆየት ይላሉ።

ይህም ኡሙ ሰለማ ለተናገረችው ንግግር ሲባል ነው ፦

« እኛ ሴቶች የግዴታ ሶላትን ሰግደን ካሰላመትን በኋላ ተነስተን ለመሄድ እንቆማለን።
ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ባሉበት ይፀናሉ።
ከወንዶችም ውስጥ አላህ ያለላቸውን የሰገዱት ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተነስተው ሲቆሙ ተነስተው ይቆሙ ነበር። »

ኢማሙ ዙህሪ እንዲህ አለ ፦

« ይህ የሆነበት ሰበብ ትክክለኛውን አላህ ይወቀውና እኛ ግን ይሆናል ብለን እናስባለን። (እሱም ፦) ከሴቶች ውስጥ ከመስጂድ የሚወጡ የሆኑት ሄደው እስኪጠናቀቅ ድረስ ነው። »

(ኢማሙ ቡኻሪ አውርቶታል። ሸርሕ አል-ከቢር ዐለል- ሙቅኒዕን (1/422 ተመልከት።)

ኢማሙ ሸውካኒይ “ነይሉል አውጧር” በተሰኘው ኪታባቸው ላይ 2ኛው ጥራዝ ገፅ 326 እንዲህ አሉ ፦

« በዚህ ሐዲስ ውስጥ የምንማረው ነገር መሪ የሆነ ሰው የሚመራቸውን ሰዎች ባህሪ መጠበቅ ፤ ክልክል በሆኑ ነገሮች ላይ የሚያደርሳቸውን ነገሮች መጠንቀቅ ፤ ጥርጣሬ ያለበትን ቦታ መጠበቅ እና የመሳሰሉትን ነገሮች ለእነሱ ማስተካከሉ የሚወደድ መሆኑን ነው።

በተጨማሪ አይደለም ቤት ውስጥ በመንገድ ላይ እንኳን ወንዶች ከሴቶች ጋር መቀላቀል እንደማይፈቀድላቸው ከሐዲሱ የምንማረው ቁም ነገር ነው። »

የኢማሙ ንግግር አበቃ።

ኢማሙ አን-ነወዊይ አል መጅሙዓ በሚባል ኪታባቸው 3ኛው ጥራዝ ገፅ 455 ላይ እንዲህ አሉ ፦

« ሴቶች ከወንዶች በጀመዓ ሶላት በተወሰኑ ነገሮች
ይለያሉ ፦

1ኛ. ሶላት በእነርሱ (በሴቶች ላይ ልክ እንደ ወንዶች በጀመዓ መስገድ የጠነከረ (ግዴታ) አይደረግባቸውም።

2ኛ. ( ሴቶች ለብቻ ሲሰግዱ )የምታሰግደው ሴት በሰጋጆቹ ሴቶች መካከላቸው ላይ ትቆማለች።

3ኛ. ከወንድ በአንፃሩ አንድ ሴት ከሆነች ከወንድ ጎን ሳይሆን ከኋላው ትቆማለች።

4ኛ. ሴቶቹ ከወንድ ጋር የሚሰግዱ ከሆነ በላጩ ሰልፍ መጀመሪያው ሳይሆን መጨረሻው ይሆናል። »

የኢማሙ ነወዊ ንግግር አበቃ።

ባለፉት ነጥቦች ላይ በተጨማሪ የምናገኘው ዕውቀት ወንድና የሴት መቀላቀል "ሐራም" መሆኑን ነው።

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 3️⃣0️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

15 Nov, 03:39


... ወቅቷ መቼ ናት ???

💐 የ"ጁምዓ" ዕለት "ዱዓ" ተቀባይነት የሚያገኝበትን ወቅት በተመለከተ ሁለት
በላጭ የሆኑ የዑለማዎች ንግግሮች አሉ ፦

1ኛው. የ"ጁምዓ" ቀን ከ"ዐስር" ሶላት ወቅት በኋላ ፀሐይ እስከ ሚጠልቅ ድረስ የ"መግሪብ" ሶላትን የሚጠባበቅ ሲሆን በመቀጥ "ዱዓ" እያደረገ ለሚቆይ ሰው ሲሆን ...

👉 ጌታውን የሚለምነው በመስጂድም ይሁን በቤት ውስጥ መሆኑ እኩኩል ነው።

👉 ልክ እንደዚሁ ወንድም ይሁን ሴት ዱዓው ተቀባይነት ማግኘቱ የተገባ ይሆናል።

ነገር ግን ለወንድ ልጅ ሸሪዓዊ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር የ"መግሪብ"ንም ይሁን የሌላ ወቅት ሶላትን ቤቱ መስገድ የለበትም‼️

👉 ይህም ሸሪዓዊ በሆነ መረጃ እንደሚታወቀው ማለት ነው።

2ኛው. ኢማሙ የጁምዓ ዕለት ለኹጥባ ሚንበር ላይ ከተቀመጠበት ሰዓት አንስቶ ሶላት ተሰግዶ እስኪያበቃ ያለው ሰዓት ነው።

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Nov, 18:32


👉 አላህ የሚፈልገውም የማይፈልገውም ነገር ይሆናልን ???

👉 በጣም ወሳኝ አሳሳቢ ርዕስ ...

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم


(( ሸይኸል ኢስላም ቢን ተሚያ አሕመድ ቢን ዐብዱልሐሊም ))

በኢማም ኢብን ዑሰይሚን አስደናቂ ትንታኔ...

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Nov, 15:24


ተፈትታለች የት ትቀመጥ ???

#مسألة_مهمة

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

أين تسكن المرأة إذا طلَّقها زوجها طلاقاً رجعياً ؟

ጥያቄ ፦

👉 አንዲት ዕንስት ባለቤቷ ቢመልሳት የሚቻልለት የሆነን ፍቺ የፈታት ጊዜ የት
ትቀመጥ ?

قال الإمام ابن عثيمين رحمه الله:

يجب على المرأة المطلقة طلاقاً رجعياً (أي بعد الطلقة الأولى والطلقة الثانية) أن تبقى في بيت زوجها، ويحرم على زوجها أن يخرجها منه، لقوله تعالى: ﴿لا تُخْرِجُوهُنَّ مِنْ بُيُوتِهِنَّ وَلا يَخْرُجْنَ إِلَّا أَنْ يَأْتِينَ بِفَاحِشَةٍ مُبَيِّنَةٍ وَتِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ وَمَنْ يَتَعَدَّ حُدُودَ اللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُ﴾

መልስ ፦

ታላቁ ኢማም ኢብን ዑሰይሚን እንዲህ
አሉ ፦

👉 በድጋሚ ወደ ባለቤቷ እንድትመለስ የሚያረጋትን ፍቺ የተፈታች የሆነች ሴት … ማለትም ፦ (ከአንደኛውና ከሁለተኛው ፍቺ በኋላ) ከሆነ በባለቤቷ ቤት መቆየት (መቀመጥ) ግዴታ ይሆንባታል !!!

ለባለቤቷም ከርሱ ቤት ማስወጣቱ “ሐራም” ይሆንበታል !!!

ለአላህ ንግግር ሲባል ፦

(( “ አንተ ነቢዩ ሆይ ! ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው ! (እነርሱም) አይውጡ፡፡ ይህችም የአላህ ህግጋት ናት፡፡ የአላህንም ህግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመመለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅምና፡፡ ” ))
[አል– ጠላቅ (1)]

وما عليه الناس الآن من كون المرأة إذا طُلِّقت طلاقاً رجعياً تنصرف إلى بيت أهلها فوراً، هذا خطأ ومحرم، لأن الله قال : ﴿لا تُخْرِجُوهُنَّ﴾ ﴿وَلا يَخْرُجْنَ﴾
ولم يستثن من ذلك إلا إذا أتين بفاحشة مبيّنة ، ثم قال بعد ذلك: ﴿وَتِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ وَمَنْ يَتَعَدَّ حُدُودَ اللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُ ﴾ ثم بيّن الحكمة من وجوب بقائها في بيت زوجها بقوله: ﴿لا تدري لعل الله يحدث بعد ذلك أمراً ﴾.
فقد يكون بقاؤها في البيت سبباً لتراجع الزوج عن الطلاق فيراجعها، وهذا أمر مقصود ومحبوب للشرع.

🔥 ሰዎች በአሁን ጊዜ … በድጋሚ ወደ ባለቤቷ እንድትመለስ የሚያረጋትን ፍቺ የተፈታች በሆነች ዕንስት (ዙሪያ) ያሉበት ሁኔታ በችኮላ (በፍጥነት) ወደ ቤተሰቦቾ
ቤት እንድትሄድ ማድረግ ነው‼️

ይህ ነገር ስህተትና "ሐራም" ነው !!!

ምክንያቱም ፦ አላህ ከቤታቹ አታውጡዋቸው። « لا تُخْرِجُوهُنَّ » እነሱም
እንዳይወጡ። « وَلا يَخْرُجْنَ » ብሏልና ነው።

አላህ ከዚህ “ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር …” (ከሚለው) ውጪ (ከቤታቸው የሚያስወጣቸው በሚል) የለየው ነገር የለም !!!

ከዚያም በማስከተል እንዲህ አለ ፦

“ ይህችም የአላህ ህግጋት ናት፡፡ የአላህንም ህግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ”

👉 ከዚያም በባለቤቷ ቤት መቆየቷ ግዴታ የሆነበትን “ሒክማ” (ጥበብ) እንዲህ በማለት ግልፅ አደረገ ፦

“ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመመለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅምና፡፡ ”

በእርግጥም (ከፍቺ በኋላ) በባሏ ቤት መቀመጧ ባለቤቷ እንደገና ከፍቺው እንዲመልሳት ምክንያት ሊሆን
ይችላልና ይመልሳታል !!!

ይህ ደግሞ የሚፈለግ ነገር ነው። በሸሪዓም የተወደደ (ተግባር) ነው !!!!!

فالواجب على المسلمين مراعاة حدود
الله، والتمسك بما أمرهم الله به، وأن لا يتخذوا من العادات سبيلاً لمخالفة الأمور المشروعة.

👉 በሙስሊሞች ላይ ግዴታ የሚሆነው የአላህን ድንበር መጠባበቅና አላህ ያዘዛቸው በሆነው ነገር ላይ አጥብቆ መያዝ ነው !!!

እንዲሁም በእስልምና "ሸሪዓ” የተደነገገና የተፈቀደ የሆነን ነገር በመቃረን አጉል ልማዶችን (ባዕሎችን)
እንዳይዙም ነው።

المهم أنه يجب علينا أن نراعي هذه المسألة وأن المطلقة الرجعية يجب أن تبقى في بيت زوجها حتى تنتهي عدتها، وفي هذه الحال في بقائها في بيت زوجها لها أن تكشف له وأن تتزين وأن تتجمل وأن تتطيب وأن تكلمه ويكلمها وتجلس معه وتفعل كل شيء ما عدا الاستمتاع بالجماع أو المباشرة، فإن هذا يكون عند الرجعة، وله أن يراجعها بالقول فيقول: راجعت زوجتي، وله أن يراجعها بالفعل فيجامعها بنيَّة المراجعة.

📚 مرجع فتوى الشيخ رحمه الله:
كتاب مجموعة أسئلة تهم الأسرة المسلمة ص (61)

አሳሳቢው ነገር ፦ ይህን ርዕስ (ጉዳይ) መጠበቅ በኛ ላይ ግዴታ ይሆናል !!!

በድጋሚ ወደ ባለቤቷ እንድትመለስ የሚያረጋትን ፍቺ የተፈታች የሆነች ሴት
“ ዒዳዋ” እስከ ሚያበቃ ድረስ በባለቤቷ ቤት መቀመጧ (መቆየቷ) ግዴታ ይሆናል።

👉 በዚህ በባለቤቷ ቤት ውስጥ በምትቆይበት ሁኔታ ላይ እያለች …እርሷ ለባለቤቷ መገላለፅ ፣ መጋጌጥ ፣
መቆነጃጀትና ሽቶን መቀባት ትችላለች !!!

👉 (የግብረ–ሥጋ) ግንኙነትና የቅድመ ግንኙነት (እንቅስቃሴ) ሲቀር ልታናግረውና ሊያናግራት እንዲሁም አብራው ልትቀመጥና ሁሉንም ነገር (ልትፈፅም ትችላለች።)

👉 ይህ (ሁሉ) ነገር የሚሆነው በሚመልሳት ሁኔታ ላይ ሆኖ (ሲፈታት ብቻ ነው።)

👉 (ለባልዬውም) በቃላት በመናገር ሊመልሳት (ይችላል።)

እንዲህም ይላል ፦

“… ባለቤቴ መልሼሻለሁ ! ”

”راجعت زوجتي“

👉 (ለባልዬውም) በተግባር ሊመልሳት (ይችላል።)

👉 (ይህም ማለት) ፦ ባለቤቱን በመመለስ “ኒያ” (የግብረ–ሥጋ) ግንኙነት ያደርጋታል ማለት ነው ።

ምንጭ ፦ [መጅሙዓቱ አስኢለቱ ቱሂሙ ኡስረቱ አል–ሙስሊመቱ] ገፅ (61)

ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል–ዑሰይሚን

(… ኢስማኤል ወርቁ…)

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Nov, 13:49


👉♻️ ብልኋ ሚስት! 🥀

    
በባልና ሚስት መሀከል አለመግባባት ተፈጥሯል፤ ሚስት በተፈጠረው አለመግባባት ተበሳጭታ እያለቀሰች ነው። በዚህ ሁኔታ ላይ ሳለች ድንገት የቤታቸው በር ይንኳኳል፤ ታድያ በሩን ስትከፍት ከበር ቆመው የነበሩት የምትወዳቸው ቤተሰቦቿ ነበሩና ወዲያው ፊቷ በደስታ ተሞላ እምባዋን ትጠራርግም ጀመር !  አይኗ በእምባ መታጠቡን ያዩ ወላጆቿም ምነው ልጄ ሰላም አይደለሽም እንዴ !? ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሽው !? በማለት ጥያቄያቸውን ይደረድሩ ጀመር፤ ብልኋ ሚስትም ለወላጆቿ ፦  "ኸረ ምንም ችግር የለም እንደው እናንተን እያስታወስኩ ናፍቆታችሁ እያቃጠለኝ እኮ ነው የማለቅሰው። አሁን እያሰብኳችሁ መምጣታችሁ ገርሞኛል" ትላቸዋለች። ( በርግጥም ክፍት ብሏት ስታለቅስ በሀሳብ ቤተሰቦቿ ዘንድ ሄዳ ነበር) የሚስቱን ምላሽ ከውስጥ ሆኖ ያዳምጥ የነበረው ባሏ ለወላጆቿ በሰጠችው ምላሽ እጅግ ተገርሞ በደስታ ተዋጠ ፤ የቤት ውስጥ ሚስጥራቸውን አሳልፋ አለማውጣቷ እርካታን ሰጠው። ቤተሰቦቿ ከወጡ በኋላም በምላሿ በጣም እንዳስደሰተችው ነግሯት ይቅርታ ጠየቃትና ታረቁ።

በባልና ሚስት መሀከል ለሚፈጠሩ አለመግባባቶች ዘሎ ሶስተኛ ሰው እንዲገባ ማድረግ ተገቢ አይደለም።

የቤት ውስጥን ሚስጥር እቤት ውስጥ መታፈኑ ለትዳር ስኬታማነት መሰረት ነው።

በትዳር ህይወት ይቅርታ መባባል ፍቅርን የሚያዳብር ከመሆኑም በተጨማሪ በፍቅር የተገነባው ቤት በቀላሉ እንዳይፈርስ ምክንያት ነው።


