የአንድ ቤተሰብ የረመዷን አስቤዛ 3500 ብር ሲሆን የዘንድሮ አመት የምናስፈጥራቸው ቤተሰቦች ብዛት 600 መሳኪኖች ናቸው ።
ረሱል - ﷺ -እንዲህ ይላሉ ፦ ፆመኛን ያስፈጠረ ከፆመኛው አጅር ምንም ሳይቀነስ የፆመኛውን አምሳያ ያህል አጅር አለው።
ሁላችሁም በዚህ በትልቅ ኸይር ስራ በመሳተፍ ፆመኛን ያስፈጥሩ ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000388115444
♢ አዋሸ ባንክ 01425412116600
♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 1000085221616
♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001
♢ ሒጅራ ባንክ 1001097420001
♢ ዘምዘም ባንክ 0019001920101
የአካውንት ሰም ፦ ሙፍቲ ዳውድ የከሚሴ ወጣቶች የልማትና የበጎ አድራጎት ማህበር
#ረመዷንን_ከሚሰኪኖች_ጋር_6 #ለ600_አባወራዎች #ሙፍቲ_ዳውድ_ቲም