➖@BBCAmharic_Revives➖
የናይል የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መተግበር ለኢትዮጵያ ምን ያስገኛል?
የናይል ተፋሰስ አገራት ለሚያስተሳስራቸው የዓለም ረጅሙ ወንዝ፤ የትብብር እና አጠቃቀም ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ሂደት የጀመሩት ከ27 ዓመት በፊት እ.አ.አ በ1997 ነበር። ሦስት አስር ዓመታት ገደማን የፈጀው ስምምነት የማርቀቅ፣ የድርድር እና የማፅደቅ ሂደት ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3/2017 ዓ.ም. የመጨረሻውን ደረጃ አጠናቅቆ ተፈጻሚ መሆን ጀምሯል። ኢትዮጵያ ለዓመታት ስትጥርበት የነበረው የዚህ ስምምነት ተግባራዊ መሆን ምን ጥቅም ያስገኝላታል?
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