👇👇👇👇👇
https://t.me/nurders/6934

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Nov, 13:35


በብዛት ከወንዶች አቅጣጫ የሚንፀባረቅ ቅናት ለትዳር አዎንታዊ ተፅእኖ አለው።ከሴቶች በኩል የሚታየው ቅናት ግን በብዛት ለትዳር መፍረስ ያጋልጣል። ለዚህ ነው ዐብደላህ ቢን ጀዕፈር ልጁን «ቅናት ትዳርሽን ያፈርስብሻልና ተጠንቀቂ።ባልሽ እንድጠላሽ ምክንያት ይሆናልና ወቀሳም አታብዥ» ብሎ የመከረው።

• በመሠረቱ ከሁለቱም ባለትዳሮች በኩል የሚፈጠረው ቅናት ህግና መመሪያን የተከተለ ካልሆነ በጥቅሉ ጎጅ ነው።ትዳርንም ያፈርሳል!
                  ⇩
╭┅━━•🍃🍃•━━━┅
⚘  ⚘
https://t.me/mesjidalteqwawenabo
╰┅━━•🍃🍃•━━━┅

https://t.me/abumaherasalafi

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

14 Nov, 12:12


🌍    ከህልም ዓለም    🌏

  "   አስገራሚ የሆነ ህልምና ፍቺው   "

👉 ሀማድ ቢን የህያ እንዲህ ይላል : -

  👌 ታላቁ በህልም እውቀት የተካኑት ታቢኢ ሙሀመድ ቢን ሲሪን ዘንድ ቁጭ ብዬ ሳለ አንዱ እንዲህ ብሎ ጠየቀ : -

  " በህልሜ አንዲትን አይጥ ረግጬ ከስሯ ቴምር ሲወጣ አየሁኝ , የዚህ ህልም ትጉም ምን ይሁን " ? በማለት ጠየቀ ።
 
   📜 ታላቁ ዓሊምም " እውነት ብለኀኝ ከሆነ ትክክለኛ ትርጉሙን እነግርሀለው " አሉት ።

  📎 " አመፀኛ ሚስት ነው ያገባሀው አይደል " ? አሉት ።

   እሱም " አዎን " አላቸው

📎 " እሺ ለመሆኑ ነፍሰ ጡር ናት " በማለት ሲጠይቁት , እሱም " አዎን " አላቸው ።

📜 እሳቸውም " በል እንግዲህ ከዝህች አመፀኛ ሴት ደግ የሆነ ወንድ ልጅ ይወለድልሀል " በማለት የህልሙን ትርጉም ነገሩት ።

          🗳 ምንጭ
   📖 ታእ‘ቢር-ሩእያ ኢብኑ ቁተይባ [ ገፅ 62]

👉 ምክንያቱም : –

👌 ልብ በሉ !

– አይጥ በሀዲስ አመፀኛ ( ፋሲቅ ) ተብላለች

– ቴምር ግን መልካም ፣ ጥሩ  ( የሙእሚን ) መገለጫ ነው ተብሏልና ።

   🌴እንግዲህ الله እኛንም ፣ ሚስቶቻችንንም ልጆቻችንንም ከቴምሩ ጎራ ያርግልን ።

https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/4447

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

13 Nov, 18:35


« ወደ ጌታህ (ሥራ) ጥላን እንዴት እንደ ዘረጋ አላየህምን በሻም ኖሮ የረጋ ባደረገው ነበር፡፡ ከዚያም ፀሐይን በእርሱ ላይ ምልክት አደረግን፡፡

ከዚያም ቀስ በቀስ ወደእኛ ሰብሰብነው፡፡

እርሱም ያ ለእናንተ ሌሊትን ልብስ እንቅልፍንም ማረፊያ ያደረገ ፤ ቀንንም መበተኛ ያደረገላችሁ ነው፡፡

እርሱም ያ ነፋሶችን አብሳሪዎች ሲኾኑ ከዝናሙ በስተፊት የላከ ነው፡፡ ከሰማይም አጥሪ ውሃን አወረድን፡፡

በእርሱ የሞተችን አገር ሕያው ልናደርግበት ከፈጠርነውም ፍጡር እንስሳዎችንና ብዙ ሰዎችንም ልናጠጣው (አወረድነው)፡፡ »

(አል-ፉርቃን (25/29))


📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

13 Nov, 17:46


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሃያ ስምንት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

د - إن كانت المرأة واحدة صفت وحدها خلف الرجال؛ 
«لحديث أنس رضي الله عنه حين صلى بهم رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: 
قمت أنا واليتيم وراءه وقامت العجوز من ورائنا». وعنه: 
«صليت أنا واليتيم في بيتنا خلف النبي صلى الله عليه وسلم وأمي خلفنا - أم سليم -» رواه البخاري. وإن كان الحضور من النساء كثر من واحدة فإنهن يقمن صفا أو صفوفا خلف الرجال؛ لأنه صلى الله عليه وسلم كان يجعل الرجال قدام الغلمان، والغلمان خلفهم، والنساء خلف الغلمان، رواه أحمد، وعن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: «خير صفوف الرجال أولها، وشرها آخرها، وخير صفوف النساء آخرها، وشرها أولها». ففي الحديثين دليل على أن النساء يكن صفوفا خلف الرجال، ولا يصلين متفرقات إذا صلين خلف الرجال، سواء كانت صلاة فريضة أو صلاة تراويح.

🍇 ሴት ልጅ ወንዶች ባሉበት ቦታ ሶላት ስትሰግድ የት ትቁም ?

ሐ- ሴት ልጅ (በሶላት ጊዜ ) አንድ ብቻዋን ከሆነች ከወንዶች ኋላ ትሰለፋለች።

ለአነስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ሐዲስ ሲባል ፦ ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እነሱን ያሰገዷቸው ጊዜ ...
« እኔና የቲሙ ልጅ ከኋላ ቆምን ፤ አሮጊቷ ሴት ከእኛ ኋላ ቆመች። »

በሌላም ከአነስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተያዘ ሐዲስ « እኔና የቲሙ ልጅ ቤታችን ውስጥ ከረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ኋላ እናቴ ( ኡሙ ሰሊም ) ከእኛ ኋላ ሆና ሰገድን። »

(ቡኻሪ ዘግቦታል።)

ከሴቶች ውስጥ ለሶላት የተገኙት ከአንድ በላይ ብዙ ከሆኑ ከወንዶች ኋላ ሰልፍ ወይም ሰልፎችን ሰርተው ይቆማሉ።

ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) « ዐዋቂ ወንዶችን ከታዳጊ ወንዶች ፊት ያደርጉና ትናንሽ ወንድ ልጆችን ከእነሱ ኋላ ሴቶችን ደግሞ ከልጆቹ ኋላ ያደርጉ ነበር። »

(አሕመድ ዘግቦታል።)

አቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ)
ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አሉ በማለት አለ ፦

« (በሶለት ውስጥ ከወንዶች መልካም የሆነው ሰልፍ የመጀመሪያው ሲሆን ሸረኛው የመጨረሻው ነው ! ከሴቶች ውስጥ መልካሙ ሰልፍ የመጨረሻው ሲሆን ሸረኛው የመጀመሪያው ነው !! »

እነዚህ ሐዲሶች የሚያመላክቱን በሶላት ውስጥ የሴቶች ሰልፍ ከወንዶች ኋላ መሆኑን ነው።

ከወንዶች ጋር ሆነው ከሰገዱ የግዴታ ሶላትም ይሁን የተራዊሕ ሶላት አኩል ሲሆን ተለያይተው እንዳይሰግዱ።
(ከወንዶች ኋላ በመሆን ይስገዱ።) ...

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 2️⃣9️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

13 Nov, 11:11


ጥበብን የተሞላ ንግግር !!!

قال يوسف بن الحسين الرَّازي - رحمه الله - :

" بالأدب تتفهَّم العلم، وبالعلم يصحُّ لك العمل، وبالعمل تنال الحكمة، وبالحكمة تفهم الزُّهد، وبالزُّهد تترك الدُّنيا، وترغب في الآخرة، وبذلك تنال رضى الله تعالى "

📚 سير أعلام النُّبلاء ١٤ / ٢٥٠

💥 ዩሱፍ ቢን ሑሰይን አል-ራዚ (አላህ ይዘንለትና) እንዲህ አለ ፦

በስርዓት ዕውቀትን ትገነዘባለህ !

በዕውቀት ተግባርክ ይስተካከላል !

በተግባርክ ጥበብን ታገኛለህ !

በጥበብ ዓለማዊ እይወትን ችላ ማለት ትረዳለህ !!!

"የዱኒያ" ችልተኝነት የዚችን ዓለም እይወት ያስተውና የመጨረሻውን ዓለም እይወት ያስጓጓል !

በዚህም የተነሳ የአላህን ውዴታ ታገኛለህ !!!!!

📚 ሲየር አዕላም አል-ኑበላ
14/250

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/aburawaha_alsharihi

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

13 Nov, 03:51


⚠️ ለጋብቻ ቀለበት ማሰር...

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (5158)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﻫﻞ ﻳﺠﻮﺯ اﺳﺘﻌﻤﺎﻝ اﻟﺨﺎﺗﻢ اﻟﺬﻱ ﻋﻠﻰ ﺷﻜﻞ ﺣﻠﻘﺔ ﺑﻤﻨﺎﺳﺒﺔ اﻟﺰﻭاﺝ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

ለጋብቻ በሚል እሳቤ ክብ ቀለበት ማድረግ (መጠቀም) ይቻላልን ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﺒﺲ اﻟﺨﺎﺗﻢ ﺑﻤﻨﺎﺳﺒﺔ اﻟﺰﻭاﺝ؛ ﻟﻤﺎ ﻓﻲ ﺫﻟﻚ ﻣﻦ ﻣﺸﺎﺑﻬﺔ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻓﻲ ﻋﺎﺩاﺗﻬﻢ؛ ﻷﻥ ﺫﻟﻚ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﺷﻌﺎﺭا ﻟﻠﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻓﻲ اﻟﺰﻭاﺝ، ﻭﺇﻧﻤﺎ ﻫﻮ ﻋﺎﺩﺓ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻓﻲ اﻟﺰﻭاﺝ، ﺛﻢ ﻗﻠﺪﻫﻢ ﻓﻴﻪ ﺿﻌﺎﻑ اﻹﻳﻤﺎﻥ، ﻭﺟﻬﻠﺔ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

👉 ለጋብቻ በሚል ምክንያት ቀለበት ማድረግ (መጠቀም) አይቻልም !

ይህን በማድረግ ውስጥ ከሃዲያኖችን በልማዳቸው መመሳሰል ስላለበት ነው።

👉 ይህ ነገር ለሙስሊሞች በጋብቻ ጊዜ የሚለዩበት የሆነ ምልክታቸው አይሆንም !!!

🔥 ይህ ነገር የካፊሮች የጋብቻ ባዕላቸው ነው‼️

ከዚያም በኋላ ደካማ ኢማን ያላቸው እና መሃይባን የሆኑ ሙስሊሞች ተከተሉአቸው !!!

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

12 Nov, 14:00


⚠️ በአላህ ውሳኔ ማመካኘት...

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

12 Nov, 06:01


🔥አባቴ ቁርአንና ሐዲስን ይሰድባል❗️

*🔹ﺳﺐ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﻘﺮﺁﻥ
ﻭاﻷﺣﺎﺩﻳﺚ اﻟﺼﺤﻴﺤﺔ*

*📩ﻓﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (3255) :*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﺇﻥ ﻭاﻟﺪ اﻟﺴﺎﺋﻞ ﻳﻌﻤﻞ ﻓﻲ ﻭﻇﻴﻔﺔ ﺣﻜﻮﻣﻴﺔ ﺑﻤﺼﺮ ﻭﻳﺄﺧﺬ ﺭﺷﻮﺓ ﻭﻳﺴﺐ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﻘﺮﺁﻥ ﻭاﻷﺣﺎﺩﻳﺚ، ﻭﺇﺫا ﺫﻛﺮ ﻋﻨﺪﻩ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﺤﺠﺎﺏ ﻗﺎﻝ: اﺗﺮﻛﻮا اﻟﺘﻌﺼﺐ، ﻭﻳﺼﻠﻲ ﺃﺣﻴﺎﻧﺎ ﻓﻲ اﻟﻤﺴﺠﺪ ﻭﺃﺣﻴﺎﻧﺎ ﻓﻲ ﻏﻴﺮﻩ، ﻭﻗﺪ ﻳﺠﻤﻊ ﺑﻴﻦ اﻟﺼﻠﻮاﺕ، ﺃﻣﺎ ﺃﻣﻪ ﻓﻼ ﺗﺼﻠﻲ، ﻭﻟﻜﻦ ﻟﻪ ﺃﺧﻮاﺕ ﻳﺼﻠﻴﻦ، ﻭﻳﺴﺄﻝ: ﻫﻞ ﻳﺤﻖ ﻟﻲ ﺃﻥ ﺃﻋﻴﺶ ﻣﻌﻬﻢ، ﻭﻣﺎ ﺣﻜﻢ اﻷﻛﻞ ﻭاﻟﻤﻌﻴﺸﺔ ﻣﻦ ﻣﺎﻝ اﻟﻮاﻟﺪ؟ ﺃﻓﺘﻮﻧﻲ.*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

🔥 የጠያቂው ወላጅ አባት በግብፅ ሀገር ውስጥ የመንግሥት ሰራተኛ (ባለስልጣን) ሲሆን ከሰዎች ጉቦ ይቀበላል❗️የቁርአን አንቀፅንና ሐዲስን ይሳደባል‼️እርሱ ዘንድ ስለ ሒጃብ አንቀፅ ሲወሳለት "ተውት ! ይህ ማጨናነቅ ነው ! " ይላል።

አንዳንድ ጊዜ መስጂድ ውስጥ ይሰግዳል። አንዳንድ ጌዜ ሌላ ቦታ ይሰግዳል።
ሰላቶችንም አንድ ላይ ሰብስቦ ይሰግዳል።

የጠያቂው ወላጅ እናት ጭራሽ ሶላት አትሰግድም !!!
ነገር ግን የሚሰግዱ እህቶች አሉት። እናም እንዲህ በማለት ይጠይቃል ፦

👉 ከነርሱ ከቤተሰቦቼ ጋር መኖር ለኔ ይገባኛልን ? ምግባቸውንስ መመገቤ "ሑክሙ" ምንድነው ? በአባቴ ገንዘብ መጠቃቀምስ ይቻልልኛልን ? መልስ ስጡኝ !

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﺳﺐ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﻘﺮﺁﻥ ﻭاﻷﺣﺎﺩﻳﺚ اﻟﺜﺎﺑﺘﺔ ﻛﻔﺮ ﻳﺨﺮﺝ ﻣﻦ اﻹﺳﻼﻡ، ﻭﺗﺮﻙ اﻟﺼﻼﺓ ﻋﻤﺪا ﻛﻔﺮ ﺃﻳﻀﺎ، ﻭﺃﺧﺬ اﻟﺮﺷﻮﺓ ﻣﻦ ﻛﺒﺎﺋﺮ اﻟﺬﻧﻮﺏ. ﻓﻌﻠﻴﻚ ﺃﻭﻻ: ﺃﻥ ﺗﻨﺼﺢ ﻟﻮاﻟﺪﻳﻚ ﻓﻲ ﺃﺩاء اﻟﺼﻠﻮاﺕ اﻟﺨﻤﺲ ﻓﻲ ﺃﻭﻗﺎﺗﻬﺎ، ﻭﺃﻥ ﺗﻨﺼﺢ اﻟﻮاﻟﺪ ﻓﻲ ﺿﺒﻂ ﻟﺴﺎﻧﻪ ﻋﻦ اﻟﺴﺐ ﻋﺎﻣﺔ، ﻭﻋﻦ ﺳﺐ اﻟﻘﺮﺁﻥ ﻭاﻟﺤﺪﻳﺚ ﻭاﻻﺳﺘﻬﺘﺎﺭ ﺑﺎﻟﺤﺠﺎﺏ ﺧﺎﺻﺔ، ﻭﺑﺘﺮﻙ اﻟﺮﺷﻮﺓ، ﻓﺈﻥ اﺳﺘﺠﺎﺏ ﻭاﻟﺪﻙ ﻟﻠﻨﺼﻴﺤﺔ ﻓﺎﻟﺤﻤﺪ ﻟﻠﻪ، ﻭﺇﻻ ﻓﺎﺳﺘﻤﺮ ﻓﻲ ﻧﺼﻴﺤﺘﻬﻤﺎ ﻭاﻹﺣﺴﺎﻥ ﺇﻟﻴﻬﻤﺎ؛ ﻟﻌﻞ اﻟﻠﻪ ﻳﻬﺪﻳﻬﻤﺎ ﺑﺄﺳﺒﺎﺑﻚ، ﻭﻻ ﺗﺨﺎﻟﻄﻬﻤﺎ ﻣﺨﺎﻟﻄﺔ ﺗﻀﺮﻙ ﻓﻲ ﺩﻳﻨﻚ، ﻭﻻ ﺗﺆﺫﻫﻤﺎ، ﺑﻞ ﺻﺎﺣﺒﻬﻤﺎ ﻓﻲ اﻟﺪﻧﻴﺎ ﺑﺎﻟﻤﻌﺮﻭﻑ ﻭﺗﺎﺑﻊ اﻟﻨﺼﻴﺤﺔ ﻷﺧﻮاﺗﻚ ﺧﺸﻴﺔ ﺃﻥ ﻳﺼﻴﺒﻬﻦ ﻓﺘﻨﺔ ﺑﻤﻌﺎﺷﺮﺗﻬﻤﺎ.*
*ﺛﺎﻧﻴﺎ: ﺇﻥ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻮاﻟﺪﻙ ﺩﺧﻞ ﺇﻻ اﻟﻜﺴﺐ اﻟﺤﺮاﻡ ﻓﻼ ﺗﺄﻛﻞ ﻣﻨﻪ، ﻭﺇﻥ ﻛﺎﻥ ﻣﺎﻟﻪ ﺧﻠﻴﻄﺎ ﻣﻦ اﻟﺤﺮاﻡ ﻭاﻟﺤﻼﻝ ﺟﺎﺯ ﻟﻚ ﺃﻥ ﺗﺄﻛﻞ ﻣﻨﻪ ﻋﻠﻰ اﻟﺼﺤﻴﺢ ﻣﻦ ﺃﻗﻮاﻝ اﻟﻌﻠﻤﺎء، ﻭﺇﻥ ﺃﻣﻜﻦ ﺃﻥ ﺗﺴﺘﻌﻒ ﻋﻨﻪ ﻓﻬﻮ ﺧﻴﺮ ﻟﻚ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

መልስ ፦

🔥 የቁርአን አንቀፅና የተረጋገጠ የነብዩን ሐዲስ መሳደብ ክህደት ነው❗️

🔥 ከእስልምና ዕምነት ያስወጣል‼️

🔥 በተጨማሪ ሶላትን አውቆ መተውም ክህደት ነው‼️

🔥 ጉቦ መቀበል ከትላልቅ ወንጀል ነው‼️

👉 በመጀመሪያ ደረጃ ባንተ ላይ ያለብክ አባትክ የአምስት ወቅት ሶላትን በወቅቱ እንዲሰግድ መምከር ነው።

👉 አባትክ በጥቅሉ ከመሳደብ ይልቅ ምላሱን ስርዓት እንዲያሲዝ እንዲሁም የቁርአን አንቀፅና የነብዩን ሐዲስ ከመሳደብ እንዲቆጠብ መምከር ነው።

👉 ለየት ባለ መልኩ በ"ሒጃብ" ላይ ወደ ስሜቱ የተሳበ ሲሆን ከሚያደርገው ነገር ልትመክረውም ነው !!!

🔥👉 ጉቦ እንዳይበላም (እንዳይቀበል)ትመክረዋለህ !

አባትክ ምክርክን እሺ ብሎ ከተቀበለ ... "አልሓምዱሊላህ" ካልሆነ ግን
ወላጆችክን መምከርህን ቀጥልበት ! በጎ ነገርንም ዋልላቸው !!

ምናልባትም በአንተ ምክንያት አላህ ሊያቃናቸው ይችላልና !!!

ዲንክን (ዕምነትክን) በሚጎዳብ ልክ አትቀላቀላቸው !!!

"አዛ" እንዳታረጋቸው ! (እንዳታስቸግራቸው !!)

እንደሁም በመልካም ነገር ተጓደኛቸው !!!

👉 ለእህቶችክም ከነርሱ ጋር ባላቸው ትስስር የተነሳ ፈተና እንዳያገኛቸው በመፍራት መምከርክንም አስከትል !!!

በሁለተኛ ደረጃ ለወላጆችክ ከ"ሐራም" ውጪ የገቢ ምንጭ ከሌላቸው ምግባቸውን እንዳትመገብ‼️

👉 የሚያገኙት ገንዘብ ከ"ሐራም"ና "ሐላል" የተደባለቀ ከሆነ ግን በትክክለኛው የዑለማዎች ንግግር ከዚህ ምግብ መመገብ ይቻልልካል። ይሁን እንጂ ይህን ምግብ ከመመገብ መቆጠብ የምትችል ከሆነ ብትተወው የተሻለ ነው።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

11 Nov, 16:46


🌱 አላህ ካለ አላህን እናየዋለን !!!

👉 አላህ እውነተኛ አማኝ ያድርገን ! አሚን !

(( ሸይኸል ኢስላም ))

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

11 Nov, 16:27


📌 በአላህ መንገድ ላይ ተሳሰሩ
በሚል ርእስ ፦

👉በወሊሶ ወራነን ወረዳ
በህዳር 1 /3/2017 እለተ እሁድ የተደረገ አጠር ያለ ሙሃደራ

📌 በኡስታዝ አቡ ዒክሪማ አብድረዛቅ

👇👇
https://t.me/AbuEkrima

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

10 Nov, 17:42


2️⃣ ሸይኽ ሙሐመድ ዓሊ አደም አል- ኢትዮጲ ማናቸው?

🌴 (ثم انتقل إلى بلد الله الحرام مكة المكرمة وهو الآن يدرّس نهاراً في دار الحديث الخيرية وفي مسجدها ليلاً . وقد بذل الشيخ نفسه للعلم ولطلبته في بلد الله الحرام وله الكثير من المؤلفات في فنون العلم وخاصةً في علم الحديث الشريف) (فمن مؤلفاته..)

🌴🌴🌴 ከዚያም ወደ መከተል ሙከረማ ተጉዘው በመስጂደል ሐርም ውስጥ የማታ ትምህርትን መስጠት ጀመሩ ። ሸይኹ እራሳቸው
በአላህ ቤት ውስጥ ከፍተኛ ዕውቀትን ያካበቱ ሲሆኑ ብዙ ኩቱቦችንም በተለይም በሐዲስ ዘርፍ ላይ ፅፈዋል።

👈 (شرح ألفية السيوطي في الحديث المسمى “إسعاف ذوي الوطر بشرح نظم الدرر , في علم الأثر”ويقع في مجلدين وهذا هو الشرح المختصر على الألفية وله شرح موسع لم يطبع)

📖 ከፃፏቸው ኩቱቦች
ውስጥ ፦

👉 ሸርሑ አልፊያ አስ-ሱዩጢ በሐዲስ «ዑሱሉ አል- ፊቅህ አላ መንሃጁ አህሉል ሱናሕ ወልጀመዓ » ከሁለት ሺህ በላይ ስንኞች ያሉት ማብራሪያ የታተመ...

👈 (شرح سنن النسائي المسمى “ذخيرة العقبى في شرح المجتبى ويقع في أربعين مجلد , أبان فيه عن علم واسع واطلاع مذهل وقد طبع منه بضع عشر مجلد)

👉 ሸርሑ (ማብራሪያ) ነሳኢ «ዘሒራ አል ዑቅባ ፊሸርሒል ሙጅተባ» በአርባ (40) ጥራዝ ፤ ከነርሱም ከአስራ ሶስት እስከ አስራ ሰባት ከሚሆኑ ጥራዞቻቸው ታትሞ ከዒልማቸው አስጠቅመውናል ። ( አላህ ምንዳቸውን ያብዛላቸው !!! )

👈 (شرح سنن ابن ماجه المسمى “مشارق الأنوار الوهّاجة ومطالع الأسرار البهّاجة ولا يزال الشيخ في صدد اكماله ولو أُكمِل لوقع في عشرات المجلدات)

👉 የኢብኑ ማጃህ ማብራሪያ «መሽሪቀል አንዋር አል ወሃጃ ወመጣሊል አስራር አል- በሃጀተ» ይህን ማብራሪያ ሸይኹ እያገባደዱት የነበረ ነበር ( ተጠናቆም ከነበረ) በአስር የሚቆጠሩ ጥራዞች ይወጡታል።

👈 قرة العين في تلخيص تراجم رجال الصحيحين ويقع في مجلد واحد.)

👉 አ «ቁረቱል ዓይን» የሁለቱ ሰሒሖች (ቡኻሪና ሙስሊም) ሃዲስ የሚዘግቡት ሰዎችን ታሪክ በአንድ ጥራዝ...

👈 (منظومة في بعض الرواة المدلسين المسماه “الجوهر النفيس , في نظم أسماء ومراتب الموصوفين بالتدليس” وعدَّتها مائة وثمانية عشر بيتاً)

👉 ግጥም «አል ጀዋሪሂል ነፍስ ፊ ነዝም አስማ ወመራቲብ አል ሙወሲፊን ቢተድሊስ» ሙደሊስ ዘጋቢዎችን የሚገልፅ የ(118) ስንኝ ግጥም...

👈 (شرح مقدمة صحيح مسلم وهي الآن تحت الطبع)

👉 («ሸርሑ አል-ሙስሊም ታትሞ ያለቀ» )

👈 (الجليس الصالح النافع بتوضيح معاني الكوكب الساطع وهو شرح أصولي لمنظومة الإمام السيوطي في أصول الفقه ويقع في مجلد ضخم.)

«አል ጀሊሱ ሷሊህ አል-ነፍዒ ቢተዋዲሕ መዓኒል ከዋኪብ አል-ሳጢዒ» የኢማሙ ሱዩጢ ዑሱሉል ፊቅ ግጥም ማብራሪያ በአንድ ትልቅ ጥራዝ...

👈 (منظومة في أصول الفقه على منهج أهل السنة والجماعة تفوق الألفين بيت وله عليها شرح طبع بعضه في مذكرات.)

👉 «ዑሱሉል ፊቅህ አላ መንሃጁ አሕሉል ሱንናህ ወልጀመዓ» ከሁለት ሺህ በላይ ስንኞች ያሉት ማብራሪያ የታተመ...

👈 (فتح القريب المجيب في شرح كتاب مدبي الحبيب ممن يوالي مغني اللبيب في علم النحو وهو شرح لمنظومة شيحه العلاَّمة عبد الباسط بن محمد البُوَرَنّي)

👉 «ፈትሑል ቀሪብ አል- ሙጂብ ፊ ሸርሒል ሙድባ አል ሃቢብ ሚመን ዩወሊ ሙግኒ አል-ለቢብ» ሸኻቸው ዐብዱል ባሲጥ ሙሐመድ ያዘጋጁት የነሕው ግጥም ማብራሪያ...

(وغيرها من المؤلفات التي لم تر النور بعد.)

👉 እኚህ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ሸይኽ (አላህ ይዘንላቸውና) አነዚህንና የመሳሰሉትን ያልተጥቀሱ ኪታቦችን ፅፈዋል !!!

👉👉👉 ሸይኹ (አላህ ይዘንላቸውና) ከመሞታቸው በፊት በመስጂ አል-ሐረም (መካ) ውስጥ ያስተምሩ ነበር። በርካታ ከዓለም ክፍል የተወጣጡ ተማሪዎች ነበራቸው።

👉👉👉 ከሳቸው የተማሩ የነበሩ ተማሪዎችም በአሁኑ ሰዓት ሸይኹ ዕውቅና (ተዝኪያ) ሰጥተዋቸው በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ላይ የተማሩትን "ዲን እያስተማሩና ፈታዋ እየሰጡ ይገኛሉ።

👉 ከዚህ በታች የተጠቀሰው ፕሮግራም በጣም ከብዙ በጥቂቱ ሸይኹ በእይወት በነበሩበት ወቅት በሐረም መስጂድ ዳሩል ሐዲስ ላይ በቀንና ማታ ክፍለ ጊዜ የሚያስተምሩት የነበረ ነው።

👈 (*السبت : مصطلح الحديث , شرح ألفية

👈 السيوطي , بعد العشاء.)

👈 (*الأحد : شرح سنن إبن ماجه , بعد العشاء.)

👈 (*الإثنين : شرح سنن النسائي , بعد العشاء.)

👈 (*الثلاثاء : شرح الكوكب الساطع , بعد العشاء.)

👈 (*الجمعة : شرح منظومته في أصول الفقه , بعد المغرب.)

👈 (فتح القريب المجيب في النحو,

አላህ ሆይ መኖሪያቸው ጀነተ አል-ፊርደውስ አርገው !!! እኛንም ከእሳቸውና ከመሰሎቻቸው ዑለማዎች ዕውቀት የምንጠቀም አድርገን !!!

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

10 Nov, 17:39


ሸይኽ ሙሐመድ ዓሊ አደም አል- ኢትዮጲ ማናቸው? ።

(هو الشيخ العلاّمة المحدث الفقيه الأصولي النحوي محمد بن الشيخ العلامة علي بن آدم بن موسى الأتيوبي الولّوي.)

እኚህ ታላቅ ዐሊም ሙሐዲስ ፣ ፈቂህ ፣ ዑሱሊ እና ነሕዊይ ሙህመድ ኢብን አል-ሸይኽ አል-ዐላማ ዐሊይ ኢብን አደም ኢብን ሙሐመድ አል-ኢትዮጲ አል-ወልዪ ናቸው።

👈 (أخذ العلم عن كثير من علمـاء بلده ومنهـم والده والعـلاّمة الشيـخ عبـد الباسـط بن محـمد بن حسـن الإتـيوبي البُوَرَنّي المِـنَاسيّ وغيـره من العلماء.)

👉👉👉 በሀገራቸው ላይ ከሚገኙ ታላላቅ ዐሊሞች ዒልምን የቀሰሙ ሲሆን ከነርሱም ውስጥ አባታቸው አል-ሸይኽ ዐብዱል ባሲጥ ኢብን ሙሐመድ ኢብን ሐሰን አል-ኢትዮጲ አል-ቦረኒ አል- ምናሢ እና ከሌሎችም ዑለማዎች ተምረዋል።

👈 (حفظ الكثير من متون العلم والمنظومات العلمية كألفية ابن مالك وألفية السيوطي في المصطلح وغيرها من المتون وبرع في علم المعقول والمنقول من نحو وصرف وبلاغة وأصول ومنطق وحديث وفقه وغيرها من علوم الإسلام.)

🌴 ብዙ የሆኑ የዐአረብኛ ስነ-ፅሁፍና ግጥሞች ሌሎችም ዲናዊ ዘርፎችን በቃላቸው ሸምድደዋል ። ከነርሱም ውስጥ ፦

👉 አልፊያ ኢማሙ ማሊክ (ባለ አንድ ሺህ ስንኝ)

👉 አልፊያ አስ-ሱዩጢ (አንድ ሺህ ስንኝ በሙስጦለሓል ሐዲስ) እናም የመሳሰሉት ዘርፎች ላይ ጠለቅ ያለ ዕውቀትን አካብተዋል።

👉 በነሕው ፣ በሶርፍ ፣ በበላጋ ፣ በዑሱል ፣ በመንጢቅ ፣ በሐዲስ ፣ በፊቅህ ፣ በሌሎች ኢስላማዊ ጥናቶች ላይ ላቅ ያለ ዕውቀት አላቸው !!!...

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

10 Nov, 10:31


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️

💐ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከታላቁ አንዋር መስጂድ።

🏡 በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Chanel።


🎙️ በሸይኽ አቡ ዒሳ ዓሊ ቢን ረሺድ አል-ዐፋሪ አላህ ይጠብቃቸው።

🚧ቶሎ
🚧ገባ
🚧በሉና
🚧አዳምጡ ‼️


🔄 Play ▶️ ────◉ 7:20 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇
📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

10 Nov, 10:30


بسم الله الرحمن الرحيم

الحديث عن جابر رضي الله عنه : أن رسول الله صلى الله عليه وسلم دخل على أُمِّ السَّائِب، أو أُمِّ المُسَيَّب رضي الله عنها فقال: «ما لك يا أمَّ السَّائِب -أو يا أمَّ المُسَيَّب- تُزَفْزِفِينَ؟» قالت: الحُمَّى لا بارك الله فيها! فقال: «لا تَسُبِّي الحُمَّى فإنها تُذهب خَطَايَا بَنِي آدم كما يذهب الكِيْرُ خَبَثَ الحديد».
[صحيح] - [رواه مسلم]
👆
ከላይ ካአለው ሐዲስ ጋር የተያዘ ምክር
መደመጥ ያለበት,ወቅታዊ የሆነ ምክር
🎧ይደመጥ 🎧ይደመጥ

🎙️በኡስታዝ አቡ ፈውዛን ቢን ረሻድ አብደላህ
حفظه الله تعالى
ኡሁድ ከፈጅር  ሰላት በኋላ

🕌በመስጅድ ሱና{ወራቤ}

https://t.me/mesjidalsunnabewerabe

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

10 Nov, 06:54


መሳጭ እና ገሳጭ የሆነ አዲስ ሙሓደራ ከፉርቃን መስጂድ

🎧  تسجيلات الفرقان الإسلامية السلفية  في الحبشة يسرها أن تقدم لكم هذه المادة وهي عبارة عن محاضرة.......

🎧 አዲስ ሙሓደራ ከአል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ.......

🔖 بعنوان: الحفاظ على الأخوة
🔖  ወንድማማችነትን መጠበቅ

🎙 للأخ الفاضل الداعي إلى الله أبي سفيان مختار بن محمد  الحبشي حفظه الله تعالى

🎙️ በኡስታዝ አቡ ሱፍያን ሙኽታር ሙሀመድ አላህ ይጠብቀው።

🗓️ سجلت ليلة السبت في ٧ - جماد الأول ١٤٤٦هـ في مسجد الفرقان في الحبشة حرسها الله تعالى
🗓️ ጀማዱል ኡላ {7-1446 ሂጅሪያ } አርብ ማታ በታላቁ ፉርቃን መስጂድ አላህ ይጠብቃት።

ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/17357

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

10 Nov, 05:13


⚠️ ምረጡኝ ከሚሉ ሰዎች ማስጠንቀቅ ...

... ምክንያቱም ፦ አደገኛ ነው‼️በእርግጥም (ሰውዬው ሹመት) ይጠይቃል ሆኖም ግን ግድ በተደረገበት አላፊነት ላይ አይቆምበትም።
ስለሆነም ለእሱ ሰላም መሆንን መጠየቅ ይገባዋል። እንዲሁም ስልጣንን አለመጠየቅ ነው ያለበት።

ለዚህም ሲባል ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለዐብዱረሕማን ቢን ሰሙራ እንዲህ አሉት ፦

« ስልጣንን አትጠይቅ ! አንተ ፈልገክ ጠይቀክ ስልጣን ከተሰጠክ ትደገፍበታለክ ! ሳትጠይቅ ከተሰጠክ ግን ትታገዝበታለክ !!! »

👉 (ሰውዬው) ሳይጠይቅ ስልጣን ከተሰጠው በራሱ ላይ ያፀናዋል። እውነተኛ ሲሆንና ሲመክር ደግሞ አላህም ያግዘዋል።

👉 በምድር ላይ የበላይ ለመሆን ፤ በሰዎች ላይ ግፍ ለመተግበር እንዲሁም ለመከበርና ለመሳሰሉት ነገሮች ብሎ ከሆነ ስልጣንን የጠየቀው ይህ ልክ ከፍ ያለው አላህ እንዳለው ትልቅ አደጋ አለው‼️

« ይህች የመጨረሻይቱ አገር ለእነዚያ በምድር ውስጥ ኩራትንና ማመፅን ለማይፈልጉት እናደርጋታለን፡፡ ምስጉኒቱም መጨረሻ ለጥንቁቆቹ ናት፡፡ »

(አል-ቀሰስ (83))

((ኢማም ኢብን ባዝ))

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

09 Nov, 16:36


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሃያ ሰባት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

...وإذا خرجت إلى المسجد للصلاة فلا بد من مراعاة الآداب التالية: 

أ - أن تكون متسترة بالثياب والحجاب الكامل، قالت عائشة رضي الله عنها: «كان النساء يصلين مع رسول الله صلى الله عليه وسلم، ثم ينصرفن متلفعات بمروطهن ما يعرفن من الغلس».

ب - أن تخرج غير متطيبة؛ 
لقوله صلى الله عليه وسلم: 
«لا تمنعوا إماء الله مساجد الله، وليخرجن تفلات» ومعنى " تفلات " أي: غير متطيبات، 
وعن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: «أيما امرأة أصابت بخورا فلا تشهدن معنا العشاء الآخرة» وروى مسلم من حديث زينب امرأة ابن مسعود: «إذا شهدت إحداكن المسجد فلا تمس طيبا». قال الإمام الشوكاني في [نيل الأوطار] (3| 140، 141) : فيه دليل على أن خروج النساء إلى المساجد إنما يجوز إذا لم يصحب ذلك ما فيه فتنة وما هو في تحريك الفتنة نحو البخور، وقال: وقد حصل من الأحاديث أن الإذن للنساء من الرجال إلى المساجد إذا لم يكن في خروجهن ما يدعو إلى الفتنة من طيب أو حلي أو أي زينة. انتهى.

ج - ألا تخرج متزينة بالثياب والحلي، 

قالت أم المؤمنين عائشة رضي الله عنها: لو أن رسول الله صلى الله عليه وسلم رأى من النساء ما رأينا لمنعهن من المسجد كما منعت بنو إسرائيل نساءها . قال الإمام الشوكاني في [نيل الأوطار] 
على قول عائشة: (لو رأى ما رأينا) يعني: من حسن الملابس والطيب والزينة والتبرج، وإنما كان النساء يخرجن في المرط والأكسية والشملات الغلاظ. وقال الإمام ابن الجوزي رحمه الله في كتاب [أحكام النساء] 
صفحة 39: ينبغي للمرأة أن تحذر من الخروج مهما أمكنها، إن سلمت في نفسها لم يسلم الناس منها، فإذا اضطرت إلى الخروج خرجت بإذن زوجها في هيئة رثة، وجعلت طريقها في المواضع الخالية دون الشوارع والأسواق، واحترزت من سماع صوتها، ومشت في جانب الطريق لا في وسطه. انتهى.

د - إن كانت المرأة واحدة صفت وحدها خلف الرجال؛ 
«لحديث أنس رضي الله عنه حين صلى بهم رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: 
قمت أنا واليتيم وراءه وقامت العجوز من ورائنا». وعنه: 
«صليت أنا واليتيم في بيتنا خلف النبي صلى الله عليه وسلم وأمي خلفنا - أم سليم -» رواه البخاري. وإن كان الحضور من النساء كثر من واحدة فإنهن يقمن صفا أو صفوفا خلف الرجال؛ لأنه صلى الله عليه وسلم كان يجعل الرجال قدام الغلمان، والغلمان خلفهم، والنساء خلف الغلمان، رواه أحمد، وعن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: «خير صفوف الرجال أولها، وشرها آخرها، وخير صفوف النساء آخرها، وشرها أولها». ففي الحديثين دليل على أن النساء يكن صفوفا خلف الرجال، ولا يصلين متفرقات إذا صلين خلف الرجال، سواء كانت صلاة فريضة أو صلاة تراويح.

🍇 ሴት ልጅ ወደ መስጂድ ለሶላት በወጣች ጊዜ የሚከተሉትን ስርአቶች መጠበቅ ግድ ይላታል ፦

👉 በልብስ እና ሙሉ በሆነ ሒጃብ የተሸፋፈነች መሆን አለባት።

እናታችን ዓኢሻ (رضي الله عنها) እንዲህ አለች ፦

« ሰሓቢያት ሴቶች ከአላህ መልክተኛ ﷺ ጋር ይሰግዱ ነበር። በቀሚሳቸው የተሸፋፈኑ ሆነው ሲመለሱ ጨለማ የቀላቀለበት ንጋት ስለሆነ ማንም አያውቃቸውም ነበር። »

👉 ሽቶ ያልተቀባች ሆና መውጣት አለበት።

ሴት ልጅ ሽቶ ያልተቀባች ሆና መውጣት አለባት።ለዚህም ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ፦

« የአላህን ሴት ባሮች የአላህን መስጅድ አትከልክሏቸው ፤ ሽቶ ያልተቀቡ ሆነው ይውጡ። »

(አቡ ዳውድ እና አሕመድ ዘግበውታል።)

ከአቡ ሁረይራ በተወራው ሐዲስ የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ ፦

« ማንኛዋም ሽቶ የነካች ሴት እኛ ጋር የመጨረሻ የሆነችውን የዒሻ ሶላትን እንዳትሳተፍ። »

(ሙስሊም ፣ አቡዳውድ እና ነሳኢይ ዘግበውታል።)

ሙስሊም ከኢብኑ መስዑድ ባለቤት ከዘይነብ አንስቶ እንደዘገበው የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ ፦

« ከመካከላችሁ መስጅድ የምትሳተፍ ሴት ሽቶን እንዳትነካ። »

ኢማሙ አሽ-ሸውካኒይ “ነይሉል አውጧር” በሚባለው ኪታባቸው 3ኛው ጥራዝ ገፅ 140-141 ላይ እንዲህ አሉ ፦

« በሐዲሱ ውስጥ ያለው መረጃ እንደሚያመላክተው የሴት ልጅ ወደ መስጂድ መውጣት የሚፈቀደው መውጣቷ በውስጡ ፈተና ከሌለው እና እንደ "ቡኹር" ሽቶ የመሳሰሉ ፊትና ቀስቃሽ የሆኑ ነገሮች ያልተጠቀመች ከሆነ ነው። አክለውም ሸይኹ ከሐዲሱ እንደተገኘው ወንዶች ለሴቶች ወደ መስጅድ መሄድን ሲፈቅዱላቸው መውጣታቸው ወደ ፈተና ጥሪ የሚያደርጉ እንደ ሽቶ ፣ ጌጣጌጥ ወይም ማንኛውም ውበትን የሚያመጣ ነገር አብሮ የማይኖር ከሆነ ነው።»

👉 ሴት ልጅ በጌጣጌጥ እና በልብስ የተዋበች ሆና መውጣት የለባትም‼️

የሙእሚኖች እናት የሆነችው ዓኢሻ (رضي الله عنها) እንዲህ አለች ፦

« የአላህ መልክተኛ ﷺ አሁን እኛ ሴቶች ላይ የምናየውን ሁኔታ ቢያዩ ኖሮ የእስራኤል ልጆች ሴቶቻቸውን እንደከለከሉት ከመስጅድ ይከለክሏቸው ነበር። »

(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)

ኢማሙ አሽ-ሸውካኒይ “ነይሉል አውጣር” በሚባለው ኪታባቸው ላይ“እኛ ያየነውን ቢያዩ ኑሮ” የሚለውን የዓኢሻን ንግግር ያለፈውን አይነት ተመሳሳይ ትንታኔ ሰጥተዋል ፤ ማለትም ፦ የልብሳቸውን ውበት ፣ የሚቀቡትን ሽቶ ፣ የሚያደርጉትን መዋዋብና መገላለጣቸውን ቢያዩ ኑሮ ከመስጅድ ይከለክሏቸው ነበር። ሴቶች ይወጡ የነበረው በቀሚሳቸው ፣ በጋቢያቸው እና ወፍራም በሆነ መጠቅሊያቸው ነው።»

ኢማም ኢብኑ አል-ጀውዚይ “አሕካሙ አን-ኒሳእ በሚባለው ኪታባቸው ገፅ 39 ላይ እንዲህ ይላሉ ፦

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

09 Nov, 16:36


« በተቻላት መጠን ሴት ልጅ ከቤት ከመውጣት መቆጠብ አለባት። ምክንያቱም ፦ እርሷ ለራሷ ሰላም ብትሆንም ሰዎች ከርሷ ሰላም ላይሆኑ ይችላሉ። ከቤት ለመውጣት ከተገደደች መውጣት ያለባት በባሏ ፈቃድ ፥ ያልተዋበች ሆና ፥ የመንገዷን አውራ ጎዳና እና የገባያ ቦታ ሳይሆን ገለልተኛውን ነፃ ቦታ መንገድ በማድረግ እንዲሁም ድምጿ እንዳይሰማ ጥንቃቄ በማድረግ ፥ የመንገዱን መካከል ሳይሆን ዳሩን ይዛ በመጓዝ መሆን አለበት !!! »

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 2️⃣8️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

09 Nov, 08:07


ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... 0️⃣1️⃣

👉 ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... ቀላል ስለሆኑ ማንኛውም ሙስሊም ሸምድዶ በመያዝ ሊጠቀምባቸው ይገባል !!!

👉👉👉 የባሕር ዐረፋን የሚያክል ወንጀል ቢሆን እንኳን ያሳብሳልና ከሶላት በኋላ አሟልተን ዚክር ለማድረግ እንሞክር !!!

አደራ ይጠቅመናልና እናፍዘው !!!

(እንሸምድደው !!!)

👆ከላይ የታላቁን ኢማም ኢብን ባዝን ድምፅ ደጋግመን በማዳመጥ ከስር ካለው ስሁፍ ጋር በማያያዝ እንሸምድደው !!!!!

((( ታላቁ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ባዝ... )))

https://t.me/amr_nahy1

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

09 Nov, 08:07


ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... 0️⃣2️⃣

👉 ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... ቀላል ስለሆኑ ማንኛውም ሙስሊም ሸምድዶ በመያዝ ሊጠቀምባቸው ይገባል !!!

👉👉👉 የባሕር ዐረፋን የሚያክል ወንጀል ቢሆን እንኳን ያሳብሳልና ከሶላት በኋላ አሟልተን ዚክር ለማድረግ እንሞክር !!!

አደራ ይጠቅመናልና እናፍዘው !!!

(እንሸምድደው !!!)

👆ከላይ የታላቁን ኢማም ኢብን ባዝን ድምፅ ደጋግመን በማዳመጥ ከስር ካለው ስሁፍ ጋር በማያያዝ እንሸምድደው !!!!!

((( ታላቁ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ባዝ... )))

https://t.me/amr_nahy1

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

09 Nov, 04:35


🔻ወደ አላህ መንገድ መጣራት ያለው ትሩፋት

↪️ በሚል ርዕስ መሳጭና ገሳጭ የሆነ መደመጥ ያለበት ሙሀደራ።

🎙 በኡስታዝ:- አቡ ሰልማን አብድልመጂድ ወርቁ አላህ ይጠብቀው።

👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy/9000

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

09 Nov, 04:32


🚨ስለ ሉጥ ህዝቦች እና ስለ አፀያፊው ግብረ-ሰዶማውያን የተብራራበት 👇

  📖 ከሱረቱል  ዐንከቡት 📖የተፍሲር ደርስ የተወሰደ

🎙 በኡስታዝ አቡ ዐብድልመናን ኻሊድ ቢን ጠይብ አላህ ይጠብቀው።

🎧🚨ለራሳችሁ አዳምጣቹ ለሰዎችም በማጋራት
ከዝህ  አፀያፊ ተግባር  ማህበረሰቡን እናንቃ።

👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAE-FtUAYmeQV5YRkRQ

👉https://t.me/AbuEkrima

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

08 Nov, 18:43


👉♻️ከጥሩ ባል መገለጫዎች
በጥቂቱ ፡-🌹

▪️በሁሉም ነገር አላህን ይፈራል

▪️ከሚስቱ ጋር በጥሩ ስነ-ምግባር ይኗኗራል

▪️ ለልጆቹ መልካም አርዓያ ይሆናል

▪️ንግግርና ተግባሩ አንድ ነው (አታላይ አይደለም)

🔻ሚስቱን ያከብራል ለሷ ያለውንም ፍቅር ይገልጻል

🔻ሸሪዓ የሰጣትን ሐቅ ይጠብቃል

🔻ዘመድና ቤተሰቦቿን ያከብራል

🔻በሆነ ባልሆነው አይጨቃጨቅም

🔻 ቃል ከመናገር በመታቀብ በመልካም ንግግሮቹ ሚስቱን ያስደስታል

🔻ሚስቱ አላህን እንድትታዘዝና ዲኗን እንድታውቅ ይገፋፋል ያግዛታልም

🔺ስትደሰትም ይሁን ስትከፋ ስሜቷን ይጋራል

🔺ከሚስቱ ጋር በመተባበር ልጆቹን በኢስላማዊ አደብና እውቀት ቀርጾ ያሳድጋል

🔺ሚስቱ ጥሩ እንድትለብስለትና ጥሩ እንድትሸት እንደሚፈልገው ሁሉ እርሱም ከሷ ጋር ሲሆን ይሄን ያደርጋል የመላ ሰውነቱን ንጽህናም ይጠብቃል

🔺 ሳትጎዳ ቤተሰቦቿን መጠየቅ ስትፈልግ ከመፍቀድም አልፎ የሚያስፈልጋትን ነገር እንደ አቅሙ ያሟላላታል

🔺ለቤቱ በቂ ወጪ ያደርጋል ለልጆቹና ለሱ በምታደርጋቸው ነገሮች ሁሉ ያመሰግናታል ድምበር ሳያልፍ፥ አለባበሷን፣ ገጽታዋንና የምትሰራቸውን ምግቦች ያደንቃል

🔺በሁሉም ነገር ላይ እርጋታና ትዕግስትን ተላብሶ ይኖራል

🔺አለመግባባትና ግጭቶች ሲፈጠሩም ሚስቱን እንደ እህቱ በመቁጠርና ለሷ በማዘን ችግሩን ለመፍታት ብዙ ነገሮችን በመተውና ቁጣውን ዋጥ በማድረግ መፍትሄ ይፈልጋል::

🤲አላህ ጥሩዎች ያድርገን
ላገቡትም ላላገቡትም መልካምና ስኬታማ ትዳር ይወፍቀን::

👇👇👇👇👇
https://t.me/nurders/6912

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

08 Nov, 18:26


♻️ ሰባቱ አላህ የቂያማ ቀን የሚያጠላቸው ⤵️

🔘 በሚል ርዕስ የተደረገ ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።

🎙️ በኡስታዝ አቡ ሱፍያን ሙኽታር ሙሀመድ አላህ ይጠብቀው።

📅 ሀሙስ 28/02/2017E.C 📅

🕌 በፉርቃን መስጂድ {አለም-ባንክ}

📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/17354

↪️https://t.me/Adamaselefy/8985

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

08 Nov, 17:42


የቁርኣን ሚስጥር ቁርኣን ባላቃቸው ሷሊሖች አንደበት ❗️❗️❗️

📖ምነው በቁርኣን ብቻ ተገድቤ በነበር
(ሱፍያን አሰውሪይ)

📖ከቁርኣን ትርጓሜ ውጭ በሌላ ነገር ላይ ግዜዬን ማባከኔ አስቆጭቶኛል
(ኢብን ተይሚያ)

📖በአላህ እምላለው በዚህ ጉዳይ ላይ ከፍተኛ ቦታ ላይ አትደርሱም አላህን ከምንም ነገር በላይ እስካልወደዳችሁት ድረስ! ቁርኣንን የወደደ በርግጥም አላህን ወዷል. የምትባሉትን ነገር ተገንዘቡ ❗️
(ሱፍያን ኢብን ዑየይና)

📖እኔ ቁርኣንን አነባለው እየአንዳንዱን አንቀፅ በትኩረት አያለው አይምሮዬ በዛ አንቀፅ ላይ ይመላለሳል፣ ቁርኣንን በሃፈዙ ሰዎች እገረማለው የአረህማንን ንግግር እየተናገሩ በእንቅልፍ እንዲሁም በዱንያ መወጠር እንዴት ያስደስታቸዋልነገሩኮ የሚያነቡትን ቁርኣን ቢረዱት ሀቁንም ቢያውቁት በሱ ደስታን ባገኙበትና በተጠቀሙበት ነበር እንዲሁም በሱ ጌታቸውን ይጣሩበት ነበር ፣ ከዛም አላህ ለመልካም ነገር ስለገጠማቸው እና ስለለገሳቸው በመደሰታቸው እንቅልፋቸው ይጠፋል።
(አህመድ ኢብን አቢ አልሀዋሪይ)

📖ቁርኣንን አንብቡ እቺ የተፃፈባት የሆነችዋ ቁርኣን እሷን ከመሃፈዝ እንዳትሸነግላችሁ
አላህ እኮ የቁርኣን ማስቀመጫ የሆነችን ልብ አይቀጣም
(አቡ ኡማመተ አልባሂሊይ)

📖እውቀትን ከፈለጋችሁ ቁርኣንን በትኑት ( አዳርሱት )በሱ ውስጥ የመጀመሪያዎቹም የመጨረሻዎቹም እውቀት አለበት።
(ኢብን መስዑድ)

📖ቁርኣን የሚነበብበት የሆነ ቤት የሰፋ፣መልካሙ የበዛ፣ መላእክቶች የሚገኙበት፣ ሸይጧኖች የሚሸሹበት ቤት ይሆናል ። ቁርኣን የማይነበብበት የሆነ ቤት በቤተሰቡ ላይ የጠበበ፣ መልካም ነገሩ ያነሰ፣ መላእክቶች የሚወጡበት ፣ሸይጣኖች የሚገኙበት ቤት ይሆናል።
(አቡ ሁረይራ)

📖አላህ ከፍ ያደረገኝ በቁርኣን ነው
(አዕመሽ)

📖በአላህ እምላለው ከቁርኣን ውጪ ሀብት የለም ከሱ በኋላም ድህነት የለም።
(ሀሰን አልበስሪ)

📖ኢብራሂም ኢብን ዓብድል ዋሂድ አልመቅደሲይ የተባለው ሰው ለዲያእ አልመቅዲሲይ ጉዞን ባሰበበት ወቅት እንዲህ ሲል መከረው ፦ ቁርኣንን ማንበብ አብዛ እንዳትተወው ነገሩኮ በምትቀራው ልክ የምትፈልገው ነገር ገር ይሆንልካል ።

📖ዲያእ እንዲህ አለ፦ ይህን ነገር ብዙ ጊዜ ሞከርኩት አየሁትም ብዙ በቀራው ቁጥር ሀዲስ መስማት እንዲሁም ብዙ መፃፍ ይቀለኝ ነበር ካልቀራው ግን አይቀለኝም ነበር ።

📖ልብክ ንፁ ሆና ቢሆን ቁርኣንን ማንበብ አትጠግብም ነበር።
(ዑስማን ኢብን ዓፋን)

📖ቁርኣንን እንደ ግጥም እየፈጠናችሁ ፣እንደ ስድ –ንባብም አድርጋችሁ አታንብቡት በተአምራቶቹ ላይ ቁሙና ልባችሁን አንቀሳቅሱት የአንደኛችሁ ፍላጎት የመጨረሻዋ ምዕራፍ እንዳትሆን
👆
ይህም ማለት በምትቀሩበት ሰኣት ቶሎ ለመጨረስ እንዳትጣደፉ ለማለት ነው።
(ኢብን መስዑድ)

✏️አቡ ዒክሪማ

https://t.me/joinchat/EX3ov2X9C8o1NDFk

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

08 Nov, 11:17


⚠️ ... ሞት የሚመጣ ነው !

ለእሱ ለ(ሞት) ለመገናኘት የተዘጋጁ ሰዎች የት ነው ያሉት ?

... አንቺ ሴት ሆይ ! አንቺ ትንሿ ሴት ፤ አንቺ ትልቋ ሴት ፤ አንቺም እናት ሆይ ! መቁጠርን ቁጠሪ !

👉 ( አዎ ! ) የሰው ልጅ ነፍሱ ጉሮሮው ጋር የሚደርስበትን ቀን ቁጠሪ !

👉 አላህ ያለው ነውና ቁጠሪ !!!...

« (ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡ እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡ እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡ (ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡ (ለእርሱ) ዕረፍት ፣ መልካም ሲሳይም ፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡ ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡ ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡ ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡ ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡ በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡ ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡ የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡

(አል-ዋቂዓ (83፥96))

« እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ «አትፍሩ ፤ አትዘኑም ፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ።» በማለት በነሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡

« እኛ በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም ረዳቶቻችሁ ነን ! ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ አልላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አልላችሁ፡፡

መሓሪ አዛኝ ከኾነው አላህ መስተንግዶ ሲኾን» (ይባላሉ)፡፡ »

(አል-ፉሲለት (30፥32))

እጅግ መካሪና ገሳጭ የሆነ አስደናቂ ምክር ለሁላችንም ለየት ባለ መልኩ ለሴት እህቶቻችን ...

በታላቁ ሸይኽ አቢ ሑዘይፈተ ዐብዱልገኒይ አል-ዑመሪ

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

08 Nov, 11:12


⚠️ ሞት የሚመጣ ነው !

ለእሱ ለ(ሞት) ለመገናኘት የተዘጋጁ ሰዎች የት ነው ያሉት ?

... አንቺ ሴት ሆይ ! አንቺ ትንሿ ሴት ፤ አንቺ ትልቋ ሴት ፤ አንቺም እናት ሆይ ! መቁጠርን ቁጠሪ !

👉 ( አዎ ! ) የሰው ልጅ ነፍሱ ጉሮሮው ጋር የሚደርስበትን ቀን ቁጠሪ !

👉 አላህ ያለው ነውና ቁጠሪ !!!...

« (ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡ ፨ እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡ ፨ እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
፨ የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡ ፨
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡ ፨ (ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡ ፨ (ለእርሱ) ዕረፍት ፣ መልካም ሲሳይም ፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡ ፨ ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡ ፨ ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡ ፨ ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡ ፨ ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡ ፨ በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡ ፨ ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡ ፨ የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡

(አል-ዋቂዓ (83፥96))

(( “ እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ «አትፍሩ ፤ አትዘኑም ፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ።» በማለት በነሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡

«እኛ በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም ረዳቶቻችሁ ነን ! ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ አልላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አልላችሁ፡፡

«መሓሪ አዛኝ ከኾነው አላህ መስተንግዶ ሲኾን»
(ይባላሉ)፡፡ ” ))

(አል-ፉሲለት (30፥32))

እጅግ መካሪና ገሳጭ የሆነ አስደናቂ ምክር ለሁላችንም ለየት ባለ መልኩ ለሴት እህቶቻችን ...

በታላቁ ሸይኽ አቢ ሑዘይፈተ ዐብዱልገኒይ አል-ዑመሪ

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

08 Nov, 05:10


ሴት ልጅ ጁምዓን ወይስ ዙህርን ???

እቺ ጠያቂያችን ከየመን ሀገር ስትሆን በጥያቄዋም ውስጥ እንዲህ ትላለች ፦

ጥያቄ ፦

🌺 ከረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) "ሐዲስ" ሴት ልጅ "መስጂድ" ከምትሰግደው ሶላቷ ይልቅ በላጭ የሚሆነው በቤቷ የምትሰግደው ሶላቷ ነው የሚል መጥቷል።

የምጠይቀውም ጥያቄ ፦

ለሴት ልጅ የ"ጁምዓ" ዕለት የዙሁሩ ወቅት ሶላት የምትሰግደው ከ"ኹጥባ" በኋላ በ"ጁምዓ" ሶላት ወቅት ነውን ? ወይንስ የጁምዓ አዛን በሰማች ጊዜ ነው የምትሰግደው ?

መልስ ፦

💥 ለሴት ልጅ በላጭ የሆነው ሶላቷ በቤቷ የምትሰግደው ነው !!!

👉 "መካ"ና "መዲና"ም ቢሆን... በላጭ የሚሆንላት ቤቷ መስገዷ ነው።

👉 የ"ጁምዓ" ቀን ኢማሙ የሶላት "ዙሁር" ወቅት ከገባ በኋላ እንጂ ካልገባ
ሴት ልጅ የአዛን ጥሪን በመስማቷ ብቻ የዙሁር ሶላትን ትሰግዳለች።

👉 ካልሆነ ግን ኢማሙ ፀሐዩ ከመዘንበሉ በፊት ከመጣ ፀሐዩ እስኪዘነበል ድረስ ትጠባበቃለች።
ምክንያቱም ፦ የ"ዙሁር" ወቅት ሶላት በየትኛውም ሁኔታ ፀሐዩ ሳይዘነበል በፊት መስገድ አይቻልምና❗️

(ኑሩን አለ-ደርብ)

(((ታላቁ ኢማም ኢብን ዑሰይሚን)))

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ …

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

07 Nov, 17:37


ዞሮ ዞሮ አላህ የገለፀለት ከሆነ እንጂ…
በቁም ሙታኖች ሕያውያኖች አይወሱምና እባካቹ ሙስሏሞች ! ታሪኩ በፈለገው ቋንቋ ቢሆንም እንኳን የእውነተኛ የዓለማችን ታሪክ ምንጭ ቁርኣንና ሐዲስ የደጋግ ሰለፎች ግንዛቤ ነውና… የጣላቹት ታሪክ የገዛ ሀብታቹ ነውና ከማታገኙበት ት/ቤት መታተሩን ትታቹ በትክክለኛው ስፍራ ፈልጉት ፣ አንሱት ፣ አጥብቃቹ ያዙት ከፍ ትሉበታላችሁ።👇

《 وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَٰهُ بِهَا وَلَٰكِنَّهُۥٓ أَخْلَدَ إِلَى ٱلْأَرْضِ وَٱتَّبَعَ هَوَىٰهُ فَمَثَلُهُۥ كَمَثَلِ ٱلْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ذَّٰلِكَ مَثَلُ ٱلْقَوْمِ ٱلَّذِينَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا فَٱقْصُصِ ٱلْقَصَصَ لَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ 》
(الأعراف),  176

(( “ በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን
ተርክላቸው፡፡ ” ))
አል–አዕራፍ 176

አዎ ! ሐቀኛው አምላክ እንዳለው ታሪካቸውን ሳይሆን ታሪካችንን እንተርክላቸው …

👉 ስለ ችግራችን ማወቅ የመፍትሔው ቁልፍ ነገር ነውና በትኩረት ከማንበብ ጋር በአስተውሎት እንመካከር "ዱዓ"ም እናድርግ !!!

👉 ስለዚህ በዚህ ተከታታይ ፅሁፍ ላይ ያለን አስታዬት በመስጠት እንማማር !!!

❨0911163085❩

በአላህ ፍቃድ ክፍል ሰላሳ አምስት
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/abumaherasalafi


https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Nov, 18:32


ሊንክ መቁረጥ ማታለል ነው‼️

👉 በቃ በውስጥ ብዙ ተመክራችዋል ! እምቢ ካላቹ ልክ እንደዚህ ችግራቹን ሰው ያይላችዋል። ግን ከሰው ይልቅ አላህን ፍሩና እራሳቹን ምሰሉ !!!

👉 ከስር የተለቀቀው ፈታዋ በ"ፉርቃን ፈታዋ" እና በ"አምር ቢል ማዕሩፍ" ቻናል ላይ የተለቀቀ ነው። ግን ታች ወረድ ብላቹ ስታዩት ሊንኮቹ ተቆርጠው የራሳቸውን ሊንክ አርገው በዚህ መልኩ ለቀውታል። ይህ ደግሞ ከአንድ ሙስሊም የሚጠበቅ "አደብ" አይደለም !!! የሚዲያ አጠቃቀም ስርዓት ማናውቅ ከሆነ ከሚያውቁ ስርዓተኞች ቀረብ ብለን በመጠየቅ እንማር። እኔ በግሌ በውስጥ መስመር ብዙ መክሬ መክሬ አልሰማ ስላሉኝ ነው በዚህ መልኩ ችግራቸውን እንዲያርሙ በማለት የለቀኩት ከአሁን በኋላ ዝም ብዬ አላልፍም ! ሌሎችም ቻናሎች በውስጥ መስመር ትክክል አልሰራቹም ብዬ ስልክላቸው ስህተታቸውን አምነው ተቀብለው ከማረምና ምላሽ ከመስጠት ይልቅ የማሾፍ ዓይነት አዝማሚያን የያዙ ቻናሎች አሉ። አይ የሚሉ ከሆነ አፍረትን ይከናነባሉ ልክ እንደዚሁ ለቅቄ ችግራቹን ሰው ያውቅላችዋል።

ግን አሁንም ከሰው ይልቅ አላህን እንፍራ !!! ⤵️

🌷ከባለቤቷ ጋር መኖር አትፈልግም !!!

👉ጥያቄ ፦

🌺ሴት ልጅ ባሏን የጠላች እና አብራ መኖር የማትፈልግ ከሆነች ምን ማድረግ አለባት ?

መልስ ፦

🔰ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፦

﴿ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا يُقِيمَا حُدُودَ اللَّهِ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا فِيمَا افْتَدَتْ بِهِ ۗ ﴾ [ سورة البقرة: 229]

(( “ የአላህንም ሕግጋት አለመጠበቃቸውን ብታውቁ በእርሱ (ነፍሷን) ቤዛ የከፈለችበት ነገር በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለም። ” ))(አል-በቀራህ፡ 229)

🔗 አል ሐፊዝ ኢብኑ ከሲር በተፍሲሩ ጥራዝ 1 ገፅ 483 ላይ እንዲህ ይላል ፦

♻️« በሁለት ባል እና ሚስት መካከል ችግር ቢፈጠር ፣ ሚስት የባሏን ሐቅ የማትጠብቅ ፣ ባሏን የጠላች እና ከባሏ ጋር መኖር የማትችል ከሆነ የሰጣትን (መህር) በመመለስ እዲፈታት ማድረግ ትችላለች። እርሷ ይህን በመለገሷ እርሱም በመቀበሉ በሁለቱም ላይ ችግር የለባቸውም። » ይህም (የፍቺ ዓይነት) “ኹሉዕ” ይባላል።

(ተንቢሃቱ ዓላ አሕካሚ ተኽተሱ ቢል ሙእሚናት)

((( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

https://t.me/ASselefiyehcom7777/4475

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Nov, 18:03


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሃያ አምስት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

... وللمرأة أحكام في الصلاة تختص بها عن الرجل، 
وإيضاحها كما يلي: 

1 - ليس على المرأة أذان ولا إقامة؛

لأن الأذان شرع له رفع الصوت، والمرأة لا يجوز لها رفع صوتها، ولا يصحان منها، قال في المغني (2| 68) : لا نعلم فيه خلافا. 

2 - كل المرأة عورة في الصلاة إلا وجهها، وفي كفيها وقدميها خلاف، وذلك كله حيث لا يراها رجل غير محرم لها، فإن كان يراها رجل غير محرم لها وجب عليها سترها، كما يجب عليها سترها خارج الصلاة عن الرجال، فلا بد في صلاتها من تغطية رأسها ورقبتها ومن تغطية بقية بدنها حتى ظهور قدميها، قال صلى الله عليه وسلم: «لا يقبل الله صلاة حائض - يعني: من بلغت الحيض - إلا بخمار» والخمار: ما يغطي الرأس والعنق، وعن أم سلمة رضي الله عنها أنها سألت النبي صلى الله عليه وسلم أتصلي المرأة في درع وخمار بغير إزار؟ قال: « إذا كان الدرع سابغا يغطي ظهور قدميها » . دل الحديثان على أنه لا بد في صلاتها من تغطية رأسها ورقبتها كما أفاده حديث عائشة، ومن تغطية بقية بدنها حتى ظهور قدميها كما أفاده حديث أم سلمة، ويباح كشف وجهها حيث لا يراها أجنبي؛ لإجماع أهل العلم على ذلك. قال شيخ الإسلام ابن تيمية في [مجموع الفتاوى] (22| 113، 114) : فإن المرأة لو صلت وحدها كانت مأمورة بالاختمار، وفي غير الصلاة يجوز لها كشف رأسها في بيتها، فأخذ الزينة في الصلاة حق لله، فليس لأحد أن يطوف بالبيت عريانا ولو كان وحده بالليل، ولا يصلي عريانا ولو كان وحده، 
إلى أن قال: فليست العورة
في الصلاة مرتبطة بعورة النظر لا طردا ولا عكسا. انتهى. قال في [المغني] (2| 328) : وأما سائر بدن المرأة الحرة فيجب ستره في الصلاة، وإن انكشف منه شيء لم تصح صلاتها إلا أن بكون يسيرا، وبهذا قال مالك والأوزاعي والشافعي. ...

🍇 ሴት ልጅ በሶላቷ ውስጥ ከወንዶች የምትለይባቸው ህግጋቶች ፦

ለሴት ልጅ በሶላቷ ውስጥ ከወንዶች የምትለይባቸው የሆኑ ህግጋቶች አሏት። ማብራሪያው እንደሚከተው ነው ፦

1️⃣ በሴት ልጅ ላይ አዛን እና ኢቃም የሌለባት ስለመሆኑ ፦

በሴት ልጅ ላይ አዛን እና ኢቃም የለባትም። ምክንያቱም ፦ ለወንድ ልጅ ለአዛን ድምፅን ከፍ ማድረግ የተደነገገለት ሲሆን ለሴት ልጅ ደግሞ ድምጿን ከፍ ማደረግ አይቻልላትም ! (ስለሆነም) አዛን እና ኢቃም ከእርሷ ተቀባይነት የላቸውም።

(ኢብኑ ቁዳማ) ሙግኒ ላይ ገፅ 68 ሁለተኛው ጥራዝ ላይ እንዲህ አለ ፦ « በዚህ ነገር ላይ ምንም አይነት ልዩነት መኖሩን አናውቅም። »

2️⃣ ሁሉም የሴት ልጅ አካል ፊቷ ሲቀር በሶላት ውስጥ መታየት የሌለበት ነው። እግሮቿንና እጆቿን አስመልክቶ የዑለማዎች ልዩነት አለበት። ይህ ሁሉ የሚሆነው ግን ዘመዷ ያልሆነ ወንድ የማያያት ከሆነ ነው። ዘመዷ ያልሆነ ወንድ አጠገቧ ካለ ከሶላት ውጭ ከወንዶች መሸፈኑ ግዴታ እንደሚሆንባት ሁላ በሶላት ውስጥም መላ ሰውነቷን መሸፈን ግዴታ ይሆንባታል። የእግር ጫማዎቿን የላይኛውን ክፍል ጭምር ሳይቀር የእራስ ቅሏን ፣ አንገቷን እና ቀሪውን ሰውነቷን መሸፈኗ የማይቀር ጉዳይ ነው። ለዚህም ማስረጃው ነብዩ ﷺ እንዲህ ማለታቸው ነው ፦

(( « አላህ የወር አበባ (ማየት የጀመረችን) ሴት ሶላት አይቀበልም ! » )) ይህም ማለት ፦ ጉፍታ ያደረገች ቢሆን እንጂ የወር አበባ ለማየት የደረሰችን ሴት ሶላት አይቀበልም ማለታቸው ነው።

👉 ጉፍታ ማለት የእራስ ቅል እና አንገት የሚሸፈንበት ጨርቅ ነው። ኡሙ ሰለማ ነብዩን ﷺ እንዲህ ስትል ጠየቀች ፦

“ ሴት ልጅ በቀሚስ እና በጉፍታ ያለ ሽርጥ መስገድ ትችላለችን ? ”

ነብዩም ﷺ እንዲህ አሏት ፦

(( “ ቀሚሱ ረጅም ሆኖ የጫማዎቿን የላይኛውን ክፍል የሚሸፍን ከሆነ (አዎ)። ” ))

(አቡ ዳውድ ዘግበውታል።)

👉 ሁለቱ ሐዲሶች እንደሚያመለክቱት ከሆነ ፦ በሶላት ውስጥ እራስ እና አንገት መሸፈኑ የማይቀር መሆኑን የዓኢሻ ሐዲስ የሚያመለክት ሲሆን ቀሪውን ሰውነቷን የእግር ጫማዎቿ የላይኞዎቹ ክፍሎች ሳይቀሩ መሸፈን እንዳለበት ደግሞ የኡሙ ሰለማ ሐዲስ ያመለክታል።

👉 ዘመዷ ያልሆነ (ልታገባው የሚቻልላት) የሆነ ወንድ የማያያት ከሆነ (ሶላት ስትሰግድ ) ፊቷን መግለፅ እንደምትችል የኢስላም ሊቃውንቶች ይስማማሉ።

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ መጅሙዓ አል-ፈታዋ 22ኛው ጥራዝ ገፅ113-114 ላይ እንዲህ ይላሉ ፦ « አንዲት ሴት ብቻዋን እንኳን ብትሰግድ ጉፍታ እንድታደርግ ታዛለች። ከሶላት ውጭ እቤቷ እራሷን መግለፅ ትችላለች። በሶላት ውስጥ ጌጥን(ልብስን) መያዝ የአላህ ሐቅ ነው ፤ ማንኛውም ሰው በሌሊት ብቻውን እንኳን ቢሆን እርቃኑን የአላህን ቤት መዞር አይችልም ፤ ማንም ሰው እርቃኑን ብቻውን እንኳን ቢሆን ሶላት መስገድ አይችልም... አለና እስከ ተከታዩ ንግግሩ ቀጠለ። ምክንያቱም ፦ በሶላት ላይ መሸፈን ያለበት አካል (ሃፍረተ-ገላ) ከመታየቱና አለመታየቱ ጋር በየትኛውም መልኩ የተገናኘ አይደለም።

ንግግሩ አበቃ።

“ሙግኒ” 2ኛው ጥራዝ ገፅ 328 ላይ እንደ ተጠቀሰው ፦ « ጨዋ ሴት ቀሪ ሰውነቷን ሶላት ውስጥ መሸፈን ግዴታ ይሆንባታል ፤ ከሰውነቷ የተወሰነ ነገር ቢገለፅ ሶላቷ ተቀባይነት የለውም። በዚህም ላይ ኢማሙ ማሊክ ፣ አውዛዒይ እና ሻፊዒይ ተናግረዋል። » ...

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 2️⃣6️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

03 Nov, 03:27


🌱ቁርአን ለማስቀራት ገንዘብ ማስከፈል ይቻላል ወይስ አይቻልም

🎙በታላቁና በተወዳጁ ወንድማችን አቡ የህያ ኤልያስ አወል حفظه الله تعالى
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/nurders/6816
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/Abu_Yehya_ilyas_Awel

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Nov, 18:45


ፍልስጤምና ስንክሳሯ‼️

(( ክፍል-39 ))

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيم

⚫️ በዐረቦቹ ወንድሞቻቸው ሆነ በምዕራባውያንም በኩል ፍትህ ያጡት ፍልስጤማውያን እንደዚህ እየተንገላቱ ባሉበት ጊዜ ጥቅምት 7 ቀን 2023 ሐማስ በርካታ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል በማስወንጨፍ ከባድ የተባለና ባልችላቹም ለክፌአችዋለሁ ዓይነት ጉዳት አደረሰ።ይህንንም አቅም ያላገናዘበ ችኮላ በፊልም ቀርፀው ለዓለም ህዝብ አሳዩ። ይህም እንደገና ፍልስጤማውያንን ሌላ እልቂት ውስጥ አስገባቸው።

👉 አንድ ወታደር ሲሞትባት መላው እስራኤላውያን ያለቀባትን ያህል የሚሰማት የሁዳ ሀገር የበቀል እሳቷን አፋፋመች በቅጡ እንኳን አንድ ሺህ ላልዘለለው ሟቾቿ
ወደ 40,000 የሚጠጉ ፍልስጤማውያንን ጨፈጨፈች❗️

🔥 በዛኛው ጎራ ደግሞ የኢራኑ አያላቶላ ኾሚኒ የሐማስን ጭፍን ጥቃት ተከትሎ ለሙስሊሞች ድልን የተመኙ ይመስል... ይልቁንስ ለየሁዳዎች የጭካኔ በትር ያደላ የሆነ ክፋት የተጠነሰሰበት ንግግር በቀድሞው ትዊተር በአሁን (x) ላይ ባሰፈሩት መልዕክት “ግቡ ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ማጥፋት ነው” በማለት ደሶከሩ !!!

👉 ሐማስ ከእስራኤል ጋር ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ ቢያንስ ከ10 ጊዜ በላይ የሆኑ ጦርነቶችን ያደረጉ ሲሆን በሁሉም ጦርነቶች ውስጥ ለቀጣዩ ግጭት እና ለብዙ ሙስሊሞች ሞት ምክንያት በመሆን ነው የተጠናቀቀው።

🔥 የ"ሐማስ" አጋር የነበሩት የግብጹ ሙስሊም ወንድማማቾች እና የሶሪያው የአሳድ መንግሥት የፖለቲካ ጥማታቸው ስላወራቸውና “ዐቂዳቸው” የተበላሸ ረብ የለሽ አስመሳይ ናቸውና ለእውነተኛው ኢስላማዊ ትግል ቦታ የላቸውም‼️

ስለሆነም በተሳሳተ መንገድ "ጂሃድ" የሚል ስያሜ በመስጠት የንፁሃን ሙስሊም ፍልስጤማውያን አሳዛኝ ሰቆቃና መከራ የፖለቲካ ፍጆታቸው አድርገውታል !!!

በተጨማሪም በእስራኤል እና የፍልስጤም ቡድኖች መካከል ለሚከሰቱት ግጭቶች ምዕራባውያን የያዙት አቋም እና ዐረቦች እና ሌላው ዓለም ወጥ አቋም አለመያዝ የሰላማዊ ፍልስጤማውያን ሞት በየጊዜው እያሻቀበ እንዲሄድ አድርጎታል። በቅርቡ የምዕራባውያንን አቋም የተቹት ጋዜጠኞች ፣ የፖቲካ ተንታኞች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ምዕራባውያን በአንድ ዓለም ውስጥ ሁለት የተለያዩ አቋሞችን መያዛቸው ኢ-ፍትሐዊነታቸውን እንደሚያሳብቅ ገልጸዋል። እነሱ እንዳሉት አሜሪካ መሩ የምዕራብ ዓለም በሩሲያ ተወራለች ላሏት ዩክሬን የሚሰጡትን ድጋፍ ያክል እንኳን ባይሆን ለፍልስጤም ሰብአዊ እርዳታ ለማድረግ ዳተኛ መሆናቸው ማንነታቸውን ያጋለጠ ሆኗል ነው የሚሉት።

እንግሊዝ በፍልስጤም ቀብራ በወጣችው ፈንጂ እንደ ተ.መ.ድ ያሉት ዓለም አቀፍ ተቋማት ጉዳዩን ጆሮ ዳባ ልበስ ያሉት ፣ አሜሪካ ተቀናቃኞቿን ለመክሰስ የምትጠቀምበት ፣ ዐረቦች ከነዳጅ ዶላራቸው ጥቂት እንኳን ለስደተኞች የማያካፍሉበት እና ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ የእስራኤል ከሳሽ ሆነው የሚወጡበት ፣ እስራኤል ባሻት ጊዜ ሕዝቡን የምታፈናቅልበት የፍልስጤማውያን ፖለቲካኞች እንኳን ወጥ አቋም ያልያዙበት የእስራኤል ፍልስጤም ጦርነት አነሆ አሁንም ንፁሃንን ጭዳ እያደረገ ዛሬ ላይ ደርሷል። በተለይም በሀገራቸው ሀገር አልባ የሆኑ ምስኪን ፍልስጤማውያን ታጣቂዎቻቸው ነጻ ያወጡናል ብለው ተስፋ በማድረግ መሥዋዕትነት እየከፈሉ ቀጥለዋል። ታዲያ ከዚህ ከአሁኑ ጦርነት ከባሰ የህዝብ እልቂት በስተቀር ምን ይጠበቃል ??? በላህ ፋቃድ መልሱን ጊዜ ይሰጠናል።

«أَلَا لَعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ»

((( ንቁ ! የአላህ እርግማን በበዳዮች ላይ ይሁን‼️!!! )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል ✍️40 ✍️ ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Nov, 17:14


...ሰለመ ! ቀዷ ይጠበቅበታልን?

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻟﺚ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (6299)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﺩﺧﻞ ﺭﺟﻞ اﻹﺳﻼﻡ ﻭﻋﻤﺮﻩ ﺃﺭﺑﻌﻮﻥ ﺳﻨﺔ ﻫﻞ ﻳﻘﻀﻲ ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ اﻟﺼﻼﺓ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንድ ሰውዬ ዕድሜው 40 ዓመት ከሆነው በኋላ ወደ እስልምና ገባ። ከዚያ በፊት ሳይሰግድ ያመለጠውን ሶላት ቀዷ ያወጣልን ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻻ ﻳﻘﻀﻲ ﻣﻦ ﺃﺳﻠﻢ ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ اﻟﺼﻼﺓ ﻭاﻟﺼﻴﺎﻡ ﻭاﻟﺰﻛﺎﺓ ﺃﻳﺎﻡ ﻛﻔﺮﻩ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ {ﻗُﻞْ ﻟِﻠَّﺬِﻳﻦَ ﻛَﻔَﺮُﻭا ﺇِﻥْ ﻳَﻨْﺘَﻬُﻮا ﻳُﻐْﻔَﺮْ ﻟَﻬُﻢْ ﻣَﺎ ﻗَﺪْ ﺳَﻠَﻒَ} ﻭﻗﻮﻝ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: «اﻹﺳﻼﻡ ﻳﺠﺐ ﻣﺎ ﻗﺒﻠﻪ » . ﻭﻷﻥ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻟﻢ ﻳﺄﻣﺮ ﺃﺣﺪا ﻣﻤﻦ ﺃﺳﻠﻢ ﺑﻘﻀﺎء ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ ﺷﻌﺎﺋﺮ اﻹﺳﻼﻡ ﺃﻳﺎﻡ ﻛﻔﺮﻩ ﻭﻹﺟﻤﺎﻉ ﺃﻫﻞ اﻟﻌﻠﻢ ﻋﻠﻰ ﺫﻟﻚ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

አንድ እስልምና ዕምነትን የተቀበለ የሆነ ሰው ክህደት ላይ በነበረበት ጊዜ ያመለጠውን ሶላት ፣ ፆምና ዘካ "ቀዷ" አያወጣም።

(( " ለነዚያ ለካዱት በላቸው ፡- ቢከለከሉ ለእነሱ በእርግጥ ያለፈውን (ሥራ) ምሕረት ይደረግላቸዋል፡፡ (ወደ መጋደል) ቢመለሱም (እናጠፋቸዋለን)፡፡ የቀድሞዎቹ ሕዝቦች ልማድ በእርግጥ አልፋለችና፡፡ " ))

(አል-አንፋል (38))

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ፦

« ኢስላም ከፊት ለፊቱ ያለውን ያብሳል። »

👉 ከዚህም በመነሳት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከኩፍር ወደ እስልምና የመጣን አንድንም ሰው በክህደቱ ጊዜ ያመለጠውን የእስልምና መገለጫዎችን "ቀዷ" በማውጣት ላይ እንዲያካክስ አላዘዙም !!!

👉 በዚህም ላይ የዑለማዎች ስምምነት አለ።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Nov, 13:48


📻 تسجيلات الفرقان الإسلامية
السلفية  في الحبشة: يسرها أن تقدم لكم هذه المادة هي عبارة عن خطبة جمعة
🎧 የመስጂደል ፉርቃን የጁመዓ ኹጥባ ከአል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ።

🔖 بعنوان: إن السعيد لمن جنب الفتن
🔖  ደስተኛ ማለት ፊትናን የራቀ ነው።

🔜 በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ የጁመዓ ኹጥባ።

🎙 للأخ الفاضل الداعي إلى الله أبي عبد الرحمن أبرار بن محمد الحبشي حفظه الله تعالى

🎙️ በኡስታዝ አቡ ዐብዱረህማን አብራር ሙሐመድ አላህ ይጠብቀው።

🗓️ سجلت يوم الجمعة في ٢٩ - ربيع الثاني ١٤٤٦هـ في مسجد الفرقان في الحبشة حرسها الله تعالى
🗓️ ረቢዓ ሣኒ{29-1446 ሂጅሪያ } አርብ በታላቁ ፉርቃን መስጂድ አላህ ይጠብቃት።

ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/17335

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Nov, 07:48


ምንኛ ያማረ ግጥም ነው :-

ولا تمشِ فوق الأرض إلاّ تواضعاً 
فكم تحتها قومٌ هم منك أرفعُ

በምድር ላይ ስትራመድ ተናንሰህ ሳትኩራራ ተራመድ ምድር በውስጧ እኮ ካንተ የትና የት የላቁ ሰዎችን ነው አቅፋ የያዘችው

نعم والله حق وحقيق بلا ريب
,
https://t.me/abumaherasalafi

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

02 Nov, 07:35


📮የጁማአ ሁጥባ

📌 ይደመጥ
📮عن التقوى

📌በሚል ርዕስ ሁሉም ሊያደምጠው የሚገባ የጁማአ ሁጥባ ነው



🎙በታላቁና በተወዳጁ ወንድማችንአቡ አብደላ ሚፍታህ ኑር حفظه الله


🕌በመስጂደል ኑር  ፉሪ አላህ ይጠብቃት
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/nurders/6892

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Nov, 15:08


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሃያ አራት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

 [ الفصل الخامس في بيان أحكام تختص بالمرأة في صلاتها ]

حافظي أيتها المسلمة على صلاتك في أوقاتها مستوفية لشروطها وأركانها وواجباتها،
 يقول الله تعالى لأمهات المؤمنين: {وَأَقِمْنَ الصَّلَاةَ وآتِينَ الزَّكَاةَ وَأَطِعْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ} [الأحزاب: 33] وهذا أمر للمسلمات عموما، فالصلاة هي الركن الثاني من أركان الإسلام، وهي عمود الإسلام، وتركها كفر يخرج من الملة، فلا دين ولا إسلام لمن لا صلاة له من الرجال والنساء، وتأخير الصلاة عن وقتها من غير عذر شرعي إضاعة لها، قال الله تعالى: {فَخَلَفَ مِنْ بَعْدِهِمْ خَلْفٌ أَضَاعُوا الصَّلَاةَ وَاتَّبَعُوا الشَّهَوَاتِ فَسَوْفَ يَلْقَوْنَ غَيًّا - إِلَّا مَنْ تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَأُولَئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ شَيْئًا} [مريم: 59 - 60] . وقد ذكر الحافظ ابن كثير في تفسيره عن جمع من أئمة المفسرين أن معنى إضاعة الصلاة: إضاعة مواقيتها، بأن تصلى بعدما يخرج وقتها، وفسر الغي الذي يلقونه بأنه الخسار، وفسر بأنه واد في جهنم.

(ምዕራፍ አምስት)

🍇 ሴት ልጅ በሶላቷ የምትለይባቸው ህግጋቶች...

አንቺ ሙስሊም እህቴ ሆይ ! ሶላትሽን መስፈርቷን ፣ ግደታዋን እና ማእዘናቷን አሟልተሽ ወቅቷን ጠብቀሽ ስገጂ !!! አላህ ለምዕመናን እናቶች(ለነብዩ ﷺ ባለቤቶች)እንዲህ ይላል ፦

﴿ وَأَقِمْنَ الصَّلَاةَ وَآتِينَ الزَّكَاةَ وَأَطِعْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ ﴾ [ سورة الأحزاب:33]

(( “ ሶላትንም በደንቡ ስገዱ። ዘካንም ስጡ።አላህንና መልክተኛውንም ታዘዙ። ” ))
(አል-አህዛብ (33))

👉 ይህ ሁሉንም ሙስሊም ሴቶች የሚመለከት ትዕዛዝ ነው። ሶላት ከእስልምና ማዕዘናት ውስጥ ሁለተኛ ደረጃ የምትይዝ እና የእስልምና ምሰሶ ናት።

👉 እርሷን መተው ከእስልምና የሚያስወጣ ክህደት ነው❗️

ከወንድም ይሁን ከሴት ሶላት የማይሰግዱ ከሆነ ለእነርሱ ሃይማኖትም ሆነ እስልምና የላቸውም !!!

👉 ያለ ሸሪዓዊ ምክንያት ሶላትን ከወቅቷ ማዘግየት ማለት እርሷን ማጓደል (መተዉ) ነው። ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦

{ فَخَلَفَ مِنْ بَعْدِهِمْ خَلْفٌ أَضَاعُوا الصَّلَاةَ وَاتَّبَعُوا الشَّهَوَاتِ فَسَوْفَ يَلْقَوْنَ غَيًّا፨ إِلَّا مَنْ تَابَ وَآَمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَأُولَئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ شَيْئًا. } سورة مريم ، الآيتان (59 ، 60)

(( “ ከእነርሱም በኋላ ሶላትን ያጓደሉ (የተዉ) ፍላጎቶችንም የተከተሉ መጥፎ ምትኮች ተተኩ ! የገሀነምንም ሸለቆ በእርግጥ ያገኛሉ።የተጸጸተ ሲቀር። ” ))

(አል-መርየም (59፥60))

በእርግጥም ሐፊዝ ኢብኑ ከሲር በተፍሲራቸው ውስጥ ከአብዛኛዎቹ የተፍሲር ሊቃውንቶች "ሙፈሲሮች" በመያዝ እንዳወሩት ፦

« ሶላትን ማጓደል ማለት ወቅቶቿን ማጓደል ማለት ነው፤ ለምሳሌ ፦ ወቅቷ ካለፈ በኋላ መሰገድን ይመስል...

“ገይ” የሚለው ቃል ትርጉሙ ፦ የሚያጋጥማቸው ውርደት ወይም የጀሃነም ሸለቆ ተብሎ ተተርጉሟል።...

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 2️⃣5️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Nov, 13:34


🎙 የጁሙዓ ኹጥባ

👉በኡስታዝ አቡ ዒክሪማ አብዱረዛቅ حفظه الله
🕌 ጎፋ መስጂድ

👉https://t.me/AbuEkrima/2592

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Nov, 12:53


*💿🎤 #محاضرات 🪑*

🔸🌴 بعض مواعظ وأحكام الجوع 🌴🔸
             (🌱محاضرة علمية🌱)
💺 لأبي يوسف /
_*نجيب الأحمدي الشرعبي *_
        -حفـظه الله تعـالى-🍃
🗓 التأريخ:-
🗓 ليلة السبت/٢٣ ربيع الآخر/ ١٤٤٦هـ

🎙ألقيت في مسجد حمزة بن عبد المطلب _ الساكن _ الجندية _ تعز.
     

*🔗 رابط قناة أبي يوسف نجيب الأحمدي الشرعبي حفظه الله، عبر التلجرام 👇🏻⬇️*   https://t.me/qweasdzxcmnblkjpoik
——————————
*🥏 أو على الوتساب👇🏻⬇️*
https://chat.whatsapp.com/GotiD68DGW8JANcRatcRSE
---------------------------
https://chat.whatsapp.com/HpBIEqg9YzQJJIr2e9qSwc
---------------------------
💫الدال على الخير كفاعله💫

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Nov, 04:48


⚠️ ከጁምዓ ሶላት ወደ ኋላ ማለት...

የጁምዓ ሶላትን መተው አይቻልም !

👉 ይህ ሰው አደጋ ላይ ነው‼️እያወቀ ከሆነ (ጁምዓን) የተወው አጠቃላይ ዑለማዎች ዘንድ ከእስልምና ይወጣል ! (ይክዳል ! ) የሚለውን ያያሉ።

ግዴታ የሚሆነው መጠንቀቅ ነው !!!

ሰሒሕ በሆነ ሐዲስ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰላም) እንዲህ አሉ ፦

« ህዝቦች የጁምዓን ሶላት ከማድረስ ሊያበቁ (ሊተውት) ነው ፤ ወይም አላህ በልባቸው ላይ ሊያትምባቸው ነው። ከዚያም ከተዘናጊዎች ሊሆኑ ነው ! »

እንዲህም አሉ ፦

« ሦስት የጁምዓ ሶላትን ያለ "ዑዝር" ምክንያት የተወ የሆነ ሰው አላህ ልቡ ላይ (ጥመትን) ያትምበታል ! »

[ኑሩን አለ–ደርብ]

(((ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ አላህ ይዘንላቸው)))

https://t.me/amr_nahy1

(… ኢስማኤል ወርቁ…)

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

01 Nov, 03:35


📢 አስቸኳይ የኹጥባ ጥሪ!

ዛሬ ማለትም ጁምዓ [22-02-2017]E.C ገና በወጣትነቱ እውቀትን ከብስለት ጋራ የተቸረው አንደበተ ርቱ እና ድምፀ ጎርናናው...

🎙 ታላቁ እና ተወዳጁ ኸጢብ አሸይኽ አቡ ሀፍስ ዑመር ቢን መህሙድ አል-ጁቡቲ አላህ ይጠብቀውና...

🕌 በዛሬው እለት ወደ መስጂዳችን ጎራ በማለት...የሱናንን መስጂድ ሚንበር ሚያንበሻብሽ ይሆናልና...

🤝 መገኘት ምትችሉ ሙስሊም ወንድም እህቶች በሙሉ ወደ ሱና መስጂድ በማቅናት...

🤌 ከማራኪ አንደበቱ እና ከጣፋጭ ምክሩ እንድትቀስሙ ከወዲሁ ጥሪ ቀርቦላችኋል።


📲 የሱናን መስጂድ አጠቃላይ ፕሮግራም ለማግኘት↴↴↴
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
🖥 በ telegram ቻናል ለመከታተል ↴↴
📎 https://t.me/mesjidalsunnah

🖥 በ whatsapp ግሩፕ ለመከታተል ↴↴
📎 https://whatsapp.com/channel/0029VaeGxFY5PO173mV6M244

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

31 Oct, 16:30


ለሴቶች  ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم


ለሴቶች ⤵️

👉 ቅንድብን መቀንደብና መቀንደብ...

👉 ቅንድብ መላጨት ፥ ማሳጠር ወይም...

👉 🦷🦷ፍንጭት ለመሆን ጥርስን መሰርሰር...

👉 ንቅሳት መነቀስና መነቀስ...

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን))) 

... ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/amr_nahy1

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

31 Oct, 03:06


ከባለቤቷ ጋር መኖር አትፈልግም !!!

س: إذا كانت المرأة مبغضة للزوج ولا تريد البقاء معه فماذا تفعل؟ 

ጥያቄ ፦

ሴት ልጅ ባሏን የጠላች እና አብራ መኖር የማትፈልግ ከሆነች ምን ማድረግ አለባት ?

ج: يقول الله تعالى: {فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا يُقِيمَا حُدُودَ اللَّهِ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا فِيمَا افْتَدَتْ بِهِ} [البقرة: 229] . قال الحافظ ابن كثير في تفسيره 
(1 / 483) : (وأما إذا تشاقق الزوجان، ولم تقم المرأة بحقوق الرجل، وأبغضته ولم تقدر على معاشرته فلها أن تفتدي منه بما أعطاها، ولا حرج عليها في بذلها له، ولا حرج عليه في قبول ذلك منها. انتهى، وهذا هو الخلع.

መልስ ፦

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፦

﴿ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا يُقِيمَا حُدُودَ اللَّهِ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا فِيمَا افْتَدَتْ بِهِ ۗ ﴾ [ سورة البقرة: 229]

(( “ የአላህንም ሕግጋት አለመጠበቃቸውን ብታውቁ በእርሱ (ነፍሷን) ቤዛ የከፈለችበት ነገር በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለም። ” ))(አል-በቀራህ፡ 229)

አል ሐፊዝ ኢብኑ ከሲር በተፍሲሩ ጥራዝ 1 ገፅ 483 ላይ እንዲህ ይላል ፦

« በሁለት ባል እና ሚስት መካከል ችግር ቢፈጠር ፣ ሚስት የባሏን ሐቅ የማትጠብቅ ፣ ባሏን የጠላች እና ከባሏ ጋር መኖር የማትችል ከሆነ የሰጣትን (መህር) በመመለስ እዲፈታት ማድረግ ትችላለች። እርሷ ይህን በመለገሷ እርሱም በመቀበሉ በሁለቱም ላይ ችግር የለባቸውም። » ይህም (የፍቺ ዓይነት) “ኹሉዕ” ይባላል።

(ተንቢሃቱ ዓላ አሕካሚ ተኽተሱ ቢል ሙእሚናት)

((( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

30 Oct, 16:27


🍇 የጅብሪል ሐዲስ ፈዋሂድና የእናታችን ዐኢሻ ሐዲስ መልዕክት ...

https://t.me/amr_nahy1

...ኢስማኤል ወርቁ

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

30 Oct, 14:41


👇👇👇
https://t.me/Muradkelifa/25

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

30 Oct, 14:41


3 والإخلاص منافي للشرك
3 ማጋራትን ለአላህ الله ቢጤ ማድረግን  ሚያስወግድ ኢህላስ ኢባዳን ጥርት ማድረግ ለአላህ (الله) ብቻ
٤ والصدق المنافي للكذب
4 እውነተኝነት ውሸትን ሚያስወግድ
٥ والمحبة المنافية للبغض
5 ዉዴታ ጥላቻን ሚያስወግድ
٦ والإنقياد المنافي للترك
6 ወደ አላህ (الله) መዞር መተዉ የሌለዉ

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

30 Oct, 05:24


ተንቢሃት በፅሁፍ ...

ተከታታይ ትምህርት

🔜ክፍል-ሃያ ሦስት ⤵️

بسم الله الرحمن الرحيم

 الفصل الرابع : أحكام تختص باللباس والحجاب.

ثانيا: الحجاب معناه وأدلته وفوائده:

...ومن أدلة السنة النبوية على وجوب تغطية المرأة وجهها عن غير محارمها: حديث عائشة رضي الله عنها قالت: «كان الركبان يمرون بنا ونحن مع رسول الله صلى الله عليه وسلم محرمات، فإذا حاذوا بنا
سدلت إحدانا جلبابها من رأسها على وجهها، فإذا جاوزنا كشفناه». وأدلة وجوب ستر وجه المرأة عن غير محارمها من الكتاب والسنة كثيرة؛

وإني أحيلك أيتها الأخت المسلمة في ذلك على رسالة 

[حجاب المرأة ولباسها في الصلاة] لشيخ الإسلام ابن تيمية، و [حكم السفور والحجاب] لسماحة الشيخ عبد العزيز بن عبد الله بن باز، ورسالة [الصارم المشهور على المفتونين بالسفور] للشيخ حمود بن عبد الله التويجري، و [رسالة الحجاب] للشيخ محمد بن صالح العثيمين، فقد تضمنت هذه الرسائل ما يكفي.

واعلمي أيتها الأخت المسلمة أن الذين أباحوا لك كشف الوجه من العلماء مع كون قولهم مرجوحا قيدوه بالأمن من الفتنة، والفتنة غير مأمونة، خصوصا في هذا الزمان الذي قل فيه الوازع الديني في الرجال والنساء، وقل الحياء، وكثر فيه دعاة الفتنة، وتفننت النساء بوضع أنواع الزينة على وجوههن مما يدعو إلى الفتنة، فاحذري من ذلك أيتها الأخت المسلمة، والزمي الحجاب الواقي من الفتنة بإذن الله، ولا أحد من علماء المسلمين المعتبرين قديما ولا حديثا يبيح لهؤلاء المفتونات ما وقعن فيه، ومن النساء المسلمات من يستعملن النفاق في الحجاب، فإذا كن في مجتمع يلتزم الحجاب احتجبن، وإذا كن في مجتمع لا يلتزم بالحجاب لم يحتجبن، ومنهن من تحتجب إذا كانت في مكان عام، وإذا دخلت محلا تجاريا أو مستشفى، أو كانت تكلم أحد صاغة الحلي أو أحد خياطي الملابس النسائية كشفت وجهها وذراعيها كأنها عند زوجها أو أحد محارمها، فاتقين الله يا من تفعلن ذلك، ولقد شاهدنا بعض النساء القادمات في الطائرات من الخارج لا يحتجبن إلا عند هبوط الطائرة في أحد مطارات هذه البلاد، وكأن الحجاب صار من العادات لا من المشروعات الدينية. أيتها المسلمة إن الحجاب يصونك من النظرات المسمومة الصادرة من مرضى القلوب وكلاب البشر، ويقطع عنك الأطماع المسعورة، فالزميه وتمسكي به، ولا تلتفتي للدعايات المغرضة التي تحارب الحجاب أو تقلل من شأنه فإنها تريد لك الشر، كما قال الله تعالى: 
{وَيُرِيدُ الَّذِينَ يَتَّبِعُونَ الشَّهَوَاتِ أَنْ تَمِيلُوا مَيْلًا عَظِيمًا} [النساء: 27] .

(ለ) አል-ሒጃብ (ትርጉሙ ፣ መረጃውና ጥቅሙ)

...ሴት ልጅ የቅርብ ዘመዶቿ ካልሆኑ ወንዶች ፊቷን መሸፈኗ እና ዋጅብ ስለመሆኑ ከሐዲስ ካሉት ማስረጃዎች ውስጥ አንዱ የእናታችን ዐኢሻ (ረዲየላሁ ዓንሃ) ሐዲስ ነው። ዐኢሻ እንዲህ አለች ፦

« ከአላህ መልክተኛ ጋር ሐጅ ላይ ሆነን ሳለን ጋላቢዎች (ተጓዦች) ባጠገባችን ሲያልፉ ከመካከላችን አንዷ ጅልባቧን ከራሷ ላይ በፊቷ ላይ ትለቀዋለች ፤ ሲያልፉን ጊዜ እንገልጸዋለን። (አቡዳውድ አሕመድ እና ኢብኑ ማጂህ ዘግበውታል።)

ሴት ልጅ ለቅርብ ዘመዶቿ (ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት) ወንዶች ካልሆኑ በስተቀር (ለሌሎች) ወንዶች ፊቷን መሸፈኗ ግዴታ መሆኑን የሚያመለክቱ የቁርአንና የሱና መረጃዎች ብዙ ናቸው። በዚህ ዙሪያ ላይ የሚከተሉትን ኪታቦች እጠቁምሻለሁ ፦

“ሪሳለት አል-ሒጃብ ወሊባስ ፊ ሰላሕ” የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ፦

“ሪሳለቱል-ሒጃብ” የሸይኽ ዐብዱል ዐዚዝ ዐብደላህ ኢብኑ ባዝ ፦

“ሪሳለቱ አሷሪም አል-መሽሁር ዐለል መፍቱኒነ ቢሱፉር” የሸይኽ ሐሙድ ኢብኑ አብደላህ አት-ቱወይጅሪ ፦

“ሪሳለቱል-ሒጃብ” የሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ሳሊህ አል ዑሰይሚን ፦

እነዚህ መጣጥፎች በቂ ማስረጃ ይዘዋል።

👉 አንቺ ሙስሊሟ እህቴ ሆይ ! ያንቺን ፊት መግለጥ የፈቀዱልሽ ዑለሞች አባባላቸው ሚዛን የተደፋበት ከመሆኑም ጋር እነሱም ቢሆን ፈተና አለመኖሩ የሚታመንበት ከሆነ ይላሉ። ፈተና ደግሞ የሚታመን አይደለም ! በተለይ በዚህ ዘመን የዲን መካሪ የሆኑ ወንዶች እና ሴቶች ባነሱበት ፣ ሰውን ማክበር ባነሰበት ፣ ወደ ፈተና የሚጣሩ በበዙበት ፣ ሴቶችም የተለያዩ የመዋቢያ አይነቶችን ፊታቸው ላይ መጠቀም የተካኑ መሆናቸው (ተጨምሮበት) ወደ ፈተና ከሚጣሩ ነገሮች ጥቂቶቹ ናቸው !!!

👉 አንቺ ሙስሊም እህቴ ሆይ ! ከመገላለጥ ተጠንቅቂ ! (በአላህ ፍቃድ) ከፈተና ጠባቂሽ የሆነውን ሒጃብ ያዥ ! በንግግራቸው ግምት ከሚሰጣቸው የጥንትም ይሁን የአሁን ዑለማዎች ለእነዚህ ተፈታኝ ለሆኑ ሴቶች የወደቁበትን ነገር የፈቀደ የለም።ሙስሊም ከሆኑ ሴቶች ውስጥ በኒቃብ ላይ የንፍቅናን ስራ የሚሰሩ አሉ። እነሱም ሒጃብ አጥብቆ ከሚያዝ ማህበረሰብ ውስጥ ሲሆኑ ሂጃብ ይለብሳሉ ፤ ሒጃብ ከማይለበስበት ሀገር ሲሆኑ ሒጃብ ያወልቃሉ። አንዳንድ ሴቶች ህዝብ በብዛት የሚሰበሰብበት ቦታ ሲሆኑ የሚሸፈኑ አሉ። ነገር ግን እንደ ንግድ ቦታ ስትገባ ወይም ሀኪም ቤት ወይም አንዱን ጌጣጌጥ አንጣሪ ወይም አንዱን የሴቶች ልብስ የሚሰፋን ሰፊ ስታናግር ልክ ባለቤቷና የቅርብ ቤተሰቧ ጋር እንዳለች ነገር ፊቷን እና እጆቿን ትገልጣለች። ይህን ስራ የምትሰሪ ሴት አላህን ፍሪ ! ልክ ሒጃብ በሸሪዓ የተደነገገ ሳይሆን እንደ አንድ ሀገር ባህል በመቁጠር አንዳንድ ከውጭ ሀገር በአውሮፕላን ወደ ሳዑዲ የሚመጡ ሴቶች ከአውሮፕላን ሲወርዱ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ነው ሒጃብ የሚለብሱት። ሙስሊም እህቴ ሆይ ሒጃብ የሰው ውሻ ከሆኑ እና የልብ በሽታ ካለባቸው ሰዎች ከሚያመነጩት መርዛማ እይታ ይጠብቅሻል !!! ሒጃብሽን በፅናት ከያዝሽው የተቃጠለ ስሜትን ካንቺ ይነቅልልሻል። ሒጃብን ለምትዋጋ ወይም የሒጃብን ጉዳይ ቀለል አድርጋ ለምታይ ዓላማ ቢስ ተጣሪ ቦታ አትስጪ !!! እርሷ ላንቺ የምትመኝልሽ ሸር ነው‼️

አላህም እንዲህ ይላል ፦

(( “ እነዚያም ፍላጎታቸውን የሚከተሉት ትልቅን መዘንበል እንድትዘነበሉ ይፈልጋሉ። ” ))(አን-ኒሳእ፡ 27)

((( በታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

በአላህ ፍቃድ ክፍል 2️⃣4️⃣
ይቀጥላል ፦

📝 … ኢስማኤል ወርቁ ...

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

30 Oct, 05:24


https://t.me/amr_nahy1

1,847

subscribers

1,038

photos

596

videos